72
7/21/2019 Reporter Issue 1618 http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 1/72 ገጽ 1  | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008 ቅፅ 21 ቁጥር 1618 የእሑድ እትም ጥቅምት 21 ቀን 2008 ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com ቅፅ 21 ቁጥር 1618 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ www.thereporterethiopia.com    ’  ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል በታምሩ ጽጌ ቀደም ሲል የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ፣ በኋላም የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባ አክሲዮን ማኅበር የአስተዳደርና ፋይናንስ ምክትል ኃላፊና የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት አባል የነበሩት አቶ ወንድሙ ቢራቱ በሥልጣን በመነገድ፣ ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብና ንብረት በመያዝ፣ በከባድ አታላይነትና በሕገወጥ መንገድ የተገኘን ገንዘብና ንብረት ሕጋዊ በማስመሰል የሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው፣ ጥቅምት 19 ቀን 2008 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው:: በአቶ ወንድሙ ላይ ክስ የመሠረተው የፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ዓቃቤ ሕግ፣ በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩትን አቶ ባህሩ ቢረዳንና ወንድማቸውን አቶ ሸዋረጋ ቢረዳን፣ እንዲሁም ወ/ሮ እልፍነሽ ቢራቱንና የአቶ ወንድሙ ባለቤት መሆናቸው የተጠቀሱትን ወ/ሮ አሰገደች መንግሥቱን በክሱ አካቷል:: የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ወንጀል ችሎት ባቀረበው ክስ፣ ከፍተኛ ድርሻ ያላቸው ቻይናውያንና አቶ ባህሩ ቢረዳ ጠጠር እየፈጩ የጅምላ የንግድ ሥራ ያከናውኑ ነበር ብሏል:: ከ2000 ዓ.ም. እስከ 2002 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያት ውስጥ ለመንግሥት ገቢ ማድረግ የነበረባቸውን የንግድ ትርፍ ግብርና ተጨማሪ እሴት ታክስ በወቅቱ አሳውቀው አለመክፈላቸውንም አስረድቷል:: ወለዱን ጨምሮ 5,763,516 ብር በመንግሥት ላይ ጉዳት ማድረሳቸው በኦዲት ተረጋግጦ፣ የወንጀል ክስ እንዲመሠረትባቸው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ማዘዙን ክሱ ያብራራል:: ጠጠር እየፈጨ በጅምላ የሚሸጠውን ድርጅት የማስተዳደር ሥራን የሚሠሩት የቻይና ዜግነት ያላቸው ግለሰቦች እንደነበሩ የሚገልጸው ክሱ፣ የባለሥልጣኑ ዓቃቤ ሕግ መመርያ በቻይናዎቹ ላይ ምርመራ ተጣርቶ በወቅቱ የወንጀል ነክ ጉዳዮች ክትትል ቡድን አስተባባሪ ለነበሩት አቶ መርክነህ ዓለማየሁ (አሁን በእስር ላይ ናቸው) እንዲተላለፍ ትዕዛዝ ተሰጥቶ እንደነበር ተገልጿል:: በአቶ ባህሩ ቢረዳ ላይ የተመሠረተውን ክስ ለማሰረዝና ለማዘጋት አቶ ወንድሙ አቶ መርክነህን፣ ‹‹ክሱን ዝጋልን ገንዘብ እንከፍልሃለን:: የቻይና ዜግነት ባላቸው ግለሰቦች ላይ ክስ ቢቀርብባቸው ተደናግጠው ከአገር ስለሚወጡ፣ በጠጠር ማምረቻው ድርጅት ላይ ያላቸውን ድርሻ ስንረከብ የበለጠ እንከፍልሃለን:: አይሆንም የምትል ከሆነ እኔ (አቶ ወንድሙ) የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ስለነበርኩ የኦሮሚያ ባለሥልጣን የነበሩት ተጠርጣሪ በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰሱ በውድነህ ዘነበ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፌዴራል መንግሥት ቅርጽ በአራት ክላስተሮች እንዲደራጅ ተወሰነ:: የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ክላስተር፣ የፋይናንስና አኪኮኖሚ ክላስተር፣ የማኅበራዊ አገልግሎቶች ክላስተርና የሲቪል ሰርቪስና የአቅም ግንባታ ክላስተር ናቸው የሚደራጁት:: የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ክላስተር በሥሩ ቤቶች፣ ኮንስትራክሽን፣ መንገድና ትራንስፖርት ዘርፎችን ያቅፋል:: ይኼንን ክላስተር የከተማው ምክትል ክንቲባ አቶ አባተ ስጦታ እንዲያስተባብሩ መወሰኑን ምንጮች ገልጸዋል:: የተቀሩትን ሦስት ክላስተሮች በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሚሾሙ አመራሮች ያስተባብራሉ ተብሏል:: የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ አቶ ሰለሞን ኃይሌ ከቦታው ተነስተዋል:: አቶ ሰለሞን የከተማው ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ሆነው መሾማቸውም ታውቋል:: በዚህ ኃላፊነት ላይ የነበሩት አቶ ዮሐንስ በቀለ ወደ ፌዴራል መንግሥት ተዛውረዋል:: አቶ ዮሐንስ የፓርላማ አባል በመሆን ማገልገል ጀምረዋል:: የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮን የሚመራ ሁነኛ ተሿሚ እስካሁን አለመገኘቱን ምንጮች አስረድተዋል:: የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ለመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያም እንዲሾሙ ሐሳብ አቅርበው ነበር:: አቶ አወቀ ቀደም ሲል በአቶ ኩማ ደመቅሳ ከንቲባነት ጊዜ የአዲስ አበባ ከተማ ምክልት ሥራ አስኪያጅ ሆነው የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ዘርፍን በዋነኛነት ይመሩ ነበር:: በዚህ ጊዜ በርካታ ውሳኔዎችን ማሳለፋቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፌዴራል ቅርጽ በክላስተር እንዲደራጅ ተወሰነ ወደ ክፍል 1 ገጽ 43 ዞሯል መንግሥት የኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ 50 በመቶ እንደሚጨምር ይፋ አደረገ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ ፋብሪካዎች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል ለመሬት ልማትና ማኔጅመንት ሁነኛ ተሿሚ አልተገኘም በብርሃኑ ፈቃደ  መንግሥት የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ከሚያወጣው ወጪ ባነሰ ታሪፍ እየደጎመ ሲያቀርብ መቆየቱን በመግለጽ፣ በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ወጪውን የሚሸፍን ታሪፍ ማስከፈል በማስፈለጉ 50 በመቶና ከዚያም በላይ ሊደርስ የሚችል ጭማሪ እንደሚያደርግ አስታወቀ:: የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ እንዳስታወቁት፣ መንግሥት ለበርካታ ዓመታት በድጎማ ሲያቀርበው የቆየው የኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ በጣም ዝቅተኛ ነበር:: ዝቅተኛ ብቻም ሳይሆን በአሁኑ ወቅት ኃይል አምርተው ለመንግሥት ለመሸጥ ፍላጎት ካላቸው ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ላይ ለመድረስ፣ የታሪፉ ዝቅተኛነት የድርድር አቅሙን እንዳዳከመበት አስረድተዋል:: በመሆኑም መንግሥት የታሪፍ ለውጥ የማድረግ አቋም እንዳለው፣ ዘ ኢኮኖሚስት ሰሞኑን በአዲስ አበባ ባካሄደው የኢትዮጵያ ጉባዔ ላይ ለታደሙ ኢንቨስትሮች ገልጸዋል:: ኢንጂነር አዜብ እንዳብራሩት፣ መንግሥት በአሁኑ ወቅት አንድ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨት ዘጠኝ የአሜሪካ ሳንቲም እያወጣ ይገኛል:: በአንፃሩ አንድ ኪሎ ዋት ኤሌክትሪክ ኃይል ለመሸጥ ስድስት የአሜሪካ ሳንቲም እያስከፈለ ይገኛል:: በመሆኑም የ50 በመቶና ከዚያም በላይ ለውጥ ሊሆን እንደሚችል ይፋ አድርገዋል:: ኢንጂነሯ ለሪፖርተር እንዳብራሩት፣ ወደ ክፍል 1 ገጽ 43 ዞሯል   ፎ   ቶ   በ   ሪ   ፖ   ር   ተ   ር   /   መ   ስ   ፍ   ን   ሰ   ሎ   ሞ   ን   /   ፋ   ይ   ል

Reporter Issue 1618

Embed Size (px)

DESCRIPTION

Ethiopian reporter

Citation preview

Page 1: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 1/72

ገጽ 1 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

የእሑድ እትምጥቅምት 21 ቀን 2008  ትኩስና ተጨማሪ መረጃዎችን በድረ ገጻችን ያገኛሉ www.ethiopianreporter.com

ቅፅ 21 ቁጥር 1618 ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ ዋጋው ብር 10.00

FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስwww.thereporterethiopia.com

 

  ’ 

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

ቀደም ሲል የኦሮሚያ ክልል ገቢዎችቢሮ ኃላፊ፣ በኋላም የኦሮሚያ ብድርና ቁጠባአክሲዮን ማኅበር የአስተዳደርና ፋይናንስምክትል ኃላፊና የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤትአባል የነበሩት አቶ ወንድሙ ቢራቱ በሥልጣንበመነገድ፣ ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብና ንብረትበመያዝ፣ በከባድ አታላይነትና በሕገወጥ መንገድየተገኘን ገንዘብና ንብረት ሕጋዊ በማስመሰልየሙስና ወንጀሎች ተጠርጥረው፣ ጥቅምት 19ቀን 2008 ዓ.ም. ክስ ተመሠረተባቸው::

በአቶ ወንድሙ ላይ ክስ የመሠረተውየፌዴራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽንዓቃቤ ሕግ፣ በንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩትንአቶ ባህሩ ቢረዳንና ወንድማቸውን አቶ ሸዋረጋቢረዳን፣ እንዲሁም ወ/ሮ እልፍነሽ ቢራቱንናየአቶ ወንድሙ ባለቤት መሆናቸው የተጠቀሱትንወ/ሮ አሰገደች መንግሥቱን በክሱ አካቷል::

የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራል ከፍተኛፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 18ኛ ወንጀልችሎት ባቀረበው ክስ፣ ከፍተኛ ድርሻ ያላቸውቻይናውያንና አቶ ባህሩ ቢረዳ ጠጠር እየፈጩየጅምላ የንግድ ሥራ ያከናውኑ ነበር ብሏል::ከ2000 ዓ.ም. እስከ 2002 ዓ.ም. ባሉት ጊዜያትውስጥ ለመንግሥት ገቢ ማድረግ የነበረባቸውንየንግድ ትርፍ ግብርና ተጨማሪ እሴትታክስ በወቅቱ አሳውቀው አለመክፈላቸውንምአስረድቷል:: ወለዱን ጨምሮ 5,763,516 ብርበመንግሥት ላይ ጉዳት ማድረሳቸው በኦዲትተረጋግጦ፣ የወንጀል ክስ እንዲመሠረትባቸውየኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣንማዘዙን ክሱ ያብራራል:: ጠጠር እየፈጨ በጅምላየሚሸጠውን ድርጅት የማስተዳደር ሥራንየሚሠሩት የቻይና ዜግነት ያላቸው ግለሰቦችእንደነበሩ የሚገልጸው ክሱ፣ የባለሥልጣኑ

ዓቃቤ ሕግ መመርያ በቻይናዎቹ ላይ ምርመራተጣርቶ በወቅቱ የወንጀል ነክ ጉዳዮች ክትትልቡድን አስተባባሪ ለነበሩት አቶ መርክነህ ዓለማየሁ(አሁን በእስር ላይ ናቸው) እንዲተላለፍ ትዕዛዝተሰጥቶ እንደነበር ተገልጿል::

በአቶ ባህሩ ቢረዳ ላይ የተመሠረተውንክስ ለማሰረዝና ለማዘጋት አቶ ወንድሙአቶ መርክነህን፣ ‹‹ክሱን ዝጋልን ገንዘብእንከፍልሃለን:: የቻይና ዜግነት ባላቸው ግለሰቦችላይ ክስ ቢቀርብባቸው ተደናግጠው ከአገርስለሚወጡ፣ በጠጠር ማምረቻው ድርጅት ላይያላቸውን ድርሻ ስንረከብ የበለጠ እንከፍልሃለን::አይሆንም የምትል ከሆነ እኔ (አቶ ወንድሙ)የኦሮሚያ ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ስለነበርኩ

የኦሮሚያባለሥልጣንየነበሩት ተጠርጣሪበከባድ የሙስናወንጀል ተከሰሱ

በውድነህ ዘነበ

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፌዴራልመንግሥት ቅርጽ በአራት ክላስተሮች እንዲደራጅተወሰነ:: የመሬት ልማትና ማኔጅመንትክላስተር፣ የፋይናንስና አኪኮኖሚ ክላስተር፣የማኅበራዊ አገልግሎቶች ክላስተርና የሲቪልሰርቪስና የአቅም ግንባታ ክላስተር ናቸውየሚደራጁት::

የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ክላስተርበሥሩ ቤቶች፣ ኮንስትራክሽን፣ መንገድናትራንስፖርት ዘርፎችን ያቅፋል:: ይኼንንክላስተር የከተማው ምክትል ክንቲባ አቶ አባተስጦታ እንዲያስተባብሩ መወሰኑን ምንጮችገልጸዋል:: የተቀሩትን ሦስት ክላስተሮችበምክትል ከንቲባ ማዕረግ የሚሾሙ አመራሮችያስተባብራሉ ተብሏል::

የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊ

አቶ ሰለሞን ኃይሌ ከቦታው ተነስተዋል:: አቶሰለሞን የከተማው ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊሆነው መሾማቸውም ታውቋል:: በዚህ ኃላፊነትላይ የነበሩት አቶ ዮሐንስ በቀለ ወደ ፌዴራልመንግሥት ተዛውረዋል:: አቶ ዮሐንስ የፓርላማአባል በመሆን ማገልገል ጀምረዋል::

የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮንየሚመራ ሁነኛ ተሿሚ እስካሁን አለመገኘቱንምንጮች አስረድተዋል:: የአዲስ አበባ ከተማ

ከንቲባ አቶ ድሪባ ኩማ ለመሬት ልማትናማኔጅመንት ቢሮ አቶ አወቀ ኃይለ ማርያምእንዲሾሙ ሐሳብ አቅርበው ነበር::

አቶ አወቀ ቀደም ሲል በአቶ ኩማ ደመቅሳከንቲባነት ጊዜ የአዲስ አበባ ከተማ ምክልትሥራ አስኪያጅ ሆነው የመሬት ልማትናማኔጅመንት ዘርፍን በዋነኛነት ይመሩ ነበር::በዚህ ጊዜ በርካታ ውሳኔዎችን ማሳለፋቸው

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በፌዴራል

ቅርጽ በክላስተር እንዲደራጅ ተወሰነ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 43 ዞሯል

መንግሥት የኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍ 50

በመቶ እንደሚጨምር ይፋ አደረገ

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ

ፋብሪካዎች ተቃውሟቸውን አሰምተዋል

ለመሬት ልማትና ማኔጅመንት ሁነኛ ተሿሚ አልተገኘም

በብርሃኑ ፈቃደ

 

መንግሥት የኤሌክትሪክ ኃይልለማመንጨት ከሚያወጣው ወጪ ባነሰ ታሪፍእየደጎመ ሲያቀርብ መቆየቱን በመግለጽ፣በአሁኑ ወቅት ቢያንስ ወጪውን የሚሸፍንታሪፍ ማስከፈል በማስፈለጉ 50 በመቶና ከዚያምበላይ ሊደርስ የሚችል ጭማሪ እንደሚያደርግአስታወቀ::

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራአስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ እንዳስታወቁት፣መንግሥት ለበርካታ ዓመታት በድጎማሲያቀርበው የቆየው የኤሌክትሪክ ኃይል ታሪፍበጣም ዝቅተኛ ነበር:: ዝቅተኛ ብቻም ሳይሆንበአሁኑ ወቅት ኃይል አምርተው ለመንግሥትለመሸጥ ፍላጎት ካላቸው ኩባንያዎች ጋርስምምነት ላይ ለመድረስ፣ የታሪፉ ዝቅተኛነት

የድርድር አቅሙን እንዳዳከመበት አስረድተዋል::በመሆኑም መንግሥት የታሪፍ ለውጥ የማድረግአቋም እንዳለው፣ ዘ ኢኮኖሚስት ሰሞኑን በአዲስአበባ ባካሄደው የኢትዮጵያ ጉባዔ ላይ ለታደሙኢንቨስትሮች ገልጸዋል::

ኢንጂነር አዜብ እንዳብራሩት፣ መንግሥትበአሁኑ ወቅት አንድ ኪሎ ዋት የኤሌክትሪክኃይል ለማመንጨት ዘጠኝ የአሜሪካ ሳንቲምእያወጣ ይገኛል:: በአንፃሩ አንድ ኪሎ ዋትኤሌክትሪክ ኃይል ለመሸጥ ስድስት የአሜሪካሳንቲም እያስከፈለ ይገኛል:: በመሆኑም የ50በመቶና ከዚያም በላይ ለውጥ ሊሆን እንደሚችልይፋ አድርገዋል::

ኢንጂነሯ ለሪፖርተር እንዳብራሩት፣

ወደ ክፍል 1 ገጽ 43 ዞሯል

  ፎ  ቶ

  በ  ሪ  ፖ  ር  ተ  ር  /  መ  ስ  ፍ  ን

  ሰ  ሎ  ሞ  ን  /  ፋ  ይ  ል

Page 2: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 2/72

ገጽ 2   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ:: በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም:: አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኔዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87 ፋክስ: 011-661 61 89

 

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት

  0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]: www.ethiopianreporter.com

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር፡ ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ  ፋሲካ ባልቻ  ስሜነህ ሲሳይ  ነፃነት ያዕቆብ  ቤዛዬ ቴዎድሮስ  ሳሙኤል ለገሰዋና ፎቶግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው  መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ)

ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ከፍተኛ ሪፖርተር፡ ደረጀ ጠገናውሪፖርተሮች፡ ምሕረተሥላሴ መኮንን  ሻሂዳ ሁሴንማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡  Hና Ó`T'w\¡ S<K<Ñ@'

ብሩክ ቸርነት፣ ራህዋ ገ/ኪዳንማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡ መሳይ ሰይፉ፤

ኤፍሬም ገ/መስቀል፣ መላኩ ገድፍኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣

ቤተልሔም ታደሰ፣ ቤዛዊት መኮንን፣መስከረም ሽብሩ፣ ሰብለ ተፈራ

ማስታወቂያ ፅሁፍ: እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ራሔል ሻወል፣ የሺሀረግ ሀይሉ

ሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣

የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ጥቅምት 21 ቀን 2008

ርእሰ አንቀጽ

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊ

ማኔጂንግ ኤዲተር፡ መላኩ ደምሴ

ዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁ

የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የቤት ቁ. 217

ከፍተኛ አዘጋጆች፡ ዳዊት ታዬ

  ሔኖክ ያሬድ

  ሰለሞን ጎሹ

አዘጋጆች፡ ምሕረት ሞገስ

ረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም

  ምሕረት አስቻለው

  ታምሩ ጽጌ

የማነ ናግሽ

  ዮሐንስ አንበርብር

  ብርሃኑ ፈቃደ  ውድነህ ዘነበ

  ማ

  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

የሕዝብ ግንኙነት ዋና ተልዕኮ በአገልግሎት ሰጪና ተቀባይ መካከል ሊኖር የሚገባውን የመረጃ ፍሰትማቀላጠፍ ነው:: የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊነትና ተልዕኮ ደግሞ መጠኑና አድማሱ የሰፋ ነው:: በተለይ

በዚህ ዘመን የመንግሥት ቃል አቀባይ ከመሆን አልፎ የመንግሥት ዋነኛ የመረጃ ቋት ነው:: የተለያዩ መንግሥታዊመልዕክቶችን በማዘጋጀትና በማሰራጨት፣ በአገር አቀፍና በዓለም አቀፋዊ ክስተቶች ላይ የመንግሥት አቋምማሳወቂያ ይፋዊ ተቋም በመሆንም ያገለግላል:: ለአንድ አገር ደግሞ እንደ መስታወት ሆኖ ያገለግላል:: በአገራችንተጨባጭ ሁኔታ ሲታይ ግን፣ የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነት አገልግሎት ከልማዳዊ አሠራር ያልተላቀቀ ነው::

የመንግሥትን የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ያቀላጥፋል ተብሎ በአዋጅ የተቋቋመው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽንጉዳዮች ጽሕፈት ቤት፣ ከተሰጠው ሥልጣንና ተግባር አንፃር ሲገመገም ኃላፊነቱ ከፍተኛ ቢሆንም፣ ብዙ ሥራዎችይቀሩታል:: ምንም እንኳ ጽሕፈት ቤቱ የመንግሥትን የኮሙዩኒኬሽን ሥራ የሚመራ ቢሆንም፣ የሕዝብ ግንኙነትኃላፊዎችና ሠራተኞችን አጠቃላይ እንቅስቃሴና አፈጻጸሞችን ቢከታተልም፣ የመንግሥት ተቋማትን ልዩ ልዩኹነቶች ለሚዘግቡ የሚዲያ ድርጅቶች መልዕክት አስተላላፊ መሆኑ ቢታወቅም፣ ከዚህ በላይ ሄዶ ማከናወንያለበት በርካታ ሥራዎች አሉት:: በተግባር ግን እየታዩ አይደሉም::

ከጽሕፈት ቤቱ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ያላቸው የመንግሥታዊ ተቋማት የሕዝብ ግንኙነት ክፍሎች የመረጃአደረጃጀታቸውና ሥርጭታቸው አቅም ምን ያህል እንደሆነ አይታወቅም:: ብዙዎቹ መንግሥታዊ የሕዝብግንኙነት ተቋማት እንኳን መረጃ አደራጅተው ለሚዲያ ሊሰጡ ይቅርና የተቋማቱን መረጃዎች ስለማወቃቸውበጣም ያጠራጥራሉ:: በፕሬስና በመረጃ የማግኘት ነፃነት ሕግ ላይ በተቀመጠው መሠረት እንኳ መረጃ ለመስጠትየማይፈልጉ ብዙ ከመሆናቸውም በላይ፣ በመረጃ ሥርጭት ረገድ አድሎአዊነት ይታይባቸዋል:: በጣም ውስንከሆኑ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች ወይም ሠራተኞች ውጪ፣ ብዙዎቹ በተለይ የግል ሚዲያዎችን ለማስተናገድያላቸው ፍላጎት እጅግ በጣም ቀዝቃዛ ነው:: በደብዳቤ ሳይቀር ተጠይቀው እንኳ መረጃ ለመስጠት አይፈልጉም::በልማዳዊ አሠራር የተተበተቡ ናቸው::

የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነት ሥራ በጣም ከመሽመድመዱ የተነሳ፣ በአገሪቱ የተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለሚዲያፍጆታም ሆነ ለምርምር መረጃ ሲጠየቅ ማግኘት ብርቅ እየሆነ ነው:: መረጃ የማግኘት ነፃነት አዋጁ ከፀደቀ ከበርካታ

ዓመታት በኋላ እንኳ፣ የመረጃ ቋታቸውን ያላደራጁና ከጊዜው ጋር ለመራመድ የተሳናቸው በርካታ መንግሥታዊመሥሪያ ቤቶች አሉ:: የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ለአንድ ተቋም እንደ ትልቅ ገጸ በረከት መታየት ሲገባው፣ የሥራፈቶች መሰብሰቢያ እየመሰለ ነው:: ይኼ በጣም የሚያሳፍር ነው:: የኋላ ቀርነትና ከዘመኑ ጋር መራመድ አለመቻልማሳያ ሆኗል::

ጠንካራ የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አንድን አገር በዓለም አቀፍ ደረጃ ከማስተዋወቁም በላይ፣ ኢንቨስተሮችንናቱሪስቶችን በብዛት ለመሳብ ጠቃሚ ነው:: አገሪቱ ያላትን የሰው ኃይል፣ የተፈጥሮ ዕምቅ ሀብት፣ የቱሪዝምመስህቦች፣ የኢንቨስትመንት አማራጮች፣ ባለችበት አኅጉርም ሆነ ክፍለ አኅጉር የገነባችውን ሰላምና መረጋጋት፣ወዘተ ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ማስታዋወቅ የሚቻለው ጠንካራ መንግሥታዊ የሕዝብ ግንኙነት ሲኖር ብቻ ነው::በደካማ የሕዝብ ግንኙነት ምክንያት ግን በተበላሸው የድሮ ገጽታዋ ነው አሁንም ስሟ የሚነሳው::

መረጃ ኃይል ነው:: መረጃ ሀብት ነው:: መረጃ የበርካታ አጋጣሚዎችና ዕድሎች መገኛ ነው:: መረጃን በአግባቡማሠራጨት ባለመቻል ብቻ አገር ትጎዳለች:: ሕዝብ የማወቅ መብት አለው ሲባል፣ በአገሪቱ ውስጥ የሚከናወኑተግባራትን በንቃት በመከታተል የዕድገትና የብልፅግና መሪ ተዋናይ ለመሆን ያስችለዋል ማለት ነው:: በዕውቀትላይ የተመሠረተ ማንኛውም ውሳኔ ፍሬ የሚያፈራው መረጃ በተቀላጠፈ ሁኔታ ስለሚፈስ ነው:: ይህ ባልሆነበትግን ግራ መጋባትና መደናገር ብቻ ነው የሚኖረው:: በመረጃ እጥረት ምክንያት ዜጎች የተሳሳተ ግንዛቤ ሊይዙይችላሉ:: በሕዝብና በመንግሥት መካከል ሊኖር የሚገባው ጤናማ ግንኙነት ሊሻክር ይችላል:: ከትክክለኛው ነባራዊሁኔታ ይልቅ አሉባልታ ገንኖ በመውጣት አደጋ ይፈጠራል:: የሕዝብ ግንኙነት ሥራ ባልተጠናከረበት ወይምበሚድህበት ሥፍራ የሚገኘው ጥፋት ብቻ ነው::

በመንግሥት ፖሊሲዎችና በተለያዩ አገራዊ ጉዳዮች ላይ ግንዛቤ መፍጠር የሚያስችሉ ሕዝባዊ ውይይቶችበስፋት ከሌሉ፣ በመንግሥትና በሕዝብ መካከል መተማመን የሚፈጥሩ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለባቸው አሠራሮችካልታዩ፣ መንግሥታዊ ተቋማት በራፋቸውን ለሕዝብና ለሚዲያ ክፍት ካላደረጉ፣ የመንግሥት ባለሥልጣናት

ለሕዝብ ወቅታዊ ጥያቄዎች ምላሽ ካልሰጡ፣ የሕዝብ አቤቱታዎችና ቅሬታዎች በግልጽ ቀርበው ካልተሰሙ፣ወዘተ መንግሥት እንዴት የሕዝብ ግንኙነት አለኝ ብሎ ያምናል? እስካሁን የተመጣበት ጉዞ ተመርምሮ የሕዝብግንኙነት ገጽታው ካልተለወጠ በስተቀር፣ አሁን በሚታየው ሁኔታ የትም መድረስ አይቻልም::

መንግሥት የአገሪቱን ገጽታ ለመለወጥ እየሠራሁ ነው ሲል፣ ይህ ገጽታ እንዴት መተዋወቅ እንዳለበትበቅጡ ሊረዳ ይገባዋል:: ፖስተሮችንና በራሪ ወረቀቶችን በየኤምባሲው መበተንና ይህንን ደካማ አሠራር በአፈጻጸምሪፖርት እያቀረቡ መኩራራት ጊዜ ያለፈበት እንደሆነ መታወቅ አለበት:: መንግሥት በሩን ገርበብ አድርጎ የአገርውስጥና የውጭ ሚዲያዎችን በስፋት መጋበዝ አለበት:: ጥሩ የተሠራው እየተበረታታ ጥሩ ያልሆነው ደግሞእንዲነቀፍ ወይም እንዲተች ተነሳሽነቱን መውሰድ ይኖርበታል:: ሕዝቡም እውነታው ሳይጋነንና ሳይንኳሰስየማወቅ መብት እንዳለው ሲረጋገጥ፣ የግልጽነትና የተጠያቂነት መንፈሱም በዚያው ደረጃ ይዳብራል:: በር በተዘጋጋቁጥር ግን ሐሰተኛ ሪፖርቶችና የማያሳምኑ የፕሮፓጋንዳ ወሬዎች ይበዛሉ:: በዚህ ደግሞ ማንም አይጠቀምም::ይህ ልማዳዊ አሠራር በቃ መባል አለበት::

የሕዝብ ግንኙነት ሥራ በመርህ እንጂ በገጠመኝ የሚከናወን አይደለም:: መንግሥት በሕዝብ ግንኙነት ተቋሙተጠቃሚ ካልሆነ፣ ከሕዝብ ጋር እንዴት ነው የሚገናኘው? የመረጃ ፍሰቱ በሁለቱም ወገን በተቀላጠፈ መንገድእንዲካሄድ ካልተደረገ ሕዝብም መንግሥትም ይጎዳሉ:: መንግሥት እጅ ያለ መረጃ ወደ ሕዝቡ፣ ሕዝቡ ዘንድያለ መረጃ ደግሞ ወደ መንግሥት ፍትሐዊ በሆነ መንገድ መተላለፍ አለበት:: አቶ እከሌ ወይም ወ/ሮ እከሊትደስ ሲላቸው፣ ወይም ሲከፋቸው እየተባለ እንደ አየሩ ፀባይ የሚለዋወጥ ከሆነ ከመርህ ይልቅ ገጠመኝ ይሆናል::ይህ ደግሞ ኋላቀርነት ነው::

የመንግሥትን የሕዝብ ግንኙነት ሥራ የሚመራው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት በቅርብበተሾሙት አዲስ አመራሮቹ አማካይነት ለለውጥ ይትጋ:: በሕዝብና በመንግሥት መካከል ድልድይ ይሁን::ሁሉንም የሚዲያ ተቋማት በእኩልነት ያስተናግድ:: ከልማዳዊና ከቀርፋፋ አሠራሮች ተቋሙን በማላቀቅ ዘመኑበሚጠይቀው መሥፈርት መሠረት ተግባሩንና ኃላፊነቱን ይወጣ:: አገሪቱ አሁን ባለችበት ደረጃ በሚመጥናትገጽታዋ በስፋት ያስተዋውቃት:: የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎችን አቅም ያጎልብት:: ከነበሩበት ደካማ አሠራርያውጣቸው:: ከዘመኑ ጋር እንዲራመዱ ያብቃቸው:: መረጃ የመደበቅ አጉል ባህሪያቸውን ይለውጥ:: አዲሱአመራር ለዘመናዊ የሕዝብ ግንኙነት አስተምህሮዎች በሩን በመክፈት፣ ልማዳዊውን አሠራር ለአንዴና ለመጨረሻጊዜ እንዳይመለስ ያድርገው:: አሁን ባለው ሁኔታ ግን የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነት ሥራ አፈጻጸም ተከድኖይብሰል ነው የሚባለው:: ምክንያቱም ከልማዳዊ አሠራር አልተላቀቀምና!

የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነትከልማዳዊ አሠራር ይላቀቅ!

Page 3: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 3/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 43 ዞሯል

ወደ ክፍል 1 ገጽ 43 ዞሯል ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በሽብር ድርጊት ወንጀልተጠርጥረው ለተከሰሱት ለእነ ዘመኑ ካሴ በመከላከያምስክርነት እንዲቀርቡ፣ የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤትልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ያስተላለፈውን ትዕዛዝ፣ጠቅላይ ፍርድ ቤት አገደው፡፡

የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የሥር ፍርድ ቤት አቶአንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት እንዲቀርቡ ሐምሌ 6 ቀን2007 ዓ.ም. የሰጠውን ብይን ያገደው፣ የፌዴራል ማዕከልዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ ሲመረምር የሚያስቀርብ ሆኖበማግኘቱ መሆኑን ባስተላለፈው ትዕዛዝ አስታውቋል፡፡

አቶ አንዳርጋቸው በመከላከያ ምስክርነት በቆጠሯቸውበእነ ዘመኑ ካሴ የክስ መዝገብ (አሥር ሰዎች) የተካተቱትአቶ አሸናፊ አካሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛ፣ አቶ ምንዳዬጥላሁንና አቶ አንሙት የኔዋስ ሲሆኑ እንዲመሰክሩላቸውየፈለጉትም፣ ተከሳሾቹ ኤርትራ ሄደው ከአቶ አንዳርጋቸውትዕዛዝና መመርያ እንደተቀበሉ ዓቃቤ ሕግ የጠቀሰባቸውን

ክስ እንዲያስረዱላቸው እንደነበር መዘገባችን ይታወሳል፡፡

በወቅቱ ከሳሸ ዓቃቤ ሕግ፣ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው በተለያዩ

ጊዜያት በተመሠረቱባቸው የወንጀል ክሶች በአንዱ ዕድሜ ልክሲፈረድባቸው በሌላኛው ሞት ተፈርዶባቸዋል፡፡ በመሆኑምለምስክርነት ስለማይበቁና ሕግም ስለሚከለክላቸው ቀርበውሊመሰክሩ አይገባም፤›› ብሎ ተቃውሞ ነበር፡፡ ፍርድ ቤቱ ግንየዓቃቤ ሕግን ክርክር ውድቅ በማድረግ አቶ አንዳርጋቸውቀርበው እንዲመሰክሩ ሦስት ጊዜያት ትዕዛዝ የሰጠ ቢሆንም፣ማረሚያ ቤቱ የተለያዩ ምክንያቶችን በመስጠት ሳያቀርባቸውቀርቷል፡፡ በአራተኛው ቀጠሮ ‹‹አቶ አንዳርጋቸው ማረሚያቤት የሉም›› ብሎ ጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በደብዳቤገልጿል፡፡

ተከሳሾቹ በማረሚያ ቤቱ ምላሽ ተማረው የተወሰኑት‹‹ብይን ይሰጠን›› ሲሉ፣ አቶ ደህናሁን ቤዛና አቶ ሞንዳዬጥላሁን ቀርበው መመስከር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ፍርድቤቱ ከውጭ አገር (የመን ሰንዓ) ይዞ ያመጣቸው ፀረ ሽብር

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ለምስክርነትእንዲቀርቡ የተላለፈው ትዕዛዝ ታገደ

ተጠርጣሪዎች ጠቅላይ ሚኒስትሩና የእንግሊዝ ኤምባሲ እንዲጠየቁ አመለከቱ

በውድነህ ዘነበ

በተከሰተው ድርቅ ምክንያት የምግብ እጥረት ችግር

ለደረሰባቸው ወገኖችና በከተሞች ገበያን ለማረጋጋት፣ አንድሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ስንዴ ለመግዛት የወጣውን ጨረታካሸነፉ ኩባንያዎች ጋር ስምምነት ተፈጸመ፡፡

የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ዋናዳይሬክተር አቶ ይገዙ ዳባ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ባለፈውሐሙስ ጥቅምት 19 ቀን 2008 ዓ.ም. ጨረታውን ላሸነፉኩባንያዎች ሥራው ተሰጥቷል፡፡ ይህ ጨረታ የተከፈተውጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. ሲሆን፣ በገንዘብና ኢኮኖሚትብብር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አብርሃ ተከስተ የሚመራውየአገልግሎት ድርጅቱ ቦርድ የጨረታውን ውጤት በማፅደቁስምምነት ሊፈጽም ችሏል፡፡

ግዥ እንዲፈጸም ከተወሰነው አንድ ሚሊዮን ሜትሪክ ቶንስንዴ ውስጥ 400 ሺሕ የሚሆነው በዝናብ እጥረት ምክንያትየምግብ ዋስትና ችግር ለገጠማቸው ዜጐች የሚውል ነው፡፡ይህ ስንዴ በቀጥታ በእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር ሥርለሚገኘው የስትራቴጂክ መጠባበቂያ ምግብ ክምችት ኤጀንሲገቢ የሚደረግ ነው፡፡

ለድርቅ ተጎጂዎችናገበያ ለማረጋጋትለሚገዛው አንድሚሊዮን ቶን ስንዴስምምነት ተፈጸመ

አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ

በብርሃኑ ፈቃደ

በአንድ ቀን ተኩል በተደረገው ውይይት፣ በታዋቂው ዘኢኮኖሚስት መጽሔት የኢትዮጵያ ጉባዔ ላይ መንግሥትበሞኖፖል የያዛቸውን ኢኮኖሚ አውታሮች ክፍት እንዲያደርግበተደጋጋሚ ተጠየቀ:: ዘ ኢኮኖሚስት ሰሞኑን ያካሄደውንጉባዔውን ባጠቃለለበት ወቅት ጉዳዩን አጽንኦት ሲሰጥበት፣የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንም ዘርፎቹ ሳይረፍድባቸው ክፍትእንዲደረጉ አሳስቧል::

በተለያዩ የውይይት መድረኮች ተከፋፍሎ ሲካሄድ በቆየውጉባዔ ላይ በተለያዩ መንገዶች አጀንዳ ሆኖ ሲነሳ የቆየው፣መንግሥት እንደ ቴሌኮምና ፋይናንስ ያሉትን መስኮች ለግሉዘርፍ ክፍት ያድርግ የሚለው ነጥብ ነበር:: ይሁንና ጥቅምት16 ቀን 2008 ዓ.ም. በተካሄደው የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት

ላይ የተገኙት የጠቅላይ ሚኒስትሩ ከፍተኛ አማካሪ ሚኒስትርዶ/ር አርከበ ዕቁባይ፣ እነዚህ ዘርፎች ክፍት እንደማይደረጉበመግለጽ የመንግሥትን አቋም ይፋ አድርገዋል:: የኢትዮቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አንዷለም አድማሴምየቴሌኮም ዘርፍ ከመንግሥት ይዞታ ውጪ እንደማይሆንለታዳሚዎች አረጋግጠዋል::

መንግሥት ሁልጊዜም በዚህ አቋሙ እንደጸና ቢሆንምውትወታዎቹ ግን አላባሩም:: ከተለያዩ አገሮች የተውጣጡኢንቨስተሮች የታደሙበትና ዘ ኢኮኖሚስት መጽሔትያሰናዳው የኢትጵያ ጉባዔ ማጠቃለያ ላይ የተገኙትየአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ጸሐፊ ዶ/ር ካርሎስሎፔዝ በበኩላቸው፣ ኢትዮጵያ የዘጋቻቸው መስኮች ወቅቱከሚያመጣቸው ዕድሎች ጋር ከመተላለፋቸው በፊትክፍት እንዲደረጉ አሳስበዋል:: የኢትዮጵያ መንግሥትየተቆጣጠራቸውን መስኮች በመዝጋትና በለውጥ መካከል

ያለውን ሚዛን እንዳይስትም አሳስበዋል::

ፕራቲባ ታከር የመካከኛው ምሥራቅና የአፍሪካ የዘኢኮኖሚስት መጽሔት ዳይሬክተር (ዋናው ኃላፊነታቸውየትንታኔ ሥራዎችን ለሚሠራው ዘ ኢኮኖሚስት ኢንተሊጀንስዩኒት ነው) ለሪፖርተር በሰጡት ማብራሪያ፣ የኢትዮጵያጉባዔ በአገሪቱ ያሉትን የኢንቨስትመንት አጋጣሚዎችናፈጣኝ ሁኔታዎች ኢንቨስተሮችና ፖሊሲ አውጪዎችእንዲወያዩባቸው ማድረግ ነበር:: በተለይ መንግሥት እንደስስ ብልቱ የሚቆጥራቸውን መስኮች ክፍት እንደማያደርግበግልጽ ማስቀመጡን የገለጹት ኢኮኖሚስቷ ታከር፣ እንደየዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሒደት ላይ ቅድመ ሁኔታይደረጋሉ ተብሎ የሚሰጋው፣ የመስኮቹን ክፍት ማድረግጥያቄም ብዙ የማያስኬድ መከራከሪያ እንደሆነ ይናገራሉ::ይሁንና መንግሥት ለምንጊዜውም በሞኖፖል የያዛቸውን

በመንግሥት በሞኖፖል የተያዙ የኢኮኖሚ

አውታሮች ሳይረፍድባቸው እንዲከፈቱ ጥሪ ቀረበ

አቶ ይገዙ ዳባ

Page 4: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 4/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

በብርሃኑ ፈቃደ

በአፍሪካ ባካበተው ሀብት ቁንጮ በመባልየሚታወቀው የደቡብ አፍሪካው ስታንዳርድ ባንክ፣የኢኮኖሚና የባንክ ባለሙያዋን ወይዘሪት ጣይቱወንድወሰንን የኢትዮጵያ ጽሕፈት ቤቱ ተጠሪ አድርጎሾመ::

ወይዘሪት ጣይቱ የግዙፉ ባንክ ከፍተኛ ምክትልፕሬዚዳንት በመሆን የኢትዮጵያ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ

ሆነው ከተሾሙ ቢቆዩም፣ የጽሕፈት ቤቱ በይፋ ሥራመጀመር በተበሰረበት ጥቅምት 17 ቀን 2008 ዓ.ም.በተካሄደ ሥነ ሥርዓት ወቅት ሹመታቸው ታውቋል::ስታንዳርድ ባንክ የጽሕፈት ቤቱን አድርሻ ቦሌ አካባቢ፣ከሞናርክ ሆቴል አጠገብ በሚገኘው ፕላኔት ሌን ታወርሕንፃ ላይ አድርጓል::

የስታንዳርድ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ቤን ክሩገርየጽሕፈት ቤቱን መከፈት በማስመልከት እንደተናገሩት፣ስታንዳርድ ባንክ በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ

ለሚፈልጉ ደንበኞቹ ድልድይ ሆኖ ይሚሠራል::ከደቡብ አፍሪካ በሚሰጠው መመርያ መሠረት ጽሕፈትቤቱ እንደሚመራ ገልጸዋል:: ኢትዮጵያ የምሥራቅአፍሪካ የኢነርጂ እምብርት በመሆን ላይ እንደምትገኝያስታወቁት ክሩገር፣ ወደፊት የኃይል ኤክስፖርትየአገሪቱ የውጭ ምንዛሪ ገቢ አስገኝ እንደሚሆንምአክለዋል::

ወይዘሪት ጣይቱ ከሪፖርተር ጋር ባደረጉት

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

በታምሩ ጽጌ

በማታለል ወንጀል ተጠርጥረው ጥቅምት 17 ቀን2008 ዓ.ም. በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉት መምህር

(አጥማቂ) ግርማ ወንድሙ፣ አያት የሚገኘው መኖርያቤታቸው በፖሊስ መበርበሩ ታወቀ::

ፖሊስ ቤታቸውን ሲበረብር ያገኘው ነገርባይገለጽም፣ ለተጠረጠሩበት የወንጀል ድርጊት ማስረጃየሚሆነውና ሌሎች ተጨማሪ ነገሮች ፍለጋ ሳይሆንእንዳልቀረ ምንጮች ለሪፖርተር ተናግረዋል::

መምህር ግርማ ከሁለት ወራት በፊት የእስርትዕዛዝ ተሰጥቶባቸው እንደነበር ተጠቁሞ፣ አንድ ቀንፖሊስ ጣቢያ አድረው ጥቅምት 18 ቀን 2008 ዓ.ም.በፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብአንደኛ ወንጀል ችሎት ቀርበዋል:: በወቅቱም ፖሊስየ14 ቀናት ተጨማሪ የምርመራ ጊዜ ጠይቆባቸው

ነበር:: የፖሊስን ጥያቄ በመቃወም የዋስትና መብታቸውተጠብቆ ከእስር እንዲፈቱ በጠበቃቸውና በራሳቸውየጠየቁ ቢሆንም፣ ፍርድ ቤቱ አልተቀበላቸውም::

መምህር ግርማ የተጠረጠሩበትን የማታለል

ወንጀል የፈጸሙት፣ በመስከረም ወር 2006 ዓ.ም.እንደሆነና በየካ ክፍለ ከተማ ወሰን ግሮሰሪ አካባቢ ነዋሪመሆናቸው ከተጠቆመው አቶ በላይነህ ከበደ መኖርያቤት ጋር የተገናኘ መሆኑ በምርመራው ተገልጿል::

ፖሊስ በምርመራው እንዳረጋገጠው አቶ በላይነህከትዳር አጋራቸው ጋር የሚኖሩበት በ400 ካሬ ሜትርቦታ ላይ ያረፈ መኖርያ ቤት ነበራቸው:: አቶ በላይነህቤታቸውን በአጭር ጊዜ ውስጥ ካልሸጡ ሊሞቱእንደሚችሉ መምህር ግርማ ሲነግሯቸው፣ ከፍተኛዋጋ ያወጣላቸው የነበረ ቤታቸውን በ800 ሺሕ ብርለመሸጥ መገደዳቸውን የፖሊስ ምርመራ ይጠቁማል::

መምህር ግርማ ቤቱን ማሸጥ ብቻ ሳይበቃቸው፣

ገንዘቡ እንዲበረክትላቸው እንዲፀለይበት እንዲሰጧቸውየተጠየቁት አቶ በላይነህ፣ ገንዘቡን መስጠታቸውንፖሊስ ለፍርድ ቤት አስረድቷል:: ሊፀለይበት ወደመምህር ግርማ ቤት ተወስዷል የተባለው ገንዘብ ውሎበማደሩ፣ አቶ በላይነህ ወደ መምህር ግርማ ቤት ስልክ

ሲደውሉ ስልኩ አልሠራ እንዳላቸውና ወደ ውጭአገር መሄዳቸውን እንደሰሙ መግለጻቸው በፖሊስተጠቅሷል::

ተጠርጣሪው መምህር ግርማ ለፍርድ ቤቱከሳሻቸውን ቀይ ይሁኑ ጥቁር እንደማያውቋቸውና ሆንተብሎ የተሸረበባቸው ሴራ መሆኑን አስረድተዋል::የተጠረጠሩበት ወንጀል ዋስትና የማያስከለክል መሆኑንበመግለጽ በዋስ እንዲለቀቁ ቢጠይቁም፣ ፍርድ ቤቱአልተቀበላቸውም:: ፍርድ ቤቱ ፖሊስ የጠየቀውንየ14 ቀናት የምርመራ ጊዜ ባለመቀበል ሰባት ቀናትንበመፍቀድ ለጥቅምት 25 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮሰጥቷል::

የመምህር ግርማ ቤት ተበረበረ

መምህር ግርማ ወንድሙ

በዮሐንስ አንበርብር

የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽሕፈት ቤን በተሻለየሚያደራጅና ሥልጣን የሚሰጥ አዋጅ፣ ለሕዝብተወካዮች ምክር ቤት ጥቅምት 18 ቀን 2008 ዓ.ም.ቀረበ፡፡

በ1995 ዓ.ም. እና በ1997 ዓ.ም. የተሻሻለውንየሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ጽሕፈት ቤት በድጋሚበአዲስ መልክ መደንገግ ካስፈለገባቸው ምክንያቶችአንዱ፣ በአገሪቱ አንድ የኢኮኖሚ ማኅበረሰብለመፍጠር የሚደረገውን ጥረት ለማቀላጠፍ፣ በአገሪቱየሚከናወነው ሰነድ የማረጋገጥና የመመዝገብ ተግባርወጥ ሆኖ አገር አቀፋዊና ዓለም አቀፋዊ ደረጃውንየጠበቀ አደረጃጀት ለመፍጠር መሆኑን፣ የረቂቅ አዋጁ

አባሪ ሰነድ ያስረዳል፡፡ ሁለተኛው ዋና ምክንያት ደግሞየሰነድ ማረጋገጥና መመዝገብ አገልግሎት፣ ካላግባብበተረጋገጡ ሰነዶች አማካይነት የሚደርሱ ጉዳቶችናየሚፈጸሙ ወንጀሎችን ለመቆጣጠር መሆኑንይገልጻል፡፡

የሰነድ አረጋጋጭ ተቋማት ሠራተኞች አቅደው፣በቸልተኝነት ወይም ባለማወቅ በሚፈጽሟቸውስህተቶች ምክንያትና ተገልጋዮች ይዘዋቸው በሚቀርቡሕገወጥ ሰነዶች ምክንያት፣ መረጋገጥ ያልነበረባቸውሰነዶች ያላግባብ ከዚህ ቀደም ሲረጋገጡ እንደነበረ አባሪሰነዱ ያስረዳል፡፡

ይኼ በመሆኑም የማኅበረሰቡን ኢኮኖሚያዊእንቅስቃሴዎች በዋናነትም ንብረት የማፍራት፣የመጠቀምና በሕጋዊ መንገድ የማስተላለፍ መብትበማዛባት ሕገወጦች ተጠቃሚ የሚሆኑበት ክፍተትመፈጠሩን ያስረዳል፡፡

ይኼንንም ለማስቀረት ይቻል ዘነድ በረቂቅ አዋጁአንቀጽ 25 ላይ ያላግባብ የተረጋገጡና የተመዘገቡሰነዶችን አግዶ ለማቆየት የሚደነግግ አንቀጽ

እንዲካተት አድርጓል፡፡‹‹ጉዳዩ በሚመለከተው ሰው አመልካችነት ወይም

በተቋሙ በራሱ አነሳሽነት ሰነድ ያላግባብ ተረጋግጦመመዝገቡ በበቂ ማስረጃ ሲደረስበት ሰነዱ በአስቸኳይካልታገደ በቀር፣ ሊደርስ የሚችለው ጉዳት በቀላሉሊመለስ የማይችል መሆኑ ሲረጋገጥ ተቋሙአረጋግጦ በመዘገበው ሰነድ ላይ ጊዜያዊ የዕግድትዕዛዝ ሊያስተላልፍ ይችላል፤›› የሚል አንቀጽ በረቂቁተካቷል፡፡

ሰነድ ያላግባብ ተረጋግጧል የሚባለው የዝምድናእና የጥቅም ግንኙነት ባላቸው ሰነድ አረጋጋጮችየተረጋገጠ እንደሆነ፣ መሠረታዊ የሆኑ የማረጋገጥናየምዝገባ መሥፈርቶች ወይም ፎርማሊቲዎች ሳይሟሉተላልፈውና ሕጋዊ ያልሆኑ ሰነዶችን በማቅረብየተረጋገጡ እንደሆነ ነው በማለት ረቂቁ ይገልጻል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ የተደረገው ሌላ ማሻሻያ ያለምስክር አስፈላጊነት ሰነዶችን ማረጋገጥና ሰነዶችንመመዝገብ የሚቻልበት አሠራር ረቂቁ የሚፈቅድመሆኑ ነው፡፡

የማይንቀሳቀሱ ንብረቶችን ባለቤትነት በሽያጭወይም በስጦታ ለማስተላለፍ የሚደረጉ ውሎች፣በማይንቀሳቀሱ ንብረቶች ላይ የዋስትና መብትለማቋቋም የሚደረጉ ውሎችና የኑዛዜ ሰነዶች በሁለት

የሰነዶች ማረጋገጫጽሕፈት ቤትን

በድጋሚ የሚያቋቁምአዋጅ ቀረበ

ወይዘሪት ጣይቱ ወንድወሰን

ስታንዳርድ ባንክ ኢትዮጵያዊቷን የባንክ ባለሙያለኢትዮጵያ ጽሕፈት ቤቱ ሾመ

በታምሩ ጽጌ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን አምቦ ከተማነዋሪዎችና በመንግሥት ተቋማት ላይ፣ የሽብርተግባር ወንጀል በመፈጸምና ለመፈጸም በመንቀሳቀስላይ እያሉ በቁጥጥር ሥር ውለዋል የተባሉ አራትተጠርጣሪዎች፣ ጥቅምት 17 ቀን 2008 ዓ.ም. ክስተመሠረተባቸው::

ተጠርጣሪዎቹ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አባልበመሆንና ተልዕኮውን በመቀበል፣ በአገር ውስጥናበውጭ አገሮች ከሚገኙ አባላቱ ጋር በስልክ በመገናኘት፣በከተማው ሰላማዊ ነዋሪዎችና በመንግሥት ተቋማትላይ ጉዳት ለማድረስ በመንቀሳቀስ፣ አንድ የመከላከያሠራዊት አባል በመግደልና በሌሎች የመንግሥት

አመራሮችና ነዋሪዎች ላይ ከባድ የአካል ጉዳትበማድረስ በማለት፣ የፌዴራል ዓቃቤ ሕግ ለፌዴራልከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ያቀረበውክስ ያስረዳል::

ተከሳሾቹ ቀጄላ ገላና ቅጽል ስሙ ሙረታ ሰባ፣

አብደታ ዶላንሳ ቅጽል ስሙ ዴኔዲዳ፣ ሰብኬር በቀለቅጽል ስሙ ከዩ ድጋና ኡርጌሶ ደመና ቅጽል ስሙአብደታ ደመና የሚባሉ ናቸው:: ከ2006 ዓ.ም. ጀምሮካልተያዙ ግብረ አበሮቻቸው ጋር በመሆን በህቡዕስብሰባ በማድረግ፣ በሚያዝያ ወር 2007 ዓ.ም. ‹‹ኦጋፋኢጌ ጉማ ኦሮሞ›› የሚባል የህዋስ ቡድን ስያሜማውጣታቸውን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ጠቅሷል::

ተከሳሾቹ የኦነግን የፖለቲካ ዓላማን ለማራመድበመስማማት በተቀበሉት ትዕዛዝ መሠረት፣ በአምቦከተማ በቀበሌ 03 ነዋሪና የቀበሌው ምክትልሊቀመንበርን በአራት ጥይት መትተው ማቁሰላቸውንናአንድ ዓይናቸውን ማጥፋታቸውን፣ በምዕራብ ሸዋፖሊስ መምርያ ግቢ ውስጥ ቦምብ በመወርወርበጽሕፈት ቤቱ ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን፣ የሆሚችአሙኒሽን ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ንብረት በሆነውቢሾፍቱ የሠራተኞች ሰርቪስ ላይ ቦምብ በመወርወር213,000 ብር በሚገመት ንብረት ላይ ጉዳትማድረሳቸውን፣ በአምቦ ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ይማር

በአምቦ ከተማ ነዋሪዎችና ተቋማት ላይ

የሽብር ተግባር ፈጽመዋል የተባሉተጠርጣሪዎች ተከሰሱ

በዮሐንስ አንበርብር

የዓለም ባንክ በየዓመቱ በሚያወጣው የዓለምአገሮች የንግድ አሠራር መመዘኛ (Doing Business)ሪፖርት መሠረት፣ ኢትዮጵያ አምና ከነበረችበትሁለት ደረጃዎችን በማሻሻል 146ኛ ደረጃ እንደምትገኝይፋ ሆነ::

ባንኩ ጥቅምት 18 ቀን 2008 ዓ.ም. ከአሜሪካዋሽንግተን ይፋ ያደረገው እ.ኤ.አ. የ2016 የንግድአሠራር ሪፖርት መሠረት፣ ኢትዮጵያ ሁለትደረጃዎችን ብታሻሽልም አሁንም በርካታ መሠረታዊክፍተቶች እንዳሉባት ይገልጻል::

ባንኩ የአገሮችን የንግድ አሠራር ደረጃ ለማውጣት

አሥር መመዘኛዎችን ይጠቀማል:: ከእነዚህ መካከልየግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ፣ የኤሌክትሪክ ኃይልአቅርቦት፣ የንግድ ሥራዎች ቅለትና የመሳሰሉትይገኙበታል::

በዓለም ባንክ የንግድ

አሠራር መመዘኛኢትዮጵያ ሁለትደረጃዎችን አሻሻለች

Page 5: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 5/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

በውድነህ ዘነበ

በራሳቸው አቅም ኤሌክትሪክ አመንጭተውለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማቅረብ

ፍላጐት ያሳዩ የውጭ ኩባንያዎች፣ የታሪፍ ማሻሻያእንደሚደረግ መተማመኛ በማግኘታቸው በይፋ ጥያቄለማቅረብ መዘጋጀታቸው ታወቀ::

ከአሜሪካ፣ ከቱርክ፣ ከቻይናና ከህንድ የመጡ14 ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ የኤሌክትሪክ ኃይልአመንጭተው ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎትለማቅረብ ፍላጐት ማሳየታቸው ታውቋል::

መንግሥት ኢነርጂን በሚመለከት ባወጣውየፖሊሲ አቅጣጫ መሠረት ብቻውን ኤሌክትሪክማመንጨት ስለማይችል የግሉ ዘርፍ እንዲገባ በ2006ዓ.ም. በወጣው የኢነርጂ አዋጅ 810/2006 ተደንግጓል::

ነገር ግን እነዚህ ኩባንያዎች ኢንቨስትመንትውስጥ ለመግባት ሥጋት ከሆኑባቸው ጉዳዮች መካከልየኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ታሪፍ አነስተኛ በመሆኑ

አዋጭ አለመሆኑ ነው:: የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክኃይልና ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ፣ሰሞኑን ዘ ኢኮኖሚስት በአዲስ አበባ ባዘጋጀው ጉባዔላይ አንድ ኪሎ ዋት ኢነርጂ ለማመንጨት ዘጠኝየአሜሪካ ሳንቲም ያስፈልጋል ብለዋል:: በዚህ ገንዘብየተመረተው የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሸጠው ግንስድስት የአሜሪከ ሳንቲም ነው በማለት ገልጸው፣የታሰበው የታሪፍ ማሻሻያ ይህንን ክፍተት ይደፍናልብለዋል:: ምክንያቱ ደግመ የታሪፍ ማስተካከያካልተደረገ የውጭ ኩባንያዎችን የማይስብ በመሆኑ፣ለኢንቨስትመንት ያወጡትን ገንዘብ ለማግኘት አስቸጋሪይሆናል የሚል ነው::

የቀድሞ የውኃ፣ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትርናበአሁኑ ወቅት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አቶ ዓለማየሁተገኑ የውጭ ኩባንያዎች ወደ ኢንቨስትመንትለመግባት እውነተኛ ፍላጐት ካላቸው፣ ማጠንጠኛውየኃይል ሽያጭ ስምምነት ነው ይላሉ::

አቶ ዓለማየሁ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ የግልባለሀብቶች ወደ ዘርፉ የሚገቡ ከሆነ የኃይል ሽያጭ

ስምምነት በቅድሚያ ይካሄዳል:: በዚህ ስምምነትባለሀብቶች የሚያመነጩትን ኃይል በጥቅሉ፣በስምምነቱ ላይ በተገለጸ ዋጋ ለብሔራዊ የኃይል ቋትይሸጣሉ::

‹‹የግል ባለሀብቶች ኃይል የማከፋፈል ሥራ ውስጥስለማይገቡ የታሪፍ ጉዳይ ሊያሳስባቸው አይገባም፤››በማለት አቶ ዓለማየሁ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

‹‹ከዚህ ቀደም የኃይል ሽያጭ ስምምነት ድርድርለማካሄድ አቅም አልነበረንም፤›› የሚሉት አቶዓለማየሁ፣ በአሁኑ ወቅት ግን ከአሜሪካ ዓለም አቀፍየልማት ኤጀንሲ ጋር በመሆን በዘርፉ የሰው ኃይልአቅም ተፈጥሯል ብለዋል::

እንደ አብነትም ሻሸመኔ አካባቢ ከጂኦተርማልአንድ ሺሕ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል በአራትቢሊዮን ዶላር ለማመንጨት፣ ኢትዮጵያ ከገባውሬይክቪክ ጂኦተርማል ጋር የተደረገውን ድርድርአውስተዋል::

አቶ ዓለማየሁ እንደሚሉት፣ ይህ ኩባንያ የሳይት

ሥራ በማከናወን ላይ ነው:: ጐን ለጐን ሲያካሂድየቆየው የኃይል ሽያጭ ስምምነት ድርድር ወደመጠናቀቁ ላይ ደርሷል ብለዋል::

‹‹የታሪፍ ጉዳይ ወደኋላ የሚመጣና በጥናት

የሚተገበር ነው:: በአንዴ አምጥተን ሕዝባችን ላይየምንጥለው አይደለም:: ይህን በፍፁም አንፈቅድም፤››በማለት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ዓለማየሁአስረድተዋል::

ፍላጐት ያሳየ የግል ኩባንያ ሁሉ ኢንቨስትያደርጋል ተብሎ እንደማይታሰብ፣ በትክክል ፍላጐትያለው ኩባንያ ግን በኃይል ሽያጭ ስምምነቱ መሠረትኢንቨስት ለማድረግ ይገባል ተብሎ እንደሚታመን አቶዓለማየሁ ተናግረዋል::

‹‹ፓወሪንግ አፍሪካ›› በሚል ርዕስ በኅዳር 2007ዓ.ም. በአዲስ አበባ በተካሄደ ዓለም አቀፍ የኢነርጂጉባዔ፣ በርካታ ኩባንያዎች ኢትዮጵያ ውስጥ በኃይልዘርፍ ለሚሰማሩ ኩባንያዎች ፋይናንስ እንደሚያቀርቡበግልጽ መናገራቸው ይታወሳል::

የውጭ ኩባንያዎች የኤሌክትሪክ ኃይል ለማመንጨትበይፋ ጥያቄ ሊያቀርቡ ነው

በውድነህ ዘነበ

ለመኖሪያ ቤቶች ግንባታ የሚውል አርማታ ብረትግዥ ለመፈጸም፣ መንግሥት በሕግ አካሄዶች ላይውሳኔ ተጠይቆ ምላሽ እየተጠበቀ ነው::

የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈትቤት በቃል ትዕዛዝ ብቻ ሲፈጸም የቆየውን ግዥበመግታት፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በጽሑፍሰርኩላር እንዲሰጠው ጥያቄ አቅርቦ ምላሽ እየተጠባበቀይገኛል:: በሌላ በኩልም የመንግሥት ግዥና ንብረትማስወገድ አገልግሎት ቀደም ሲል የአርማታ ብረትግዥ ለመፈጸም በወጣው ጨረታ ላይ የአካሄድ ለውጥ

ማድረግ በመፈለጉ፣ የመንግሥት ግዥና ንብረትአስተዳደር ኤጀንሲ ፈቃድ እንዲሰጠው ጥያቄ አቅርቦምላሽ እስኪሰጠው እየተጠባበቀ እንደሚገኝ ታውቋል::

የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክትጽሕፈት ቤት በቃል ትዕዛዝ ወይም በቦርድ በሚያዝቃለ ጉባዔ ብቻ፣ ሕግን በመተላለፍ በቢሊዮን የሚቆጠርገንዘብ ወጪ በማድረግ የአርማታ ብረት ግዥ ሲፈጽምቆይቷል::

የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክትጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይድነቃቸው ዋለልኝንበመጥቀስ ሰሞኑን እንደተዘገበው፣ የበላይ አመራሮች

የአርማታ ብረት ግዥ ለመፈጸም

የመንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ ነውበዮሐንስ አንበርብር

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪሚኒስትርና የካቢኔ አባል ሆነው በቅርቡ የተሾሙትአቶ አስመላሽ ወልደ ሥላሴ፣ ‹‹የኪራይ ሰብሳቢነትአመለካከት›› ይታይባቸዋል ያሏቸውን የፓርላማአባላት አስጠነቀቁ::

አቶ አስመላሽ ይኼንን የተናገሩት ባለፈው ሐሙስፓርላማው የቋሚ ኮሚቴዎች አመራሮችንና አባላትበደለደለበት ወቅት ነው::

ፓርላማው ለመሠረታቸው 18 ቋሚ ኮሚቴዎችየሰየማቸውን አመራሮችና አባላት ድልድልን አስመልክቶ

ሁለት ጥያቄዎች ቀርበዋል:: እነዚህም ‹ከተማርንበትየትምህርት ዘርፍ ጋር ወደሚቀራረብ ኮሚቴ ውስጥአልተደለደልንም፤› እንዲሁም ‹አንዳንድ አካላት ቋሚኮሚቴዎችን ደረቅና እርጥብ ብለው ይፈርጃሉ:: የዚህምክንያቱም አንዳንድ ቋሚ ኮሚቴዎች የኢኮኖሚጥቅምና የውጭ ጉዞ የሚገኙባቸው በመሆኑ ነው፤›የሚሉ ናቸው::

ለጥያቄዎቹ ምላሽ የሰጡት አቶ አስመላሽ፣ለቋሚ ኮሚቴ አመራርነትና አባልነት በዋነኛነት እንደመሥፈርት የሚታየው የፖለቲካ ቁርጠኝነት መሆኑንገልጸዋል:: የትምህርት ዘርፍና ደረጃ የሚጠይቁት

የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትሩ አንዳንድ

የፓርላማ አባላትን አስጠነቀቁ

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል ወደ ክፍል 1 ገጽ 40 ዞሯል

Page 6: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 6/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

ፖ ለ ቲ ካ

የጨረታ ማስታወቂያየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለድሬዳዋ ዲስትሪክት እያስገነባው ላላው ህንፃ አሳንሰር ለመግጠም

በአሳንሰር ስራ ላይ የተሰማሩና ፍቃዳቸውን ያሳደሱ፣ ከመሠረተ ልማት ሚኒስቴር የምዝገባ

የምስክር ወረቀት የሚያቀርቡ ድርጅቶችን አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::

በመሆኑም፦

1. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ የአሳንሰር አቅራቢዎች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ

የማይመለስ ብር 200.00/ሁለትመቶብር/ በመክፈል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፋሲሊቲዎች

አስተዳደር በሚገኘበት ቫቲካን ኤምባሲ ወረድ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የፋሲሊቲዎች

አስተዳደር ህንፃ ሁለተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 201 ህንፃ ግንባታ ክፍል ከጥቅምት 22 ቀን

2008 ዓ.ም. ጀምሮ መውሰድ ይችላሉ::

2.ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የቴክኒካል ሰነድ ዋናውንና አንድ ፎቶ ኮፒ እንዲሁም የዋጋ

ሰነድ ዋናውንና አንድ ፎቶ ኮፒ (በማሽን ኮፒ) ሰነዶችን ለየብቻ የፕሮጀክቱን ስም በመጥቀስ

በሰም በታሸገ ኢንቭሎፕ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ለዚህ አገልግሎት በተዘጋጀ ሳጥን

ውስጥ እስከ ህዳር 20ቀን 2008ዓ.ም. ከቀኑ8፡00 ሰዓት በፊት በማስመዝገብ ማስገባት

አለባቸው።

3.ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ( BID BOND) ብር 30,000.00 / ሰላሳ ሺህ ብር/

በባንክ የክፍያ ማዘዣ (CPO) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና

(unconditional Bank guarantee) ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸው::

4.ተጫራቾች ጨረታውን ሲገዙ የንግድ ፍቃድ፣ የሥራ ፍቃድ፣ የታክስ ከፋይነት ማስረጃ

(ቲን ሰርተፍኬት) እና ተጨማሪ እሴት ታክስ (VAT) ተመዝጋቢ ስለመሆናቸው ዋናውንና

ፎቶ ኮፒውን ማቅረብ አለባቸው::

5.ጨረታው ህዳር 20 ቀን 2008 ዓ.ም. ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቫቲካን ኤምባሲ ወረድ ብሎ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፋሲሊቲዎች

አስተዳደር ህንፃ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል::

6. ባንኩ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0113 – 72 28 65/72/69

የጠቅላላ ስብሰባ ጥሪየፓዩኒርስ ኢትዮ-አቪዬሽን አክሲዮን ማኅበር ጠቅላላ

ዓመታዊ ስብሰባ ቅዳሜ ህዳር 11 ቀን 2008 ዓ.ም / 

November 21,2015/ ከጠዋቱ በ2፡30 /ሁለት ሰዓት

ተኩል/ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የምግብ አዳራሽባለአክሲዮኖች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት

ስብሰባው ይካሄዳል::

ስለሆነም በስብሰባው እንድትገኙልን ጥሪአችንን

እያስተላለፍን፤ በስብሰባው ላይ መገኘት የማትችሉ

ባለአክሲዮኖች ፓዩኒርስ ኢትዮ-አቪዬሽን ቢሮ በስልክ ቁጥር

0115 153649 ወይም 0115 519563 ላይ በመደወል

እንድታስታውቁን እንጠይቃለን::

የዲሬክተሮች ቦርድ

በሰለሞን ጐሹ

ደቡብ ሱዳን ራሷን የቻለች ሉዓላዊ አገር ሆና ብቅያለችው እ.ኤ.አ. በሐምሌ 2011 ነበር:: ደቡብ ሱዳናውያንይህን ነፃነት ለመቀዳጀት እ.ኤ.አ. ከ1956 ጀምሮ ከሰሜንሱዳናውያን ጋር ጦርነት ውስጥ ቆይተዋል:: እ.ኤ.አ. በ1977በደቡብ ምዕራብ ሱዳን ነዳጅ መገኘቱ ከተረጋገጠ በኋላ፣የእርስ በርስ ጦርነቱ ይበልጥ ተጧጡፎ ቀጠለ:: እ.ኤ.አ.በ1983 በኮሎኔል ጆን ጋራንግ አማካይነት የሱዳን ሕዝቦች ነፃአውጭ ጦር መቋቋም ትግሉን ይበልጥ የተደራጀ አደረገው::

ለግማሽ ክፍለ ዘመን በእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስለቆየችው ሱዳን እ.ኤ.አ. በግንቦት 2005 የተፈረመው ሁሉንአቀፍ የሰላም ስምምነት የለውጥ መሠረት ተደርጎ ተወስዶነበር:: ይህ ስምምነት ደቡብ ሱዳን በስድስት ዓመታት ውስጥነፃ አገር የምትሆንበትን አካሄድም የነደፈ ነበር:: በዚህምመሠረት እ.ኤ.አ. ከጥር 9 እስከ ጥር 15 ቀን 2011 በተካሄደሕዝበ ውሳኔ ደቡብ ሱዳናውያኑ ነፃነታቸውን መረጡ::

ነፃነቱ ከሱዳን መንግሥት ጋር የነበረውን አተካሮ ሕጋዊበሆነ መንገድ ለመፍታት በር የከፈተ ቢሆንም፣ ከጋራጠላታቸው ከካርቱም ጋር የተባበሩት የደቡብ ሱዳን ሕዝቦችየውስጥ ችግር ለማገርሸት ጥቂት ጊዜ ብቻ ነው የፈጀው::ይህ ልዩነት እየተባባሰ መጥቶ ነፃነቱ ያመጣዋል ተብሎተስፋ የተጣለበትን ለውጥ እያጨለመው መጣ:: ደቡብ ሱዳንከነፃነትም በኋላ ከሱዳን ጋር ያላት ውጥረት የተለያየ ገጽታእየያዘ ቢቀጥልም፣ በራሳቸው በደቡብ ሱዳናውያን መካከልየተከሰተው አለመግባባት ሌላ መጠነ ሰፊ ስቃይና መከራያስከትላል ብሎ የገመተ ብዙም አልነበረም::

በደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪርና በምክትላቸውዶ/ር ሪክ ማቻር መካከል ያለው ልዩነት ወይ ይፋ ጦርነትያመራው እ.ኤ.አ. በታኅሳስ 2013 ነበር:: ፕሬዚዳንቱ የዶ/ርማቻር ታማኝ ወታደር ናቸው ባሏቸው አካላት የመፈንቅለመንግሥት ሙከራ ተደርጎብኛል ማለታቸውም ይታወሳል::ችግሩን ለመቅረፍ በደቡብ ሱዳን መንግሥትና በተቃዋሚዎችመካከል በአዲስ አበባ እ.ኤ.አ. ከጥር 2014 ጀምሮ በተለያዩዙሮች ድርድሮች ቢካሄድም እስካሁንም ችግሩ ተባብሶእንደቀጠለ ነው:: በየጊዜው የሚፈረሙ የተኩስ አቁምስምምነቶችም በሰዓታት ልዩነት መጣሳቸው ለደቡብ ሱዳንአዲስ ነገር መሆኑ አቁሟል::

በዚህ ሁኔታ ውስጥ የአፍሪካ ኅብረት የሰላምና ደኅንነትምክር ቤት እ.ኤ.አ. ታኅሳስ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. የደቡብሱዳንን ሁኔታ የሚመረምር ኮሚሽን እንዲቋቋም ወሰነ::ኮሚሽኑ በደቡብ ሱዳን ግጭት ወቅት የተከሰቱ የሰብዓዊመብት ጥሰቶችና ተገቢነት የሌላቸው ሌሎች ድርጊቶችእንዲመረምር፣ የጥሰቶቹን መነሻዎች እንዲለይ ግጭቶቹናጥሰቶቹ ዳግም እንዳይከሰቱ በሚያስችል ሁኔታ ተጠያቂነትን

አስደንጋጩ የአፍሪካ ኅብረት የደቡብ ሱዳን ግምገማ

ማረጋገጥ፣ እርቅ መፍጠርና ጠባሳዎችን ለማዳንየሚያስችሉ ምክረ ሐሳቦችን እንዲሰጥና ደቡብ ሱዳንን ወደአንድነት፣ ትብብርና ዘላቄ ልማት የሚወስዱ መንገዶችንእንዲጠቁም ኃላፊነት ተሰጥቶት ነበር::

መጀመሪያ ላይ ኮሚሽኑ ሪፖርቱን በሦስት ወራትውስጥ እንዲያስረክብ ተወስኖ ነበር:: ይሁንና የተሰጠውንኃላፊነት በሚገባ ለመወጣት የተሰጠው ጊዜና በጀት በቂእንዳልሆነ የኮሚሽኑ ሰብሳቢ የቀድሞው የናይጀሪያፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ቅሬታ ማቅረባቸውይታወሳል:: በአጠቃላይ የኮሚሽኑ አባላት አምስት ሲሆኑ፣ከኦባሳንጆ በተጨማሪ ዕውቁ ኡጋንዳዊ ተማራማሪ ማህሙድማምዳኒም ተካተዋል:: ኮሚሽኑ የሪፖርቱ ጊዜ ከተራዘመለትበኋላ እ.ኤ.አ. በጥቅምት 15 ቀን 2014 ለአፍሪካ ኅብረትያቀረበ ቢሆንም፣ ሪፖርቱ ይፋ ሳይደረግ ቆይቶ ከቀናትበፊት ይፋ ሆኗል::

‹‹በሪፖርቱ የተካተቱትን ዝርዝርና አንገብጋቢ ጉዳዮችካየን ለምን ተጨማሪ ጊዜ እንደወሰደ መገመት አይከብድም::ሪፖርቱ ጉዳዮችን በጥልቀትና በዝርዝር የዳሰሰ ሲሆን፣በደቡብ ሱዳን ውስጥ ያሉና ከዓለም አቀፍ ባለድርሻ አካላትአካላት ጋር ምክክር በማድረግ፣ በግጭቱ የተሳተፉ ተገዳዳሪወገኖችን በማሳተፍ፣ ፖለቲካዊ ስሱ የሆኑ ጉዳዮችን ያካተተከመሆኑ አንፃር ለምን ዘገየ የሚለው እንደ ጉዳይ ባይታይእመርጣለሁ፤›› ያሉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሰላምናደኅንነት ጥናት ተቋም መምህርና በደቡብ ሱዳን ጉዳይተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ሰንዴይ ኦኬሎ ናቸው::

ኮሚሽኑ እ.ኤ.አ. በመጋቢት 2014 ሥራውን ከጀመረበኋላ ተከሰቱ የተባሉ ወንጀሎችንና የመብት ጥሰቶችንየመረመረ ሲሆን፣ በዚህም የዓይን እማኞችን ጨምሮየሚመለከታቸውን አካላት አነጋግሯል::

በማስገደድ ሰው ሰውን እንዲበላ ማድረግና ሌሎች አሰቃቂ

በተመድ ሪፖርት መሠረት በደቡብ ሱዳን የእርስ በርስ ግጭትከ2.2 ሚሊዮን በላይ ዜጎች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል

Page 7: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 7/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

ፖ ለ ቲ ካድርጊቶች ተፈጽመዋል

የኮሚሽኑ ሪፖርት ከተጠናቀረ በኋላ የሁለቱ ወገኖችግጭት ባለፉት 15 ወራት አለመቀዝቀዙን የሚጠቁሙመረጃዎች ተሠራጭተዋል:: ይሁንና በሪፖርቱ የተካተቱየመብት ጥሰቶች ለብዙዎች እጅግ አስደንጋጭና እንቅልፍየሚነሱ ሆነዋል:: ሰዎች ተገደው ሰው እንዲበሉ መደረጋቸውየዓለም መነጋገሪያ ሆኗል:: የቡድን አስገድዶ መድፈር፣በቁም በማቃጠል ግድያ መፈጸም፣ ግርፋትና ኢሰብዓዊአያያዝ ከእነዚህ አሰቃቂ ድርጊቶች መካከል ተጠቃሽ ናቸው::እነዚህ ድርጊቶች በሁለቱም ወገኖች መፈጸማቸው በሪፖርቱ

የተገለጸ ሲሆን፣ በአሥር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ንፁኃን ዜጎችመገደላቸውና ከሁለት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ከአገራቸውለመሰደድ መገደዳቸውም ተመልክቷል::

ለደቡብ ሱዳን ግጭት አዲስ ክስተት ባይሆንም የኮሚሽኑአባላት ያነጋገሯቸው ደቡብ ሱዳናውያን በዚህ መጠንና ዓይነትየመብት ጥሰቶችን ከዚህ ቀደም ሲል አለመመልከታቸውንመግለጻቸውን ሪፖርቱ ያመለክታል:: በተለይ ሰላማዊ ዜጎችንየጥቃት ሰለባ ማድረግ አዲስ ክስተት እንደሆነ መናገራቸውምተጠቅሷል::

በሁለቱም ወገኖች በአገሪቱ የተለያዩ ክፍሎች ተመሳሳይድርጊቶች መፈጸማቸውን የዘረዘረው ሪፖርቱ፣ በተለይበጉደሌ እ.ኤ.አ. ታኅሳስ 16 ቀን 2013 የተፈጸመው ድርጊትየግጭቱን ገጽታ በሚገባ የሚያሳይ እንደሆነ አመልክቷል::በዚያች ዕለት የሳልቫ ኪር ወታደሮች ዶ/ር ማቻርን ይደግፋሉየተባሉትን የኑዌር ብሔር አባላትን በማስገደድ የሰው ደምእንዲጠጡ፣ የሰው ሥጋ እንዲበሉና ወደሚንበለበል እሳትተወርውረው እንዲገቡ በማድረግ ማስገደላቸውን ከዓይንእማኞች ማረጋገጡን ኮሚሽኑ ገልጿል::

ኮሚሽኑ የሁለቱ ወገኖች ጦር ዓለም አቀፍ የሰብዓዊነትሕግን መጣሱንም አካቷል:: ጥቃቱ ሰላማዊ ዜጎች ላይከማተኮሩ በተጨማሪ ቤተ ክርስቲያናት፣ መስጊዶች፣

ሆስፒታሎችና ከተሞች መውደማቸውንና የሰብዓዊዕርዳታዎች መስተጓጎላቸውን፣ እንዲሁም ዕድሜያቸው ከ15ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት እንዲሳተፉ መደረጋቸውንምአብራርቷል::

ከእነዚህ ድርጊቶች አንፃር የጦር ወንጀሎችና በሰብዓዊነትላይ የሚቃጡ ወንጀሎች መፈጸማቸውን መደምደምእንደሚቻልም አመልክቷል:: ይሁንና በግጭቱ የዘር ማጥፋትወንጀል ተፈጽሟል ለማለት ኮሚሽኑ በቂ መረጃና ምክንያትአለማግኘቱን አስገንዝቧል::

ከአጠቃላይ ሁኔታዎች ለመረዳት እንደሚቻለውየተከሰቱት ጥሰቶች በተቀናጀ ሁኔታ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ሰላማዊ ግለሰቦችን በብሔራቸው ወይም በፖለቲካ አቋማቸውየተነሳ ጥቃት እንዲደርስባቸው የማድረግ ፖሊሲንመንግሥት ተከትሏል ብሎ መደምደም እንደሚቻልምኮሚሽኑ አመልክቷል::

ተጠያቂነትን ማረጋገጥ

ኮሚሽኑ ለደረሰው ጥፋት ተጠያቂነትን እንዴት

ማረጋገጥ ይቻላል በሚለው ጉዳይ ላይ ቅድሚያ ለደቡብሱዳን ሕዝቦች በመስጠት መመርመሩን ገልጿል:: በዚህምተጠያቂነትን ማረጋገጥ የሚቻለው ሰላምን ሳያደፈርሱናለደቡብ ሱዳን አዲስ ጅማሮ አረጋግጦ መሆን እንዳለበትአስተያየት ከአብዛኛው ዜጋ እንደተሰጠው አመልክቷል::

ይህ ማለት ድርጊቶችን የፈጸሙ ግለሰቦች ተጠያቂአይሁኑ ማለት እንዳልሆነ ሪፖርቱ ይገልጻል:: በደቡብሱዳን የገነነውን ከተጠያቂነት የማምለጥ ባህል እንዲገረሰስየሕዝቡ ፍላጐት እንደሆነ አመልክቷል:: ይሁንና ይህየወንጀል ተጠያቂነት ዕርቅንና ዘላቂ ሰላምን ሳይገፋ

መከናወን እንዳለበት አስገንዝቧል:: በሁለቱም ወገኖች ያሉአብዛኛዎቹ በኮሚሽኑ አባላት የተጠየቁ ዜጐች በግለሰብ ደረጃፕሬዚዳንቶች ሳልቫ ኪርና ተቀናቃኛቸው ዶ/ር ሪክ ማቻርለተከሰተው ቀውስ፣ ለመባባሱና ለደረሰው የመብት ጥሰትተጠያቂ መሆን እንዳለባቸው መናገራቸውም ተጠቅሷል:: ምንዓይነት ተጠያቂነት የሚለው ከተሰጡት ምላሾች መረዳትባይቻልም የወንጀል፣ የፍትሐ ብሔርና የፖለቲካ ወይም

አስተዳደራዊ ተጠያቂነትን በማቀላቀል መጠቀም እንደሚቻልኮሚሽኑ መክሯል::

መላሾቹ ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በተለይ ከፍተኛየፖለቲካና የወታደራዊ መሪዎችን በተመለከተ በብሔራዊየፖለቲካና የፍትሕ ተቋማት ላይ መተማመን የሌላቸውበመሆኑ በአፍሪካ የሚመራ፣ በአፍሪካውያን ባለቤትነትየሚካሄድና በአፍሪካ ሀብትና የሕግ ማዕቀፍ የሚመራ፣በአፍሪካ ኅብረት አማካይነት በዓለም አቀፉ ማኅበረሰብየሚታገዝና የደቡብ ሱዳን ዳኞችና ጠበቆች የሚሳተፉበትአሠራር ተግባራዊ እንዲሆን ምክረ ሐሳብ ሰጥቷል::

ኮሚሽኑ ከፍትሕና ከዕርቅ ቅድሚያ ለየቱ ይሰጥየሚለው ጥያቄ በውጥረት የተሞላ መሆኑን አስታውሶ፣ለደቡብ ሱዳን ችግር መፍትሔ ለመስጠት የእያንዳንዱንችግር ዓውድ በማጥናት የተለያዩ መፍትሔዎችን በመቀላቀልመጠቀም እንደሚችል አመልክተዋል:: የዚህ ሒደት መጀመርያለበት የተፈናቀሉ ሰዎችን ወደ ቀያቸው በመመለስ መሆንእንዳለበትም አስገንዝቧል::

ኮሚሽኑ ችግሩን ለዘለቄታው ለመቅረፍ የእውነትና የዕርቅኮሚሽን መቋቋም እንዳለበትም ሐሳብ አቅርቧል:: የሚቋቋመውኮሚሽን ወደፊት በሚደረጉ ምክክሮች በሚወሰነው ጊዜ ውስጥ

የተፈጸሙ የመብት ጥሰቶችን በማጣራት እውነት እንዲወጣ፣የጥፋተኝነት ስሜት እንዲመጣ፣ ይቅር ባይነት እንዲኖር፣ተጠቂዎችን ወደ ቦታቸው ለመመለስ ጥሪ እንዲደረግበመሥራት ፍትሕና ዘላቂ ዕርቅ እንዲፈጠር ማድረግእንዳለበት ምክረ ሐሳቡ ያብራራል::

ከኮሚሽኑ አባላት መካከል ፕሮፌሰር ማሕሙድ ማምዳኒበጻፉት የተለየ አስተያየት፣ ፍትሕንና ዕርቅን ለመቀላቀልተግባራዊ ለማድረግ አራት ወሳኝ ጉዳዮች ግንዛቤ ውስጥ ሊገቡእንደሚገባ አስረድተዋል:: እነዚህም ከተጠያቂነት የማምለጥባህል፣ የተጠያቂነትን ትርጉም መረዳት፣ የፖለቲካዊ ሒደት

አስፈላጊነትን መረዳትና የወንጀል ፍትሕ አስተዳደርንእንዴትና መቼ እንጠቀማለን? የሚለውን መለየት ናቸው::

ፕሮፌሰር ማምዳኒ አይሲሲን መሰል ተቋማትየሚከተሉት የምዕራባውያን የፍትሕ አረዳድ ለአፍሪካ አዋጭአይደለም ብለው ከሚከራከሩ ምሁራን አንዱ ናቸው:: በዚህምአስተያየታቸው ‹‹አፍሪካዊ መፍትሔ›› ያሉትን አካሄድ

ሲያብራሩ ምዕራባውያን የእኛ መፍትሔ የትም የሚሠራነው፣ ለሁሉም የሚስማማ ነው በማለት ያደረሱትን ጥፋትበመዘርዘር ነው:: ምዕራባውያኑ ደቡብ ሱዳን ከነፃነቷ በፊትራሷን የማስተዳደር ታሪክ እንደሌላትና የተፈተኑ ተቋማትእንደሌላት እየታወቀ ‹‹ምርጥ ተሞክሮዎች›› በመቅዳትደቡብ ሱዳንን ለመገንባት መሞከር የዚህ ችግር ማሳያአድርገው አቅርበዋል:: ከተጠያቂነት አንፃር ወንጀል ከተፈጸመአጥፊውን መቅጣት ነው በሚል ጉዳዮችን የወንጀልና የቅጣትጉዳይ አድርገው አቅለው እንደሚመለከቱም አመልከተዋል::

ድጋፍና ተቃውሞዎች

‹‹ይህ ሪፖርት ከአፍሪካ ኅብረት ከመምጣቱ አንፃርታሪካዊ የሚባል ነው:: መሰል ሪፖርቶችን የምናገኘውከሒውማን ራይትስ ዎች፣ ከአምነስቲ ኢንተርናሽናልናመሰል ተቋማት ነበር:: ሪፖርቱ በጣም ሸንቋጭና ጥፋቶችንበግልጽ የሚዘረዝር መሆኑ የተለየ ያደርገዋል:: እነዚህወገኖች ለደረሰው ጭፍጨፋ የሞራል ከተቻለም የወንጀልተጠያቂነትን ለሰላም ሲሉ መቀበል አለባቸው:: ይሁንናየደረሰው ጭፈጨፋ ደረጃ ተጨማሪ ማብራሪያ የሚጠይቅነው፤›› በማለት ለሪፖርተር በጽሑፍ አስተያየታቸውንየሰጡት መቀመጫቸውን አሜሪካ ያደረጉት የሰላምና ደኅንነት

ተንታኝና ተመራማሪ አቶ ዓለማየሁ ፈንታው ናቸው::

በተመሳሳይ ዶ/ር ሰንዴይ ሪፖርቱ አስደንጋጭ የሆኑግኝቶችን ጨምሮ የተለያዩ ጉዳዮችን በጥልቀትና በስፋትበመዳሰስ፣ ግልጽ ማብራሪያ በመስጠትና ምከረ ሐሳብ በመስጠትሕያው ሰነድ እንደሆነ ገልጸዋል:: አፍሪካ ኅብረት ከሚከተለውመርህና የሥነ ምግባር ደንብ አኳያ ጉዳዩን መመርመሩንምአመልክተዋል:: ‹‹የችግሩን መነሻ፣ የተከሰተው ነገር ምንእንደሆነ? መፍትሔው ምን እንደሆነ? በዝርዝርና በግልጽያስቀመጠ ሪፖርት ነው:: የአፍሪካ ኅብረትም ሆነ ሌሎች

ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላት ምን ማድረግ እንዳለባቸውአቅጣጫ አስቀምጧል:: የተከሰተው ነገር ድጋሚ እንዳይከሰትምን መደረግ አለበት? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ የሚረዳነው:: ሰነዱን በሚገባ በመመርመርና በመፈተሽ የመፍትሔውአካል መሆን እንጂ ስሜታዊ በመሆን ለሌላ በቀል የሚጋብዘንመሆን የለበትም፤›› ብለዋል::

ሪፖርቱ በደቡብ ሱዳንም የተለያዩ የድጋፍና የተቃውሞአስተዳደሮችን እያስተናገደ ነው:: ጥቅምት 16 ቀን 2008ዓ.ም. ሪፖርቱ ይፋ ከተደረገ በኋላ የደቡብ ሱዳን የሰብዓዊመብት ውትወታ ማኅበረሰብ ባወጣው መግለጫ፣ ሪፖርቱበደቡብ ሱዳን ሰላም ለማምጣት ወሳኝ ነው ብሏል::‹‹የተከሰቱትን ጭፍጨፋዎች የሚያጋልጥ በመሆኑ ክህደትናመነቃቀፍ ይኖራል:: ነገር ግን ለተፈረመው የሰላም ስምምነትመፈጸም የራሱን አስተዋጽኦ ያደርጋል፤›› ብሏል::

በተመሳሳይ ዘ ኮሙዩኒቲ ኢምፓወርመንት ፎር ፕሮግረስኦርጋናይዜሽን የተባለው ሲቪል ማኅበር፣ ሪፖርቱ የአፍሪካኅብረት ለፍትሕ የሚሠራ ተቋም መሆኑን የሚያሳይ ታሪካዊሰነድ እንደሆነ ገልጿል:: የማኅበሩ ዋና ሥራ አስፈጻሚኤድመንድ ያካኒ ሁለቱ ወገኖች በሪፖርቱ ለቀረባቸው ወቀሳምላሽ እንዲሰጡ ጥሪ አቅርበዋል::

በሪፖርቱ ቅሬታ የቀረበባቸውና ተጠያቂ የተደረጉት

ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር የፀጥታ ጉዳዮች አማካሪ ቱትጋትልዋክ ሪፖርቱን ‹‹መሠረተ ቢስ›› ሲሉ አጣጥለውታል::በተለይ የደቡብ ሱዳን የፀጥታ ኃይሎች በኑዌር ብሔር አባላትላይ ጥቃት የፈጸሙት በመንግሥት ፖሊሲ ነው መባሉእውነትነት የሌለው እንደሆነ ተናግረዋል::

ሪፖርቱ ከሰብዓዊ መብት ጥሰትና ከተጠያቂነትበተጨማሪ በ315 ገጾች በተቋማት ይዞታ ላይ፣ በአስተዳደርሥርዓቱ በተለይ በፌዴራል የመንግሥት መዋቅሩ ላይ፣በፀጥታ ዘርፍና በፖሊስ ላይ፣ በፋይናንስ አስተዳደር ላይ፣በፍትሕ አስተዳደር ሥርዓቱ ላይ፣ በፖለቲካ ፓርቲዎች፣በሲቪል ማኅበራትና በሚዲያ ሚና ላይ ጥልቅ የሆነ ትንተናምክረ ሐሳብ አቅርቧል::

በርካታ ተንታኞች በሪፖርቱ አቀራረብና ይዘት ላይቅሬታ የሌላቸው ሲሆን፣ የደቡብ ሱዳንን ችግር ለመቅረፍመቼና እንዴት ጥቅም ላይ ይውላል? በሚለው ላይ ግንያላቸውን ጥርጣሬ አስፍረዋል::

....በሪፖርቱ የተካተቱ የመብት ጥሰቶች ለብዙዎች እጅግ አስደንጋጭና እንቅልፍ የሚነሱ ሆነዋል:: ሰዎች ተገደው ሰው

እንዲበሉ መደረጋቸው የዓለም መነጋገሪያ ሆኗል:: የቡድን አስገድዶ መድፈር፣ በቁም በማቃጠል ግድያ መፈጸም፣

ግርፋትና ኢሰብዓዊ አያያዝ ከእነዚህ አሰቃቂ ድርጊቶች መካከል ተጠቃሽ ናቸው:: እነዚህ ድርጊቶች በሁለቱም ወገኖች

መፈጸማቸው በሪፖርቱ የተገለጸ ሲሆን፣ በአሥር ሺሕዎች የሚቆጠሩ ንፁኃን ዜጎች መገደላቸውና ከሁለት ሚሊዮን

በላይ ዜጎች ከአገራቸው ለመሰደድ መገደዳቸውም ተመልክቷል::

Page 8: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 8/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 9: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 9/72

Page 10: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 10/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

 ሪፖርተር፡- የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች መንግሥትየኢነርጂ ፍላጎትን ለማሟላት ምን እያደረገ ነው?

ዶ/ር ሃመድ፡- በመጀመርያ ስለ ኢትዮጵያመናገር የምፈልገው ጉዳይ አለ:: ወደ ኢትዮጵያ

ስመጣ ይህ የመጀመርያ ጊዜ ነው:: ባየሁት ነገሮችበጣም ተገርሜያለሁ:: የሕዝቡ እንግዳ ተቀባይነትየሚደነቅ ነው:: የኢትዮጵያ መንግሥት የኢነርጂዘርፉን ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረት በማድረግ ላይመሆኑን ተረድቻለሁ:: ኢትዮጵያ ከመካከለኛውምሥራቅ ጋር ታሪካዊ ግንኙነት ያላት አገር ናት::ብዙ የሚያመሳስለን ነገሮች አሉ:: በኢትዮጵያናበተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ከፍተኛ የንግድ ልውውጥበመካሄድ ላይ ነው:: አሁንም ቢሆን በሁለቱ አገሮችመካከል ያለውን የንግድና የዲፖሎማሲ ግንኙነቶችየበለጠ ማጠናከር ይቻላል:: ወደ ጥያቄህ ስመለስየተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች መንግሥት በኢነርጂዘርፉ የተለያዩ ሥራዎች በማከናወን ላይ ይገኛል::በኢነርጂ መስክ የኃይል ፍላጎትን መቆጣጠር ትልቅቦታ የሚሰጠው ዓብይ ጉዳይ ነው:: በአሁኑ ወቅትብሔራዊ የኢነርጂ ፖሊሲ በማዘጋጀት ላይ ነን::እስከ 2035 የሚዘልቀው የኢነርጂ ፖሊሲ ለኃይልፍላጎት ቁጥጥርና የቁጠባ አጠቃቀም ከፍተኛትኩረት ይሰጣል:: በኤሌክትሪክ ዘርፍ በሦስትአቅጣጫዎች ላይ እየሠራን ነው:: የመጀመርያውየፌዴራል የኤሌክትሪክና ውኃ አጠቃቀም ረቂቅ

ሕግ እያረቀቅን ነው:: የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶችየውኃ ሀብት የላትም:: እንደ ኢትዮጵያ የተትረፈረፉየውኃ ሀብት የለንም:: በመሆኑም ውኃ ለእኛ ወሳኝሀብት ነው::

በመሆኑም በቁጠባ ላይ የተመሠረተ ፍትሐዊ

የሆነ የውኃና ኤሌክትሪክ አጠቃቀም እንዲኖርየሚያግዝ ሕግ እያረቀቅን ነው:: ሌላው እየሠራንበትያለ ጉዳይ በመንግሥት ሕንፃዎች ውስጥየኤሌክትሪክ ቁጠባን ተግባራዊ ማድረግ ነው::የኢነርጂ ሚኒስቴር በመንግሥት ሕንፃዎች ውስጥ

ያለው የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ተመልክቶኃይል ቆጣቢ እንዲሆኑ የማስተካከል ኃላፊነትበካቢኔ ተሰጥቶታል:: መንግሥት የኤሌክትሪክኃይል ብክነትን በመቀነስ አርዓያ መሆን ይፈልጋል::መንግሥት የኤሌክትሪክ ኃይልና ውኃ አጠቃቀምቁጠባ ላይ የተመሠረተ አሠራር ከተከተለ የንግዱኅብረተሰብና ሰፊው ሕዝብ መንግሥትን በአርዓያነትይከተላል የሚል እምነት አለን:: ሕዝባችን ውኃናኤሌክትሪክን በአግባቡ እንዲጠቀም የሚያስችል ሕግበመዘጋጀት ላይ ነው::

የግለሰብ ሕንፃዎች የውኃና የኤሌክትሪክፍጆታቸውን እንዲቀንሱ እናበረታታለን:: ይህንበማድረግ አገራዊ የውኃና የኤሌክትሪክ ፍጆታንመቀነስ እንደሚቻል እናምናለን:: ሌላው እየሠራንበትያለው ጉደይ ሕንፃዎች ኤሌክትሪክ ኃይልን በቁጠባእንዲጠቀሙ የሚያስችል አረንጓዴ ሕግጋት (GreenCodes) በማስተዋወቅ ላይ ነን:: የየከተማው ማዘጋጃቤቶች በመላ አገሪቱ አረንጓዴ ሕግጋትን ተግባራዊበማድረግ ላይ ናቸው:: ሕግጋቱ ሕንፃዎች ዘላቂነትያለው ውጤታማ የኃይል አጠቃቀም እንዲኖራቸው

የሚያስችል ነው:: ከላይ የተጠቀሱት አሠራሮችናደንቦች በመረቀቅ ላይ ባለው ብሔራዊ የኢነርጂፖሊሲ ውስጥ ይካተታሉ::

ሌላው ትኩረት የተሰጠው የትራንስፖርትዘርፍ ነው:: በትራንስፖርት ዘርፍ ቁጠባን ማዕከል

ያደረገ የነዳጅ አጠቃቀም እንዲኖር ጥረት እየተደረገነው:: ባለፈው ሐምሌ ወር የተባበሩት ዓረብኤምሬቶች መንግሥት የቤንዚንና ናፍጣ ዋጋተመን አንስቷል:: ይህ ነዳጅ አምራች ለሆነችውየተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ትልቅ ዕርምጃ ነው::

ምክንያቱም ዕርምጃው ለነዳጅ የሚደረግ ድጎማንአስቀርቷል:: በዚህም ከመካከለኛው ምሥራቅአገሮች የመጀመርያዋ ለመሆን ችላለች::

በአሁኑ ወቅት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶችየቤንዚንና ናፍጣ ዋጋ በዓለም አቀፍ ዋጋ የሚመራነው:: ይህ ዕርምጃ የቤንዚንና ናፍጣ ፍጆታንእንደሚቀንስ ይታመናል:: ወደ አገራችን የሚገቡመኪኖች የነዳጅ አጠቃቀም የሚቆጣጠር ደንብበሥራ ላይ ውሏል:: በሥራ ላይ የዋሉት ደንቦችበሒደት የነዳጅ ፍጆታችንን በከፍተኛ መጠንመቀነስ የሚያስችሉ ናቸው::

በትራንስፖርት ዘርፍ ትኩረት የተሰጠው ጉዳይየሕዝብ ማመላለሻ አገልግሎትን ቀልጣፋ ማድረግነው:: በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ቀልጣፋ የሆኑየባቡር መሠረተ ልማቶች እየተገነቡ ነው:: የባህርትራንስፖርት አገልግሎትም አለ:: የከተማና አገርአቋራጭ አውቶቡስ ትራንስፖርት ተዘርግቷል::ሕዝባችን እነዚህን የሕዝብ ትራንስፖርትእንዲጠቀም የሚያበረታቱ ዕርምጃዎች እየተወሰዱነው:: የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ቀልጣፋና

ተደራሽ ከሆኑ ሰፊው ሕዝብ በብዛት ይገለገላል::ለምሳሌ የከተማ አውቶቡሶች የትራፊክ

መጨናነቅ እንዳይገጥማቸው የራሳቸው የሆነመንገድ ተመድቦላቸዋል:: መንገዱ ያለ እንቅፋትየተቀላጠፈ አገልግሎት እንዲሰጡ ያስችላቸዋል::

ይህም የከተማ አውቶቡሶች በኅብረተሰቡ ዘንድተመራጭ ያደርጋቸዋል:: እነዚህና የመሳሰሉትዕርምጃዎች የነዳጅ ፍጆታችንን መነቀስ ያስችለናል::

ሪፖርተር፡- የኤሌክትሪክ ፍጆታችሁ ምን ያህል ነው?

የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች በአጠቃላይ የኤሌክትሪክማመንጨት አቅም ምን ያህል ነው? ፍላጎታችሁ በምንያህል እያደገ ነው?

ዶ/ር ሃመድ፡- ኢኮኖሚያችን በየዓመቱ እያደገነው:: አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት ብትመለከትበየዓመቱ በአራት በመቶ በማደግ ላይ ነው::ከኢኮኖሚ ዕድገቱ ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክፍላጎታችን እየጨመረ ነው:: በአሁኑ ወቅትጥረታችን የኤሌክትሪክ ፍላጎታችን ከኢኮኖሚዕድገታችን ጋር ያለው ቁርኝት መበጠስ ነው::ይህ ምን ማለት ነው የኤሌክትሪክ ፍላጎታችንከኢኮኖሚ ዕድገታችን ጋር እንዳያድግ ማድረግነው:: ከላይ የጠቀስኳቸውን ዕርምጃዎች በመውሰድየኤሌክትሪክና የነዳጅ ፍጆታዎችን መቀነስ ይቻላል::ኢኮኖሚያችን እያደገ የኤሌክትሪክና የነዳጅፍጆታችን እንዳይጨምር ማድረግ ይቻላል:: በዚህረገድ ያስመዘገብናቸው ውጤቶች አሉ:: እ.ኤ.አ.በ2014 የኤሌክትሪክ ማመንጨት አቅማችን 29 ጊጋዋት ነበር:: የኤሌክትሪክ ፍላጎታችን 27 ጊጋ ዋትነው:: በ2021 የማመንጨት አቅማችንን 40 ጊጋዋት እናደርሳለን::

ሪፖርተር፡- ኤሌክትሪክ የምታመነጩት ከነዳጅ ሀብትነው?

ዶ/ር ሃመድ፡- በ2021 ሰባ በመቶ የሚሆነውየኤሌክትሪክ ኃይል የምናመነጨው ከተፈጥሮ

‹‹የተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ኩባንያዎች

በኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ኢንቨስት

እንዲያደርጉ መረጃ እንሰጣለን››ዶ/ር ሃመድ ነያዲ፣ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ረዳት የኢነርጂ ሚኒስትር

የዓለም የኢነርጂ ኮንግረስጉባዔ በአዲስ አበባ በመካሄድላይ ይገኛል:: የተባበሩትዓረብ ኤምሬት መንግሥትከፍተኛ ልዑክ በጉባዔው ላይእየተሳተፈ ነው:: የልዑኩመሪ የሆኑትን የተባበሩትዓረብ ኤምሬት ረዳት የኢነርጂሚኒስትር ዶ/ር ሃመድአል ነያዲን ቃለየሱስ በቀለአነጋግሯቸዋል::

Page 11: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 11/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

ጋዝ ይሆናል:: ሰላሳ በመቶ ከታዳሽ ኃይልምንጭና ኒውክሌር ኃይል ይሆናል:: ሰላሳበመቶ ከታዳሽ ኃይል ምንጭና ኒውክሌር ኃይልይሆናል:: በአሁኑ ወቅት አራት የኒውክሌር ኃይልማመንጫ በመገንባት ላይ ነን:: ግንባታው በጥንቃቄበመካሄድ ላይ ሲሆን እ.ኤ.አ 2020 ሙሉ በሙሉተጠናቀው ኃይል ማመንጨት ይጀምራሉ:: አራቱየኒውክሌር ጣቢያዎች በአጠቃላይ 5600 ሜጋ ዋትየማመንጨት አቅም ይኖራቸዋል:: ይህ የኃይልምንጭ ለማሰባጠር የምናደርገው ጥረት አንድ አካል

ነው:: የተፈጥሮ ጋዝ፣ የኒውክሌር ኃይልና የፀሐይኃይል የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጮቻችን ይሆናሉ::በዚህም የኤሌክትሪክ ኃይል ምንጫችን በማሰባጠርየኢነርጂ ዋስትናችንን እናረጋግጣለን::

ሪፖርተር፡- የነፋስ ኃይልን አትጠቀሙም?

ዶ/ር ሃመድ፡- እንደ ኢትዮጵያ የነፋስ ኃይልለመጠቀም አልታዳልንም:: ለንፋስ ኃይል ማመንጫለማቋቋም በቂ ነፋስ በአገራችን የለም:: በምሥራቅየአገራችን ክፍል አነስተኛ የነፋስ ኃይል ማመንጫማቋቋም የሚያስችል ቦታ አለ:: ይሁን እንጂማመንጨት የሚቻለው የኤሌክትሪክ ኃይልአነስተኛ በመሆኑ አዋጪ አይደለም:: በመሆኑምለእኛ ተመራጭ የሆነው የፀሐይ ኃይል ነው::

ሪፖርተር፡- በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ በመካሄድላይ ያለው የዓለም ኢነርጂ ኮንግረስ ጉባዔ በመሳተፍላይ ናችሁ:: ከዚህ ኮንፈረንስ ምን ውጤት ትጠብቃላችሁ?

ዶ/ር ሃመድ፡- የዓለም ኢነርጂ ኮንግረስጠቃሚ መድረክ ነው:: በኮንግረሱ ላይ ልምድእየተለዋወጥን ነው:: በኢነርጂ መስክ ውጤታማየሆኑ ተሞክሮዎች እየቀሰምን ነው:: በዘርፉ ያሉፈተናዎች ላይ እየተወያየን ነው:: ከአባል አገሮችጋር ተባብሮ ለመሥራት ጥረት እያደርግን ነው::

ባለፈው ዓመት በጆሃንስበርግ በተካሄደውየዓለም ኢነርጂ ካውንስል ጉባዔ ላይ ተካፍለናል::በአሁኑ ወቅት በአዲስ አበባ በሚካሄደው የሥራአስፈጻሚዎች ጉባዔ ላይ በመሳተፍ ላይ ነን::አፍሪካ ወሳኝ አጋራችን ናት:: ከአፍሪካ አገሮች ጋርያለንን ትብብር ማሳደግ እንፈልጋለን::

እ.ኤ.አ. 2019 አቡዳቢ የዓለም ኢነርጂ ኮንግረስታዘጋጃለች:: በዓለም ቀዳሚ የሆነ የኢነርጂ ጉባዔነው:: የኦፔክ አባል አገር ጉባዔውን ስታሰናዳየተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች የመጀመርያዋ አገርትሆናለች:: የጉባዔውን አጀንዳ ከአፍሪካ አገሮችጋር ተባብረን እናዘጋጃለን:: ጉባዔው ከሁለት

ዓመት በፊት በደቡብ ኮርያ ተካሂዷል:: በመጪውዓመት የምታስተናግደው ቱርክ ናት:: በ2019ጉባዔውን አቡዳቢ ላይ የምናካሂድ ሲሆን ጉባዔውበመካከለኛው ምሥራቅ ሲካሄድ ለመጀመርያጊዜ ይሆናል:: ከአፍሪካዊ ወንድሞቻችን ጋርበመተባበር የጉባዔውን አጀንዳ እንቀርጻለን::በዚህም በኢነርጂ ዘርፍ በአፍሪካና መካከለኛውምሥራቅ ያሉትን የኢንቨስትመንት አማራጮችለዓለም እናስተዋውቃለን:: ባሉት ፈተናዎች ዙሪያም

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ  የዕለቱ የቡና ሰሊጥ እና ቦሎቄ ገበያ

ጥቅምት 19፣ 2008 ዓ.ም

ወደ ክፍል 1 ገጽ 40 ዞሯል

Page 12: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 12/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Invitation to Bid

ORGANIZATION FOR PREVENTION REHABILITATION AND

INTEGRATION OF FEMALE STREET CHILDREN (OPRIFS)

hereby invites sealed bids form eligible bidders for the nishing

and Site works of a G+3 mixed use building which is under

construction in Bahir Dar. The bidding is open to all bidderswho have a license of BC-6 and/or GC-6 and above as the

requirements stated above.

The bidder should have eligibility documents, such as VAT,

TIN, Trade registration, Professional certicates, renewed

trade lenience for the current year and Ministry of Works and

Urban Development Registration Certicate. Bidders should

present their license and eligibility documents with their offer.

 All documents including the bid bond shall state the bidder/s

name.

Interested eligible bidders could purchase the bidding

documents during ofce hours up on payment of non-

refundable fee of Birr 200 (Birr Two Hundred) form our head

ofce located at Nifas Silk Lafto sub city, Woreda 2, in Cheshire

foundation compound.

 All bids must be accompanied a bid security equivalent to 1%

of the total offered value in the form of CPO or unconditional

Bank guarantee payable to OPRIFS. Bidding documents

shall be sealed in two envelopes separately as stated in the

instruction to bidders and delivered to OPRIFS head ofce. All

bids shall be in xed price, no price adjustment is allowed. The

price shall be quoted in local currency, Birr. The contractor

shall submit the bid prices for Labor only and for material with

labor in separate envelopes.

Bid closing date shall be on the 10 th  calendar day counted

from the rst date of this advertisement at 2:00 P.M if the 10th 

calendar day fails on weekends or holidays the bid closing

dates shall be the next working day. Bids will be opened at 3:00

P.M on the bid closing date at OPRIFS head ofce Bureau,

in the presence of bidders or their legal representatives who

choose to attend. OPRIFS reserves the right to accept or

reject all or parts of the bid and to annul the bidding process.

Bidders could obtain further information or clarication with

the following address.

ORGANIZATION FOR PREVENTION REHABILITATION AND

INTEGRATION OF FEMALE STREET CHILDREN (OPRIFS)

Telephone: 0113698230/37

  Mob: 0923 78 92 00

P.O.Box:1146

 Addis Ababa, Ethiopia

Invitation for Bid Adult and Non Formal Education Association in Ethiopia (ANFEAE)is an Ethiopian Residents Charity provides adult and non formaleducation to marginalized and underserved communities inEthiopia. ANFEAE is implementing a short-term dairy value chaindevelopment project which is expected to be a pilot project thatwill lay foundation for a longer term women economic and socialempowerment with the name “Women Economic and SocialEmpowerment through Development of Cross-Border DairyValue Chain”. The aim of this envisaged pilot project is achievingincreased and improved production yield; reduced post-harvestloss; and increased women producer’s power through increasedaccess to integrated support services. More over there is intent toimprove the provision of new nancial products and market linkagesby using Integrated Functional Adult Literacy (IFAL) as an entrypoint and means of enlightenment and engagement. The projectis currently implemented in three districts of the Ethiopian Somali

regional state: Jigjiga, Awbare and Kabribayah with a strategy thatfocuses on working with stakeholders in the agriculture, womenaffairs, cooperatives, and micro nance institutions.

In this connection ANFEAE is looking for competent professionals/consultants to work in collaboration with the association on linkingintegrated Functional Adult Literacy (FAL) within Diary value chaindevelopment for lasting life improvement of the target beneciariesand expertise the professional/consultants to undertaking a contextassessment and development of a manual and guideline ofintegrated functional adult literacy in dairy chain.

The specic objectives of this task are:o To make an assessment on existing system, IFAL

implementation, existing practices and identify issues,problems, gaps, best practices and literacy initiatives along

the milk value chains.o To identify the beneciary’s skills to improve their living

standards, as well as the viability of their businesses andincome generating activities, identify key issues, problemsand prospects of literacy initiatives along the milk value chain.

o To develop framework that will guide FAL manuals andguidelines preparation that are appropriate for milk valuechain facilitation and learning.

The applicants should fulll the following requirements:•  Applicants should have a minimum of MA degree in appropriate

disciplines expertise in Pedagogy, Gender and Development,Economics and Social Anthropology or related eld of studies,

• Good knowledge in value chain analysis and experience inFAL manual and guideline development;

• Demonstrated experience in conducting context of local

pastoralist analysis related to functional adult literacy;• Renewed license for the year 2014/15• VAT registered• Tax Identication number (TIN)

Interested applicants who fulll the above requirements can collectthe Terms of Reference (TOR) from the following address andsubmit their applications and quotations within 5 working days fromthe date of this announcement.

Interested applicants who meet the above requirements can sendor present in person their applications, photocopies of relevantdocuments to the following address:

 Adult and Nonformal Education Association in Ethiopia (ANFEAE)P.O Box 14578

 Arat Kilo Gene Bridge, Ambachew Tessema Building, Third FloorRoom No. 303Tel. 011 124 8636

Page 13: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 13/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያ

ቲድሃር ኤክስካቬሽን ኤንድ ኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ የተባለ ድርጅት ከአዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ የተበደረውን ብድር ባለመክፈሉ ባንኩ በመያዣነት የያዛቸውን ከዚህ

ቀጥሎ በሠንጠረዥ የተገለጹትን በተበዳሪው ስም የተመዘገቡ ተሸከርካሪዎች እና ማሽነሪ በአዋጅ ቁጥር 97/90 እና 216/92 በተሰጠው ሥልጣንና ውክልና መሠረት በግልጽ

ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የሠሌዳቁጥር

የሻንሲ ቁጥር የሞተር ቁጥር የተሽከርካሪውዓይነት

የጨረታውመነሻ ዋጋ / 

ብር/ የጨረታ

ቀንየጨረታሰዓት ምርመራ

1 ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ 3-59535 ኢት LZZ5BLNF4DA733957 WD615.69*130107011207* ሲኖ ገልባጭ 385,000.00 08/03/2008 3፡30- 4፡30 -

2ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ 3-59650 ኢት LZZ5BLNF6DA733958 WD615.69*121207035847* ሲኖ ገልባጭ 380,000.00 08/03/2008 5፡00- 6፡00

-

3ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ 3-59550 ኢት LZZ5CLSB3DA734659 WD615.47*121217032547* ሲኖ ገልባጭ 310,000.00 08/03/2008 8፡00- 9፡00 ከቀረጥ ነፃ

4 ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ 3-59612 ኢት LZZ5ELND9DA733927 WD615.69*121207023367* ሲኖ ገልባጭ 322,000.00 08/03/2008 9፡30 -10፡30

-

5ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ 3-A04975

አ.አJTFJS02P905020296 2KD-A467858 ሚኒባስ 495,000.00 09/03/2008 3፡30- 4፡30

-

6ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ 3-A04735

አ.አJTFJS02P700040284 2KD-A473080 ሚኒባስ 490,000.00 09/03/2008 5፡00- 6፡00

-

7ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ

3- A04959አ.አ

JTFJS02P300040234 2KD-A471498 ሚኒባስ 485,000.00 09/03/2008 8፡00- 9፡00-

8 ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድ

ኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ3- 94546አ.አ

AHTFR22G606074058 2KD-A125433 ድርብ ተግባር 750,000.00 09/03/2008 9፡30 -10፡30-

9 ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ

3- 94547አ.አ

AHTFR22G606074061 2KD-A126549 ድርብ ተግባር 765,000.00 10/03/2008 3፡30- 4፡30-

10ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ

3- 84185አ.አ

AHTFR22G406054925 2KD-5647478 ድርብ ተግባር 760,000.00 10/03/2008 5፡00- 6፡00-

11ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ

3-A04625አ.አ

JTFJS02PX00040277 2KD-A472717 ሚኒባስ 495,000.0010/03/2008

8፡00- 9፡00-

12ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ

2-CM-0637 62041186 A7307A00317 ሮለር 375,000.0010/03/2008

9፡30 -10፡30-

13 ቲድሃር ኤክስካቬሽንስ ኤንድኤርዝ ሙቪንግ ሊሚትድ

03-LD-1038 - D9123012751 ሎደር 460,000.00 11/03/2008 3፡30- 4፡30 ከቀረጥ ነፃ

በመሆኑም፡-

1. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25%/ሀያ አምስት በመቶ/ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና በባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲ.ፒ.ኦ) ወይም በጥሬ ገንዘብ ጨረታው በሚካሄድበት ዕለትይዘው መቅረብ ይኖርባቸዋል::

2. ጨረታው በሠንጠረዡ ላይ በተገለጸው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው እና ታዛቢዎች በተገኙበት በባንኩ ዋናው

መ/ቤት 11ኛ ፎቅ ሕግ መምሪያ ይካሄዳል::

3. ከፍተኛ ዋጋ ላልሰጡ ተጫራቾች ያስያዙት ገንዘብ ወዲያውኑ ይመለስላቸዋል::ከፍተኛ ዋጋ ላቀረበ ተጫራች ግን ባንኩ ዋጋውን የሚቀበል መሆን አለመሆኑን ከጨረታው

በኋላ ባሉት አምስት ቀናት ውስጥ ለተጫራቹ ያሳውቃል::

4. በጨረታው አሸናፊ መሆኑ የተገለፀለት ተጫራች የአሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል::

5. ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ ለማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሠርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል::

6. በተሸከርካሪዎቹ ማስተላለፍ ሂደት ለመንግስት የሚከፈል ማንኛውንም ክፍያ እና የተ.እ.ታ ገዢው ይከፍላል::ከጉምሩክ ቀረጥ ነፃ የገቡትን በሚመለከት ቀረጡን ገዥ ይከፍላል::

7. ተሸከርከሪዎቹ ጃንሜዳ አካባቢ በሚገኘው የተበዳሪው ግቢ እና ካዲስኮ አካባቢ በሚገኘው የባንኩ ጊዜያዊ የመኪና ማቆያ ግቢ ቆመው የሚገኙ ሲሆን አስቀድሞ ለመጎብኜት

የሚፈልግ ተጫራች አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ዋናው መ/ቤት ቅርንጫፍ በስልክ ቁጥር 011/662-03-03 ወይም ብድር አስገቢና ፎርክሎዥር ዋና ክፍል 011/557 00

83/557-00-81 መደወል ወይም በአካል ቀርቦ ቀጠሮ በመያዝ ከሰኞ እስከ አርብ በሥራ ሰዓት መጎብኜት ይችላል::

8. ባንኩ ጨረታውን የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ AWASH INTERNATIONAL BANK S.C

Page 14: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 14/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

በብርሃኑ ፈቃደ

የአፍሪካ የባንኮችን የሀብት መጠንእየተነተኑ ደረጃ የሚሰጡ መጽሔቶች በየጊዜውበሚያወጧቸው ደረጃዎች ውስጥ መካተትከጀመሩት ባንኮች መካከል ቀዳሚውን ሥፍራበመያዝ ከኢትዮጵያ ትልቁን ደረጃ የያዘውየኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሆኗል፡፡

ዘ አፍሪካ ሪፖርት የተሰኘውና ዋና መሥሪያቤቱን በፈረንሣይ በማድረግ በአፍሪካ ጉዳዮች ላይየሚጽፈው መጽሔት በዚህ ወር ዕትሙ ከአፍሪካቀዳሚ 200 በማለት ደረጃ ካወጣላቸው ባንኮችውስጥ ንግድ ባንክ ባካበተው የሀብት መጠን23ኛው ለመሆን ችሏል፡፡

በምሥራቅ አፍሪካ በፋይናንስ ኢንዱስትሪው

መስክ እየጎላ የመጣው ንግድ ባንክ፣ በአፍሪካሪፖርት ከትልልቅ ጎራ እንዲሠለፍ የቻለውከ11.8 ቢሊዮን ዶላር ወይም 236 ቢሊዮን ብርበላይ ጠቅላላ ሀብት በማፍራቱ ነው፡፡ ይሁንናየባንኩ የቅርብ ጊዜ መረጃዎች እንደሚያሳዩትግን ሀብቱ ከ14 ቢሊዮን ዶላር በላይ ወይምከ280 ቢሊዮን ብር በላይ መድረሱን ነው፡፡መጽሔቱ የንግድ ባንክ ደረጃ ውጤትን እ.ኤ.አ.የ2015 ብቻ ያለውን በመጠቀም ያሳየ ሲሆን፣አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክና ዳሸን ባንክም በደረጃሰንጠረዡ ከተካተቱት የኢትዮጵያ ባንኮች ውስጥይገኙበታል፡፡

አዋሽ ባንክ ከአንድ ቢሊዮን ዶላር ወይም ከ20ቢሊዮን ብር በላይ አጠቃላይ ሀብት በማስመዝገብ163ኛ ደረጃን ሊይዝ ችሏል፡፡ ይሁንና አምናከነበረው ደረጃ በአምስት መቀነሱንም የመጽሔቱአኃዝ ይጠቁማል፡፡ ከአዋሽ ባንክ ቀጥሎ በ164ኛደረጃ ላይ የተቀመጠው ዳሸን ባንክም በተመሳሳኝከአንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ሀብት ያስመዘገበኢትዮጵያዊ ባንክ ሆኗል፡፡ ዳሸን አምና ከነበረው

ደረጃ በእጅጉ ያሽቆለቆለው 13 ደረጃዎችን ወደታች በመቀነስ እንደሆነም የመጽሔቱ ሰንጠረዥአስፍሯል፡፡

እንደ ስታንዳርድ ባንክ ያሉ የደቡብ አፍሪካባንኮች አብዛኛውን ከፍተኛ ደረጃ በያዙበት በዚህየደረጃ አሰጣጥ ላይ የተሳተፉት 200 ቀዳሚባንኮች የተመረጡት ዝርዝር መጠይቅ ተልኮላቸውከተወዳደሩ 900 የፋይናንስ ተቋማት ውስጥተመርጠው እንደሆነ መጽሔቱ አስፍሯል፡፡

አፍሪካን ቢዝነስ የተሰኘውና አይሲፐብሊኬሽን በተባለው ኩባንያ አማካይነትየሚታተመው መጽሔት በሚያወጣው የደረጃሰንጠረዥ ውስጥም ንግድ ባንክ ከኢትዮጵያባንኮች ቀዳሚውን ቦታ ይዟል፡፡ አዋሽና ዳንሸንበተካተቱበት በዚህ መጽሔት ሰንጠረዥ ውስጥ

ወጋገን ባንክም ተካቷል፡፡ መጽሔቱ በአፍሪካቀዳሚ 100 ባንኮች ካላቸው ውስጥ ንግድ ባንክ 99ደረጃ የተሰጠው ሲሆን፣ መጽሔቱ የተጠቀመበትአኃዝ የቆየ መሆኑም ተስተውሏል፡፡ ይሁንናባንኩ በምሥራቅ አፍሪካ ከቀዳሚነት ከሚጠቀሱ25 ባንኮች ውስጥ 14ኛው ሆኖ ተመዝግቧል፡፡አዋሽ፣ ዳሸንና ወጋገን የምሥራቅ አፍሪካ ባንኮችደረጃ ውስጥ ለመካተት ችለዋል፡፡

ከዚህ ባሻገር ግን ሁለቱም መጽሔቶችበተደጋጋሚ የኬንያውን ኢኪዩቲ ባንክ ወደኢትዮጵያ ለመግባት ያቀረበውን ተደጋጋሚ ጥያቄአስተጋብተዋል፡፡ በኢትዮጵያ የውጭ ባንኮችበፋይናንስ መስክ መሠማራት እንደማይችሉየተከለከለ በመሆኑ መግባት አለመቻሉን የገለጹውየኬንያው ባንክ፣ በምሥራቅ አፍሪካ ትልቁን ደረጃበመያዝ ቀዳሚ ከሆኑት መካከል አንዱ ነው፡፡በሩዋንዳ፣ በደቡብ ሱዳን፣ በታንዛንያና በኡጋንዳእህት ባንኮችን የሚያንቀሳቅሰው ኢኪዩቲ ባንክ፣ከሦስት ቢሊዮን ዶላር በላይ ጠቅላላ ሀብት ያለውተቋም ነው፡፡

የኢትዮጵያ ባንኮች ከአፍሪካ ምርጥ 200ባንኮች ተርታ እየተሠለፉ ነው

- ንግድ ባንክ ሲመራ እነ አዋሽ ይከተላሉ

በዳዊት ታዬ

አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ አክሲዮን ማኅበርከአንድ ዓመት በፊት አሽቆልቁሎ የነበረውንዓመታዊ የትርፍ መጠኑን ከእጥፍ በላይማሳደጉን አስታወቀ::

የባንኩ የ2007 በጀት ዓመት የፋይናንስሪፖርቱ እንደሚያመለክተው፣ ባንኩ ከታክስበፊት 275.6 ሚሊዮን ብር ማትረፍ ሲችል፣ይህም ባለፈው በጀት ዓመት ከታክስ በፊትካስመዘገበው የ127.2 ሚሊዮን ብር የ117 በመቶብልጫ አለው::

ባንኩ በበጀት ዓመቱ ያገኘው የተጣራ ትርፍ151 ሚሊዮን ብር ሲደርስ፣ ለመንግሥትየከፈለው የትርፍ ግብር ደግሞ 74.8 ሚሊዮንብር መሆኑ በሪፖርቱ ተገልጿል:: ባንኩ የቀረውን50 ሚሊዮን ብርም በመጠባበቂያነት እንደያዘውአስታውቋል:: ባንኩ ባለፈው በጀት ዓመት

ከታክስ በኋላ ያስመዘገበው ትርፍ 72 ሚሊዮንብር መሆኑን አስታውቆ፣ በዚህ በጀት ዓመትየተገኘው ትርፍ ከፍተኛ ነው ብሏል:: ከአክሲዮንድርሻ የሚገኘው የባንኩ ትርፍም 10.63 ብርሲደርስ፣ ይህም በ81 በመቶ ዕድገት አሳይቷል::

በባንኩ ሪፖርት መሠረት በ2007 በጀት

ዓመት ከታክስ በኋላ የተመዘገበው ትርፍከባለፈው ዓመት ጋር በንጽጽር ሲቀመጥ ከ108በመቶ ብልጫ አለው:: ባንኩ በ2004 ዓ.ም.104 ሚሊዮን ብር፣ በ2005 ዓ.ም. ደግሞ 150ሚሊዮን ብር ማትረፉ ይታወሳል::

በትርፍ ግኝቱ ብቻ ሳይሆን በሌሎች የባንክአገልግሎቶች አመርቂ ውጤት መመዝገቡንየባንኩ ሪፖርት አመልክቷል:: ከእነዚህም መካከልባንኩ በበጀት ዓመቱ ያገኘው የገቢ መጠን በ83በመቶ መጨመሩ አንዱ ነው:: የባንኩ አጠቃላይገቢ 663.6 ሚሊዮን ብር ሲደርስ፣ በ2006 በጀትዓመት አግኝቶት የነበረው ግን 363 ሚሊዮን ብርመሆኑ ይታወሳል::

ባንኩ በበጀት ዓመቱ የሰጠው ብድር83.7 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ እስከ ሰኔ 2007መጨረሻ ድረስ የሰጠው ብድር 2.83 ቢሊዮንብር ደርሷል:: አምና በተመሳሳይ ወቅት ሰጥቶየነበረው የብድር ክምችት መጠን 1.54 ቢሊዮን

ብር እንደነበር አስታውሷል:: ከተሰጠው ብድርውስጥ ለኢምፖርት፣ ለኤክስፖርት፣ ለአገርውስጥ ንግድና አገልግሎቶች ሥራ ማስኬጃየተሰጠው የብድር መጠን ከፍተኛውን ድርሻሲይዝ፣ ለኮንስትራክሽንና ሕንፃ ግንባታ፣

ለማኑፋክቸሪንግ፣ ለሆቴልና ቱሪዝም፣ ለግብርናና

ለሌሎች ዘርፎች የተሰጡ ብድሮችም ጉልህ ስፍራነበራቸው ተብሏል::

ይህ በእንዲህ እንዳለ የባንኩ የተበላሸ የብድርመጠን ግን ከቀዳሚው ዓመት በልጦ ተገኝቷል::ባንኩ በ2006 በጀት ዓመት የተበላሸ የብድርመጠኑ 2.1 በመቶ እንደነበር ይታወሳል:: በ2007በጀት ዓመት ግን የተበላሸ የብድር መጠኑ ወደ 2.9በመቶ ሊያድግ ችሏል:: ይህ አፈጻጸም ብሔራዊባንክ የተበላሸ የብድር መጠን ከአምስት በመቶመብለጥ እንደሌለበት ካወጣው መመርያ አንፃርሲታይ ባንኩ በእጅጉ በተሻለ ደረጃ ላይ መገኘቱንናበዚህ ዙሪያ የተሠራው ሥራ እጅግ አበረታችእንደነበረ ያመላክታል ሲል በሪፖርቱ ገልጿል::ይኸውም ብድር አሰጣጥና አሰባሰብ ሒደቱ ጤነኛእንደሆነ የሚያመለክትም ነው ብሏል:: ባንኩበ2005 በጀት ዓመት የተበላሸ የብድር መጠኑ1.1 በመቶ እንደነበርም ይታወሳል::

ኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂን

በተመለከተም ባንኩ ከጅምሩ ቅርንጫፎቹንበኔትዎርክ በማስተሳሰር ወደ ሥራ የገባ መሆኑንየሚገልጸው የባንኩ ሪፖርት፣ በዚህ ረገድ አቅሙንይበልጥ በማጎልበት የካርድ ክፍያና ሌሎችአገልግሎቶችን በስፋት ለመስጠት የሚያስችለውን

ዝግጅት በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል:: በኢትዮጵያ

ብሔራዊ ባንክ አስተባባሪነት እየተዘረጋ ያለውን‹‹ኢት-ስዊች›› የገንዘብ ዝውውር መረብ ዝርጋታሥራ ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ወደ አገልግሎትሲገባ ባንኩ የተሟላ የካርድ ክፍያ አገልግሎትመስጠት የሚጀምር መሆኑንም ገልጿል::

በአሁኑ ወቅት ‹‹ሄሎ ካሽ›› በመባልየሚታወቀው የሞባይልና ኤጄንት ባንኪንግአገልግሎትም በብሔራዊ ባንክ ፍቃድና ዕውቅናአግኝቶ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ ገብቷል::የሞባይልና ኤጄንት ባንኪንግ አገልግሎቶችንየባንኩ ቅርንጫፎች በሌሉበት የአገሪቱ አካባቢየሚገኙ ደንበኞች ሞባይሎቻቸውንና የኤጀንትባንኪንግ ወኪሎቻችንን በመጠቀም ማንኛውምየሐዋላ፣ የቁጠባ ተቀማጭ ገንዘብና ከተቀማጭገንዘብ ወጪ የማድረግ አገልግሎት ለማግኘትስለሚያስችላቸው የተደራሽነት አድማሱንበይበልጥ ያሰፋዋል ተብሏል:: ከዚህም

በተጨማሪም ደንበኞች በባንኩ ያላቸውንየሒሳብ እንቅስቃሴ አስመልክቶ መረጃ የሚሰጥየአጭር የስልክ መልዕክት አገልግሎት መስጠትእንደጀመረም አስታውሷል:: ባንኩ በአሁኑ ወቅትከ90 በላይ ቅርንጫፎች አሉት::

አንበሳ ባንክ ዓመታዊ ትርፉንከእጥፍ በላይ አሳደገ

የተበላሸ የብር መጠኑ 2.9 በመቶ ደርሷል

Page 15: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 15/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

በናታን ዳዊት

ከሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽንዕቅድ ብዙ ይጠበቃል:: በተለይ በማኑፋክቸሪንግዘርፍ ሊደረሰበት ይገባል ተብሎ በወረቀት ላይየተቀመጠው ዕቅድ እጅግ የተለጠጠ ነው:: ይህዘርፍ ከሌሎች በተለየ ትኩረት የሚደረግበትስለመሆኑ በተደጋጋሚ ሰምተናል:: ዘርፉበመጀመሪያው የዕቅድ ዘመን ያልተሳካ አፈጻጸምየታየበት እንደነበር ተገልጾ፣ ከታሰበለት ግብብዙ ርቀት ወደኋላ የቀረም እንደነበር በይፋተነግሯል:: ለምን ወደኋላ ቀረ ሲባል ብዙ ብዙምክንያቶች ሲዘረዘሩ ተሰምቷል::

ዘርፉን ለማሳደግ ኃላፊነት አለባቸው የተባሉአካላት ሁሉ ተጠያቂ ተደርገዋል:: የግሉ ዘርፍየራሱ የሆነ ችግር እንደነበረበት ተወስቷል::ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ያለማደግ የመንግሥትምአስተዋጽኦ እንደነበረበት በግልጽ ሲነገርሰምተናል::

ከዚህ እውነት ባሻገር ለማኑፋክቸሪንግዘርፍ አለማደግ ምክንያት ተደርገው የተወሰዱነጥቦች ላይ ሁሉ፣ በሁለተኛው የዕቅድ ዘመንእንዳይደገሙ ይደረጋል በሚል ስምምነት ላይተደርሷል:: ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፉ የተንቀረፈፈጉዞ በትክክል ሰበብ ነበሩ ከተባሉ ጋሬጣዎችመካከል አንዱ የውጭ ምንዛሪ እጥረት ነው::በዚህ ረገድ ያለውን ክፍተት ለመሙላት ጥረትእንደሚደረግ ቃል ተገብቷል::

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እንደገለጹት፣የአገሪቱን የንግድ ሚዛን ጉድለት ለማጥበብየውጭ ምንዛሪ ግኝትን ለማሳደግ መንግሥትተግቶ የሚሠራ መሆኑን ነው::

ይሁን እንጂ በሁለተኛው የዕቅድ ዘመንሊፈጠሩ የሚችሉ ኢንዱስትሪዎች ሳይፈጠሩአሁን ላሉትም እንቅፋት እየሆነ ያለው የውጭምንዛሪ እጥረት አሳሳቢነቱ ከቀድሞው በላቀ ደረጃየሚታይ እየሆነ ነው::

እስካሁን በሥራ ላይ ያሉ ከአነስተኛ እስከከፍተኛ ደረጃ ያሉ ኢንዱስትሪዎች የውጭምንዛሪ እጥረት ፈተናቸው እንደነበር ሲገልጹየቆዩ ሲሆን፣ አሁንም ይህ ድምፃቸው ከቀደመው

በላይ እየሆነ መምጣቱ እየተሰማ ነው::

እንደ ዕድል ሆኖ ብዙዎቹ ኢንዱስትሪዎችለምርቶቻቸው የሚሆን ግብዓት የሚጠቀሙትጥሬ ዕቃ የግድ ከውጭ የሚገባ በመሆኑ፣ ለዚህጥሬ ዕቃ ግዥ የውጭ ምንዛሪ የሚሹ ናቸው::ነገር ግን ለጥሬ ዕቃ ግዥ የሚሆን የውጭምንዛሪ ለማግኘት የሚጠብቁት ወረፋ ከቀድሞውእየባሰ መምጣቱን ከዘርፉ ተዋንያኖች የሚሰማውሮሮ መጫሩ የጉዳዩ አሳሳቢነት እያመላከተ ነው::

አንዳንዶቹም በውጭ ምንዛሪ እጥረቱ ብቻየአቅማቸውን ያህል እያመረቱ እንዳልሆነ በግልጽይናገራሉ:: ችግሩ የውጭ ምንዛሪ እጥረቱየፈጠረው ብቻ ሳይሆን ያለውን የውጭ ምንዛሪበአግባቡ ካለማዳረስ ጋር የተያያዘ መሆኑን

ይናገራሉ::

በእርግጥ በየጊዜው እያደገ ካለው የውጭምንዛሪ ፍላጐት አንፃር የውጭ ምንዛሪ ፍላጎቱንየሚመክት በቂ ክምችት ያለመኖሩ ክፍተትመፈጠሩ ግልጽ ነው::

ነገ ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች እንዲቋቋሙከተፈለገ ደግሞ ገና ከግንባታው ጀምሮየውጭ ምንዛሪ የሚሹ ብዙ ግብዓቶች መግዛትያስፈልጋል::

ስለዚህ ሌላውን ዘርፍ ትተን የማኑፋክቸሪንግዘርፍ ውስጥ ላሉትም ሆነ ወደፊት ለሚቋቋሙትኢንዱስትሪዎች የውጭ ምንዛሪ ግኝት መሠረታዊጉዳይ መሆኑ ማንም የሚያውቀው ቢሆንም፣

ይህንን ወሳኝ ጉዳይ መፍትሔ እንዲያገኝየማድረጉ ሥራ ላይ ብዙ እንደሚቀር አሁንእያጋጠሙ ያሉ ችግሮች ይመሰክራሉ::

ሰሞኑን ከተለያዩ አቅጣጫዎች ካለው አንፃርከዚህ በኋላ ላሉት ሳይሆን አሁን ላሉትምኢንዱስትሪዎች የሚሆን የጥሬ ዕቃ መግዣችግር እየሆነ ከመጣ፣ ነገ ከነገ ወዲያ ለሚገነቡግንባታዎች የሚያስፈልገው የውጭ ምንዛሪእንዴት ሊሆን ነው? የሚለውን ጥያቄ በአግባቡሊመለስ ካልቻለ፣ አሁንም በተለይ የሞት ሽረትጉዳይ ነው የተባለው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍየተቀመጠውን ግብ መምታቱ ከባድ ይሆናል::

ስለዚህ መንግሥት በዚህ ጉዳይ ብዙ የቤትሥራ አለበት:: በቂ የውጭ ምንዛሪ እንዲኖር

መጣር ይኖርበታል:: ከተለመደው የውጭ ምንዛሪ

ማግኛ ዘዴዎች በተለየ አዳዲስ አሠራሮችን

በመቀየስ የውጭ ምንዛሪ ክምችቱን እስካላሳደገ

ድረስ በሚፈለገው ፍጥነት ለመጓዝ አይቻልም::

በባንኮች አካባቢም በውጭ ምንዛሪ ማከፋፈል

ላይ በአግባቡ መሥራት ይኖርባቸዋል::

የመንግሥት ያህል ባይሆንም የውጭ ምንዛሪ

ግኝታቸውን ሊያሳድግላቸው የሚያስችል

አሠራሮችን ሊዘረጉም ይገባል::

የውጭ ምንዛሪ ማግኛ የሚባሉ የወጪ ንግድ

ዘርፉን ማጠናከር ቀዳሚ ሥራ ቢሆንም፣ ከውጭ

ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ የተበጣጠሱ የውጭ

ገንዝቦች አቀባበል ሕጋዊ መስመር እንዲይዙ

ማድረግ ያሻል::

ውጭ ካሉ ኢትዮጵያውያን አገር ቤት

ላሉ ዘመዶች የሚላከው ገንዘብ መጠን አሁን

አገሪቷ ከወጪ ንግድ ከምታገኘው ገቢ የበለጠ

ቢሆንም፣ አብዛኛው ገንዘብ የሚወጣው ሕጋዊ

በሚባል የገንዘብ አላላክ ዘዴ ባለመሆኑ በዚህ

ረገድ መሥራት ያስፈልጋል:: በአጠቃላይ

አገሪቷ ለሰነቀችው የልማት ግብ የውጭ ምንዛሪ

ወሳኝ ሚናን ስለሚጫወት፣ ሁሉም ጉዳዩ

የሚመለከተው አካል መፍትሔ ለማምጣት

የበኩሉን ጥረት ያድርግ::

የውጭ ምንዛሪ ያለህ!

Page 16: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 16/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 16   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

The seven nominees for 2015 Women of Excellence Celebration were:

• Ambanesh Kebede,Founder and GM of Amba Pharmaceuticals

• Dr.Aster Shewa-Amare,Disease prevention and control sub process owner,Zewditu Hospital

• Etenesh Wondimagegnehu,Founder & GM,Berhan Lehetsanat former Handicap National

• Professor Fetien Abay Abera ,Scientist/Researcher on Food Security,Mekelle University

• Maria Munir,Founder and Director, Association for Women’s Sanctuary and Development (AWSAD)

• Nigist Haile,Founder & Executive Director of CAWEE

• Professor Yeweyenehareg Feleke,  AAU School of Medicine

AWiB held its 4th annual Women of Excellence (WOE) Gala Dinner on October

25th, 2015 from 5:00 to 11:00 PM at Sheraton Addis. The event gathered about 400

corporate business executives, diplomats, inuential community leaders, business

women, entrepreneurs and professionals to celebrate seven Ethiopian women’s

accomplishments and contributions to their community.

The AWiB WOE 2015 Titleholder was Maria

Munir and received 100,000 Birr.The 100,000

Birr was funded by Enterprise Partners.

Enterprise Partners helps alleviate poverty

through market development and focusing on

empowering women economically.

The rational for this rec ognition is threefold:

to nurture a culture of appreciation andcelebrate courageous vision and action;to

make women who are doing extraordinary

deeds in their re spective communities more

visible;to inspire a younger generation of

women by sharing the stories of the women of

excellence.

www.awib.org.et

AWiB thanks all our partners and this year AWiB WOE sponsors for their support and their courage to

recognize women’s contribution in our society.

.

 

.

 

.

 

 –

 –

.

 

.

 

.

 

 –

 –

.

 

.

 

.

ማስታወቂያ

Page 17: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 17/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 18: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 18/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ፎ  ቶ

  በ  ሪ  ፖ  ር  ተ  ር  /  ታ  ም  ራ  ት

  ጌ  ታ  ቸ  ው

ሪፖርተር፡- የማኅበሩ ዋና ዓላማ ምንድነው? ምንንመሠረት አድርጎ ነው የተመሠረተው?

አቶ ብርሃኑ፡- የኢትዮጵያ ጥሬ ቆዳ አቅራቢዎችማኅበር የተመሠረተው በ2005 ዓ.ም. ነው:: ዋናዓላማውም የቆዳና ሌጦ ዘርፍ ወደ ዘመናዊነትለመቀየር ከሚመለከታቸው የመንግሥት አካላትናከሌሎች ድርጅቶች ጋር በመሥራት ኋላቀሩን ወደዘመናዊ አሠራር ለመቀየር በማሰብ፣ ያለውን የገበያክፍተትና የመሳሰሉትን ለመፍታት ነጋዴውም ቆዳበአፋጣኝ እንዲደርሰው፣ ገበያውም ከዓለም አቀፍ የገበያሁኔታ ጋር አብሮ እንዲሄድ፣ የውጭ ገበያው ሁኔታም

ለነጋዴው እንዲደርሰው ለማድረግ የተመሠረተ ነው::የቆዳ ሥራ በአብዛኛው ከዘር ወደ ዘር እየተላለፈየሚሠራ ሥራ ነው:: ይህንን ሥራ ማንኛውም ሰውየሚሠራው አይደለም:: ለሥራው ፍቅር ያላቸውንሰዎች ይፈልጋል:: የቆዳ ሥራ ከገባህበት በኋላለመውጣት አዳጋች ነው:: አድካሚና ገንዘብ የሚፈልግ፣ገንዘብ የሚበላም ጭምር ነው::

ሪፖርተር፡- አባላቶቻችሁ ምን ያህል ናቸው?

አቶ ብርሃኑ፡- አርባ ያህል አሉን:: ዋናው ዓላማችንበኢትዮጵያ ያሉ የቆዳ ነጋዴዎችን ማሰባሰብ ነው:: ነገርግን ማኅበሩ እንደተመሠረተ የጥሬ ቆዳና ሌጦ ላይየወጣው አዲስ አዋጅ ቀደም ሲል የነበረውን ለመቀየርይደረግ የነበረው ዝግጅት ላይ በመሳተፍ ነው ብዙውንጊዜ ያሳለፍነው:: ይህ ሲሆን እግረ መንገዳችንንበየክልሉ ያለውን ሥራም እየሠራን ነው:: አዋጁ ላይብዙ ተወያየተናል:: ተናጋርግረናል:: ፓርላማ ቀርበንምውይይቶች ተደርገዋል:: አዋጅ ቁጥር 814/2006 ዓ.ም.ወጥቷል:: ማስፈጸሚያ ደንቦችና መመርያዎችምወጥተዋል:: አዋጁ ሲወጣ ካቀረብናቸው ሐሳቦች ውስጥአብዛኞቹ ተካተውልናል:: የተወሰኑ ያልካተቱ ግንአሉ:: መንግሥትም ለዚህ ጉዳይ ትኩረት በመስጠቱከጥያቄዎቻችን ውስጥ ብዙዎቹ ተመልሰዋል:: ነገር

ግን እኛ ስንል የነበረው መሀል ላይ ያለው ሰንሰለትበዝቷል:: ቅብብሎሹ ይቀንስና ነጋዴው በቀጥታለፋብሪካ ቆዳ መሸጥ እንዲችል፣ ነጋዴ ለነጋዴእንዳይገበያይ ወይም የጎንዮሽ ግብይት እንዳይኖር አዋጁአስፍሯል:: እኛ ያልነው ግን ከ80 እስከ 90 ከመቶውየአገሪቱ ዕርድ የጓሮ ዕርድ በመሆኑ ይህ አሠራር በዚህ

አዋጅ ሊመለስ አይችልም:: ችግሮች ሊፈጠሩ ይችላሉ::ቆዳ እንደ ቡና ወይም እንደ ሰሊጥ ዓይነት ምርትአይደለም:: ከየግለሰቦች በየቤቱ እየተመረተ የሚሰበሰብበመሆኑ፣ የሚሰበስበው አካል ሰብስቦ ካላመጣውየሚያሳውሰውም የለም:: የበቃ ቆዳ ያለሽ እየተባለበመዞር ነው የሚሰበሰበው:: ይህንን ለማስቀረት አዋጁአስፈላጊ ቢሆንም አሁን ባለንበት ሁኔታ አያስኬድም::ይህንን አሠራር ሊፈታው የሚችለው ሥልጣኔ ነው::በርካታ ቄራዎች ሲሠሩ ብዙ ቆዳ ይገኛል፣ የንፅህናአጠባበቅም የተሻለ ይሆናል:: ይህ መሆን ካልቻለ ግንችግር ስለሚኖር ቢታይ ብለን ነበር:: ብዙ ውይይት

ከተደረገ በኋላ አዋጁ ወጣ::ይሁንና አዋጁ መሬት እንዲነካ፣ እንዲተገበር

እንፈልጋለን:: የመጀመሪያ ደረጃ፣ የሁለተኛ ደረጃገበያ የሚባሉት ሁሉ በርካታ የመገበያያ ቦታዎችእንዲኖራቸው አስቀምጧል:: ኢትዮጵያ ውስጥበቆዳና ሌጦ ዘርፍ የተሠማሩ በርካታ ነጋዴዎችአሉ:: ከኢንዱስትሪ ባለቤቶች የበለጠ ከፍተኛ አቅምያላቸው ነጋዴዎች በአዲስ አበባ ቆዳ ይሰበስቡ የነበሩአሉ:: ለእነሱ የሚያቀብሉ ትንንሽ ነጋዴዎችም አሉ::የድሮው ሕግ ቆዳ ነጋዴ ለፋብሪካ አይሽጥ አይልም::ነገር ግን ሁሉም ቶሎ ገንዘቡን አግኝቶ መሄድስለሚፈልግና ሌሎችም ነገሮች ስለነበሩ ነው በመሀልላይ ያለው ቅብብሎች የተበራከተው:: ይህ ዘርፍ በጣምውስብስብ ችግሮች የነበሩበት ስለሆነ አዲሱ አዋጅወጣ:: እኛም አባሎቻችንን በሚገባ አስተምረን አዋጁእንዲተገበር እያገዝን ነው:: ነገር ግን ለመተግበር ብዙችግሮች አሉ:: በዓለም አቀፍ ገበያው ላይ የሚታዩችግሮች አሉ ይባላል:: የጥራትና የመሳሰሉት ችግሮችይነሳሉ:: በእነዚህ የተነሳ በተገቢው መንገድ እየተተገበረአይደለም:: 30 እና 40 ነጋዴ ይቀበል የነበረውንፋብሪካ አሁን በሺዎች የሚቆጠሩ ነጋዴዎች ወደ እሱሲመጡ ማስተዳደሩ ላይ ችግር አለ:: ነጋዴው ገንዘቡንይፈልጋል:: በዱቤ ሸጦ መሄድ አይፈልግም:: እንዲህ

ያሉ ክፍተቶች በመኖራቸው ነጋዴው ዕቃውን መሸጥአልቻለም:: በየገጠሩ ቆዳ አለ:: ስለዚህ ይኼንን ችግርእኛም፣ ንግድ ሚኒስቴርና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴርምበጋራ በመሥራት ችግሩን ለመፍታት እየተሠራነው:: ሚኒስትሮቹ ራሳቸው ጉዳዩን ይዘው እያዩ ነው::ተረድተውታል:: ችግሩ አዋጁ ሳይሆን የምንገኝበት

ሁኔታ ነው:: የፋብሪካዎች አቅም አንዱ ነው:: ጥሬዕቃው ሲመጣ የመቀበልና የመክፈል አቅም ችግር አለ::ጥሬ ዕቃው ከተለያየ ክልል ይመጣል:: ፋብሪካዎች ግንየሚፈልጉት የተለየ ክልል ይኖራል:: ለምሳሌ ወሎ፣ትግራይ፣ በበረሃው አካባቢ የሚገኙ የአርብቶ አደሩቆዳዎች ተፈላጊ አይደሉም ይሉሃል:: ጥራት የላቸውምየሚል ምላሽ ይሰጣል:: ስለዚህ የቆዳው ምንጭእንዲሆኑ ከሚፈልጉት መካከል ጎጃም ይጠቀሳል::ጥሩ ጥሩውን የሚባለውን ገዝቶ ሌላውን የማግሸሽነገር ይታያል:: የቆዳ መጥፎ ግን የለውም:: በእርግጥደረጃ አሰጣጥ ላይ ሊለያይ ቢችልም:: ይህ የእኛ ችግር

አይደለም:: ግብርና ሚኒስቴር በዚህ ላይ እየሠራ ነው::ከጥራት አኳያ ፋብሪካዎች የቆዳ ጥራት ወድቋል

እያሉ ነው:: እዚያ ላይ መሠራት አለበት:: በዚህናበሌላውም ምክንያት የአዋጁ አተገባበር ላይ ችግርእየታየ ነው:: በፊት በዱቤ ይቀርብ ነበር:: አሁን ግንዕቃውን ስትሰጥ እጅህ ላይ ቆዳው ከቆየ ይበላሻል::ምንም ዋስትና የለህም:: ወደ ውጭ መላክ ተከልክሏል::150 በመቶ ታክስ ስለተጣለበት መላኩ የሚታሰብአይደለም:: ነግር ግን ‹ዌት ብሉ› የሚባለውን ጥሬውንቆዳ ‹ፒክል› ወደሚባለውና በከፈል ወደ ለፋ ቆዳበፋብሪካ በመቀየር ማስቀመጥ ከተቻለ የተሻለ፣ የማቆያዘዴ ስለሚሆን ሳይበላሽ ወዳለቀለት ቆዳ ለማቆየትያስችላል:: ፋብሪካዎች አሁን ያለው የዓለም የቆዳ ዋጋጥሩ አይደለም እያሉ ነው:: የሚያከስራቸውን ነገር ግዙብለህ ልታስገድድ የማትችልበት ሁኔታ ቢኖር እንኳቆዳው ግን መዳን አለበት:: ነጋዴው እጅ ላይ እያለከበሰበሰ ጉዳቱ ለነጋዴውም ለአገርም ነው:: አሁንበስተመጨረሻ ግን ተቀባይ ካጣ በላተኛው እጅ ላይእየወደቀ ነው:: ነገ ከነገ ወዲያ ከሁለት ወር አሊያምከስድስት ወር በኋላም ቢሆን የዓለም ገበያ እንደገናወደ ላይ ሊወጣ ይችላል:: በዚህ ወቅት ግን ቆዳ ላታገኝትችላለህ:: ምክንያቱም ቆዳ የሚሰበሰበው በባህል፣በበዓላት ወቅት ነው:: ብዙ ዕርድ ስለሚኖር:: ስለዚህ

ይህንን ገበያው ሲቀር ላግኘው ብትል አታገኘውም::ነገር ግን ጥሬውን ቆዳ በማቆያ ዘዴ ተጠቅመህ በከፊልበማቀነባበር አልፍቶ ማስቀመጥ ሊሠራበት የሚገባነው:: በዚህ አኳኋን ቢሠራበት የሚል ሐሳብ እያቀረብንነው:: መንግሥትም አብሮን እየሠራ ነው:: በሒደትየመንግሥት ጣልቃ መግባት ያስፈልገው ይሆናል::

የካፒታልና የተለያዩ ችግሮች የት አካባቢ እንዳሉ በጋራእየታየ ነው::

ሪፖርተር፡- አዋጁ የመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃግብይት ብሎ አስምጧል:: በሁለቱም ሒደት እናንተ ናችሁተሳታፊዎቹ:: ከየሰው ትሰበስባላችሁ፣ ከነጋዴውም ትሰብስቡናለፋብሪካዎች ታስረክባላችሁ:: ሁለቱም ላይ አላችሁበት:: ይህከሆነ በደረጃ የተቀመጡ ገበያዎች አሉ ማለት ይቻላል?ሥራ እየሠሩ ገበያው ላይ ወይስ ገና በወረቀት ላይ ያለአሠራር ነው?

አቶ ብርሃኑ፡- በመሠረቱ አዋጁ ጠቃሚ ነው:: ቆዳ

ነጋዴው እስከዛሬ ቆዳ ሲሸጥ ያለ ውል በአመኔታ ላይተመሥርቶ ነበር:: በአዋጁ ግን ፋብሪካውና ቆዳ ነጋዴውሲገበያዩ በውል መሠረት ይገበያዩ ይላል:: ይህን ያህልአቀርብልሃለሁ፣ በዚህ ጊዜ ውስጥ ልትከፍለኝ ትችላለህተባብለህ ልክ የባንክ ኤልሲ (መተማመኛ ሰነድ)እንደምትከፍተው፣ በዚያ መሠረት ተዋውለህ ሥራነው የሚለው:: ጠቃሚ ቢሆንም ይህንን የሚተገብርልህየለም:: ፋብሪካው በውል መቀበል ላይፈልግ ይችላል::ምክንያቱም ውል ከሆነ አልከፍልህም ቢል ትይዘዋለህ::ወደ ሕግ ትሄዳለህ:: ከዚህ አንፃር ብዙዎቹ ናቸውበዚህ መሥራት የማይፈልጉት:: አልፎ አልፎ በውልየሚሠሩ አሉ:: ስለዚህ ማንኛውም ሰው እንደፈለገመጥቶ ቆዳውን የሚሸጥበት ሁኔታ የለም:: ፋብሪካውአይገደድም:: ቆዳ ይዤ ሄጄ ግዛኝ እንዋዋል ብዬው እምቢብል ምንም ማድረግ አልችልም:: ያሉት ፋብሪካዎች 32ገደማ ናቸው:: የሚሠሩት ምን ያህሉ ናቸው? በዚህአሠራር የሚገበያዩት ምን ያህል ናቸው? ነጋዴውስምን ያህል ነው? ብለህ ስታስብ በአገሪቱ በርካታ ቆዳነጋዴ ስላለ ክፍተቱ ብዙ ነው:: ችግሮች አሉ:: ሌላውጉዳይ የመጀመሪያ ደረጃ ገበያ ማለት በላተኛው፣አምራቹ አምጥቶ ለቆዳ ነጋዴው የሚሸጥበት ቦታማለት ነው:: እነዚህ ገበያዎች መደራጀት አለባቸው::እዚያ ገበያ አንድ ነጋዴ ከአንድ በላይ ወኪል ማቆምአይችልም:: እነዚህ ግን ገና አልተደራጁም:: እንደገናትንንሽ ነጋዴው 500 ወይም 1,000 ቆዳ ለፋብሪካለማቅረብ ቅድም ያነሳናቸው ችግሮች አሉ:: የመሠረተልማት ችግሮችም አሉ:: አዋጁ ተግባራዊ ለመሆን ገናነው:: አሁን ባለንበት ሁኔታ ብዙ ችግር አለ::

ገበያው ራሱ በዱቤ ነው የሚንቀሳቀሰው:: በፊትም

ከሰላሳ ዓመታት በላይ በቆዳ ዘርፍ የካበተ ልምድ አላቸው::ከቴክኒሻንነት አንስቶ እስከ ከፍተኛ ኤክስፐርትነት ደረጃ በዘርፉአገልግለዋል:: በጥሬ ቆዳ ንግድ መስክ ስለሚታዩ ችግሮች መፍትሔለማፈላለግና የነጋዴውን ጥቅም ለማስጠበቅ በማለት በ2005ዓ.ም. የተቋቋመውን የቆዳ ነጋዴዎች ማኅበር በፕሬዚዳንትነትይመራሉ:: አቶ ብርሃኑ አባተ በቆዳ ዘርፍ ላይ የሚታዩትን ችግሮች

ለመቅረፍ መንግሥት በ2006 ዓ.ም. አዋጅ ሲያወጣ ጀማሪውማኅበርና አባላቱ ተሳትፈው እንደነበር፣ አብዛኞቹ በማኅበሩየተነሱ አንኳር ጉዳዮችም በአዋጁ መስተናገዳቸውን ገልጸዋል::ይሁንና በቆዳ ነጋዴዎችና በቆዳ አቀነባባሪ ኢንዱስትሪዎች መካከልአለግባባቶች ሰፍነው እንደቆዩ ሲናገሩም፣ የቆዳ ነጋዴዎችንእየተጎዱበት ስለሚገኘው አዝማሚያ አበክረው አሳስበዋል:: የቆዳዋጋና የአገር ውስጥ አምራች ፋብሪካዎች በጥራት እያሳሰቡአንገዛም ማለታቸውን አንዱ ነጋዴዎቹን የሚጎዳ ችግር ነው:: ከገዙ

በኋላም ቀድሞ የተስማሙበትን ዋጋ እየቀነሱ የሚሰጡ፣ በዱቤካልሆነ አንገዛም የሚሉ ፋብሪካዎች መብዛታቸውን ገልጸዋል::ይህም ሳያንስ በአገሪቱ ያሉት 32 የቆዳ ፋብሪካዎች በዓመት40 ሚሊዮን ቆዳ የማቀነባበር አቅም እያላቸው፣ ከአገር ውስጥገበያ ማግኘት የሚችሉት ግን ግማሹን ብቻ ቢሆንም ይህንንምሳይጠቀሙበት ከውጭ እናስመጣለን ማለታቸውን አጣጥለዋል::

በአገሪቱ የጥሬ ቆዳ ግብይት ላይ ያሉትን ችግሮች ለመቅረፍ ልክቡናና ሌሎችንም የግብርና ምርቶችን የሚያስተናግደው ማዕከላዊገበያ ወይም የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዓይነት ለቆዳ ዘርፍምመቋቋም እንዳለበት ይመክራሉ:: የአገሪቱ የቆዳ የተፈጥሮ ጥራትተፈላጊነት በዓለም የታወቀ በመሆኑ፣ ሁሉም የሚመለከታቸውአካላት የሚሳተፉበት ተቋም ተመሥርቶ ለቆዳው ዘርፍ መፍትሔእንዲበጅለት የሚያሳስቡትን አቶ ብርሃኑን አሥራት ሥዩምአነጋግሯቸዋል::

‹‹ለቆዳው ዘርፍየሚያገልግል የምርትገበያ መፈጠር አለበት››

አቶ ብርሃኑ አባተ፣ የኢትዮጵያ ጥሬ ቆዳና ሌጦ አቅራቢዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት

Page 19: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 19/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

በዱቤ አሁንም ያው በዱቤ ነው:: ያልተከፈሉ ሒሳቦችብዙ አሉ:: በዱቤው ወስደህ ሥራ እያልከውምአልቀበልም የሚል ፋብሪካ ብዙ ነው:: በበዓል ወቅትየተገዙና ነጋዴዎች እጅ ያሉ ጥሬ ቆዳዎች አሉ::መንግሥት ትልቅ እንቅስቃሴ በማድረግ እኛምየምንሳተፍበት ኮሚቴ አዋቅሮ እየሠራ ነው:: ፍጥነትግን ያስፈልገዋል:: በቶሎ ካልተደረሰበት ዕቃው ሊበላሽይችላል:: እንደ ነጋዴ የምንፈልገው ግን እንደ ቡናናሰሊጥ የጥሬ ቆዳ ገበያ ያለሥጋት የምንሠራበት

በከፊል በፋብሪካ የለፋ ቆዳ የምንሸጥበት ገበያ እንዲኖርእንፈልጋለን:: ቆዳ ስንገዛ ፋብሪካውን አምነን ነው::ከዚያ ባይገዛኝ ግን ቆዳው እጄ ላይ ይበላሽብኛል ማለትአይኖርብኝም:: ወደ ውጭ መሸጥ ከተከለከልን፣ ቆዳውንወስዶ ልጦ፣ በከፊል ወደ ተዘጋጀ ደረጃ ደርሶ የሚሸጥበትገበያ መመቻቸት አለበት:: ይህ ሲሆን ነጋዴው በልበሙሉነት ይሠራል:: የቡና የውጭ ገበያ ቢወድቅ አገርውስጥ ይሸጣል፡ ቆዳንም በጥሬው የምትሸጥ ከሆነ በልበሙሉነት ትሠራለህ:: በፊት ስትገዛው 100 ከነበረ አሁንበ50 ብር ልትገዛው ትችላለህ:: በወቅቱ ገበያ ሸጠህያለሥጋት መልሰህ ትገዛለህ::

ሪፖርተር፡- በጥሬ ቆዳና በከፊል በለፋ ደረጃ አቀነባብረን፣አከማችተን፣ ከዚያ በኋላ ለፋብሪካዎች የመሸጥ ዕድል ይኑረንእያላችሁ ነው ማለት ነው?

አቶ ብርሃኑ፡- አዎን:: አሁን ይህንን ማድረግአንችልም:: እኛም ባንሆን ይህንን የሚሠራ አካልመፈጠር አለበት:: አለበዚያ ነጋዴው ሁሌም በሥጋትይኖራል ማለት ነው:: እንዳቅምህ በሺዎችምበሚሊዮኖችም ልትገዛ ትችላለህ:: ይኼንን የሚቀበልህካጣህ ግን ገንዘቡን እጅህ ላይ ተበላሸ፣ አጣኸውማለት ነው:: ሚሊዮን አውጥተህ የገዛኸው ነገርእጅህ ላይ ከሞተ ከሰርክ ማለት ነው:: ይህ ሲደረግ

ሰው በሕይወቱ ላይ ተፈረደበት ማለት ነው:: ቤተሰቡይበተናል፣ የተለያየ ችግር ውስጥ ይወድቃል:: ይህንንአደጋ የሚቀንስ አካል ስለሌለ ይኼ መፈታት አለበትብለን በተለያዩ ጊዜያት ለመንግሥት እያቀረብን ነው::ለቆዳው ዘርፍም የሚያገልግል የምርት ገበያ መፈጠርአለበት:: ቆዳው ሲመጣ የሚገዛው አካል መኖርአለበት:: በሁለትዮሽ ግብይት የሚያመርት ይኖራል::ፋብሪካዎች መግዛት ባልፈለጉ ጊዜ ታስመርታለህ::የወሎ፣ የጎጃም፣ የትግራይ፣ ወዘተ. ተብሎ ሲመጣጥሬውም ሆነ በከፊል የለፋው በጨረታ እንዲሸጥማድረግ ተገቢ ነው::

ሪፖርተር፡- በጥቅሉ ለቆዳ ግብይት ተቋም ይፈጠር ነውጥያቄው?

አቶ ብርሃኑ፡- አዎ:: ተቋም መኖር አለበት::ከሥጋት የሚያድን ተቋም መፈጠር አለበት:: ወደዘመናዊነት ለመምጣትም ያግዛል:: ትልልቅ ቄራዎችአሉ:: ገበያ የለም ከተባሉ እኮ ቆዳውን ሊጥሉት ነውማለት ነው:: የበሬውም ይሁን የበጉና የፍየሉ ቆዳ፣የደጋማው አካባቢ የበግ ሌጦ፣ የባቲ ምርጥ ቆዳ በዓለምላይ ትልቅ ደረጃ ያለው ነው:: የእኛ ቆዳ ከነችግሩበዓለም ላይ ተፈላጊ ነው:: እንግሊዞች፣ ጣልያኖች፣አውሮፓ ገበያ ላይ ማንኛውም አምራች ይፈልገዋል::

ለምንድነው ቢባል ድርና ማጉ በጣም ቆንጆ ነው:: ከበግበተጨማሪ የኢትዮጵያ የፍየልና የበሬ ቆዳ ሳይቀርበጣም ተፈላጊ ነው:: ኢትዮጵያ ከሌላው ምርት ሁሉበቆዳ ሮጣ መቅደም ትችላለች:: በወተት፣ በሥጋ ምርትወይም በሌላው ላይ ገበያ ለማግኘት ብዙ መሥራትያስፈልጋል:: ሌሎች አገሮች ርቀውን ሄደዋል:: ቆዳ

ላይ ግን ትንሽ ሥራ ብንጨምር እናሸንፋለን:: ተፈጥሮየሰጠን ነው:: ከእንግሊዞች ፒታርድስ ለምን መጣ?ቻይኖች ወደዚህ ለምን መጡ? ይኼንኑ ቆዳ ፍለጋ ነው::ዓለም ያወቀዋል:: ባቲ ጄኒዩን፣ ሰላሌ የበግ ቆዳ፣ አዲስአበባ የበግ ቆዳ ለጓንት ምርትና ለተለያዩ ውጤቶችበጣም ይፈለጋል:: ባቲ ጄኒዩን ኮምቦልቻ አከባቢ ብቻለገበያ ሲሸጥ በደርዘን ከ12 እስከ 15 ዶላር ድረስተጨማሪ ዋጋ ያወጣ ነበር:: ይሄ ለምንድነው ጄኒዩንወይም የተፈጥሮ ንፁህና ከፍተኛ ጥራት ያለው ቆዳ

መሆኑ ስለሚታሰብ ነው:: ይኼንን ማጣት የለብንም::ይኼንን ትልቅ ሀብት በኮንትሮባንድ ማጣት የለብንም::ቡናችን ቆንጆ ስለሆነ ተፈላጊ የሆነውን ያህል ቆዳምእንደዚሁ ተፈላጊ በመሆኑ ከሠራንበት፣ መሥራትምአለብን:: ነገር ግን ደረጃው የወረደ ሆኖ ይገኛል::

እንስሳው በሕወይት እያለ፣በዕርድ ወቅት፣ ከዕርድ በኋላመሠራት ያለበት ሥራ አለ::በሕይወት እያለ ቆዳው ላይበሚወጣበት በሽታ ምክንያትበእሳት ይተኮሳል:: በዕርድወቅትም ጥሩ ገፋፊ ካላገኘናየቢላዎቹ ሥለት በአግባቡካልተሰናዳ ችግሮች ይፈጠራሉ::ከዕርድ በኋላ ደግሞ ነጋዴውንቆዳውን በደንብ ያዘጋጀው:: ጨውበደንብ መስጠት፣ መጋዘኑ ጥሩመሆን አለበት:: በቶሎ ለፋብሪካለማቅረብ ማጓጓዣው የተሟላመሆን አለበት:: በየመጋዘኑቢኬድ ቆዳው በየሥርቻው ነውየሚከማቸው:: ታስቦበት ቦታየተሰጣቸው የሉም:: በየጊዜው

ሽጦ መጣ እየተባለ በአከባቢነዋሪዎች መከሰስ አለ:: ለአገርደግሞ ጠቃሚ ነው:: ጥራትያለው ምርት ለማምረትእንዲቻል እንዲህ ያሉ ችግሮችሁሉ ከሥር መሠረቱ በጋራሊፈቱ ይገባል:: ፋብሪካውስ ጥሬዕቃውን እንዴት ነው የሚይዘውስንል በአግባቡ ኬሚካልአዘጋጅቶ፣ ባለሙያ አሟልቶናተገቢውን ማሽን አዘጋጅቶ ነው ወይ የሚሉት በሙሉመታየት አለባቸው:: ሊታሰብበት ይገባል:: የተሻለ ነገርእንሠራለን ካልን፣ ጥራት እናመጣለን ካልን አንድቦታ ላይ ብቻ አይደለም መወሰን ያለብን:: መንግሥትየእንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ሚኒስቴር አቋቁሟል::ይኼንን እንደ ትልቅ ዕርምጃ እናየዋለን:: ግን ለቆዳዘርፉ ትኩረት መሰጠት አለበት እንላለን::

ሪፖርተር፡- የጥሬ ቆዳ ማከማቻ ላይ ከፍተኛ የቆይታጊዜው ምን ያህል ነው? በጨው ታሽቶ ነው የሚቆየው?

አቶ ብርሃኑ፡- ቆዳ ከእንስሳ አካል ላይ ከተገፈፈበኋላ እስከ አራት ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ መደራጀትናመዘጋጀት አለበት ይላል:: አራት ሰዓትም ሳይሆን

እንደተገፈፈ ወዲያውኑ ባክቴሪያ ሳያገኘው በፊትይዘጋጅ ነው የሚባለው:: በጥሩ መጋዘን ብትይዘውሦስት ወራት ድረስ ሊቆይ ይችላል:: ይኼ ግን ደጋማአካባቢ ነው:: ነገር ግን ባቆየኸው ቁጥር በየቀኑ ደረጃውእየቀነሰ ይሄዳል:: አንዳንዶች ስድስት ወራት ድረስመቆየት ይችላል ይላሉ:: እኔ ግን በዚህ አልስማማም::

ቆላማ አካባቢ ከሆነማ ብዙ ጊዜ አይሰጥም:: ቶሎየመበላሸት ዕድል አለው:: አያያዝና እንክብካቤይፈልጋል:: እያገላበጥክ መንከባከብ አለብህ::

ሪፖርተር፡- የቆዳ የጥራት ጉዳይን እንመልከት:: በቆዳአቅራቢዎችና በፋብሪካዎች መካከል ያለው ድርድር ይነሳል::ገለልተኛ በሆነ መንገድ የቆዳው ጥራት ይኼን ያህል ነውየሚለውን የሚመዝን ሥርዓት አለ? ወይስ እንዲሁ በዓይንበማየት ነው የጥራት ደረጃ የሚወጣለት? ያየኋቸው ሰነዶች

የሚገልጹት የጥራት መመዘኛ መሥፈርት ባለመኖሩ በቆዳአቅራቢና በፋብሪካዎች መካከል አለመግባባት እንዳለ ነው::ይኼ ችግር እንዴት ይታያል?

አቶ ብርሃኑ፡- በኢትዮጵያ የቆዳ ጥራት መመዘኛደረጃ አለ:: ቀደም ሲል በንጉሡ ጊዜም ሆነ በደርግ፣

በአሁኑ ሥርዓትም ቢሆምቆዳ አስገዳጅ ደረጃ አለው::ጥሬ ቆዳ የሚሸጠው በአስገዳጅደረጃ ነው:: ደረጃ አንድ፣ደረጃ ሁለት፣ ወዘተ. እየተባለእንዲሸጥ ደረጃ ወጥቶለታል::አሁን ግን የሚሠራበትአካሄድ ተፈላጊነት የሌለውየሚባለው ነው:: በጨውየታሸ ነው እየተባለ ውድቅየሚደረግበት አሠራር አለ:: ቆዳበደረጃ መሥፈርት እየተሸጠናእየተለወጠ አይደለም:: ሌላውደግሞ ፋብሪካዎች ትልልቅነው የምንፈልገው ይሉሃል::አንተ ስትገዛ ትንሹንም፣መካከለኛውንም አቀላቅለህነው:: ሕጉ ላይ በጣም

ትልቅ፣ ትልቅ፣ መካከለኛናአነስተኛ የሚባለው ቆዳ ስንትእንደሚሸጥ አስቀምጧል::በመቶኛ የአነስተኛው፣የመካከለኛውና የትልቁድርሻ ምን ያህል መሆንእንዳለበት ሕጉ አስቀምጧል::ጥሬ ቆዳ ስትገዛ ሊታይየሚችልውን ዓይተህ ነውደረጃ የምታወጣው:: ሕጉም

የሚለው ይህንኑ ነው:: አዋጁ በደረጃ መሠረትግብይት እንዲፈጸም ደንግጓል:: ደንብም አለ:: መሻሻልያስፈልገዋል ከተባለም ማሻሻል ነው:: ቆዳ አስገዳጅደረጃ ቢኖረውም እየተተገበረ ግን አይደለም::

ሪፖርተር፡- አስገዳጅ ደረጃ ያለው ከሆነ ለምንድነውየማይተገበረው? ለምንስ ነው ቆዳው ውድቅ የሚደረገው?

አቶ ብርሃኑ፡- በሁለታችሁ መሀል ጠብ ሲነሳናውድቅ ሲያደርግብህ ይኼ ፍትሐዊ አይደለም ነውእያለ የሚዳኝ አካል መኖር አለበት:: ዱሮ ግብርናሚኒስቴር እንደ ዳኛ መጨረሻ ላይ ይገባ ነበር:: ዛሬበዚህ አኳኋን የተዳኘኸው ሰው ነገ ላይገዛህ ይችላል::ገንዘቤን ስጠኝ ስትለው ያኮርፋል:: አማራጭ ገበያየለህም:: ይህ ባለመኖሩ ችግር አለ:: ወዴት ትሄዳለህ?በግድ የምታደርገው ነገር የለም:: መሻሻል ያለበት ነገርካለም መሻሻል አለበት እንጂ ደረጃው ግን አለ:: የወሎ፣የትግራይ፣ ወዘተ. አካባቢ ቆዳ ውድቅ ይደረጋል::ፋብሪካው ገዝቶ ከወሰደ በኋላ በጥሬው ወይም በከፊልየተዘጋጀ በማድረግ ቆዳውን ያለፋዋል:: ካንተ ጋር በ60

ወይም በ79 ብር ተናጋግሮ የወሰደውን ቆዳ ከላጠውበኋላ ወይም በከፊል ካዘጋጀው በኋላ የለም ያንተቆዳ ጥሩ አይደለም ስለዚህ በሽያጩ ወቅት ገንዘብስላልከፈለህ እቀንሳለሁ ይልሃል:: አንተ ስለጉዳዩየምታወቀው ነገር የለም:: የፋብሪካው ኬሚስትሊያበላሸው ይችላል:: በሌላ ምክንያትም ሊበላሽይችላል:: መብቱ ባልሆነ መንገድ ገንዘብ ይቀንስብሃል::ዓይተው ከገዙ በኋላ ገንዘብህን ቆርጠው የሚሰጡፋብሪካዎች አሉ:: ወዴት ትሄዳለህ? ለምን ካልክ ቆዳው

ውድቅ ነው:: 75 በመቶው የሚጣል ነው:: ኢትዮጵያውስጥ ያለው የጥራት ደረጃ አምስት በመቶ ነው፣ወዘተ. ይሉሃል:: ነገር ግን ማረጋገጫውን የሚሰጠውማን ነው? ነጋዴ ያለውን ቆዳ ያቀርባል እንጂ ከብትአርቢ አይደለም:: የከብት እከክ አለ ከተባለ፣ በሽታ አለከተባለ፣ የነጋዴው ችግር አይደለም:: ነጋዴ መጠየቅያለበት ቆዳውን በሚያቆይበት ጊዜ ለሚፈጠር ችግርነው:: ቆዳውን ከፀጉሩ ልጠን እንስጣችሁ፣ ገፈቱንእኛ እንሸከመው እያልን ነው:: ጥሬውን ከመሸጥይልቅ በጥቂቱም ቢሆን ቆዳው ሳይበላሽ ለማቆየትበከፊል በማልፋት ብንሰጥ እንግባባለን:: መንግሥትምያውቀዋል:: እኛም የማያዋጣን ከሆነ ኡኡ ማለታችንአይቀርም:: ገንዘብ አውጥተን የገዛነው ነገር ነው::ስለዚህ ጥሩ ላመጣው ጥሩ ዋጋ፣ መጥፎ ላመጣውምእንደ ደረጃው ሊከፈለው ይገባል:: የመንግሥት ዓላማምይኼው ይመስለኛል::

ሪፖርተር፡- ዋጋን እንይ:: የዋጋ አወሳሰን የዓለም አቀፍገበያን በማየት ነው ወይስ እንደሚባለው ፋብሪካዎች ናቸውየቆዳ ዋጋን የመወሰን ኃይል ያላቸው? አቅራቢው ምንአስተዋጽኦ አለው?

አቶ ብርሃኑ፡- የዓለም አቀፍ ገበያን ያገናዘበ ዋጋመወሰን አለበት:: የዓለም ገበያ ዋጋ ምን ያህል ነው?

እዚህስ ምን ያህል መሆን አለበት? ብለህ ከሠራህኮንትሮባንድንም ታስቆማለህ:: አለበለዚያ ግን የዓለምገበያ ዋጋ ከፍ እያለ ከሄደና እዚህ ዋጋው ቢሞት፣ ቆዳውበኮንትሮባንድ መውጣቱ አይቀርም:: ለፋብሪካዎች ይኼጥሩ አይደለም:: በፊት ዋጋው በከፍተኛ ደረጃ እየናረነው፣ ነጋዴው እያናረው ነው ይባል ነበር:: ነጋዴውዋጋ የማናር አቅም የለውም:: ባለፋብሪካው ግዛልኝስለሚለው ነው እንጂ ነጋዴው ቆዳውን አይበላው፣ወደ ውጭ ማውጣት አይችል:: ነገር ግን ፋብሪካዎቹእርስ በራሳቸው ሲፎካከሩ ዋጋ ይንራል:: ወይምደግሞ ገበያ ማሟላት ያለበት የጎደለው ቆዳ ሊኖርምይችላል:: ፋብሪካው እንዲህ ያለውን ዓይነት ቆዳገዝተህ አምጣልኝ በማለት ነጋዴውን ያዘዋል:: ነጋዴውጥቅም ማግኘት ስለሚፈልግ በዚህ ወቅት የተወሰነ ዋጋሲጨምር የሚፈጠሩ ችግሮች ይኖራሉ:: እነዚህ ነገሮችሁሉ መነሻቸው ከፋብሪካዎቹ ነው:: 150 ፐርሰንትቀረጥ ተጥሎበት ወደ ውጭ እንዳይወጣ የተደረገበመሆኑ ይህንን የመወሰን ሥልጣን የእነሱ ነው::ማኅበርም አላቸው:: የእኛ ማኅበር ከተቋቋመ በኋላግን መመካከር ተጀምሮ ነበር:: ዋጋው እንዲህ ባይሆንእየተባለ በመደራደር እንዲሸጥ ተሞከረ:: መሀልከፍተቶች ስለሚኖሩ መቶ በመቶ አትቆጣጠረውም::በመሆኑም ምክክሩ አሁን ላይ የለም:: ሲፈልጉዋጋውን ያወርዳሉ:: ነገር ግን አብሮ መሠራት ያለበት

ነገር ነበር:: አንድ ተቋም ቢኖር ኑሮ ግን የውጭውንምእያየ፣ አገር ውስጥ መሆን ያለበትን እያጠና መፍትሔያመጣ ነበር:: አለበለዚያ ወሳኞቹ ፋብሪካዎች ብቻከሆኑ ያስቸግራል::

ወደ ክፍል 1 ገጽ 45 ዞሯል

ገበያው ራሱ በዱቤ ነውየሚንቀሳቀሰው:: በፊትም በዱቤአሁንም ያው በዱቤ ነው::ያልተከፈሉ ሒሳቦች ብዙ አሉ::በዱቤው ወስደህ ሥራ እያልከውምአልቀበልም የሚል ፋብሪካ ብዙነው:: በበዓል ወቅት የተገዙናነጋዴዎች እጅ ያሉ ጥሬ ቆዳዎችአሉ:: መንግሥት ትልቅ እንቅስቃሴበማድረግ እኛም የምንሳተፍበትኮሚቴ አዋቅሮ እየሠራ ነው::

ፍጥነት ግን ያስፈልገዋል::

Page 20: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 20/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 21: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 21/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያማስታወቂያ

Page 22: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 22/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 22   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

 

አቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.)BANK OF ABYSSINIA (S.C.)የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያ

አቢሲንያ ባንክ /አ.ማ./ ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዘውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/1990 እንደተሻሻለው ለባንኮች በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ንብረቱ በሚገኝበት ቦታና ባለበት ሁኔታበግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል:: ተጫራቾች ለጨረታ ከመቅረባቸው በፊት የሚከተሉትን ደንቦች መገንዘብ ይኖርባቸዋል::

• ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ. በአቢሲንያ ባንክ (አ.ማ.) ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ::• የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በ15 (አሥራ አምስት) ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ከፍሎ ንብረቱን መረከብ ይኖርበታል:: በእነዚህ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ

ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ይሆናል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ. ይመለስላቸዋል::• መያዣ ሰጪው በሐራጁ ቀንና ሰዓት በቦታው መገኘት ይችላሉ፣ ነገር ግን ባይገኙ ሐራጁ በሌሉበት ይካሄዳል::• የጨረታው አሸናፊ ከስም ዝውውር ጋር የተያያዙ ለመንግስት የሚከፈሉ ክፍያዎችን ይከፍላል:: ሆኖም በመኖሪያ ቤቶቹ ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ አይከፈልም::• የጨረታው አሸናፊ ንብረቱ በሚገኝበት የከተማ አስተዳደር ዘንድ ቀርቦ ሊከፈል የሚገባውን ክፍያ በመክፈል ውል ይዋዋላል::• ቤቱን በሥራ ሰዓት ፕሮግራም አሲዞ ለመጐብኘት ወይም ለማየት የሚቻል ሲሆን፣ ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115 54 67 36/37 ፣ 0115 15 07 11 እና 0464 43 08 99 በመደወል መጠየቅ ይቻላል::

የተበዳሪው ስም

ከተበዳሪውየሚፈለግበት ቀሪ

ዕዳመያዣ ሰጪው

ቤቱየሚገኝበትአድራሻ

የጨረታ መነሻዋጋ ብር

ጨረታውየሚካሄድበትቀንና ዓ.ም.

የምዝገባሰዓት

የጨረታሰዓት

የቤቱአገልግሎት

የቦታውስፋት በካሬሜትር

የባለቤትነትማረጋገጫ ካርታ

ቁጥር

የጨረታውማስታወቂያየወጣበት ጊዜ

አቶ አለማየሁአበራ

እስከ የካቲት 05ቀን 2007 ዓ.ም.

ድረስብር 1,374,840.83

ተበዳሪውቡሌ ሆራ

ከተማ ቀበሌ01

691,560.00ህዳር 22 ቀን2008 ዓ.ም.

8:30-9:30 9:30-10:00 ለመጋዘን 1,440ካ.ሜ 29/GL/08 ለሁለተኛ

አቶ መብራቱአበራ

ቡሌ ሆራከተማ

 ቀበሌ 01441,999.00

ህዳር 23 ቀን2008 ዓ.ም.

3፡30-4፡30 4፡30-5፡00 ለመኖሪያ ቤት 200 ካ.ሜ659/M-660/03 ለሁለተኛ

አቶ ዱለቻ ሶርሳ

እስከ ሰኔ 02ቀን 2007 ዓ.ም.

ድረስብር 1,368,161.81

ተበዳሪውቡሌ ሆራከተማ

 ቀበሌ 03817,200.00

ህዳር 23 ቀን2008 ዓ.ም.

8:30-9:30 9:30-10:00 ለመኖሪያ ቤት 1,600 ካ.ሜA/DH-

279/D-137/93ለመጀመሪያ

ወ/ሮ ኤሌሞሮባ

ቡሌ ሆራከተማ

 ቀበሌ 03774,000.00 ህዳር 24 ቀን

2008 ዓ.ም.3፡30-4፡30 4፡30-5፡00 ለመኖሪያ ቤት 600 ካ.ሜ 1178/A-2079/03 ለመጀመሪያ

 አቶ ሰይድ ሳኒእስከ መጋቢት12 ቀን 2007ዓ.ም ድረስ ብር498,171.65

ተበዳሪው ቴፒ ከተማሰላም ቀበሌ

208,800.00 ታህሳስ 06 ቀን2008 ዓ.ም

4፡00-5፡00 5፡00-5፡30 ለመኖሪያ ቤት 400 ካ.ሜ 1761/227/92 ለሁለተኛ

አቶ አሊኢብራሂም

ቴፒ ከተማሰላም ቀበሌ

151,200.00ታህሳስ 06 ቀን2008 ዓ.ም

8፡30-9፡30 9፡30-10፡00

ለመኖሪያ ቤት 400 ካ.ሜ 740/124/99 ለሁለተኛ

ማህሌት አሰፋ እስከ የካቲት 25 ቀን2007 ዓ.ም ድረስብር 584,940.36

ጌትነት ተስፋዬቴፒ ከተማ

ህብረት ቀበሌ511,200.00

ታህሳስ 07 ቀን

2008 ዓ.ም4፡00-5፡00 5፡00-5፡30 ለመኖሪያ ቤት 342 ካ.ሜ 1399/718/92

ለሁለተኛ

ዳንኤል ወልዴቴፒ ከተማሰላም ቀበሌ

212,197.50ታህሳስ 07 ቀን2008 ዓ.ም

8፡30-9፡309፡30-10፡

00ለመጋዘን 450 ካ.ሜ 2238/293/07

ለሁለተኛ

• ባንኩ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብት አለው::

ተሟገት

በበሪሁን ተሻለ

‹‹የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት በሚገዛው አገርላይ ያለው ሥልጣን በጣም የተስፋፋ፣ ወሰንየሌለው ነው:: በሥጋዊም በመንፈሳዊም ሥራ ሁሉይገባል:: ከፍ ባለው ሥልጣኑም ይሾማል፣ ይሽራል፣ይሰጣል፣ ይነሳል፣ ያስራል፣ ይፈታል፣ ይቆርጣል፣ይገድላል፣ ይምራል፣ ይህንንም የመሳሰለውን ሁሉይፈጽማል::

‹‹ሕዝቡም ከትልቅ እስከ ትንሽ ንጉሥየእግዚአብሔር እንደራሴ ነው በማለት ያለቅሬታትዕዛዙን ሁሉ በደስታ ይቀበላል:: በማንም አገርቢሆን ንጉሥ እንደ ኢትዮጵያ የሚከበርበትናየሚወደድበት ያለ አይመስለኝም:: ስሙ እንኳያንቀጠቅጣል:: ምንም ጌታ ወይም ጐበዝ ቢሆንበንጉሡ ቁም ሲሉት የሚሄድ ንጉሥ ይሙት ብሎበተፈጠመበት ቀን የሚቀር፣ በተዋዋለበት የማይፀና

ይገኝ አይመስለኝም::‹‹ክቡር በሆነውም በጋብቻ ሥነ ሥርዓት

ላይ የቃል ኪዳኑ ዋናው ማሰሪያ ንጉሥ ይሙትነው:: በአገራችን በኢትዮጵያ የንጉሥ ቃል በጣምከመፈራቱ የተነሳ ሕዝቡ በንጉሡ ቁም ሲባል እንኳንሰው ፈሳሽ ውኃ ይቆማል እያለ ምሳሌ ይሰጣል::››

ይህ በብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደመስቀል የታሪክ ማስታወሻ (ዝክረ ነገር) መሠረትየኢትዮጵያ ንጉሥ ‹‹ሥልጣን›› ነው:: በኢትዮጵያውስጥ ‹‹ንጉሠ ነገሥቱን ወይም መንግሥቱን ከበላይሆኖ የሚያዝና የሚመራ›› የተጻፈ ሕገ መንግሥትከመውጣቱ በፊት፣ ‹‹የኢትዮጵያ መንግሥትለመቼውም የንጉሠ ነገሥት መንግሥት ነው::ንጉሠ ነገሥቱም ባለሙሉ ሥልጣን ነው:: ገዥነቱምበሕግ አወሳሰን ነው፤›› ሳይባል አስቀድሞ፣ ‹‹ንጉሡባለሙሉ ሥልጣን ሆኖ በአገሩ ምንም የተለየ

ልማድ ወይም ደንብ ሳይኖርበት እብሪቱ ብቻበየቀኑ የመራውን ሐሳብ እንደፈቀደ እንደ ባህርይውድንገተኛ መለዋወጥ እየለዋወጠ ያደርጋል፣ ያለፍርድይቀጣል፣ ይገድላል ይሰቅላል፤›› የሚባልለት ዓይነትነበር::

የኢትዮጵያ ንጉሥ ከዚህ ሻል ያለና የተለየ ነውቢባል ግፋ ቢል፣ ‹‹ንጉሡ ባለሙሉ ሥልጣን ሆኖበትክክል ተለይቶ የተጻፈ ሕግ ሳይኖረው ከትውልድእየተሸጋገረ በቆየው ልማድ ይሠራል:: ቅጣትምምሕረትም ለማድረግ፣ ለመሾም ለመሻርም፣በአደባባይ በጉባዔ እያስፈረደ፣ በክብር እየሸለመ፣በገሀድ እያሳወጀ ነው:: ድንገት በደል ነገር ቢሠራማገጃ አልተደረገለትም፤›› ብለው (የመጀመሪያውየኢትዮጵያ የተጻፈ ሕገ መንግሥት መሐንዲስየሆኑት በጅሮንድ ተከለ ሐዋርያት) የገለጹት ዓይነትነው::

ከ1923 ዓ.ም. ወዲህ ንጉሠ ነገሥቱንም፣

መንግሥቱንም ጭምር ‹‹ከበላይ ሆኖ የሚያዝናየሚመራ›› ሕገ መንግሥት ‹‹ተሰጠ››:: በዚህመሠረት ‹‹ሕግ የማይተላለፉት ወሰን ነው፤››ተባልን:: ሕግ የሚፈርሰው ወይም የሚታደሰውበሌላ ሕግ መሆኑን፣ ሕግ የሚወሰነው በጽሕፈትእንደሆነ፣ ከዚህም በላይ ሕግ ‹‹ደምሳሹ ኃይልነውና ከወሰን እስከ ወሰን ከጠረፍ እስከ ጠረፍ ድረስየአንዱን መንግሥት አገርና ሕዝብ›› እንደሚያዝተሰበከ::

ከ25 ዓመት በኋላ ደግሞ (በ1948 ዓ.ም.) ከሌሎችመካከል ‹‹ከብዙ ዘመን ጀምሮ ተመሥርተው የቆዩትሦስቱን ክፍል የመንግሥት ዘርፎች ማደራጀትናማጠንከር ይገባል:: እነዚህም የሕግ አውጪናየፈራጅ ያስፈጻሚ የሚባሉት ክፍሎች ናቸው፤››ተብሎ የተሻሸለው የ1948 ሕገ መንግሥቱ ታወጀ::

ከዚህ ቀደም ሲል ተደጋግሞ እንደተጠቀሰው

በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ በተለይም ከኤርትራመመለስ ወዲህ (መስከረም 1 ቀን 1945 ዓ.ም.)የፀደቁት ሕገ መንግሥቶች መብቶችን በመደርደርናሕጋዊ ሥርዓቶችን በወረቀቱ ላይ በማስፈር አንፃርብዙ የሚነቀፍ ነገር የነበራቸው አይደሉም:: የ1948ቱንሕገ መንግሥት ያገደውን የደርግን የአድኅሮትኃይል የወለደውን የየካቲቱን 1966 አብዮትየደገሰውም ሕገ መንግሥቱ በተግባር አለመዋሉነው:: የንጉሠ ነገሥቱን ሥልጣን ከመገደብ አኳያደግሞ አሁንም በኢትዮጵያ የሕገ መንግሥት ታሪክውስጥና በወረቀት ደረጃ የእንዳልካቸው መኰንንየሕገ መንግሥት ኮሚሽን ያዘጋጀውን ረቂቅ ሕገመንግሥት የሚስተካከል የነጠረ ሥራ አልነበረም::እንዲያም ሆኖ ግን በወረቀት እንኳን ተቀባይነትአግኝቶ ሳይፀድቅ ቀረ::

ለማንኛውም ግን ዛሬ በሚገዛው አገር ላይያለው ሥልጣን በጣም የተስፋፋና ወሰን የሌለውበሥጋዊውም በመንፈሳዊውም ሥራ ሁሉ የሚገባ፣ከፍ ባለው ሥልጣኑም የሚሾም የሚሽር፣ የሚሰጥየሚነሳ፣ የሚያስር የሚፈታ፣ የሚቆርጥ የሚገድል፣እንዲሁም የሚምር ንጉሥ ቢያንስ ቢያንስ በሕግየለንም:: ወግና ባህላችን የሴት ልጅ ውበትን ለማድነቅ‹‹… እንደ ባለሥልጣን ፈላጩ ቆራጩ›› ማለቱንቢቀጥልም ዛሬ በሕግ ይህንን አደርጋለሁ የሚልየለም:: በሕግ:: በተግባር ግን የተለየ ሊሆን ይችላል::በሕግ የተከለከለ ፈላጭ ቆራጭነት በተግባር ሲታይደግሞ ሕገወጥ ድርጊት ይባላል:: ያስጠይቃል፤ሳይጠየቁ መቅረት ልማድ ቢሆንም እንኳን ሳይጠየቁመቅረት የነገሠበት አገር ማለት ራሱ አንድ ነገርነው:: ኢትዮጵያ ከዚህ በላይ ታልማለች፣ ከዚህበላይም ይገባታል::

ሰሞኑን በተነገረ ዜና መሠረት የሪፐብሊኩፕሬዚዳንት ምሕረት ሰጡ ሲባል ሰምተናል::ምሕረት የተሰጠበትን (የተደረገበትን) የምሕረቱንኦሪጅናል ሰነድ በእኔ በኩል አላየሁም:: ስለመኖሩም

አላውቅም:: ምሕረት መደረጉን በሰማንበትበመንግሥቱ የቴሌቪዥን ዜና መሠረት ግን፣

• ፕሬዚዳንቱ ጳጉሜን 6 ቀን 2007 ዓ.ም.ወደ ኢትዮጵያ ለገቡት ለዴምሕት (የትግራይሕዝብ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ወይምትሕዴን) አባላት ምሕረት ማድረጋቸውን፣

• ለቡድኑ አባላት ምሕረት የተሰጠው ቡድኑየኤርትራ መንግሥት የያዘውን ኢትዮጵያንየማተራመስ ስትራቴጂ ሴራ በመቃወምወደ አገሩ በመመለሱ መሆኑን፣ እንዲሁምየቡድኑ አባላት በድርጊታቸው በመፀፀትናከአንድ ዓመት በላይ ከኢትዮጵያ መንግሥትጋር ሚስጥራዊ ግንኙነት በመፍጠርየኤርትራ መንግሥት የሚያደራጃቸውየጥፋት ኃይሎች ኢትዮጵያ ላይየሚጠነስሱትን የሽብር ተግባራት ሴራበማጋለጥ፣ ለአገራቸው ሰላምና ደኅንነትከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከታቸው፣ በዚህሒደት ውስጥ የቡድኑ አባላት የኤርትራንመንግሥት ምሽግ በማፈራረስና በመጣስከፍተኛ መስዋዕትነት በመክፈላቸውናየኤርትራ መንግሥት የሚያደራጃቸውንየጥፋት ኃይሎች ተስፋ የሚያስቆርጥ ተግባርበመፈጸማቸው ጭምር መሆኑን፣

• የቡድኑ አባላት ካለፈ ድርጊታቸውበመፀፀት የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥትንና ሕገመንግሥታዊ ሥርዓቱን ተቀብለው አገሪቱበምትካሂደው የልማትና የዴሞክራሲያዊሥርዓት ግንባታ የበኩላቸውን አስተዋጽኦለማበርከት በመወሰናቸውና በፀረ ሰላምእንቅስቃሴ ውስጥ በነበሩበት ጊዜያት በሕገመንግሥቱ አንቀጽ 28/1/ ሥር በሰው ልጅላይ የተፈጸሙ ወንጀሎች ተብለው በተለዩትወንጀሎች አለመሳተፋቸው በመረጋገጡ

ምሕረት የመስጠት የመንግሥት

ሥልጣን የማን ነው?

Page 23: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 23/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ተሟገትመሆኑን፣

• የቡድኑ አባላት በፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ውስጥበነበሩባቸው ጊዜያት በፈጸሟቸው ሁሉምወንጀሎች ሁሉ ያለምንም ገደብ ጠቅላላምሕረት የተደረገላቸው መሆኑንና የምሕረቱተጠቃሚዎችና ተፈጻሚነቱም ጳጉሜን 6ቀን 2007 ዓ.ም. ወደ አገራቸው ለተመለሱትለዴምሕት አባላት ብቻ መሆኑን፣

• በምሕረቱ ተጠቃሚዎች ላይ ምሕረት

ከተሰጠበት ድርጊት ጋር በተገናኘ ከዚህ በፊትየተጀመረ የወንጀል ምርመራና ክስ ቢኖርየሚቋረጥ፣ ወደ ፊትም ምሕረት በተሰጠበትጉዳይ ላይ ምንም ዓይነት የወንጀል ምርመራናክስ የማይቀርብ፣ ምሕረት ከመሰጠቱ በፊትምሕረት ከተሰጠበት ጉዳይ ጋር በተገናኘበቡድኑ አባላት ላይ የተጣለ ቅጣት ወይምየጥፋተኝነት ውሳኔ ቢኖር እንዳልነበርእንደሚቆጠር፣

• ምሕረቱ ለተሰጣቸው ለእያንዳንዱ የቡድኑአባላትም በአገሪቱ ፕሬዚዳንት የተፈረመየምሕረት ሰርቲፊኬት እንደሚሰጥ፣የምሕረቱን ተፈጻሚነት እንዲከታተልናእንዲያስፈጽም ለፍትሕ ሚኒስቴር ኃላፊነቱንመሰጠቱን፣ ምሕረቱም በሪፐብሊኩፕሬዚዳንት ከተፈረመበትና ከፀደቀበትከጥቅምት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ የፀናመሆኑን በዜናው ሰምተናል::

ኢትዮጵያ በነፃነቷ ኮርታ፣ ታፍራና ተከብራየኖረች ሉዓላዊት አገር ናት:: በዚህ ሉዓላዊ ሥልጣንውስጥ አገሪቷን የሚገዛ (ከሌሎች አገሮች ጋር ያላትንግንኙነት ጭምር የሚወስን) ሕግ የማውጣት፣ጦርነት የማወጅ፣ የገዛ ራሷን መንግሥትየመሰየም፣ የመለወጥ፣ የመሻር፣ የመሾም፣የመቅጣት፣ የመማር ሥልጣን አላት:: መስጠትመንሳትም፣ ማሰር መፍታትም የሚወድቀው በዚሁሰፊ ሉዓላዊ የአገር ሥልጣን ውስጥ ነው:: ይህ ሁሉየሚሆነውም በሕግ ነው:: የተለየ ደንብ ሳይኖርበትወይም የሌለበት እብሪቱ ብቻ በየቀኑና በየሰዓቱየመራውን ሐሳብ እንዳፈቀደውና እንደ ባህርይውድንገተኛ መለዋወጥ እየለዋወጠ አድራጊ ፈጣሪ፣ሰጭ ነሽ፣ መሆን የሚባል ነገር ግን በጭራሽ የለም::መቁረጥ መፍለጥማ ጨርሶ የለም:: ፍፁም ክልክልነው:: ሌላው ቀርቶ መግደል እንኳን (የሞት ፍርድበሕግ በቀረባቸው አገሮች) ፍፁም ክልክል ነው::የሞት ፍርድ በኢትዮጵያ ውስጥ ገና በሕግ አልቀረምእንጂ መደበኛው የወንጀል የፍትሕ ሥርዓቱ ከጊዜወደ ጊዜ (በደርግ ጊዜ ጭምር) እየተፀየፈው የመጣየቅጣት ዓይነት ነው::

ኢትዮጵያ ሾመች ሻረች፣ ሸለመች ቀጣች፣

ምሕረት ሰጠች፣ ይቅርታ አደረገች፣ ሲባል ኢትዮጵያእንዴት አድርጋ ብሎ ነገር የለም:: ይህን የማድረግትክል ሥልጣን አላት:: ኢትዮጵያ ደግሞ ይህንልዩነት ያለውን የመንግሥቱን ሥልጣን አሁንምቢያንስ ቢያንስ በተጻፈ ሕግ ደረጃ ከጥንት ጀምሮለተለያዩ የመንግሥት ሥልጣን አካላት አከፋፍላለች፣አደላድላለች::

በዚህ ረገድ መጀመሪያ የሚነሳው ጥያቄ ምሕረትየመስጠት የመንግሥት ሥልጣን የማን ነው?የሚለው ነው:: ጥያቄው ይበልጥ ግልጽ እንዲሆንከታወቀ ወይም የታወቀ ነው ከሚባል ጉዳይ እንነሳ::የዳኝነት ሥልጣን የመንግሥት ነው:: ጥያቄው ግንየመንግሥት የዳኝነት ሥልጣን የማን ነው የሚለውነው:: በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 79 እንደተደነገገው‹‹በፌዴራልም ሆነ በክልል የዳኝነት ሥልጣን የፍርድቤቶች ብቻ ነው::›› ምሕረት የመስጠት የመንግሥትሥልጣንስ የማን ነው? መጀመሪያ ነገር የፍርድቤቶች አይደለም:: ፍርድ ቤት ዳኝነት ያያል::የተከሰሰው ሰው የወንጀል ድርጊት መፈጸሙንአረጋግጦ ጥፋተኛ ይላል:: ቅጣት ይወስናል::

አለዚያም ነፃ የለቀዋል እንጂ ይቅርታና ምሕረትየሚባል ሥልጣን የፍርድ ቤት አይደለም:: ይቅርታናምሕረት ደግሞ በትርጉማቸው በሚሸፍኑት ጉዳይመጠንና በውጤታቸው ብቻ ሳይሆን፣ በባለ መብቱ(በሰጪው) የሥልጣን አካል ጭምር የተለያዩናቸው::

ለምሳሌ ይቅርታ የማድረግ ሥልጣን በኢፌዴሪሕገ መንግሥት መሠረት (አንቀጽ 71/7) የሪፐብሊኩፕሬዚዳንት ነው:: በሕግ መሠረት ይቅርታ ያደርጋልይላል:: ስለዚህም የሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት ይቅርታየማድረግ ሥልጣኑን ተግባራዊ የሚያደርግበትናየይቅርታ ዓላማም ተፈጻሚነት የሚያገኝበትተብሎ የተወካዮች ምክር ቤት የይቅርታ ሕግአውጥቷል:: የአገራችን ሚዲያ እንደሚምታታበትናግራ እንደሚገባው ምሕረትና ይቅርታ የአንድ ነገርየተለያዩ ስያሜዎች አይደሉም::

የምሕረትና የይቅርታ ልዩነት ቢያንስ ቢያንስከ1949 ዓ.ም. የወንጀለኛ መቅጫ ሕጉ ጀምሮበሕግ ተለያይቶ ተወስኗል:: የወንጀሉ መቅጫሕጉ በእንግሊዝኛው (Pardon) የሚባለውን እኛ

አሁን ይቅርታ ብለን የምንጠራውን ‹‹ምሕረት››ይለዋል:: በእንግሊዝኛው የሕጉ ቅጅ እንዲሁምበአማርኛውም ጭምር በትምርተ ጥቅስ አድርጐ‹አምነስቲ› የሚባለውን ደግሞ የአዋጅ ምሕረትብሎ ይጠራዋል:: ሁለቱም ምሕረት ናቸው:: አንዱተራ ምሕረት ሌላው የአዋጅ ምሕረት ማለት ነው::

የሁለቱም ልዩነትና የባለመብቱ የሥልጣን አካልምእዚያ በደንብ ተወስኗል:: ከሕገ መንግሥቱ በኋላየወጣውና የ1949ኙን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግየተካው የ1996 ዓ.ም. የወንጀል ሕግ ምሕረትን(ፓርደንን) ይቅርታ፣ የአዋጅ ምሕረትን ‹አምነስቲ›ብሎ ስያሜው ላይ ‹‹ማስተካከያ›› ቢያደርግም፣ይቅርታና ምሕረት ዛሬም ማምታታቻቸው ገናአልቀረም::

በፍርድ የተወሰነ ቅጣት ሙሉ በሙሉ ወይምበከፊል እንዲቀር ሲደረግ ወይም የቅጣቱ አፈጻጸምናዓይነት በቀላል/አነስተኛ ሁኔታ እንዲፈጸም ሲደረግይቅርታ ይባላል:: ይቅርታ በተቀጣው ሰው ላይየተወሰነውን የጥፋተኛነት ፍርድ አይፍቀውም::በወንጀል ፍርድ መዝገብ ላይ ተመዝግቦ ይኖራል::

ምሕረት እንደ ይቅርታ የመጨረሻ ፍርድባገኘና ቅጣት በተወሰነበት ሰው ላይ የሚደረግ‹‹ይቅር ባይነት›› አይደለም:: የተፈጸመ ወንጀልክስ ካልተመሠረተበት ክስ እንዳይመሠረትበት፣ ክስተመሥርቶበት ከሆነም እንዲቆም፣ የፍርድ ውሳኔየተሰጠበት ከሆነም እንዳይፈጸም ያደርጋል:: ከዚያምበላይ ሄዶ የፍርድ ውሳኔውን ከመሰረዝ አልፎወንጀሉ ከሥር ከመሠረቱ እንዳልተፈጸመ ያደርጋል::የወንጀሉን ክስና ቅጣት ምሕረቱ ይደመስሰዋል::የተሰጠው ፍርድ እንዳልነበረ ተቆጥሮ ከወንጀልየፍርድ መዝገቡ ይሰረዛል::

በይቅርታና በምሕረት መካከል ያለው ልዩነት ግንይህ ብቻ አይደለም:: ይቅርታና ምሕረት የመስጠትሥልጣን የተሰጠው አካል አንድ አይደለም::

የ1948ቱ ሕገ መንግሥት ‹‹ይቅርታና

(አምነስቲ) ምሕረት ለማድረግ ቅጣቶችንምለማሻሻል መብቱ ነው፤›› ብሎ ሥልጣኑን የሰጠው

ለንጉሠ ነገሥቱ ነው:: ከሚያዝያ 1950 ዓ.ም. ጀምሮበፀናው የ1949 የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ፣ በፍርድየተሰጠ ቅጣት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ቀሪየሚደረገው በንጉሠ ነገሥቱ መሆኑን ይደነግጋል::ምሕረት ደግሞ በአዋጅ ጠቅላላ ምሕረት ለመስጠትበሕገ መንግሥቱ መብት በተሰጠው ባለሥልጣንሊፈቀድ ይችላል ይላል:: የወንጀልን ክስ ቅጣት

ጭምር የሚደመስሰው፣ በክስ የመከታተልን ጉዳይየሚሰርዘውና የሚያቋርጠውን ምሕረትን የወንጀለኛመቅጫ ሕጉ ከነስያሜው የአዋጅ ምሕረት ይለዋል::በ1948ቱ ሕገ መንግሥትና በ1949ኙ የወንጀልሕግ የተፈጻሚነት ዘመን የነበረው አሠራር ምሕረትየመስጠት ሥልጣንን ለሕግ አውጪው አካልአድርጐ የመረቀና ያፀደቀ ነው::

የ1980 የኢሕዲሪ ሕገ መንግሥትም ምሕረትየማድረግን ሥልጣን የብሔራዊው ሸንጐ ቋሚ አካልሆነ ለተቋቋመው ለመንግሥት ምክር ቤት ሲሰጥ፣ይቅርታ የማድረግ ሥልጣንን ደግሞ ለሪፐብሊኩፕሬዚዳንት ሰጥቶታል::

የኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት ይቅርታ የማድረግሥልጣንን ለሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት ቢሰጥም፣ምሕረት የማድረግ ሥልጣን ግን የየትኛውምየሥልጣን አካል ነው አላለም:: ይህ ሕገ መንግሥትስለይቅርታና ስለምሕረት የሚያነሳበት ብቸኛቦታ በመሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ምዕራፍውስጥ በአንቀጽ 28/1/ ውስጥ ነው:: የምሕረትናየይቅርታ ጉዳይ እዚህ የሰብዓዊ መብት ምዕራፍ

ውስጥ የተጠቀሰበት ምክንያት ሰብዓዊ መብቶችላይ የሚፈጸም በተለይም የሰብዕና ወንጀል ምሕረትየለሽ፣ ይቅርታም ምሕረትም የማይደረግለት መሆኑንአስረግጦ ለመደንገግ ነው:: ስለዚህም እነዚህን በሕገመንግሥቱ አንቀጽ 28/1 እና በወንጀል ሕጉ አንቀጽ269 ጀምሮ የተዘረዘሩትን ወንጀሎች ‹‹በፈጸሙሰዎች ላይ ክስ ማቅረብ በይርጋ አይታገድም፣በሕግ አውጪው ክፍልም ሆነ በማናቸውምየመንግሥት አካል ውሳኔዎች በምሕረት ወይምበይቅርታ አይታለፍም፤›› ተባለ:: ሕገ መንግሥቱይህን ሲደነግግ ይቅርታ የማድረግም ሆነ ምሕረትየመስጠት ጉዳይ ‹‹በማናቸውም የመንግሥት አካል››ውሳኔዎች ሊፈጸም ይችላል ማለት አይደለም::

የአገር ይቅርታም ሆነ ምሕረት የማድረግሥልጣኗ የሉዓላዊነቷ ትክል (Inherent) ባህርይነው:: ምሕረት የማድረግ የመንግሥት ሥልጣንደግሞ በሕግ ተለይቶ ለሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንትአልተሰጠም:: ሕገ መንግሥቱ ምሕረት የመስጠትየመንግሥት ሥልጣንን ለሚገባው የመንግሥትየሥልጣን አካል ሳይደለድል የቀረበትን አሠራር ዝም

ማለትና ማለፍ ይቻላል:: የፕሬዚዳንቱ ሥልጣንነው ሲባልና ሲሆን ማየት ግን ዝም የሚባል ጉዳይመሆን የለበትም::

በ1996 ዓ.ም. የወጣው የወንጀል ሕግ በቀድሞውየወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ውስጥ ያለውን የስያሜ ህፀፅ

አፀዳሁ ቢልም፣ ይቅርታ የአስፈጻሚው የመንግሥትመሆኑን በቀጥታና በተዘዋዋሪ የሚደነግገውንየቀድሞውን የምሕረትና የአዋጅ ምሕረት ድንጋጌዎችጭምር አስወግዷቸዋል:: በዚህ ሕግ የታሰበውናይወጣል የተባለው ሕግም (ከይቅርታ ሕግ በስተቀር)እስካሁን አልወጣም::

የወንጀሉ ሕግ ይቅርታም ምሕረትም‹‹ሥልጣን በተሰጠው አካል›› ሊሰጥ ይችላልቢልም፣ ምሕረት የመስጠት ሥልጣንን አገናዝቦ፣

ሕገ መንግሥታዊውን የሥልጣን ድልድል ባህርይከቁጥር አስገብቶ የዚህ አካል ሥልጣን ነው ያለሕግ የለንም:: የዚህ ሕግ አለመኖር የኢትዮጵያንመንግሥት ምሕረት የማድረግ ሥልጣን ፉርሽባያደርገውም፣ እነሆ የምናየውን ‹‹ሠርገኛመጣ በረበሬ ቀንጥሱ›› የባሰ ዓይነት ችግር ግንማስከተሉ አልቀረም:: ሕገ መንግሥታዊና ታሪካዊአረማመዳችንን ያጤነ አሠራር ምሕረት የመስጠትዕርምጃውን ባለቤት በጭራሽ ከተወካዮች ምክር ቤትሥልጣን ባልወጣም ነበር::

ይቅርታና ምሕረት ከሚለያዩበት ጉዳዮችመካከል ሌላው ይቅርታ የሚደረገው ወንጀልለፈጸሙ ግለሰቦች ሲሆን፣ ምሕረቱ የሚመለከተውግን ለተፈጸመው ወንጀል መሆኑ ነው:: ለተፈጸመውወንጀል ምሕረት ተደረገ ማለት የተባለውን ወንጀልፈጽመው ያልታወቁ ያልተደረሰባቸው ሰዎችጭምር አሉ ማለት ነው:: በዚህ ምክንያት ምሕረትየተደረገበት የወንጀል ጉዳይ ምሕረቱ የሚሸፍናቸውንሰዎች ስም ዝርዝር አሟጦ ሊያውቅ አይችልም::በዚህ ምክንያት ‹‹የምሕረቱ ተጠቃሚዎችናተፈጻሚነቱም ጳጉሜን 6 ቀን 2007 ዓ.ም. ወደአገራቸው ለተመለሱት ለዴምሕት አባላት ብቻነው፤›› የሚለው የመንግሥት መግለጫ የተወሰደውንዕርምጃ ምንነትና ባህርይ የተምታታ ያደርገዋል::ይቅርታ ነው እንዳይባል እንኳን የመጨረሻ ፍርድስለመስጠቱ፣ ክስ ስለመመሥረቱ ወይም ይፈለጉየነበሩ ሰዎች ስለመሆናቸው አናውቅም:: ምሕረትነው እንዳንል ደግሞ የምሕረቱ ተጠቃሚዎችየተመለሱት አባላት ብቻ ናቸው ተባለ::

ምሕረትን ከይቅርታ የሚለየው አንደኛውይኸኛውና በጣም ከባድነቱ ነው:: የተፈረደባቸውንሰዎች ይቅር ከማለት በጣም የተለየ ነው:: ለዚህምነው ምሕረት የሚሰጠው ‹‹የጊዜው ሁኔታአስፈላጊነቱን የሚገልጽ ሲሆን›› (በቀድሞው)‹‹ሁኔታዎች ሲገመገሙ የዕርምጃውን አስፈላጊነትጠቃሚ መሆኑን በሚያመለክቱበት ጊዜ ለአንዳንድዓይነት ወንጀሎች፣ ለአንዳንድ ክፍል ወንጀለኞች …ምሕረት ሊፈቀድ ይችላል፤›› የተባለው::

ምሕረት የተደረገበት ጉዳይና ምሕረትየተደረገላቸው ሰዎች የመጀመርያ ወሬ የተሰማበት

ሁኔታና አገር ውስጥ ገቡ ሲባል ኋላም በተለያዩየአገሪቱ ክፍል ሲዘዋወሩ፣ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡየተደረገላቸው መስተንግዶና የተሰጣቸው ትኩረትእንዲህ ያለ የ‹‹ምሕረት›› ወይም የሌላ ነገር ጣጣየሚጠብቃቸው መሆኑን በጭራሽ የሚያመላክትአልነበረም:: ምሕረት የተደረገበትን የዘገባው ዜናናመግለጫም ካለፈ ድርጊታቸው ስለመፀፀታቸውበፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ውስጥ በነበሩባቸው ጊዜያትከማለቱ በስተቀር፣ የመንግሥትን የሹመትናሽልማት ጉዳይ እንጂ የምሕረት ነገር የሚያወራበጭራሽ አይመስልም::

እነዚህ ሰዎች ካለፈው ድርጊታቸው የተፀፀቱበትጉዳይ ውስጡ የነበሩበት የፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ልክናመልኩ፣ ጥልቀቱና ስፋቱ ቢያንስ ቢያንስ ከግልተበዳዮች አንፃር መታወቅ የለበትም ወይ?

የጀግና አቀባበል ወይም አከል መስተንግዶየተደረገላቸውን ሰዎች የምሕረት ዜና ስንሰማ፣ከዚህም ጋር የመንግሥት ምሕረት የማድረግሥልጣን የፕሬዚዳንቱ ነው መባሉን ስንረዳ፣ ዜናውዋናው ርዕሰ ጉዳይ ካደረገው የምሕረት (የይቅርታ)

ጉዳይ ይልቅ፣ የመንግሥታችን የአደጋ ጊዜ፣ያልተለመደ ጉዳይ በመጣ ጊዜ ዝግጁነትና መሰናዶይበልጥ ያሳስበናል:: ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱለሁሉም ነገር ዝግጁና ስንዱ ሆነን እንድንጠብቅያስገድደናል:: ሕገ መንግሥቱ ለሁልጊዜ ዓላማችን፣ለክፉም ለደግም ጊዜ፣ ለጨለማም ለብርሃን፣ለክረምትም ለበጋም ወቅት ያገለግል ዘንድ የተበጀመሣሪያ ነው:: ልዩ ልዩ ሁኔታዎች ሲፈራረቁ ማርሽይቀየራል እንጂ ሞተር አያወርዱም፣ አወርዳለሁአይሉም::

ምሕረት የመስጠት ሥልጣን በሕገ መንግሥቱበግልጽ አለመደንገጉ፣ እንደ ይቅርታ ሕግ አገርየምሕረት አሰጣጥ ሕግ አለማውጣቱ ሁሉ፣በተወሰደው ዕርምጃ ሕጋዊነትና ምናልባትምግብታዊነት ላይ ለሚሰነዘረው ትችት ማመካኛ ሊሆንአይችልም:: እሱ ራሱ ሌላ ጉድለታችንና ጥፋታችንነው::

ትናንት ተሳስቼ ነበር ማለት ደግሞ ዛሬየተሻልኩ ነው ማለት ነውና ስህተቶቻችንን ለማረምከማንም በፊት እንፍጠን:: ሕዝብ በዓይንና በጆሮው፣በአንደበትና በብዕሩ ጥፋቶችን እየለቀመና እያሳደደመድረሻ የሚያሳጣበት እንቅስቃሴ ካልተበረታታ በቀርከዚህ የከፋ ጥፋትና ጉዳት አይመጣም አይባልም::

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከትብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እንገልጻለን::

የአገር ይቅርታም ሆነ ምሕረት የማድረግ ሥልጣኗ የሉዓላዊነቷ ትክል (Inherent) ባህርይነው:: ምሕረት የማድረግ የመንግሥት ሥልጣን ደግሞ በሕግ ተለይቶ ለሪፐብሊኩ ፕሬዚዳንት

አልተሰጠም:: ሕገ መንግሥቱ ምሕረት የመስጠት የመንግሥት ሥልጣንን ለሚገባውየመንግሥት የሥልጣን አካል ሳይደለድል የቀረበትን አሠራር ዝም ማለትና ማለፍ ይቻላል::የፕሬዚዳንቱ ሥልጣን ነው ሲባልና ሲሆን ማየት ግን ዝም የሚባል ጉዳይ መሆን የለበትም::

Page 24: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 24/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 24   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 25: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 25/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 25 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 26: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 26/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 26   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

2ኛው ዙር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ማበረታቻመርሃ-ግብር የሽልማት አሸናፊ የኩቦን ቁጥሮች

ከነሀሴ 20 ቀን 2007 ዓ.ም እስከ መስከረም 30 ቀን 2008 ዓ.ም የተካሄደው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ማበረታቻ የሽልማት መርሃ ግብር ጥቅምት 15ቀን 2008 ዓ.ም በብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የዕጣ ማውጣ አዳራሽ በተካሄደ የዕጣ አወጣጥ ሥነ- ሥርዓት ተጠናቋል:: ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር በሚሰሩ የውጭሀዋላ አገልግሎት ሰጪዎች በኩል ከውጭ ሀገር የተላከላቸውን ገንዘብ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል በመቀበላቸው፣ የውጭ ሀገር የተላከላቸውን ገንዘብ በኢትዮጵያ ንግድባንክ በኩል በመቀበላቸው፤ የውጪ ሀጋር ገንዘብ በባንኩ በመመንዘራቸው እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የስዊፍት አድራሻ (CBETETAA) ገንዘብ ስለተላከላቸው የባንኩደንበኞች ለሽልማት የሚያበቃቸውን ኩፖን ቁጥሮች በሞባይል ስልካቸው በኩል እንዲደርሳቸው ተደርጓል::

ጥቅምት 15 ቀን 2008 ዓ.ም በተካሄደው የዕጣ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት የሚከተሉት 200 የሽልማት አሸናፊዎች ተለይተዋል::

ደረጃ የሽልማት ዓይነት የእጣ ቁጥር ቅርንጫፍ ዲስትሪክት

1ኛ40 ኢንች LCD ባለቀለም

ቴሌቪዥን

1019763 ሳሪስ አቦ ደቡብ አዲስ አበባ

1024433 ሻሸመኔ ሻሸመኔ

1063340 ሳቢያን ድሬዳዋ

1065618 ሐዋሳ ሐዋሳ

1067414 ገደብ ሐዋሳ

1125224 ባህር ዳር ባህር ዳር

1138654 አባ ገዳ አዳማ

1150896 መካኒሳ ደቡብ አዲስ አበባ

1159567 ዱከም ደቡብ አዲስ አበባ1161698 አየር ማረፊያ ምስራቅ አዲስ አበባ

1176119 ቤቴል ም°ራብ አዲስ አበባ

1178644 ደራ አዳማ

1187819 ደንበላ አዳማ

1220044 አለም ባንክ ም°ራብ አዲስ አበባ

1235899 ጉንዶ መስቀል ሰሜን አዲስ አበባ

2ኛ የልብስ ማጠቢያ ማሽን

1002686 አዲሱ ገበያ ሰሜን አዲስ አበባ

1027024 ደባርቅ ጐንደር

1031907 አራዳ ጊዮርጊስ ሰሜን አዲስ አበባ

1050976 ኢተያ አዳማ

1056279 አሰላ አዳማ

1102209 መቀሌ መቀሌ

1105779 ጎፋ ሰፈር ደቡብ አዲስ አበባ

1115316 ሆለታ ሰሜን አዲስ አበባ

1121876 ጠመንጃ ያዥ ደቡብ አዲስ አበባ

1129847 ጉንዶ መስቀል ሰሜን አዲስ አበባ

1131719 ዳንግላ ባህር ዳር

1134798 ሳቢአን ድሬደዋ

1156608 መራዊ ባህር ዳር

1174225 ሐውልቲ መቀሌ

1220957 ሩፋኤል ሰሜን አዲስ አበባ

Page 27: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 27/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 27 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

እንኳን ደስ አላችሁ!

በሦስተኛው ዙር የሽልማት ፕሮግራም በቅርቡ እንገናኛለን

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ

3ኛ የማዕድ ቤት ሚዛን

1004963 ኤርቱ ደቡብ አዲስ አበባ1005833 ጊንጪ ሰሜን አዲስ አበባ1008672 ጋንቤላ ጅማ1012796 ኮልፊ ም°ራብ አዲስ አበባ1014567 ጉንዶ መስቀል ሰሜን አዲስ አበባ1015705 ቦሰት አዳማ1016875 መጋላ ድሬደዋ1028735 ፊቼ ሰሜን አዲስ አበባ1029133 ባንቢስ ምስራቅ አዲስ አበባ1034212 አየር ጤና ም°ራብ አዲስ አበባ1038861 ፍኖተ ሰላም ባህር ዳር

1042302 ፍቼ ሰሜን አዲስ አበባ1043993 ፊንፊኔ ደቡብ አዲስ አበባ1044516 አሰላ አዳማ1045226 ኮልፊ ም°ራብ አዲስ አበባ1049785 ዛላንበሳ መቀሌ1051046 ባልደራስ ምስራቅ አዲስ አበባ1055893 አቃቂ ደቡብ አዲስ አበባ1058517 ሆለታ ሰሜን አዲስ አበባ1067727 ቃሉ ደሴ1068028 ጎፋ ሰፈር ደቡብ አዲስ አበባ1069384 አደሬ ሐዋሳ1070763 ለኩከታ ሰሜን አዲስ አበባ1080461 አክሱም መቀሌ1087178 አዘዞ ጐንደር1088921 ቦሌ ምስራቅ አዲስ አበባ1091769 ጐደር ሰሜን አዲስ አበባ1092636 ንፋስ ስልክ ደቡብ አዲስ አበባ1095317 ጎፋ ሰፈር ደቡብ አዲስ አበባ1105307 ቀራኒዮ ም°ራብ አዲስ አበባ1114892 18 ማዞሪያ ም°ራብ አዲስ አበባ

1115915 ዮሴፍ ደቡብ አዲስ አበባ1120082 አራዳ ጊዮርጊስ ሰሜን አዲስ አበባ1121972 በቆጂ አዳማ1126651 ማይጨው መቀሌ1127938 አውላሎ መቀሌ1128516 ማይሎሚ መቀሌ1130248 አጋርፋ ሻሸመኔ1131568 ግንደ ጋራ አዳማ1133808 ወልቂጤ ም°ራብ አዲስ አበባ1136511 ወረታ ጐንደር1136519 እብናት ጐንደር1139586 ወረታ ጐንደር1140427 ቂርቆስ ሰፈር ደቡብ አዲስ አበባ1143439 ሙከጡሪ ሰሜን አዲስ አበባ1145536 አለልቱ ምስራቅ አዲስ አበባ1150085 አዲስ አበባ ሰሜን አዲስ አበባ1150661 ሳሪስ አቦ ደቡብ አዲስ አበባ1155605 ወላይታ ሶዶ ወላይታ1162449 አቦምሳ አዳማ1163278 ደሴ ደሴ1166237 ወልመራ ሰሜን አዲስ አበባ1166961 ነቀምቴ ነቀምቴ1174092 ሄርማታ ጅማ1175310 ተስፋ ድርጅት አከባቢ ም°ራብ አዲስ አበባ1178122 ጭሮ ድሬደዋ1185726 ፈረንሳይ ለጋሲዮን ሰሜን አዲስ አበባ1186028 አይቢዲ አይ.ቢ.ዲ1186470 አርሲ ሲራ አዳማ1188134 መካኒሳ ጉድ ሽፐርድ ደቡብ አዲስ አበባ1189701 ሎጊያ ደሴ1190489 ገብርኤል ሰፈር ሐዋሳ1193879 ለኩከታ ሰሜን አዲስ አበባ1196054 ወልመራ ሰሜን አዲስ አበባ1197145 ሻሽቾ ወላይታ1200151 ቆላ ድባ ጐንደር1201460 ቼራሊያ ደቡብ አዲስ አበባ1201844 ሻላ አከባቢ ምስራቅ አዲስ አበባ1205757 ቂርቆስ ሰፈር ደቡብ አዲስ አበባ1208790 ሰንዳፋ ምስራቅ አዲስ አበባ

1208928 ሰፈረ እዮር ም°ራብ አዲስ አበባ1209017 ወገዲ ደሴ1209208 ቼራሊያ ደቡብ አዲስ አበባ1210440 ቼራሊያ አዳማ1214417 ዝዋይ ሻሸመኔ1214941 ሳጉሬ አዳማ1220406 ነቀምቴ ነቀምቴ1222497 ቡኢ ም°ራብ አዲስ አበባ1224651 ዳቶ ሐዋሳ1225447 ማክሰኝት ጐንደር1225501 ወላይታ ሶዶ ወላይታ1226342 ጀሞ ደቡብ አዲስ አበባ1226949 ጊንዶ ም°ራብ አዲስ አበባ1234617 ዶዶላ ሻሸመኔ1238715 ጨንቻ ወላይታ

4ኛየአትክልት ፍራፍሬ

መቀላቀያ

1000978 ኤሲኤ ምስራቅ አዲስ አበባ1002359 አይቢዲ አይ.ቢ.ዲ1004902 ሜጋ ሐዋሳ1006584 ዶዶላ ሻሸመኔ1007413 ኮንቦልቻ ደሴ1007727 ሾላ ገበያ ምስራቅ አዲስ አበባ1009639 ጎፋ መብራት ደቡብ አዲስ አበባ1010186 መሐል ከተማ ሰሜን አዲስ አበባ1014610 ቀራኒዮ ም°ራብ አዲስ አበባ1025463 24 አከባቢ ምስራቅ አዲስ አበባ1025506 በቅሎ ቤት ደቡብ አዲስ አበባ1025601 ወንዲ አዳማ1026588 በደሌ ጅማ1026725 ፖፖላሪ ደቡብ አዲስ አበባ1028144 ላንበረት ምስራቅ አዲስ አበባ1030806 ሴቻ ወላይታ1032181 ቴድሮስ ሰሜን አዲስ አበባ1035833 ሸጐሌ ሰሜን አዲስ አበባ1039499 መቀሌ መቀሌ1041377 መስቀል ገበያ ምስራቅ አዲስ አበባ1044037 አቃቂ ደቡብ አዲስ አበባ1045773 አሰላ አዳማ1049426 ዋቾ ደቡብ አዲስ አበባ1052997 አለም ባንክ ም°ራብ አዲስ አበባ1056974 አባጅማ አዳማ1058662 ኢንፔርያል አከባቢ ምስራቅ አዲስ አበባ1061329 ኦዳ ቡልቱም ድሬደዋ1062175 ሲኤምሲ ምስራቅ አዲስ አበባ1065814 ኮተቤ ምስራቅ አዲስ አበባ1076309 ደንበላ አዳማ1076338 ኦሎንኮሚ ሰሜን አዲስ አበባ

1078989 ቅድስት ማርያም ሰሜን አዲስ አበባ1079798 ደሎመና ሻሸመኔ1083159 ወንጂ አዳማ1083780 በኩር ም°ራብ አዲስ አበባ1084833 ወላይታ ሶዶ ወላይታ1086452 ሰሜን ገበያ ሰሜን አዲስ አበባ1087711 ሞጆ አዳማ1091032 ባልደራስ ምስራቅ አዲስ አበባ1092847 ኢተያ አዳማ1094956 ማይዳ አጋሜ መቀሌ1102192 ሁሉበረግ ም°ራብ አዲስ አበባ1103634 ደሴ ደሴ1105158 ጉርድ ሾላ ምስራቅ አዲስ አበባ1106286 ቶርባን ገርባን ደቡብ አዲስ አበባ1109332 ሐሩፋ ሻሸመኔ1111597 ገርጂ መብራት ኃይል ምስራቅ አዲስ አበባ1112351 ጃን ተከል ጐንደር1115173 ሸጐሌ ሰሜን አዲስ አበባ1117277 ሐሩፋ ሻሸመኔ1120876 ካርጎ ተርሚናል ምስራቅ አዲስ አበባ

1123464 እንደስላሴ መቀሌ1126063 መርሳ ደሴ1127370 ደሙ ሐዋሳ1129834 መሪ ምስራቅ አዲስ አበባ1136967 አጋሮ ጅማ1142098 ሰፈረ ሰላም ም°ራብ አዲስ አበባ1145763 ኢተያ አዳማ1145845 አጣና ተራ ም°ራብ አዲስ አበባ1150598 ገብርኤል ሰፈር ሐዋሳ1151282 ሸጐሌ ሰሜን አዲስ አበባ1157512 ወገዲ ደሴ1162276 ከለላ ደሴ1163508 ምንትዋብ ጐንደር1167397 ወገዲ ደሴ1167634 ቂርቆስ ሰፈር ደቡብ አዲስ አበባ1178481 ጠመንጃ ያዥ ደቡብ አዲስ አበባ1178565 ደራ አዳማ1180939 ቶሳ ደሴ1181289 ጎማ ጅማ

1183298 ዳቶ ሐዋሳ1187424 ገርጂ ምስራቅ አዲስ አበባ1190090 አዳማ አዳማ1190314 ካዛንችስ ምስራቅ አዲስ አበባ1190619 4 ኪሎ ሰሜን አዲስ አበባ1191023 ሾላ ገበያ ምስራቅ አዲስ አበባ1197011 ወልመራ ሰሜን አዲስ አበባ1207628 አሰላ አዳማ1216872 አዋሽ ደንኩ ሻሸመኔ1223614 ወራቢ ም°ራብ አዲስ አበባ1226753 አቦከር ድሬደዋ1227731 ጐተራ ኮንደሚኒየም ደቡብ አዲስ አበባ1228140 አቧሬ ሰሜን አዲስ አበባ1232396 ሰንጋ ተራ ደቡብ አዲስ አበባ1236335 ሐያት ምስራቅ አዲስ አበባ

Page 28: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 28/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 28   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

  የጨረታማስታወቂያ

  የጨረታቁጥር DCE/OI/148/2015

የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለሚሰራው የዲቼቶ ጋላፊ ኦሊዳር በልሆ መንገድሥራ ፕሮጀክት ግልጋሎት የሚውል ጠጠር ፈጭቶ የሚያቀርቡ ተጫራቾችን በግልጽጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

ስለሆነም፡-

1. ተጫራቾች በመስኩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉእና ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉመሆን አለባቸው::

2. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪ ያየሚያቀርቡት ገንዘብ በተጫራቾች መመሪያተራ ቁጥር 7.3 እና 7.4 በተጠቀሰው መሠረት መሆን አለበት::

3. ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብር/በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ወሎ ሰፈር አከባቢ በሚገኘው የመከላከያኮንስትራክሽን ዋናው መ/ቤት የግዥ የስራ ሂደት ኬዝቲም ቢሮ መግዛትይችላሉ::

4. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ህዳር 14ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓትድረስ ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀው የጨረታሳጥን ውስጥ ወሎ ሠፈር አካባቢ በሚገኘው የመከላከያ ኮንስትራክሽንኢንተርፕራይዝ ዋናው መ/ቤት የግዥ የሥራ ሂደት ኬዝቲም ቢሮ ማስገባትይኖርባቸዋል::

5. ጨረታው ህዳር 14ቀን 2008 ዓ.ምከቀኑ 8፡15 ሰዓት ተጫራቾች ወይምሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል::

6. ኢንተርፕራይዙ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱየተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡-የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ

የቀጥታ ስልክ ቁጥር ዐ114-4ዐ-34-33/34

ማዞሪያ ዐ114-42-22-70/71/72

ፖ.ሳ.ቁ 3414 ፋክስ ቁ.ዐ114-40-04-71/0114-42-07-46

ወሎሰፈርየቀድሞውኖሬላግቢ

የግዥ ጨረታ ማስታወቂያየጨረታ ቁጥር፡ AAU/HoA/P/G/IT/NCB/01-2015/2008 

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካ ቀንድ የአከባቢ ማዕከልና ኔትወርክ ባለው በጀት ለ2008 ዓ.ም የሚጠቀምበት ላፕቶፕ ኮምፒዉተሮችን በ15 ቀናት

ዉስጥ ማቅረብ ከሚችሉ ተጫራቾች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል::1. የተፈለጉትን ዕቃዎች ለማቅረብ ፍላጎትና ብቃት ያላቸው ተጫራቾች በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ የመጫረቻ ሰነድ ለመ/ቤታችን እንዲያቀርቡ ይጋበዛሉ::

2. ጨረታው የሚከናወነው በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ መንግስት የመንግስት ግዥ አዋጅ በተገለፀው ግልፅ ጨረታ ሥነ-ሥርዓት መሠረት ይሆናል::

3. ከላይ የተገለጹት ዕቃዎች ግዥ ጨረታው የሚከናወነው wl ŸJነ ተጫራች ወይም አምራቾች ሆኖ፡-

ከስራው ጋር አግባብነት ያለው የታደሰ ህጋዊ የንግድ ስራ ፍቃድ ያለው ፤ የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ፤ የዘመኑ ግብር መክፈላቸውን የሚገልጽና በማንኛውም

የመንግስት ጨረታ ላይ እንዲሳተፉ ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን በፊት ከገቢዎችና ጉምሩክ የተሰጠ ወቅታዊ ደብዳቤ (Tax Clearance)

በመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጄንሲ ድረ-ገጽ የአቅራቢነት ዝርዝር ዉስጥ ሰለመኖሩ ማረጋገጫ ኮፒ ማቅረብ

የተጨማሪ እሴት ታክስ ( VAT ) ሰርተፍኬት

የግብር መክፈያ መለያ ቁጥር ( TIN ) ሰርተፍኬት

የማጭበርበር ድርጊት ላለመፈጸም ቃል የተገባበት ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል ÃJ“M::

4. ¾Ú[ታ ማስከበሪያ ዋስትና አጠቃላይ የሚጫረቱበት ጠቅላላ ዋጋ 2% በጥሬ ገንዘብ ፣ በሲፒኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል::

5. በጨረታዉ ለመሳተፍ ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሠነድ ከዚህ በታች በቁጥር 8 #ሀ$ 

በተገለፀው አድራሻ የማይመለስ የኢትዮጵያ ብር 1ዐዐ.00

 /አንድ መቶ ብር/ በጥሬ ገንዘብ ተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ አስተዳደር ህንጻ በጀርባ በኩል ለገንዘብ ያዥ ከፍለው መውሰድ ይችላሉ::

6. ተጫራቾች ከዚህ በታች u}^ ቁጥር 

8 #K$ በተገለፀው አድራሻ ህዳር 08 k” 2®®8 ¯.U ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ወይም ከተጠቀሰዉ ቀን በፊት የመጫረቻ ሰነዱን በሰም

በታሸገ ኤንቨሎፕ መመለስ ይኖርባቸዋል:: ከተጠቀሰዉ ቀንና ሰዓት ዘግይቶ የደረሰ የመጫረቻ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረዉም::

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በቁጥር 8 #N$ በተጠቀሰው አድራሻ ህዳር 08 k” 2®®8 ¯.U ከቀኑ 8፡10 ሰዓት ይከፈታል::

8. G/ሰነዶቹ የወጡበት (የሚገኙበት) አድራሻ ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ ቀንድ የአከባቢ ማዕከልና ኔትወርክ /የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ ድኀረ-ምረቃ ህንጻ9ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 903/ 

K/ ጨረታው የሚቀርብበት አድራሻ ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ ቀንድ የአከባቢ ማዕከልና ኔትወርክ / የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ ድኀረ-ምረቃ ህንጻ 9ኛ ፎቅ ቢሮ

ቁጥር 903 / 

  N/ ጨረታው የሚከፈትበት አድራሻ ፡ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአፍሪካ ቀንድ የአከባቢ ማዕከልና ኔትወርክ / የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ ድኀረ-ምረቃ ህንጻ 9ኛ

ፎቅ ቢሮ ቁጥር 903 / 

9. የአፍሪካ ቀንድ የአከባቢ ማዕከልና ኔትወርክ በከፊልም ሆነ በሙሉ ጨረታውን የመሰረዝ መብት አለው::

 

K}ÚT] S[Í ፡ ስልክ ቁጥር ፡ +251 118 96 76 63

INVITATION FOR BID

1.1. Yirgacheffe Coffee Farmers Cooperative Union (YCFCU) invites all

interested bidders for the production of 20 minute rated documentarylm.

- Historic development of the union-  Activities of the union

-Benet of the member farmers

- Contribution of ofcials of the union

- Contribution of the member farmers for the success of the union andfuture plan

- Contribution of government and other concerned bodies for thesuccess of the union

- Contribution of the union for contry’s GDP.1.2. Interested bidders shall buy a complete set of bid documents from

 Administration and Finance department of the Union upon payment ofa non-refundable fee or birr 100.00 (hundred birr) starting from 2 Nov

2015.1.3. Bothe local and international supplier or commission agent should

furnish with the bid, evidence of currently renewed license.1.4. All bids must be accompanied by a bid bond amounting to 5% of the

total bid price and must be delivered to the address here under on orbefore 2:00 PM 11 Nov 2015. 

1.5. Bid will be opened in the presence of the bidders or their representatives

who choose to attend at 2:00 PM 11 Nov 2015.1.6. Representatives shall deliver representation letter from AuthorizedGovernment body

1.7. International suppliers shall open LC for the bid security a bid bondamount 5% of the total bid price.

1.8. All envelops shall be wax sealed.

Physical AddressYIRGACHEFFE COFFEE FARMERS COOPERTAIVE UNION

 Akaki Kality Square Behind CCRDA

E-mail [email protected] P.O.Box: 122641 

TEL:+251(0)114-71-70-19/18/17

 FAX:+251(0)114-71-70-10

Yirgacheffe Coffee Farmers Cooperative Union (YCFCU)

Page 29: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 29/72

Page 30: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 30/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 30   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያማስታወቂያ

 

Request for Expression of InterestTravel Services

Project Background:

Strengthening Health Outcomes through the Private Sector (SHOPS) is a successor of PHSP, which is a USAID funded ve year project implemented

by Abt Associates Inc. SHOPS have a goal to mitigate the impact of diseases of public health importance in Ethiopia through the active engagementof the private health sector. The major objectives of SHOPS are creating an enabling policy environment, increasing access to quality services fordiseases of public health importance through the private health sector, strengthening the private health care system, and generating evidence. Abt Associates invites Expression of Interest (EOI) for qualied, experienced and IATA approved local travel agencies to indicate their interest infacilitating the ofce’s travel itineraries both domestically and internationally.The services to be provided includesofcial travel management andrelated servicesincluding, but not limited to airline booking, ticketing and related services at thelowest possible cost.

Interested travel agencies are invited to submit their Expressions of Interest (EOI) along with the following information:1. Detailed company prole which includes but is not limited to history of the company, years in business, stafng and management structure etc...2. Evidence of experience in travel services management which demonstrates that it has adequate partnership with all international airlines/IATA.3. Appropriate skills among the staff.

4. Evidence of nancial capabilities including audited Financial Statement of last year.5. Updated valid IATA registration/ certicate.6. Current Business license, TIN Certicate, VAT Registration Certicate and other evidence which demonstrate that the organization is approved to

operate such business.7. Evidence of its capacity to make instant worldwide travel arrangements with access to best available fares and to provide credit facility.8. Reference letters and list of clients which validates organization’s past performance. (Including performance certicate issued by other international

organizations/clients)9.  Any other necessary information to facilitate the decision making process.

 Abt Associates, Ethiopia reserves the right to reject any and all Expressions of Interest associated with this request and Abt Associates Ethiopia will

in no case be responsible or liable for any and all costs associated with the preparation and submission of this Expressions of Interest.

Expected Duration of service: The Travel Agency services will be for an initial period of one (1) year.

Expressions of interest must be delivered in sealed envelope and clearly marked with “EXPRESSIONOF INTEREST FOR TRAVEL AGENCY” at theaddress stated below no later than November 27, 2015 5:00 p.m.

 Abt Associates Inc.

YekaSubCity: Haile Gebresselassie Road,

Rebecca Buildi ng, 5th Floor 

P.O. Box 2372 Code 1250

 Addis Ababa, Eth iopia

Fax: +251 -116-613559

Tel: +251- 116- 613551

 

Call for Quotation

Printing Services

Project Background:Strengthening Health Outcomes through the Private Sector (SHOPS)

is a successor of PHSP, which is a USAID funded ve year projectimplemented by Abt Associates Inc. SHOPS have a goal to mitigate theimpact of diseases of public health importance in Ethiopia through theactive engagement of the private health sector. The major objectives

of SHOPS are creating an enabling policy environment, increasingaccess to quality services for diseases of public health importancethrough the private health sector, strengthening the private health caresystem, and generating evidence.SHOPS intends to solicit price quotations to select a preferred PrintingCompany, and possibly one other alternate, from which it intendsto enter into a One (1) year contract as needed for the provision ofPrinting Services. Abt Associates Inc. therefore invites local printing companies to submitquotations for the provision of such services.The Request forQuotation (RFQ) will be issued from November 9to13,

2015. Proposals will be due on November 27, 2015 no later than 5:00

pm.Ms. FifaZeraiwill issue the RFQ documents and receive the

proposals at the address stated below:

 Abt Associates Inc.

YekaSubCity: Haile Gebresselassie Road,

Rebecca Build ing, 5th Floor 

P.O. Box 2372 Code 1250

 Addis Ababa, Eth iopia

Fax: +251 -116-613559

Tel: +251- 116- 613551

የጨረታ ማስታወቂያድርጅታችን ካንትሪ ትሬዲንግ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ቀጥሎ

የተዘረዘሩትን ያገለገሉ ተሸከርካሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልጽጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፣

1 LIFAN ሞዴል 320 አዉቶሞቢል፣2 FORLAND ትንሹ የእቃ ማጓጓዣ ቫን፣3 HYUNDAi (ሃዩንዳይ Hi) ቫን፣

ጨረታዉ የሚካሄድበት ቀን ጥቅምት 30 ቀን 2008ዓ/ም፣ ከጧቱ 4፡00

የጨረታ ቦታ፡- ኡራኤል አከባቢ አክሱም ሕንጻ ምድር

ቤት (ground floor)

ማንኛዉም ተጫራች ለጨረታ ከመቅረቡ በፊት በተናጠልወይም በጠቅላላ ለመጫረት ለእያንዳንዱ ተሸከርካሪ በካሽወይም በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ (CPO) ብር 30,000(ሰላሳ ሽህ ብር) በቅድሚያ ማስያዝ ይኖርበታል፣

ማሳሰቢያ፡- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታዉንበከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለዉ::

Page 31: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 31/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 31 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 32: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 32/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 32   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 33: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 33/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 33 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 34: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 34/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 34   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

እኔ እምለው

በጌታቸው አስፋው

ጂዲፒ የሚለውን የእንግሊዝኛ ምህፃረ ቃልምንነት ብዙ ሰው ያውቀዋል ብዬ አምናለሁ:: ጂዲፒ(Gross Domestic Product-GDP) ማለት ሲሆን፣የአማርኛ ትርጉሙ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት ማለትነው:: እንደ እንግሊዝኛው አማርኛውንም በምሕፃረ ቃልአሳጥረን (ጥአውም) ብለን መጥራት እንችላለን:: ይህጥቅል የአገር ውስጥ ምርት መጠን ለሕዝቡ ቁጥርሲካፈል የሕዝቡን ዓመታዊ ነፍስ ወከፍ ገቢን (PerCapital Income) ይሰጠናል::

ዓመታዊ ነፍስ ወከፍ ገቢ ዋናው የድህነት ቅንሳመለኪያ አመልካች መረጃ ስለሆነ፣ ከዚህ ቀልድ በኋላዘወትር የሚወራለትን የድህነት ቅነሳውን መጠን ያሰሉሰዎች ቀልዴን ማስተባበል ይጠበቅባቸዋል:: ይህንማድረግ ካልቻሉ ግን የድህነት ቅነሳ መረጃቸውንየሚያምን የሐበሻ ልጅ የለም፣

ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት በአንድ በተወሰነወቅት ብዙ ጊዜ በዓመት በአገር ውስጥ በሚኖሩሰዎች በገበሬው፣ በወዛደሩ፣ በፀጥታ አስከባሪው፣በመከላከያ ሠራዊት አባሉ፣ በዳኛው፣ በጋዜጠኛው፣በመምህሩ፣ በሐኪሙ፣ በቢሮ ሠራተኛው፣ በነጋዴው፣

በሙዚቀኛው፣ በፀጉር አስተካካዩ፣ በቤት ሠራተኛው፣በሾፌሩ፣ በዘበኛው፣ በጫማ አሳማሪው፣ በዳንስአስተማሪው፣ በጭፈራ ቤት ሥርዓት አስከባሪው፣ወዘተ. ተመርቶ በሸቀጥ መልክ ለገበያ የቀረበ ወይምለገበያ እንደቀረበ ተቆጥሮ ዋጋው የተተመነ ቁሳዊዕቃና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ነው::

ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት በገንዘብ ዋጋ በሁለትመልክ ይለካል:: አንዱ ምርቱ በተመረተበት ዓመትየገበያ ዋጋ መለካት ሲሆን፣ ሁለተኛው የዋጋ ንረትንበምርቱ ልኬት ውስጥ ላለማስገባት በአንድ በተመረጠዓመት ቋሚ ዋጋ አማካይነት የተከታታይ ዓመታትምርት መጠንን መለካት ነው::

ምሥለ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት (NominalGDP) ምርቱ በተመረተበት ዓመት የገበያ ዋጋ(Current Market Price) የተለካ ጥቅል የአገር ውስጥ

ምርት መጠን ሲሆን፣ በየዓመቱ የሚከሰተውን የዋጋንረት ስለማይጨምርም በዋጋ ንረት ያልተበከለናያላበጠ ምርት መጠን ነው::

እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት (RealGDP) በአንድ በተመረጠ ዓመት ቋሚ የቀድሞ ገበያዋጋ (Constant Market Price) የተለካ ጥቅል የአገርውስጥ ምርት መጠን ሲሆን፣ በየዓመቱ የሚከሰተውንየዋጋ ንረት ስለማይጨምርም በዋጋ ንረት ያልተበከለና

ያላበጠ ምርት መጠን ነው::

የሁለቱን ዓይነቶች ጥቅል የአገር ውስጥ ምርትመጠን አለካክ አቅልሎ ለመረዳት በምሳኔ እንመልከት::

አንድ ገበሬ አምና ስምንት ኩንታል ስንዴ አምርቶእያንዳንዱን ኩንታል በአንድ ሺሕ ብር ቢሸጥ፣የስምንት ሺሕ ብር ምርት አመረተ ማለት ነው::ዘንድሮ አሥር ኩንታል ምርት አምርቶ እያንዳንዱንኩንታል በሺሕ ሁለት መቶ ብር ቢሸጥ፣ የአሥራሁለት ሺሕ ብር ምርት አመረተ ይባላል::

የአምናው ኩንታል ምርት በአንድ ሺሕ ብር ዋጋተለክቶ የዘንድሮው ኩንታል ምርት በሺሕ ሁለትመቶ ብር ዋጋ መለካቱ፣ የዘንድሮውን ምርት መጠንየዋጋው ንረት አሳብጦታል::

የአምናው ስምንት ኩንታል ምርትና የዘንድሮውአሥር ኩንታል ምርት በተመሳሳይ የአምና ቋሚ ዋጋአንድ ሺሕ ብር ቢለኩ፣ ገበሬው ዘንድሮ ያመረተውምርት መጠን አሥራ ሁለት ሺሕ ብር ሳይሆንአሥር ሺሕ ብር ነው:: በአምናው ቋሚ ዋጋ የተለካውየዘንድሮ ምርት መጠን በዋጋ ንረት አልተበከለም::

በኢትዮጵያ ከ1992 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2003ዓ.ም. ድረስ የየዓመቱ እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥምርት በ1992 ዓ.ም. ቋሚ የገበያ ዋጋ ሲለካ ቆይቷል::

ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ ግን ጥቅል የአገር ውስጥ ምርትመጠን መለኪያ ወደ 2003 ዓ.ም. ቋሚ የገበያ ዋጋተከልሷል::

ከ2003 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ዛሬ ባሉት ዓመታትምእርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት እየተለካ ያለው፣በ2003 ዓ.ም. ቋሚ የገበያ ዋጋ አማካይነት ነው:: የዚህአንድምታ ምን እንደሆነ ቀጥለን እንመልከት::

በጥቅል የአገር ውስጥ ምርት መጠን መለኪያ ቋሚዋጋ ከ1992 ወደ 2003 ዓ.ም. መከለስ ምክንያት፣የ2003 ዓ.ም. እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርትመጠን ከ1992 እስከ 2003 ዓ.ም. ነበሩት የየዓመታቱዋጋ ንረቶች ተበክሎ አብጧል::

ስለሆነም በዋጋ ንረት ተበክሎ ያበጠው የ2003ዓ.ም. እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት፣ በ1992ዓ.ም. ቋሚ ዋጋ የተለካውን የ2003 ዓ.ም. እርግጠኛ

እስኪ በጂዲፒው ትንሽ እንቀልድ

የኃይሌ ገብረ ሥላሴና የኢትዮጵያ

ታሪክ እየተመሳሰለ ነው:: ኃይሌ

አቅሙ ደክሞ ሩጫውን ሲያቆም

የመኪና አስመጪ ኩባንያ ከፈተ::

ኢትዮጵያም የኢኮኖሚ ዕድገት

ሩጫዋን ጨርሳ ይሆናል፣ የመኪና

አስመጪ ኩባንያ እየመሰለች ነው::

የኦዲት ሥራ ጨረታ ማስታወቂያየኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የዋና መስሪያቤቱን ፤የመሰረታዊ መድሃኒትቤቶችና ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የ2007 በጀት ዓመት መደበኛ ሂሳብ በመስኩየተሰማሩ ድርጅቶችን በማወዳደር ከአሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ተፈርሞበውጭ ኦዲተር ማስመርመር ይፈልጋል::

በዚህ መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ተጫራቾችጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ከጥቅምት 21/2008 ዓ.ም ጀምሮ ባሉትተከታታይ 10 (አስር) የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት ሳሪስ አደይ አበባበስተጀርባ ከሚገኘው የማህበሩ ግዥ ዋና ክፍል ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀውንዝክረ ተግባር ወይም ቢጋር (TOR) የማይመለስ ብር 50.00 (ሀምሳ) በመክፈልና

በመውሰድ መጫረት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን::

1. ተጫራቾች በዘርፉ በ2007 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤የሙያ ፈቃድ፤የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ እና የታክስ መለያ ሰርተፊኬት ያላችሁመሆኑን የሚያሳይ ሰነድ ማያያዝ ይጠበቅባችኋል::

2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ኦሪጅናል እና ኮፒ ቴክኒካልና ፋይናንሻልለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማዘጋጀት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታሳጥን ውስጥ እስከ ህዳር 3 ቀን 2008 ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባትአለባቸው፤

3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን ሁለት ከመቶ በማህበሩስም በተዘጋጀ CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ ለብቻ በታሸገ ፖስታ ማቅረብአለባቸው፤

4. ጨረታው አርብ ህዳር 03 ቀን 2008 ከቀኑ 9፡00 ተዘግቶ በዕለቱ ከቀኑ10፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ዋናክፍል ይከፈታል::

5. ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው::

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርስልክ 011 4 42 14 19 / 011 4 40 36 25

ፖስታ ሳጥን ቁጥር 195አዲስ አበባ

የጨረታ ማስታወቂያ

አዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ከየካቲት 17 እስከ የካቲት 23 ቀን 2008 ዓ.ም

( ለ 7 ቀን) ለሚያካሂደው 20ኛው ዓለም አቀፍ ንግድ ትርዒት የመዝናኛ ዝግጅት የሚያቀርቡ

ድርጅቶችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል::

በመሆኑም ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ፡-

1. ተጫራቾች በዘርፉ የተሰማሩና የታደሰ ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው መሆን አለባቸው::

2. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሥራ ቀናት ለጨረታው

የተዘጋጀውን መስፈርት ሜክሲኮ አደባባይ በሚገኘው የምክር ቤቱ ጽ/ቤት 1ኛ ፎቅ ቢሮቁጥር 10 ድረስ በመምጣት መውሰድ ይችላሉ::

3. ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ያዘጋጁትን ፕሮፖዛል እስከ ህዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም

ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ብቻ ከላይ በተጠቀሰው ቢሮ ማስገባት ይኖርባቸዋል::

4. ተጫራቾች የጨረታ ፕሮፖዛላቸው ጋር የጨረታ ማስከበሪያ ብር 2,000.00 (ሁለት ሺህ

ብር) በባንክ በተመሰከረለት ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል::

5. ጨረታው ህዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ በ8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው

በተገኙበት ይከፈታል::

6. ምክር ቤቱ የተሻለ ዘዴና ጥቅም ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ

የተጠበቀ ነው::

7. ተጨማሪ መረጃዎችን በሚከተለው አድራሻ ማግኘት ይችላል::

አዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት

ፖ.ሣ.ቁ. 2458

የስልክ ቁጥር +251 11 551 8055 ፋክስ +251 11 551 1479

ሜክሲኮ አደባባይ፣ ንግድ ምክር ቤት ህንፃ፣ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10.

አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ

አዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ADDIS ABABA CHAMBER OF COMMERCE &

SECTORAL ASSOCIATIONS

Page 35: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 35/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 35 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

እኔ እምለውእኔ እምለውጥቅል የአገር ውስጥ ምርት ሦስት እጥፍ ሆኗል::

እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት በመነጨበት ዘርፍ በ1992 እና

በ2003 ዓ.ም. ቋሚ ዋጋዎች በቢሊዮን ብር

ዘርፍ

የ2003 ዓ.ም. ምርት መጠን የሁለት

ልኬቶች ንፅፅርበ1992 ዋጋ በ2003 ዋጋ

ግብርና 64.7 212.5 3.3 እጥፍኢንዱስትሪ 21.2 49.8 2.3 እጥፍአገልግሎት 73.4 207.2 2.8 እጥፍጠቅላላ 157.5 469.5 3.0 እጥፍ

ነፍስ ወከፍ ገቢ 1946 6267 3.2 እጥፍ ምንጭ፡- የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር፣

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ

የሕዝቡ ኑሮ የአዲሱን ጥቅል የአገር ውስጥምርት መጠን ያህል ሦስት እጥፍ አደገ ማለት ነው?ወይስ ለቆጠራ ያህል ብቻ የሚያገለግል የወረቀትላይ ዳማ ጨዋታ ነው? ጥያቄ የሚያጭር ጉዳይነው:: ባለሙያዎችም ሆኑ ሕዝብ አጽንኦት ሰጥተውሊወያዩበት ይገባል::

የአገር ውስጥ ምርቱ መለኪያ ቋሚ ዋጋ ከ1992ወደ 2003 ዓ.ም. በመቀየሩ ምክንያት፣ በወረቀትላይ በሚጻፉ ቁጥሮች ጥቅል የአገር ውስጥ ምርትቅጽበታዊ ሦስት እጥፍ የዘለለ ነፍስ ወከፍ ገቢንማሳደግና ድህነትን መቀነስ ይቻላል ማለት ነውን?

በሠንጠረዡ ላይ እንደተመለከተው የ2003 ዓ.ም.ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት መጠን በ1992 ዓ.ም. እናበ2003 ዓ.ም. ቋሚ ዋጋ አለካክ ሲነፃፀር የግብርናውምርት መጠን በ3.3 እጅ በልጧል:: የኢንዱስትሪውምርት መጠን በ2.3 እጅ በልጧል:: የአገልግሎትምርት መጠን በ2.8 እጅ በልጧል:: ጥቅል የአገርውስጥ ምርት መጠን በ3.0 እጅ በልጧል:: ዓመታዊነፍስ ወከፍ ገቢ 3.2 እጅ በልጧል::

ኢትዮጵያ ብቻ ሳትሆን ሁሉም አገሮች በየተወሰኑዓመታት እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርትመጠን መለኪያ ቋሚ ዓመቱን ይከልሳሉ በተባበሩትመንግሥታት ድርጅት የብሔራዊ ኢኮኖሚ ልኬትመርህም ተቀባይነት ያለው አሠራር ነው::

ናይጄሪያም ካቻምና የቋሚ ዋጋ መለኪያ ዓመትከልሳ 510 ቢሊዮን ዶላር እርግጠኛ ጥቅል የአገርውስጥ ምርት መጠን በማስመዝገብ፣ ቀደም ሲልበ375 ቢሊዮን ዶላር ከአኅጉሪቱ በአንደኝነት ደረጃስትመራ የነበረችውን ደቡብ አፍሪካን በልጣ፣ ከአፍሪካ

ቁጥር አንድ ግዙፍ ኢኮኖሚ ተብላለች::ወደ ኢትዮጵያ ጉዳይ እንመለስና ጥቅል የአገር

ውስጥ ምርት መጠኑን ያሳበጠው የቋሚ መለኪያዓመቱ መከለሱ በራሱ ብቻ ሳይሆን፣ ከክለሳው በፊትየነበሩት እጅግ ከፍተኛ የዋጋ ንረቶች በክለሳው ውስጥበመካተታቸው ነው::

የዋጋ ንረት መጠነኛ በሆነበት ኢኮኖሚውስጥ የመለኪያ ቋሚ ዓመቱ መከለስ ብዙ ለውጥአያስከትልም:: የዋጋ ንረት ከፍተኛ በሆነበት ኢኮኖሚውስጥ ግን የመለኪያ ቋሚ ዓመት ክለሳው የአገርውስጥ ምርት መጠንን ከልክ በላይ ያሳብጠዋል::

በሠንጠረዡ እንደምንመለከተው በተከለሰውበ2003 ዓ.ም. መለኪያ ዓመት ቋሚ ዋጋ የተለካውየ2003 ዓ.ም. 469.5 ቢሊዮን ብር እርግጠኛ ጥቅልየአገር ውስጥ ምርት፣ በ1992 ዓ.ም. መለኪያ ዓመትቋሚ ዋጋ ከተለካው የ2003 ዓ.ም. 157.5 ቢሊዮንብር እርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት በሦስትእጥፍ ይበልጣል::

በተከለሰው የ2003 መለኪያ ዓመት ቋሚ ዋጋየተሰላውን የ2003 ዓ.ም. 6,267 ብር ዓመታዊ ነፍስወከፍ ገቢ በ1992 ዓ.ም. መለኪያ ዓመት ቋሚ ዋጋከተለካው የ2003 ዓ.ም. 1,946 ብር ዓመታዊ ነፍስወከፍ ገቢ ጋር ስናነፃፅር ልዩነቱ ከሦስት እጥፍ በላይነው::

በቋሚ መለኪያ ዓመት ክለሳው ምክንያት ጥቅልየአገር ውስጥ ምርትና ዓመታዊ ነፍስ ወከፍ ገቢበወረቀት ላይ በሚታይ ቁጥር ደረጃ፣ ወደ መካከለኛኑሮ ደረጃ በፍጥነት እየተጠጋ ነው፣ ድህነትምበፈጥነት እየቀነሰ ነው::

አብዛኛው ሕዝብ ግን በዋጋ ንረት ምክንያትኑሮው በማዘቅዘቁ ከመካከለኛው ኑሮ ደረጃእየራቀና እየደኸየም ነው:: ወረቀቱ ነው ስለኑሯችንየሚመሰክረው? ወይስ የገሀዱ እውነታ ነው?

የየዓመቱ ገደብ የለሽ ዋጋ ንረቶች ለአብዛኛውየኢትዮጵያ ሕዝብ ጭንቀቶችና ስቃዮች ናቸው::ጥቅል የአገር ውስጥ ምርትንና ዓመታዊ ነፍስ ወከፍገቢን በፍጥነት አሳድገው በፍጥነት መካከለኛ ገቢ

ውስጥ ለማስገባት ሆነ ድህነትንም ለመቀነስ፣ ሩቅአልመው ሩቅ ለማደር ለሚተጉት የኢኮኖሚ ፖሊሲባለሙያዎች በደስታ ጮቤ የሚያስረግጡ ናቸው::

ቋሚ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት መጠን መለኪያዓመት በየአሥር ዓመቱ ስለሚከለስም በ2013 ዓ.ም.

እንደገና ተከልሶ፣ የምርት መጠኑና ነፍስ ወከፍ ገቢውሦስትና አራት እጥፍ አድገው እንደታለመው በቅርብዓመታት ድህነትን ለማጥፋት ወደ መካከለኛ ገቢመጠን መቃረብም ይቻላል::

በ1980ዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት የኢትዮጵያእርግጠኛ ጥቅል የአገር ውስጥ ምርት አሥር ቢሊዮንብር ገደማ ነበር:: የ2003 ዓ.ም. 460.5 ቢሊዮንከ1980ዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት አሥር ቢሊዮን ብርአካባቢ ጋር ሲነፃፀር ሃምሳ እጥፍ ግድም እንደሆነይታያል::

እንግሊዝ በኢንዱስትሪ አብዮቷ ዘመን ኢኮኖሚዋንእጥፍ ለማድረግ ስልሳ ዓመታት ፈጅቶባታል::አሜሪካ በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ገደማኢኮኖሚዋ መመንጠቅ ሲጀምር፣ ኢኮኖሚዋን እጥፍለማድረግ ሃምሳ ዓመታት ፈጅቶባታል:: በፍጥነትያደጉት የምሥራቅና የደቡብ ምሥራቅ እስያ አገሮችምኢኮኖሚያቸውን እጥፍ ለማድረግ እስከ አሥርዓመታት ፈጅቶባቸዋል::

የእኛን አገር ኢኮኖሚ ዕድገት ከእነዚህ አገሮችዕድገት ታሪክ ጋር ስናነፃፀር የኤሊና የጥንቸል ሩጫውድድር ይመስላል:: እነርሱ ኤሊዎቹ እኛ ጥንቸሏነን:: ይህ የሚታመን መረጃ ነውን? በኢኮኖሚ ጥናትሳይንስ ሊረጋገጥ ይችላልን?

የኃይሌ ገብረ ሥላሴና የኢትዮጵያ ታሪክእየተመሳሰለ ነው:: ኃይሌ አቅሙ ደክሞ ሩጫውንሲያቆም የመኪና አስመጪ ኩባንያ ከፈተ:: ኢትዮጵያምየኢኮኖሚ ዕድገት ሩጫዋን ጨርሳ ይሆናል፣ የመኪናአስመጪ ኩባንያ እየመሰለች ነው::

እንደ የዓለም ባንከ፣ የተባበሩት መንግሥታትየልማት ድርጅት፣ የዓለም የገንዘብ ድርጅት፣ የአፍሪካኅብረት፣ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን የመሳሰሉ ዓለም

አቀፍ ድርጅቶች ሁኔታውን ያውቃሉ ወይስ አያውቁም?አውቀውስ ተቀበሉት ወይስ አልተቀበሉትም?

አሳምረው ያውቃሉ:: ከማወቅም አልፈው አምነውተቀብለው መዝግበውታልም:: የአገሮችን መረጃዎችአጣጥለው በዚህ ሳቢያ በትውውቅና በሹመት የተገኘሥራቸውንና ወፍራም ደመወዛቸውን ከሚያጡ አዎንብለው አጨብጭበው መቀበሉን ይመርጣሉ:: ማንለማን መስዋዕት ይሆናል?

አገሮችም አንዱ የሌላውን መረጃ ለማጣጣልናላለመቀበል ወኔው የላቸውም:: ከሶቭየት ኅብረትመውደቅና ከቀዝቃዛው ጦርነት ፍፃሜ በኋላ የመጣተቻችሎና ተግባብቶ የመኖር የዓለም አቀፍ ድርጅቶችናየመንግሥታት ዘይቤ ነው::

ይህ የድርጅቶችና የመንግሥታት መቻቻልሕዝቦች ድምፃቸውን ከፍ አድርገው ድህነት ይብቃንየሚያጠግቡን ይምሩን እንዳይሉ አደረጋቸው::ድምፃቸው የወሬ ቋቶች መገናኛ ብዙኃን በእጃቸውበሆኑ የአገሮች ባለሥልጣናትና የዓለም አቀፍድርጅቶች ሹማምንት ተቀማ::

ሰሞኑን የቻይናው ፕሬዚዳንት እንግሊዝን ሊጎበኙከእንግሊዝ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በሰጡት ጋዜጣዊመግለጫ፣ በቢቢሲ ጋዜጠኛ ጠቅላይ ሚኒስትሩንእንዴት ዴሞክራሲያዊ ካልሆነችና ሰብዓዊ መብትከማታከብር አገር ጋር እንግሊዝ ተባብራ ለመሥራትወሰነች ተብለው ለተጠየቁት ጥያቄ ሲመልሱ፣የኢኮኖሚ ትብብሩ ቻይናን ዴሞክራሲያዊ ለማድረግምይረዳል ነበር ያሉት:: ተኮራርፎና ተበጣብጦ አብሮመኖር የአገርን ጥቅም ለማስጠበቅ አይጠቅምምማለታቸው ነው::

ኢትዮጵያ በራሷ እምነትና መንገድ ኢኮኖሚዋንበዚህን ያህል መጠን አሳድጌአለሁ ብትል፣ ይህ አለካክትክክል አይደለም የሚልና የሚያጣጥለው የትኛውየሕዝብን ጉዳይ ከራሱ ጥቅም የሚያስቀድም ዓለምአቀፍ ድርጅት ወይም አገር ነው?

በጥቂቱም ቢሆን ወኔው ያላቸውና መጻፍካስፈለጋቸው የሚጽፉትና በሳይንሳዊ መንገድየሚተነትኑት አንዳንድ ታዋቂ የኢኮኖሚክስ ጥናትተመራማሪ ዩኒቨርሲቲዎችና የአንድ አገር የኢኮኖሚ

ተመራማሪ ግለሰቦች ናቸው::ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ

የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን:: ጸሐፊውን በኢሜልአድራሻቸው [email protected]

ማግኘት ይቻላል:: 

     ማ     ስ     ታ    ወ     ቂ     ያ

INVITATION FOR EXTERNAL AUDIT SERVICE

Society for women and AIDS in Africa –Ethiopia (SWAA-E)

is Ethiopian Residents charity registered under registration

number 0135, and has been implementing different

projects in different regions of the country. SWAA-E invites

interested and eligible external audit rms to submit their

technical and nancial proposals for the provision of audit

services of its accounts for the year ended 2015.

Important Information

1. The Audit will be based on SWAA-E ofce and visits to

the projects may be facilitated upon requests.2. The Audit rm should put the dates of commencement

and submission of the nal audit reports and the date of

submission should not be later than Feb. 15th of 2015.

3. The audit rm must be registered with the Ofce of

 Accounting and Auditing Board of Ethiopia.

4. The audit rm must have solid experience working

with nonprot non-governmental organizations (Local

NGOs) for at least three or more.

5. The audit rm should provide TIN, VAT and renewed

Trade License (Business Registration) that are valid

for the current year.

6. The audit rm should provide a company prole andprofessional CV of the Audit Manager.

7. The audit rm should state clearly in its technical

proposal the approaches and methodology which it is

using during audit.

8. SWAA-E reserved the right to cancel part or the entire

bid.

Note: Please be informed that your price quotation will

remain the contract period of 1 year (Year January

1, - December 31, 2015)

Interested Audit rms are invited to submit their bid

documents (technical and nancial proposal) whichinclude supporting documents for the above criteria within

10 working days from the 1st day of this announcement.

Please submit your sealed bid documents (technical and

nancial proposals) in person to SWAA-E Head Ofce.

 Address:

 Applicants can submit their proposal within Ten Working

days from the rst day of its announcement submitted in

person to Society for women and AIDS in Africa –Ethiopia

(SWAA-E) around Semen Hotel at the back of Habesha

Building.

Telephone +251-111-55 85 57

+251-111- 11 88 06

Page 36: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 36/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 36   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Invitation to Bid

Procurement Reference Number BoA-PPAD/07/2015/16

1. The Bank of Abyssinia S.C (BoA) is planning to

purchase 6U Wall mounted Racks, the Specication

sated by the Bank.

2. The bid will be conducted in line with the open

tender procedure stipulated in the Directive of the

Bank and other relevant laws of the land.

3. A complete set of the tender documents can be

obtained from the Bank’s Procurement and Property

Management ofce which is found behind Balcha

Hospital ETMAS Building upon payment of non-refundable Birr 100.00 (One hundred) by depositing

at any Branch of the Bank of Abyssinia. Interested

Bidder can collect the tender document during

ofce hours (Monday-Friday) From 8:00-12:00 am

and 1:00-4:30 pm and Saturday from 8:00-12:00

am) starting from Nov.3, 2015 upon presenting a

copy of deposit slip, renewed trade license, VAT

registration certicate and TIN certicate.

4. The bid must be accompanied by a bid bond

amounting Birr 20,000.00. (Twenty thousand) in the

form of Bank Guarantee or Cash Payment Order

(CPO).

5. Bidders must deposit sealed bid document in the

bid box prepared for this purpose on or before

Nov.17, 2015 10:00am to the Bank’s Procurement

and Property Management ofce located Balcha

Hospital ETMAS Building.

6. The bid will be opened in the Procurement and

Property Management ofce in the presence of

bidders and/or their representatives (Who wish to

attend the opening session) on Nov.17, 2015 at

10:30 am.

7. Interested eligible bidders could also obtain further

information from the Bank’s Procurement and

Property Management Department, Tel 011552-02-

72/66.

8. Bidders shall comply with all the preconditions

mentioned herein above.

9. The Bank reserves the right to accept or reject the

bid either partially or fully at any time.

Bank of Abyssinia

Procurement and Property Management Department

Telephone +251 011 5 52 02 66 +251 011 5 52 02 72

አቢሲንያ ባንክBANK OF ABYSSINIA

1. Awash International Bank S.C. invites sealed bids from

eligible bidders for the supply of Goods listed hereunder.

S.No DescriptionUnit of

measurementQuantity Remark

LOT-1

1.1 Dot Matrix Printer Pcs 75 RE-BID

1.2 Pass Book Printer Pcs 40 RE-BID

LOT-22.1 20KVA Generator Pcs 25

2. Bidding will be conducted in accordance with the opentendering procedures contained in the Directives of the

Bank and other Relevant Laws of the country, and is open

to all eligible bidders.

3. A complete set of bidding documents in English shall

be obtained from Support Services Directorate of Awash

International Bank S.c located at Awash Towers 10th

oor room No 10-02 upon payment of non refundable

fee Birr 200.00 /Two Hundred/for each LOT during ofce

hours (Monday to Friday 8:00AM-12:00PM; 1:00-4:30PM

and Saturday 8:00AM-12:00PM) starting from November

5,2015 upon Presentation of copy of renewed Trade license,

Certicate of registration, Tax Clearance certication, VAT

Registration Certicate and TIN Registration Certicate.

4. Bid must be accompanied by a bid bond amount:-

For LOT-1 Birr 25,000.00(Fifty thousand)

For LOT-2 Birr 100,000.00(One hundred thousand)

in the form of Bank Guarantee or Cashier’s Payment

Order (C.P.O).

5. Bid document must be deposited in the bid box prepared for

this purpose on or before November 24, 2015 10:00 AM in

the above mentioned address.

6. Bid opening shall be held at the ofce of Support Services

Directorate, Awash Tower 10th  oor in the presence of

bidders and/or their representatives who wish to attend on

November 24, 2015 10:30 AM for LOT-1 and 11.00 AM for

LOT-2 in the above mentioned address.

7. Interested eligible bidders may obtain further information

from the ofce of Support Services Directorate

Tel. 0115-57-11-07/00-84.

8. Failure to comply any of the conditions from item 2 to 5

above shall entail automatic rejection.

9. The bank reserves the right to accept or reject the bid either

partially or fully.

 AWASH INTERNATIONAL BANK S.C

INVITATION TO BIDNational Competitive Bidding (NCB)

 Procurement Reference Number AIB010/2015/16

Page 37: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 37/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 37 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

በሀገራችን የግብርናና የገጠር ልማት ስትራቴጂ ተቀርጾ ተግባራዊ መሆን ከጀመረካለፉት አስር ዓመታት ወዲህ አርሶ አደሩ ምርታማነቱን እንዲያሳድግና ገበያ ተኮርምርቶችን እንዲያመርት በተደረገው ሁለገብ ድጋፍና ርብርብ የግብርናው ምርትበአማካይ 8 በመቶና ከዚያ በላይ የሀገሪቱ አጠቃላይ የኢኮኖሚ እድገት ደግሞበአማካይ በ11 በመቶ በማደጉ ለኢንዱስትሪው ልማት እና በተለይም ለጥቃቅንናአነስተኛ ኢንተርፕራይዞች መስፋፋት ምቹ መደላድል ተፈጥሯል::

በሀገራችን የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ስትራቴጂ ተቀርጾለትአንዱ የኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ተደርጎ መሰራት ከጀመረ በጣም አጭር ጊዜነው:: ቀደም ሲል ሥራው ይሰራ የነበረው ለገቢ ምንጭነት እና ለመኖር ሲባልበመሆኑ ህብረተሰቡም በምርቶቻቸው ወይም አገልግሎታቸው ከመጠቀም ባለፈእውቅና ያለመስጠቱ እና የዘርፉ አንቀሳቃሾችም ቢሆኑ ለራሳቸው ሥራ ውጤትክብር የማይሰጡበት፣ የማይደሰቱበት እና አማራጭ በማጣት ብቻ እንደሚሰሩትየሚቆጥሩበት ሁኔታ ነበር::አሁን አሁን ግን የዘርፉ ሥራ እያደገና እውቅና እያገኘ ሲመጣ በኢኮኖሚውውስጥ ለሥራ ዕድል ሰፊ መሠረት በመጣልና ለኢንዱስትሪው ዕድገት ብሎምፍትሃዊ የሀብት ክፍፍልና ልማታዊ ባለሀብት ከመፍጠር አንፃር ከፍተኛ ድርሻበማበርከት ላይ ይገኛል:: ሆኖም የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዘርፍበተፈለገው ፍጥነትና ተወዳዳሪነት የሚያድገውና ለኢንዱስትሪው ሰፊ መሠረትሊጥል የሚችለው በምርታማነትና በምርት ጥራት በተለይም በሥነምግባር በታነፀየአዳዲስ ሥራ ፈጣሪነት ብቃትና የኢንተርፕረነርሽፕ ክህሎት እየዳበረ ሲመጣነው::እነዚህ ለሀገራችን መዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን መፈጠር ሠፊ መሠረት የሚሆኑዜጎች በሥነምግባር የታነጹ ሆነው የሀገራችንን ሁለንተናዊ ጥቅም በማስጠበቅ፣የዜጎችን ጤንነት በመጠበቅ በሀገር ውስጥና በውጪ ገበያ ተወዳዳሪ በመሆንበታማኝነትና በሥራ አክባሪነት የተመሰከረለት ትክክለኛ የንግድ ሰው ባህሪያቶችንየተላበሱና በሥነምግባር የተሞሉ ሆኖ መገኘት በሀገር ደረጃ ቀጣይነት ያለውውጤት ማረጋገጥ ያስችላል::በቅርቡ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዙሪያ የሚስተዋሉ የሥነምግባርተግዳሮቶችና መፍትሄዎቻቸው በሚል ርእስ በፌዴራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን እና በፌዴራል የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማትኤጀንሲ ትብብር በተዘጋጀ የፓናል ውይይት ላይ የጥናት ወረቀት ያቀረቡት የፌደራልየጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ኤጀንሲ ምክትል ዳይሬክተር አቶአስፋው አበበ እንደገለፁት በዘርፉ ለጊዜው ብቻ ከፍተኛ ገቢ ለማግኘት ሲባል ብዙየሥነምግባር ግድፈቶች ይፈፀማሉ::በመሆኑም እነዚህን የሥነምግባር ጉድለቶች ለይቶ ማወቅና ማረም በአቅራቢናበተቀባይ በኩል ዕምነትን በመፍጠር የጋራ (win-win) ፍላጎትን በማርካት ቀጣይነትያለው ግንኙነትን የሚፈጥር ነው::ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ለጊዜው የሥራ ዕድል መፍጠሪያ ብቻ ሳይሆኑቀጣይነት ላለው እድገትና የኢኮኖሚ ልማት ሞተር ናቸው:: አራቱ የኢኮኖሚ

አውታሮች መሬት፣ የሰው ሃይል፣ ካፒታል እና ኢንተርፕረነር መሆናቸውይታወቃል:: ከነዚህ ውስጥ ኢንተርፕረነር በዋነኛነት የኢኮኖሚው ሞተር በመሆንሃብት ፈጣሪ፣ ችግር ፈችና የእድገት ጎዳና ቀያሽ መሆኑን ያደጉ ሀገራት የእድገትጉዞ ያሳየናል::በዚህ ለሀገር ኢኮኖሚ እድገትና ለዜጎች ኑሮ መሻሻል ወሳኝ ሚና በሚጫወትዘርፍ ከተደቀኑና መታረም ከሚገባቸው የሥነምግባር ክፍተቶች መካከል፣ ደንበኛን ማመላለስ ረጅም ሰዓት ለመስራት ያለመፈለግ፣  ደንበኛን መሠረት አድርጎ በራስ አቅም የገበያ ጥናት አድርጐ ውጤት ሊያመጣ

የሚችል ኘሮጀክት መቅረጽ ያለመቻል፣  ለምርት ጥራት፣ ደረጃና ለምርታማነት ያለመጨነቅ፣  በቡድን/በሕብረት/ለመስራት ያለመፈለግ፣  ከልማዳዊ አሠራር ባሻገር አዳዲስ የአሠራር ዘዴዎችን ያለመፈለግ፣  ግብር ለመክፈል ያለመፈለግ/ ማንገራገር፣ በራስ የቁጠባ አቅምና በዝቅተኛ ካፒታል ሥራ ለመጀመር ያለመፈለግ፣ጥሪት ማፍሪያ የሆኑ የጉልበት ተኮር ሥራዎችን ለመስራት ያለመፈለግ፣

የገበያ ትስስር፣ የፋይናንስ ድጋፍ፣ የመስሪያና የመሸጫ ቦታ ድጋፍ፣ስልጠና ወዘተ ከመንግሥት ብቻ መጠበቅ/ የጠባቂነት አመለካከት/ ይህንንመንግሥታዊ ድጋፍ ያገኙትም ሁልጊዜ በዚሁ ሁኔታ እየተደገፉ ለመኖርመፈለግ/ ያገኙትንም ማከራየት፣

ብድር በወቅቱ ያለመመለስ፣ በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ዙሪያ የሚታየው ተመሳሳይ

እና የተለመዱ ሥራዎች ላይ የማተኮር፣ አንዱ የሰራውን ሌላውም ደግሞመስራት፣ ለምርት ውጤቶች ደረጃ ያለመጨነቅ፣

ምርት አምርቶ ወይም አቀነባብሮ ለገበያ ከማውጣት ጋር በተያያዘ በአንዳንድጥቃቅንና አነስተኛ አምራቾች በምርት ውጤቶች ውስጥ ለጤና ጎጂ የሆኑ ባዕድነገሮች መቀላቀል (adulteration)፣

ትክክለኛ ጥሬ ዕቃ አለመጠቀም፣ ገዢው አያየኝም/አያውቀውም በማለትለጤና ጉዳት ለሚያሰከትሉ ጉዳዮች የአያያዝ ጥንቃቄ ትኩረት ያለመስጠትይገኙበታል::

በመሆኑም በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዙሪያ ለሚስተዋሉ የሥነምግባርችግሮች መፍትሄ ለመስጠት ለደንበኛ ያለንን የተዛባ አመለካከት በመቀየርከተለመደው አሠራር ወጣ ባለ ደንበኛን/የህብረተሰብ ፍላጐቶች ተከትሎ ችግርፈቺ የሆኑ ምርቶችን የሚያመርት ወይም አገልግሎት ለመስጠት የመልካምሥነምግባር ባህሪያትን ማጎልበት ይጠይቃል::“ደንበኛ ንጉሥ ነው” የሚለውን የአገልግሎት ሥነምግባር በትክክል ተላብሶ መገኘትና

የደንበኞችን ንጉሥነት አምኖ ከልብ ማገልገል ያስፈልጋል:: የደንበኛውን

ፍላጎት ለማርካት በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የተደራጁ አካላትመትጋት የሚገባቸው፡-

አዳዲስ ነገሮችን ፈጥሮ ለመስራት፣ ለራስና ለሌሎችም ሥራ ለመፍጠር፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ በማለፍ ስኬትን ለማስመዝገብ፣

በኑሮ ላይ ለውጥ/ እድገት ለማምጣት እና በአካባቢው በሚገኝ የተፈጥሮ ሃብትና የሰውን ልጅ ክህሎት በመጠቀምሀብት ፈጣሪ ለመሆን ብለው ነው::

በተለይም በአካባቢ ያለውን የተፈጥሮ ሃብትና ያለውን እውቀት ተጠቅሞ ችግርፈቺ የሆነ ለሕዝብ ጥቅም የሚውል ሃብት የመፍጠር ጉዳይ አስፈላጊ እንደሆነያመለክታል:: ይህንን አስተሳሰብ የተላበሱ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የሚታዩና ብቅብቅያሉ ሃብትና ሥራ ፈጣሪዎች እየተበራከቱ የመጡ ቢሆንም በተለይ በከፍተኛትምህርት ተቋማትና፣ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማትእንዲሁም በየደረጃው ባሉ የትምህርት ተቋማት አካባቢ በሥርዓተ ትምህርትተደግፎ በስፋት መሰራት ያለበት እንደሆነ ያመለክታል::ይህንን ችግር ከመሠረቱ መፍታት የሚቻለው በየደረጃው በትምህርት ስርዓቱውስጥ እንዲካተት በማድረግ ተከታታይነት ያለው ስልጠና በመስጠት ነው::በሌላ በኩል “የኢትዮጵያ ኢንተርፕረነርሽፕ ልማት ማዕከል” ሥራዎችንበየተቋማቱ ማስፋፋት ሲቻልና ወደ ዘርፉ ከመቀላቀላቸው በፊት በሥራ ሂደትሊያጋጥሟቸው ከሚችሉ ችግሮች ጋር ለመጋፈጥ ዝግጁ ሆነው እንዲወጡበማድረግ ጭምር ነው::የንግድ ሥራ አመራርም ሆነ ውጤታማነት ሃላፊነት የሚመሠረተውበአንቀሳቃሹ ነው:: አንድ የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ቢዝነስ ለመጀመርወይም ለማስፋፋት ዋነኛው ባለጉዳይ ራሱ የቢዝነሱ ባለቤት ነው:: ቢዝነሱንማስፋፋት ደግሞ ሌላ ተጨማሪ እመርታ ነው:: ይህ ማለት በቢዝነስ ውስጥለረጅም ሰዓቶች ጠንክሮ መስራትን የሚጠይቅ ቢሆንም ውጤቱ አስደሣች ነውብሎ ማመን ያስፈልጋል:: ስለሆነም፣ ቁርጠኝነት፣ ተነሳሽነት፣ አደጋን/ ችግርንመጋፈጥ፣ ውሣኔ መስጠት፣ ቤተሰብን ማሣተፍ፣የፋይናንስ መነሻ የገንዘብአቅም በራስ ቁጠባ ለማሟላት ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል::የኢንተርፕርነርሺፕ ክህሎት በተግባር ውስጥ የሚገኝ ቀጣይነት ያለው እድገትናለውጥ ስለሆነ መልካም ሥነምግባር ያለው ሰው የኢንተርፕረነርሺፕ ብቃቱንደረጃ በደረጃ ማዳበርና ማበልጸግ ይችላል:: በትምህርት፣ በስልጠና፣ በምክር፣በንባብ፣ በምልከታ፣ በጉብኝት፣ ICTን በመጠቀም እና የራሱን ልምዶችበመጠቀም የሥራ ፈጣሪነቱን ክህሎት (Entrepreneurial Capability) ማዳበርይችላል::ኢንተርፕረነሮችን በተሟላ ሁኔታ ለመደገፍ፣ ለማብቃትና ትርጉም ባለውደረጃ ለራሳቸውና ለሀገርም ውጤት ሊያመጡ በሚችሉበት አግባብ የዘርፍ

አመራርና ባለሙያዎች ተጨባጭ የኢንተርፕርነርሺፕ (የሥራ ፈጣሪነትክህሎት ኖሮአቸው ተቋማዊ በሆነ መልኩ ክፍተቶችን እየለዩ ድጋፍ መስጠትወይም ድጋፍ እንዲያገኙ ማድረግ ተገቢ ነው:: “ብልህን አስተምረው የበለጠብልህ ይሆናልና” እንደሚባለው ለአመራርና ለባለሙያዎች ያለው ፋይዳምከዚህ አንፃር የሚታይ ይሆናል::ኢንተርፕርነሮችን የሚደግፍና የሚያበቃ አመራር ወይም ባለሙያ በራሱየሚተማመን ሁልጊዜ በመማር ሂደት ውስጥ እራሱን የሚያበቃና ለአዳዲስአስተሳሰቦችና ለውጦች ራሱን ያዘጋጀ መሆን ይኖርበታል:: በግል ስብዕናውምቢሆን ለራሱም፣ ለቤተሰብም፣ ለህብረተሰብና ለሀገርም ታማኝ መሆንይኖርበታል::ዘርፉን በማልማት ሂደት ውስጥ ከድጋፍ ሰጭው (አመራሩ፣ፈጻሚውናባለሙያው) እና ከድጋፍ ተቀባይ (ኢንተርፕራይዞች/አንቀሳቃሾች) አንጻርከማስፈጸም አቅም ከአመለካከት፣ ከክህሎት፣ ከግብዓት፣ ከፋይናንስና ቴክኖሎጂጋር የተያያዙ ችግሮችን/ ማነቆዎችን መለየትና መፍታት የአንድ ጊዜ ሥራብቻ ሊሆን አይገባም::

በዚሁ መሠረት በሁሉም ወገን የአመለካከት፣ የክህሎትና የአቅርቦትችግሮችን ደረጃ በደረጃ በመፍታት፣ የአመራሩን የግንዛቤ አድማስ ማስፋትዋነኛው ሆኖ የኪራይ ሰብሳቢነት አመለካከትን በልማታዊ አስተሳሰብበመቀየር ኢንተርፕራይዞችም ራስን የመቻል መንፈስና የስራ ፈጠራ ባህልን፣በምርታማነትና በጥራት ተወዳዳሪነትን እንዲያዳብሩ ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግሥነምግባርን ማስፈን ይገባል::

ከፍተኛ ውድድር ባለበት በዚህ የግሎባላይዜሽን ዘመን የግብይት ሜዳ ውስጥበልጦ ለመገኘት እና ምርትና አገልግሎትን ሸጦ ትርፋማ ለመሆን በምርትናበአገልግሎቶች ላይ ልዩነት የሚፈጥሩ እሴቶችን መጨመር የግድ ነው:: ይህንንለማድረግ ደግሞ የሥራ ፈጣሪነት (የኢንተርፕርነርሽፕ) ክህሎት የመልካምሥነምግባር ባህሪያትን መላበስ ወሳኝ ነው::የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ አንቀሳቃሾችና ሥራ ፈላጊዎችን በተፈለገውልማታዊ አመለካከትና የልማት አቅጣጫ በመምራት ውጤታማ ለማድረግበየደረጃው ያሉ የዘርፉ ልማት አመራሮች ከፍተኛ ሀላፊነት አለባቸው::መላው ህብረተሰብም በሀገራችን እድገት ላይ ወሳኝ የሆኑት እነዚህ ልማታዊባለሃብቶቸ በመልካም ሥነምግባር እንዲታነፁ እገዛ በማድረግና የምርታቸውናአገልግሎታቸው ተጠቃሚ በመሆን ትልቁን ሚና መጫወት ይጠበቅበታል::

የፌደራል የሥነምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን!

ሥነምግባር በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ዘርፍ

Page 38: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 38/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 38   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

በጌታሁን ወርቁ

ገነት በሽር (ስሟ ለጽሑፉ የተቀየረ) መንግሥትለዜጎቹ ካስተላለፋቸው የኮንዶሚኒየም ቤቶች ዕጣባለድል ናት:: ከድህነቷ የተነሳ በጊዜው ሊከፈል

የሚገባውን ቅድመ ክፍያ መክፈል አልቻለችም::የቅርብ ዘመድም ሆነ አጋር ለችግሯ አልደረሰላትም::ያላት አማራጭ ሌሎች ተመሳሳይ ድህነት ላይየሚገኙ ዜጎች ዕጣው ሲደርሳቸው የሚፈጽሙትንማድረግ ነው:: በዚሁ መሠረት አንድ ሰውዬ ብር3,000 ሊሰጣትና ለሁለት ዓመት ቤቱን ያለ ኪራይእንዲኖርበት በውል ተስማማ:: ሰውዬው ለሁለትዓመታት በቤቷ ከኖረ በኋላ ለገነት መልሶ ለማስረከብፈቃደኛ አልሆነም:: ስለዚህ ወደ ፍርድ ቤት ክሷንይዛ መሄድ ብቸኛ መፍትሔ ሆነ:: የሴቶች ተከራካሪድርጅት ረድቷት ክሷን ስትመሠርት ሰውዬውበሰጠው የመከላከያ መልስ ብር 400,000 ስለተበደረችእንድትከፍል የሚል የተከሳሽ ከሳሽነት ክስ አቀረበ::ሰውዬው ተጨማሪ ሁለት የብድርና የስጦታ ውልአስፈርሟት ስለነበር እነዚህን ውሎች ማስፈረስየድርጅቱ ነፃ የሕግ ባለሙያዎች ሥራ ነበር:: ሦስትዓመታትን ከፈጀ በኋላ በማጭበርበር የተፈፀሙትሦስት ውሎች እንዲፈርሱ ተደርገው ገነት ቤቷንተረክባ አዲስ ሕይወት ጀመረች::

የኢትዮጵያ ሴቶች ከሚደርስባቸው የመብት

ረገጣዎች አንዱን ጠቀስን እንጂ በየዕለቱ የምንሰማውጥቃትና የመብት ረገጣ ሥራ ነው:: በዚህ ጽሑፍየምንመለከተው የገነትን ጉዳይ በጽናት በመከታተልፍትሕ እንድታገኝ የረዳትን የበጎ አድራጎትድርጅት ጉዳይ ነው:: የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያሴቶች ማኅበር ይባላል:: የኢትዮጵያ ፌደራላዊዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት መውጣትንተከትሎ በአገራችን ከተቋቋሙና በስፋት ከሚግታወቁተራማጅ የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ውስጥቀዳሚው ነው:: እ.ኤ.አ. በ1995 ተቋቁሞ በ1996ሥራ የጀመረው ማኅበሩ ያነገበው ራዕይ የኢትዮጵያሴቶች በሕገ መንግሥቱና በሰብዓዊ መብቶችስምምነቶች የተረጋገጡላቸው መብቶች በተጨባጭተከብረው ከወንዶች ጋር በማኅበራዊ፣ በኢኮኖሚያዊናበፖለቲካዊ ሁኔታቸው እኩል ሆኖ ማየት ነው::ራዕዩን ለማሳካትም የሴቶችን መብቶች የሚጥሱሕግጋትና ልማዶችን በጥናት ፈትሾ እንዲሻሻሉ ግፊት

አድርጓል፣ ኅብረተሰቡ ስለ ሴቶች መብት እንዲያውቅአያሌ የሥልጠናና የማኅበረሰብ ውይይት ሥራዎችንአከናውኗል፤ ገነትን የመሰሉ አቅም የሌላቸውን ሴቶችነፃ የሕግ ምክርና በፍርድ ቤት ጥብቅና ቆሞላቸዋል::ማኅበሩ እነዚህን ሥራዎች የሚሠራው በአዲስ አበባ፣በባህር ዳር፣ በአሶሳ፣ በሐዋሳ፣ በአዳማ፣ በድሬዳዋና

በጋምቤላ ባሉ ቅርንጫፎቹ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት20 የሕግ ባለሙያዎች ከ280 በላይ በጎ ፈቃደኞችበሥሩ አቅፏል::

ማኅበሩ ከተቋቋመ 20 ዓመታትን ያስቆጠረሲሆን፣ በዚህ ሳምንት ዕለቱን በተለያዩ መርሃግብሮች አሳልፎታል:: ማኅበሩ አገራችን የሴቶችጉዳይ ሚኒስቴር ባልነበረባት ጊዜያት ለሴቶች መብትየቆመ፣ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፋዊና አኅጉራዊጥምረቶች የወከለ፣ በተባበሩት መንግሥታትየሚቀርቡ የሰብዓዊ መብቶች ሪፖርቶችን ያዘጋጀናዝግጅት ላይ የተሳተፈ፣ የምርምር ውጤቶቹንበጆርናል መልክ በማሳተም ፈር ቀዳጅ የሆነ፣ ከብዙየውጭ ለጋሽ አገሮች ጋር በታማኝነት የሠራና ለብዙኢትዮጵያውያን ሴቶች መብት መመኪያ የሆነ ስለሆነ20 ዓመቱ ሞልቶ መጎርመሱ ውዳሴ ይገባዋል::

በዚህ ጽሑፍ ማኅበሩ የሠራቸውን ሥራዎች፣ተፅዕኖአቸውንና ያመጣውን ለውጥ ከመገምገምይልቅ ጸሐፊው ማኅበሩ ያጋጠሙት ችግሮች ላይየግል ምልከታ ለማድረግ አስቧል:: በ20 ዓመትየሥራ ዘመኑ የማኅበሩ ፈተናዎች በሁለት ሊካፈሉ

ይችላሉ፤ ውስጣዊና ውጫዊ በመባል:: ከውስጣዊችግሮች ውስጥ የአባላት ተሳትፎና ቁርጠኝነት ማነስ፣ማኅበሩ ሥራውን የሚያሰፋበትን አሠራርና የቢሮሁኔታ የበጎ አድራጎት ሕጉ እንደሚወጣ ከታሰበበትጊዜ ጀምሮ በፍጥነት አለመተግበር፣ ተወዳዳሪሠራተኞቹን በሥራ ላይ ለማቆየት አለመቻልና የሰውኃይል ፍሰት ማብዛት፣ የጅማሬውን ያህል በስፋትናበንቃት የግፊት ሥራ አለመሥራት ወዘተ. ተጠቃሽናቸው:: ማኅበሩን እጅጉን የፈተነውና አሁን ድረስህልውናውን የሚገዳደረው ውጫዊ ምክንያት ሲሆን፣በተለይ መንግሥት በተለያዩ ጊዜያት በማኅበሩ ላይየወሰዳቸው ዕርምጃዎች ተጠቃሽ ናቸው:: ቀደም ሲልማኅበሩ በካሚላትና በመሳሰሉት ጉዳዮች ኅብረተሰቡንበማንቀሳቀስ በፈፀማቸው የቅስቀሳ ሥራዎችለተወሰኑ ጊዜያት መታገዱ ይታወሳል::

በጸሐፊው እምነት ግን ማኅበሩ ሥራውን

እንደቀድሞው እንዳይሠራ ፈተና የሆነበት ዋናውጫዊ ችግር በ2001 ዓ.ም. የወጣው የበጎአድራጎትና ማኅበራት አዋጅ ሲሆን፣ አዋጁንተከትሎ ማኅበሩ 70 በመቶ ሠራተኞቹን ቀንሷል::ሥራዎቹን አጥፏል፣ እንቅስቃሴውም መቀነሱየአደባባይ ሚስጥር ነው:: አዋጁ ከመውጣቱ በፊት

የራሱ ቢሮ ኖሮት ሥራውን በጥንካሬ እንዳይሠራደግሞ የበጎ አድራጎት ኤጀንሲው ያጠራቀመውንገንዘብ ማገዱ፣ ፍርድ ቤቶችም የኤጀንሲውን ዕርምጃመደገፋቸው ነው:: በዚህ ጽሑፍ የአዋጁን ጠንካራነትያለርህራሄ በማስፈጸም የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያሴቶች ማኅበርን የጎዳውን ታሪካዊ የሰበር ፍርድለመመልከት እንሞክር::

ሕጉና ማኅበሩ

የበጎ አድራጎት ሕጉ ምርጫ 1997 ተከትሎከታዩ የሕግ ለውጦች አንዱ ሲሆን፣ አሁን ድረስከሕገ መንግሥቱና ኢትዮጵያ ከፈረመቻቸውዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ስምምነቶች ጋርበመጣረሱ ሰፊ ትችት ይደርስበታል:: ሕጉ የበጎአድራጎት ድርጅቶችንና ማኅበራትን ‹‹የኢትዮጵያ በጎአድራጎት ድርጅት››፣ ‹‹የኢትዮጵያ ነዋሪዎች የበጎአድራጎት ድርጅት›› እና ‹‹የውጭ የበጎ አድራጎትድርጅት›› በሚል በሦስት ይከፍላቸዋል:: ክፍፍሉ በጎአድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት አገልግሎታቸውንለሚፈጽሙበት የሚጠቀሙበትን የገቢ ምንጭመሠረት ያደረገ ነው:: የኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት

ድርጅቶች ወይም ማኅበራት የሚባሉት የገቢምንጫቸው ከአገር ውስጥ እንዲያገኙ የተወሰነ ሲሆንእስከ 10 በመቶ ብቻ የሚሆነውን ከውጭ ምንጭእንዲያገኙ ሕጉ ይፈቅድላቸዋል:: ሌሎቹ ማኅበራትግን የገቢ ምንጭ ገደቡ አይመለከታቸውም፤ ይሁንእንጂ የኢትዮጵያ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችናማኅበራት እንዲሠሯቸው የተፈቀዱትን የሰብዓዊናየዲሞክራሲያዊ መብቶች፣ የሃይማኖት፣ የብሔርናየፆታ እኩልነት፣ የሕፃናትና የአካል ጉዳተኞችመብቶች፣ የግጭት አፈታትና የፍትሕና የሕግማስፈፀም አገልግሎቶችን ቀልጣፋነት ማጠናከርሥራዎችን መሥራት አይችሉም::

የበጎ አድራጎት ሕጉ እንደወጣ 17 አካባቢየሚሆኑ ሰብዓዊ መብት ላይ የሚሠሩ ተቋማትሥራቸውን ለውጠዋል:: ማኅበሩና የኢትዮጵያ ሰብዓዊመብት ጉባዔ ግን አዋጁ የሚያመጣባቸውን ተፅዕኖ

ተቋቁመው በተመሠረቱባቸው ዓላማዎች ለመጽናትወስነዋል:: የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበርአዋጁ በረቂቅነት ከነበረበት ጊዜ ጀምሮ በሴቶች መብትላይ በመሥራት ለመቀጠል በመወሰኑ በአዲሱ አዋጅየተሻለ አገልግሎትን ለመስጠት የተወሰኑ ዝግጅቶችንጀምሮ ነበር:: ከእነዚህ ሥራዎቹ ዋናው ዕቅድ ከውጭ

ለጋሾች ገንዘብ በማሰባሰብ አገልግሎቱን ለማስቀጠልናወጪ ለመቀነስ የሚያስችለውን የራሱን ቢሮለመግዛት ወይም ለመገንባት ማሰቡ ነበር:: በዚሁመሠረት በጊዜው ወደ 12 ሚሊዮን ብር ያሰባሰበሲሆን፣ ቢሮውን ለመግዛት በመንቀሳቀስ በነበረበትወቅት በበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማኅበራት ኤጀንሲገንዘቡ እንዳይንቀሳቀስ ታገደበት:: ማኅበሩ ገንዘቡእንዲለቀቅለት ለኤጀንሲው ቦርድ ያቀረበ ቢሆንምተቀባይነትን ባለማግኘቱ ለከፍተኛው ፍርድ ቤትበመጨረሻም ለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበርሰሚ ችሎት አቅርቦት ተፈርዶበታል:: ሰበር ሰሚችሎቱ በሰበር መዝገብ ቁጥር 75877 መስከረም 23ቀን 2005 ዓ.ም. የመጨረሻውን አስገዳጅ ፍርድ የሰጠሲሆን፣ ፍርዱ የበጎ አድራጎት ሕጉን በመተርጎምረገድ ቀዳሚ ሊባል የሚችል ነው:: ሰበር ችሎቱበኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ጉባዔ ላይም ተመሳሳይፍርድ በመዝገብ ቁጥር 74036 በተመሳሳይ ቀንየሰጠ ሲሆን፣ በዚህ ጽሑፍ በኢትዮጵያ የሕግባለሙያ ሴቶች ማኅበር ላይ የተሰጠውን ፍርድ መነሻበማድረግ የተወሰነ ምልከታ ለማድረግ ይሞከራል::በፍርድ ሒደቱ ከመሰማት መብትና ከኤጀንሲው ቦርድ

ሥልጣን ጋር የተያያዙ ጭብጦች የተነሱ ቢሆንም፣የጉዳዩ ዋና ጭብጥ የበጎ አድራጎትና ማኅበራት አዋጅቁጥር 621/2001 ዓ.ም. የመፈፀሚያ ጊዜ መቼ ነው?የሚለው በመሆኑ ምልከታው በዚሁ ነጥብ ዙሪያይሆናል::

የጉዳዩ አመጣጥ

ጉዳዩ የጀመረው በኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያሴቶች ማኅበር አመልካችነት ለኤጀንሲው ቦርድ በቀረበአቤቱታ ነው:: ማኅበሩ ከውጭ ካገኘው እስከ 12ሚሊዮን ብር በጀት በመጠቀም በበጎ አድራጎት አዋጁናደንቡ መሠረት እስከመጨረሻው መንቀሳቀሱን ገልጾ፤ኤጀንሲው ታኅሳስ 14 ቀን 2002 ዓ.ም. በጻፈው ደብዳቤበማኅበሩ የባንክ ሒሳብ ከነበረው ገንዘብ ከአሥርሚሊዮን ብር በላይ እንዳገደበት እና 1.6 ሚሊዮን ብርየሚሆነውን እንደለቀቀለት በማመልከቻው ገልጿል::የበጎ አድራጎት ሕጉ የካቲት 6 ቀን 2002 ዓ.ም. በኋላ

ለሴቶች መብት መከበር የመቆም ፈተና

1. Commercial Bank of Ethiopia (CBE) invites all interested bidders bythis Local Tender for the acquisition of UPS Maintenance ServiceLevel Agreement.

2. The bid document shall be obtained from Procurement Sub-Processcited at Commercial Bank of Ethiopia, Facilities ManagementBuilding, opposite to Vatican Embassy, next to Gibson Youth Academy, 1st  Floor, Room No. 101 against payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (One Hundred Birr) during ofce hours(Monday to Friday 8:00 – 12:00 A.M.; 1:00 – 4:00 P.M. and Saturday8:00 – 11:45 A.M.) Presentation copy of renewed trade license, Tax

Clearance Certicate, and VAT Registration Certicate is a must.3. Bidders shall be quite sure to state direct line number, cell phone

number, fax number and e-mail address of their organizationcorrectly while collecting bid documents. Failure in receipt of bidcommunications due to incorrectness of the above will not be theresponsibility of the Bank

4. Bid proposal shall be accompanied by the bid bond in the amount ofBirr 15,000.00 (Fifteen Thousand Birr) in the form of UnconditionalBank Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O.). Bid bond in anyother form is not acceptable.

5. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose beforeNovember 17, 2015; 10:00 A.M. in the above mentioned address.

6. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or theirrepresentatives who wish to attend, on November 17, 2015; at 10:30 A.M.

7. Interested eligible bidders may obtain further information fromProcurement Sub-Process, P.O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia,Tel. 011 8 96 44 93/011 3 72 28 58, Fax 011 3 72 28 89, www.combanketh.com.

8. Failure to comply any of the conditions from (2) to (5) above shallresult in automatic rejection.

9. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

የጨረታ ማስታወቂያየኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የጨቅላ ህፃናት ሞት ቅነሳ ፕሮጀክትበሕብረተሰብ ጤና አጠባባቅ አማካሪነት የስራ ፈቃድና ልምድ ያላቸውንባለሙያዎች በጨረታ አወዳድሮ የፕሮጀክት ግምገማ ለማሰራት ይፈልጋል ::በዚሁ መሰረት ለመጫረት የምትፈልጉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶችየምታሟሉ ተጫራቾች ጨረታው በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ከጥቅምት21/2008 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 (አስር) የስራ ቀናት ውስጥ ዘወትርበስራ ሰዓት ሳሪስ አደይ አበባ በስተጀርባ ከሚገኘው የማህበሩ ግዥ ዋና ክፍልለዚህ ተብሎ የተዘጋጀውን ዝክረ ተግባር ወይም ቢጋር (TOR) የማይመለስብር 50.00 (ሀምሳ) በመክፈልና በመውሰድ መጫረት የምትችሉ መሆኑንእንገልፃለን::

1. ተጫራቾች በዘርፉ በ2007 ዓ.ም የታደሰ የሙያ ፈቃድ ፤የተጨማሪእሴት ታክስ ተመዝጋቢ እና የታክስ መለያ ሰርተፊኬት ያላቸሁ መሆኑንየሚያሳይ ሰነድ ማያያዝ ይጠበቅባችኋል::

2. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዳቸውን ኦሪጅናል እና ኮፒ ቴክኒካልና ፋይናንሻልለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማዘጋጀት ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታሳጥን ውስጥ እስከ ህዳር 3 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስማስገባት አለባቸው፤

3. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የጠቅላላ ዋጋውን ሁለት በመቶበማህበሩ ስም በተዘጋጀ CPO ወይም የባንክ ጋራንቲ ለብቻ በታሸገፖስታ ማቅረብ አለባቸው፤

4. ጨረታው አርብ ህዳር 03 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ በ 8፡00 ሰዓት ተዘግቶበእለቱ ከቀኑ በ 8፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት በግዥ ዋና ክፍል ይከፈታል::

5. ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበርስልክ 011 4 42 14 19 / 011 4 40 36 25

ፖስታ ሳጥን ቁጥር 195አዲስ አበባ

Page 39: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 39/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 39 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

ተፈጻሚ እንደሚሆን በኤጀንሲው ተገልጾ፣ በደንቡአንቀጽ 10 ተረጋግጦ የአዋጁ አፈጻጸም መሸጋገሪያጊዜ ተሰጥቶ ባለበት ሁኔታ ኤጀንሲው የማኅበሩንገንዘብ ማገዱ አግባብነት የለውም በተጨማሪምማኅበሩ አዋጁ ማኅበሩ ለተገልጋዮች ነፃ አገልግሎትን

ለመስጠት የሚያስችለውን ንብረት ለመግዛት ብር8.6 ሚሊዮን እንደሚያስፈልገው ለኤጀንሲው አቅርቦእያለና ቀድሞ ይህን እንዳይፈጽም ፍትሕ ሚኒስቴርምዝገባ በማቆሙ አለመቻሉን ገልጾ፣ በመሸጋገሪያጊዜ ለመጠቀም ያቀዳቸውን ተግባራት የኤጀንሲውዕግድ ያስተጓጎለበት መሆኑን በመግለጽ ዕግዱ ተነስቶገንዘቡን እንዲጠቀምበት ይወስንለት ዘንድ ዳኝነትጠይቋል::

በዚህ ጉዳይ ተጠሪ የሆነው የበጎ አድራጎትናማኅበራት ኤጀንሲ በበኩሉ በሰጠው መልስ ማኅበሩበአዋጁ መሠረት የኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ድርጅትሆኖ መመዝገቡንና በመግለጹ አዋጁ ከአሥር በመቶበላይ ከውጭ ገቢ ምንጭ መጠቀም እንደማይችልገልጿል:: ማኅበሩ አዋጁ ካፀናበት ከየካቲት 6ቀን 2001 ዓ.ም. በፊትና በኋላ በርካታ ገንዘብከውጭ የገቢ ምንጮች የሰበሰበ መሆኑን፤ አዋጁከፀናበት ከዚሁ ጊዜ በኋላ በቀድሞ ሕጎች የተገኙመብትና ግዴታዎች ተፈጻሚ የሚሆኑት አዋጁንእስካልተቃረኑ ከሆኑ ብቻ ስለመሆኑ በአዋጁ አንቀጽ111(1) መደንገጉን ገልጾ ገንዘቡን ለተሰማራበትዓላማ መጠቀም የማይችል መሆኑን ተከራክሯል::

ኤጀንሲው ማኅበሩ ከገንዘቡ ውስጥ በየዓመቱ ከአገርውስጥ የሰበሰበውን መጠን አሥር በመቶ ከታገደውገንዘብ እንዲጠቀም መፍቀዱን ገልጾ ማኅበሩ ገንዘቡእንዲለቀቅለት ያቀረበው ክስ ተገቢ አለመሆኑንተከራክሯል::

የበጎ አድራጎት ድርጅት ኤጀንሲ ቦርድ የግራቀኙን ክርክር መርምሮ የአመልካችን (የማኅበሩን)ክርክር ውድቅ በማድረግ የኤጀንሲው ዕርምጃ ሕጋዊነው በማለት ወስኗል:: ማኅበሩ ይግባኙን ለከፍተኛውፍርድ ቤት ያቀረበ ሲሆን ፍርድ ቤቱም ግራ ቀኙንአከራክሮ የቦርዱን ውሳኔ አጽንቷል:: በመጨረሻምለፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎትቀርቧል::

የሰበር ችሎቱ አቋም

ጉዳዩን በመጨረሻ የተመለከተው የፌዴራልጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት በአብላጫድምፅ የሥር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ አጽንቷል::ችሎቱ በዋናነት አከራካሪ የነበረውን የበጎ አድራጎትሕጉ የተፈጻሚነት ጊዜ ከአዋጁ፣ ከደንቡና ፍትሕ

ሚኒስቴር ሚኒስቴር መጋቢት 16 ቀን 2001 ዓ.ም.በአዋጁ መሠረት ዳግም ምዝገባ እስከሚጀምር የበጎአድራጎት ድርጅቶች በነበሩበት እንዲቀጥሉ የጻፈውንደብዳቤ መሠረት አድርጎ ጉዳዩን መርምሮታል::አብላጫው ድምፅ ትንተናውን የሰጠው ማኅበሩመሠረት የሚያደርጋቸው የሕግ ድንጋጌዎች ማለትምየበጎ አድራጎት ሕጉ አንቀጽ 111 እና የደንቡንአንቀጽ 10(2) ነው:: የአዋጁ አንቀጽ 111(1) ርዕሱ‹‹የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች በሚል የተቀመጠ ሲሆንቀድሞ በነበረው ሕግ የተገኘ መብትና ግዴታ አዋጁንእስካልተቃረነ ድረስ እንደሚቀጥል ሲያስቀምጥንዑስ ቁጥር ሁለት ደግሞ ቀደም ሲል የተመዘገቡማንኛውም የበጎ አድራጎት ድርጅት አዋጁ ከፀናበትከየካቲት 6 ቀን 2001 ዓ.ም. ጀምሮ በአንድ ዓመትጊዜ ውስጥ እንደገና መመዝገብ ያለባቸው ስለመሆኑበአስገዳጅ መልኩ ደንግጓል:: የደንብ ቁጥር 168/2001አንቀጽ 10(2) ደግሞ የድጋሚ ምዝገባ ውጤትተግባራዊ የሚሆነው ምዝገባው በተጠናቀቀበት ጊዜሳይሆን አዋጁ ከፀናበት ከአንድ ዓመት በኋላ ይሆናልሲል ያስቀምጣል:: ሰበር ችሎቱ እነዚህን ድንጋጌዎችበማገናዘብ ድንጋጌዎቹ ሲታዩ ቅራኔ ያላቸው ናቸውለማለት የሚቻል ሳይሆን እርስ በርሳቸው የተጣጣሙእንደሆኑ ይገልጻል:: ‹‹… በመሸጋገሪያ ጊዜው ውስጥአንድ ኢትዮጵያዊ የሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅትወይም ማኅበር ከውጭ ምንጭ በሕጉ ከተመለከተውየገንዘብ መጠን በላይ እንዲሰበሰብ የሚፈቀድበትአግባብ የለም:: ምክንያቱም የመሸጋገሪያ ድንጋጌዓይነተኛ ዓላማ ቀደም ሲል በነበሩ ሕጎች የተገኙመብቶችና ግዴታዎች አዲስ ሕግ ሲወጣ አከራካሪእንዳይሆኑ ተገቢውን ጥንቃቄ በማድረግ ግልጽምላሽ ለመስጠት ነው ተብሎ የሚታሰብ ሲሆን፣ድንጋጌዎቹ አንድ ላይ ሲታዩ ቀደም ሲል ለተገኙትመብቶችና ግዴታዎች ተፈጻሚነት ያጣው ሕግተፈጻሚ እንዲሆን ማድረግ ሳይሆን በአዲሱ ሕግእንዲሸፈኑ መደረጉን የሚያስገነዝቡን ናቸው::››

በዚህ መሠረት የሰበር ችሎቱ አራት ዳኞች የበጎአድራጎት ኤጀንሲው ማኅበሩ በአዋጁ የመሸጋገሪያ ጊዜከውጭ ምንጭ በማሰባሰብ ነፃ አገልግሎት ለመስጠትቢሮ ለመግዛት ማሰቡ አዋጁን የሚቃረን እንደሆነመደምደሙና ይሄው ገንዘብ ታግዶ በየዓመቱ ማኅበሩከአገር ውስጥ የሰበሰበውን ገንዘብ አሥር በመቶእንዲወስድ ማድረጉ ተገቢ ነው ሲል አስገዳጅ የሕግ

ትርጉም ሰጥቷል::የሰበር ችሎቱ የልዩነት ሐሳብ

አብላጫው ድምፅ ከወሰነው ፍርድ በተለየየልዩነት ሐሳባቸውን በፍርዱ ያሰፈሩት ዳኛ ግራ

ቀኙን ባከራከሩት ሁሉም ጭብጦች ላይ ሳይሆንበጉዳዩ ዓቢይ ጭብጥ በሆነው የመሸጋገሪያ ድንጋጌናሊተረጎምበት የሚገባውን የሕግ አግባብ በሰፊውተንትነዋል:: የልዩነት ሐሳባቸውን ባሰፈሩትዳኛ መሠረት የሕግ አውጭው የበጎ አድራጎትሕጉን ተፈጻሚነት ከነባር ማኅበራትና እንደ አዲስከሚመዘገቡት አንፃር የተመለከተው ሲሆን፣ ለነባሮቹ

አዋጁ ተፈጻሚ የሚሆነው ከፀናበት ጊዜ ከአንድዓመት በኋላ በመሆኑ የችሮታ ጊዜ ሰጥቷቸዋል::አዋጁን ለማስፈፀም የወጣውም ደንብ በአንቀጽ 10(2)አዋጁ ከመጽናቱ በፊት በተመዘገቡ በጎ አድራጎትድርጅቶች ላይ በአዋጁ መሠረት የሚፈፀመው ድጋሚምዝገባ ውጤት ተግባራዊ የሚሆነው ምዝገባውበተጠናቀቀበት ጊዜ ሳይሆን አዋጁ ከፀናበት ከአንድዓመት በኋላ መሆኑን አረጋግጧል:: ከዚህ አንፃርዳግም የሚመዘገቡ ነባር የበጎ አድራጎት ድርጅቶችላይ አዋጁ ተፈፃሚ የሚሆነው ሕጉ ከፀና ከዓመትበኋላ ማለትም ከየካቲት 6 ቀን 2002 ዓ.ም. ጀምሮነው የሚሉት ዳኛው ማኅበሩ በችሮታው ጊዜ የውጭየገንዘብ ምንጭን መጠቀሙን ሕጉ እንደማይከለክልይተነትናሉ::››

የልዩነት ሐሳባቸውን ያሰፈሩት ዳኛ ተጨማሪሦስት ምክንያቶችን በመግለጽ ማኅበሩ በችሮታጊዜው ያሰባሰበውን ገንዘብ ኤጀንሲው ማገዱ ተገቢአለመሆኑን ያሰምሩበታል:: የመጀመሪያው የሕግአውጭው የመሸጋገሪያ ጊዜውን የሰጠበትን ዓላማበመተንተን ነው:: እንደ ዳኛው አገላለጽ ሕግ አውጭው

ሕጉን ያወጣው በሕገ መንግሥቱ አንቀጽ 31መሠረት የተደራጁ ማኅበራት በቀድሞው ምዝገባቸውመሠረት በአጭር ጊዜ የሚያጠናቅቋቸውን ተግባራትእንዲያጠናቅቁ፣ በሕግ ወይም በውል ያገኟቸውንመብትና ግዴታዎች እንዲፈጽሙ ለማስቻል፣ ከአዋጁበፊት ያፈሩትን ንብረት በድጋሚ ለሚመዘገቡበት

ዓላማ ለማመቻቸት እንዲችሉ እንዲሁምከመመዝገባቸው በፊት ያከናወኗቸውን ተግባራት፣የሰበሰቡትን ገንዘብና ያለባቸውን ዕዳ በባለሙያአስጠንተው ግልጽ መረጃ ለማቅረብ እንዲችሉየችሮታ ጊዜ የሰጠ መሆኑን ጠቁመዋል:: ይህ ባይሆንኖሮ ይላሉ ዳኛው ሕግ አውጭው ነባር ማኅበራት

ፈርሰው እንደ አዲስ እንዲመዘገቡ ባስገደደ ነበር::ሆኖም የችሮታ ጊዜው ዓላማ ማኅበሩ የሰራውንዓይነት ዝግጅት እንዲያደርጉ ነው:: ሁለተኛው ዳኛውየኤጀንሲውን ድርጊት በአዋጁ ከተገለጹት ሦስትዓላማዎች አንፃር ተመልክተውታል:: የአዋጁ ዓላማሕገ መንግሥታዊ የዜጎች የመደራጀት መብትንመተግበር፣ ድርጅቶችን መደገፍና ተቆጣጣሪ ኤጀንሲማቋቋም ነው:: ከዚህ አንፃር አዋጁ የችሮታ ጊዜ(የሽግግር ጊዜ) የሰጠው ማኅበራቱ ከአዲሱ አዋጁጋር በሚጣጣም መንገድ እንዲደራጁ ነው:: የደንቡምዓላማ ተመሳሳይ መሆኑን ዳኛው ያብራራሉ:: በዚህመነሻነትም አዋጁ ተፈፃሚነቱ ለአንድ ዓመት ያህልማዘግየት ያስፈለገው በመሸጋገሪያ ጊዜ ማጠናቀቅየሚገባቸውን ተግባር እንዲያጠናቅቁ ዕድል መስጠትመሆኑን ያሰምሩበታል:: ዳኛው በሦስተኛ ደረጃየሚያነሱት አዋጁ አዲስ ማኅበራት ብር 50,000ብቻ ማሰባሰብ እንደሚችሉ ሲገልጽ የቆዩ ማኅበራትንበተመለከተ ድጋሚ ሲመዘገቡ በንብረትነት ይዞትለመመዝገብ ስለሚችለው የገንዘብና የንብረት መጠንየሚገድብ ድንጋጌ አላካተተም:: ከዚህ አንፃር ይላሉዳኛው ‹‹በድጋሚ ምዝገባው ማኅበሩ የነበረውን

ንብረትና ያጠራቀመውን ገንዘብ ይዞ በድጋሚሊመዘገብ እንደሚችልና ኤጀንሲው በሕግ ያልተገደበንገደብና ሁኔታ ማኅበሩ በድጋሚ ከመመዝገቡ ከአንድቀን በፊት በመጣል የአመልካችን ገንዘብ ያገደመሆኑን ያሳያል፤›› በሚል ፍርዱ ለኢትዮጵያ የሕግባለሙያ ሴቶች ማኅበር ሊሆን እንደሚገባ በልዩነትሐሳባቸውን አስፍረዋል::

በፍርዱ ላይ የቀረበ አጭር ምልከታ

የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበርንናየበጎ አድራጎት ድርጅትና ማኅበራት ኤጀንሲንየሚያከራክራቸው ዋና ነጥብ የአዋጁ የመሸጋገሪያድንጋጌ ነው:: አዋጁ በአንድ በኩል ቀደም ሲልየተመዘገቡ ማንኛውም የበጎ አድራጎት ድርጅቶችናማኅበራት ይህ አዋጅ ከፀናበት ጊዜ ጀምሮ በአንድዓመት ጊዜ ውስጥ እንደገና መመዝገብ እንዳለባቸውይደነግጋል:: በሌላ በኩል ደግሞ ‹‹አዋጁ ከመወጣቱበፊት ቀድሞ በነበረው ሕግ የተገኘ መብት ይህንአዋጅ እስካልተቃረነ ድረስ ይቀጥላል፤›› በሚልይደነግጋል:: ይህ ድንጋጌ ምክንያታዊና አወንታዊትርጉም እንዲኖረው ለማድረግ ከተሞከረ ተፈጻሚነቱ

በአዲሱ አዋጅ መሠረት እንደገና በተመዘገቡ ማኅበራትላይ ከሆነ ነው:: በዚሁ መሠረት ማኅበራቱ ከተመዘገቡበኋላ በቀድሞው መሠረት የሚቀጥሉላቸው መብቶችበዳግም ምዝገባው ወቅት በአዋጁ ያልተከለከሉትከሆነ ነው:: ለዳግም ምዝገባ በተቀመጠው የአንድዓመት ጊዜ ውስጥ ስለሚኖሩ ወይም ስለሚቀጥሉትመብቶችና ግዴታዎች የሚለው ነገር የለም:: አዋጁባልተመዘገቡት ላይ ተፈጻሚነት ስለማይኖረውበተጨማሪም በቀድሞው ሕግ መሠረት ተመዝግበውይሠሩ የነበሩት እንዲፈርሱ ወይም ሥራቸውንእንዳይቀጥሉ የሚያደርግ ድንጋጌ ባለማስቀመጡድርጅቶቹ ባልተሻረው ሕገ ደንባቸውና ከውጭ የተገኘገንዘብ ላይ ገደብ በማያደርገው የፍትሐ ብሔር ሕግመሥራት መቀጠል እንደሚችሉ መረዳት ይቻላል::ዳግም ምዝገባ ላከናወኑት ግን የአዋጁ አንቀጽ 111(1)መሠረት መብትና ግዴታው ከአዋጁ እስካልተቃረነድረስ መቀጠል እንደሚችል ነው:: ይህ ትርጉምአከራካሪ የሆነውን የአዋጁን አንቀጽ 111 ገጸ ንባብበመከተል ማንም ሰው ሊደርስበት የሚችል ነው::

አዋጁን ለማስፈፀም የወጣውም የሚኒስትሮችምክር ቤት ደንብ ቁጥር 168/2001 ዓ.ም. የአዋጁ

ድንጋጌዎች በቀድሞ ሕግ መሠረት ሲሠሩ የነበሩበሽግግር ጊዜው ያልተመዘገቡ የበጎ አድራጎትድርጅቶችንና ማኅበራትን በተመለከተ ዝምታመምረጡን ተከትሎ ጉዳዩን ግልጽ ለማድረግ ድንጋጌቀርጿል:: ደንቡ በአንቀጽ 10(2) ‹‹አዋጅ ከመጽናቱበፊት በተመዘገቡ በጎ አድራጎት ድርጅቶች ላይ በአዋጁመሠረት የሚፈፀመው ድንጋጌ ምዝገባ ውጤትተግባራዊ የሚሆነው ምዝገባው በተጠናቀቀበት ጊዜሳይሆን አዋጁ ከፀናበት ጊዜ ከአንድ ዓመት በኋላይሆናል፤›› በሚል በተሻለ ግልጽነት ደንግጎታል::ከዚህ አንፃር ደንቡ ያልተመዘገቡ ግን በቀድሞሕግ መሠረት ሥራቸውን ለሚሠሩ በጎ አድራጎትድርጅቶች አዲሱ አዋጅ እንደማይሠራ ከመግለጽ ባለፈበአዲሱ አዋጅ በተመዘገቡትም ላይ ቢሆን ከፀናበትከአንድ ዓመት በኋላ እንጂ ከተመዘገቡበት ጊዜጀምሮ ተፈጻሚ እንደማይሆን ግልጽ አድርጎታል::ከዚህ አንፃር በአዋጁና በደንቡ መካከል የይዘትቅራኔ አለመኖሩን የሰበር ችሎት አብላጫው ድምፅመደምደሙ ተገቢነት ያለው ቢሆንም፣ በሽግግሩ ጊዜአዲሱ አዋጅ ተፈጻሚ እንደሚሆን የያዘው አቋም ግንበሁለቱም ሕግጋት ያልተገለጸ ነው::

የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበርጉዳይን ከፍሬ ነገሩ ለመረዳት እንደሚቻለው ገንዘቡንአሰባስቦ ቢሮ ለመግዛት ባቀደበት ጊዜ በአዲሱ አዋጅመሠረት ዳግም ምዝገባ አለማከናወኑን ነው:: ፍትሕሚኒስቴር የማኅበሩን የሕግ ሰውነት ያላደሰበትን

ወራትን ጨምሮ ከታደሰም በኋላ ማኅበሩ ከውጭምንጭ ገንዘብ ሲያሰባስብ ይገዛበት የነበረውየፍትሐ ብሔር ሕጉ ድንጋጌዎች ናቸው:: በእነዚህድንጋጌዎች መሠረት ደግሞ ማኅበሩ ሙሉውን በጀትከውጭ ምንጭ እንዲያገኝ ስለሚፈቅድለት ገንዘብመሰብሰቡም ሆነ ቢሮ ለመግዛት መንቀሳቀሱ በሕግ

አግባብ የተፈፀመ ነው::

የሽግግሩን ጊዜ ዓላማና በሽግግር ጊዜው ሊፈፀሙስለማይገባቸውና ስለሚገባቸው ድርጊቶች አዋጁየሚለው ነገር የለም:: ከዚህ አንፃር ነባር ያልተመዘገቡማኅበራት ሥራቸውን መሥራት የሚቀጥሉ ሲሆን፣አዋጁ ያልሸፈናቸው በአዲሱ አዋጅ መሠረት ዳግምየተመዘገቡትም አዋጁ ተፈጻሚ የሚሆንባቸው በደንቡበተደነገገው መሠረት አዋጁ ከፀናበት ከአንድ ዓመትበኋላም ማለትም ከየካቲት 6 ቀን 2002 ዓ.ም. ጀምሮነው:: የሽግግር ጊዜውን ዓላማ ለመረዳት የአዋጁንመግቢያ፣ ከአዋጁ በፊት በመንግሥትና መንግሥታዊያልሆኑ ድርጅቶች ኅብረት የተደረጉ ውይይቶችንእንዲሁም የፍትሕ ሚኒስቴር በመጋቢት 16 ቀን2001 ዓ.ም. የጻፈውን ደብዳቤ መመልከት ጠቃሚነው:: በሐሳብ የተለዩት ዳኛ በጥሩ ሁኔታ በተነተኑትመልኩ የአዋጁ መግቢያ የሕጉ ዓላማ የበጎ አድራጎትድርጅቶች የሚሠሩትን ሥራ ማጠናከርና የመደራጀትሕገ መንግሥታዊ መብትንም ተግባራዊ ማድረግ ነው::ከዚህ አንፃር የሽግግር ጊዜውም ዓላማ ከዚሁ ጋርተጣጥሞ መተግበር ይኖርበታል:: የሽግግር ጊዜውበጎ አድራጎት ድርጅቶች እንዲጠፉ፣ እንዲከስሙናያለሀብትና ንብረት በአዲሱ አዋጅ እንዲገዙ ማድረግአለመሆኑ ግንዛቤ ሊወሰድ ይገባል:: አዋጁ በይዘቱከጨመራቸው የፖሊሲ አቅጣጫ ለውጥ ውጪ በጎአድራጎት ድርጅቶችን ወዲያውኑ እንዲፈርሱ፣ ያለመድንጋጌ ያልያዘ መሆኑን ሁሉም ሊያረጋግጠውይችላል:: በዚህ ረገድ የሰበር ችሎቱ ፍርድ ማኅበሩንቀድሞ ያለውን ሀብት የሚያሳጣ፣ የሰበሰበውን ገንዘብእንዳይጠቀም የሚከለክል በመሆኑ የአዋጁን ዓላማየሚያደናቅፍ ነው::

አዋጁ በረቂቅነት በነበረበት ወቅት የተደረጉውይይቶች ተመሳሳይ አቋምን የሚያንፀባርቁ ናቸው::መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ከቀድሞ የአገሪቱጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ባደረጉት ውይይት በሕጉየተቀመጠው የአንድ ዓመት የሽግግር ጊዜ የበጎአድራጎት ደርጅቶቹ ለአዲሱ አዋጅ አፈጻጸምራሳቸውን ለማዘጋጀት ተብሎ የተደነገገ ስለመሆኑተገልጿል:: በዚህ መነሻነት የበጎ አድራጎት ድርጅቶቹየጀመሩዋቸውን ፕሮጀክቶች ለማጠናቀቅ የሽግግሩጊዜ እስከ ሦስት ዓመት እንዲራዘምላቸው የጠየቁቢሆንም፣ መንግሥት ሳይቀበለው እንደቀረ የቅርብ

ጊዜ ትዝታ ነው:: በዚህ መድረክ እንደተንፀባረቀውየሽግግር ጊዜው ዓላማ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችእንዲዘጋጁ ማስቻል እንጂ ባዶ እጅና እግራቸውንይዘው አዋጁ ጋር እንዲጋፈጡ አለመሆኑ ግልጽነው:: ከዚህ አንፃር የሰበር ችሎቱ የአብላጫ ድምፅአቋም መንግሥትና የበጎ አድራጎት ድርጅቶቹ ከአዋጁመውጣት በፊት የደረሱበትን መተማመን የሚጥስነው::

በመጨረሻም የፍትሕ ሚኒስቴርን ደብዳቤለመረመረ የሽግግሩ ጊዜ በጎ አድራጎት ድርጅቶችየሚሠሩትን ሥራ እየሠሩ እንዲቀጥሉና በአዲሱአዋጅ መሠረት የበጀት ምንጭ ጥያቄ በፌዴራልምሆነ በክልሎች እንዳይነሳባቸው ማድረግ ነው:: ከዚህአንፃር ኤጀንሲው የማኅበሩን ገንዘብ አዋጁ መፈፀምሳይጀምር ለመቆጣጠር ጥረት ማድረጉ፤ ድርጊቱንምየሰበር ችሎቱ አብላጫ ድምፅ መደገፉ አግባብነትየለውም::

በአጠቃላይ ሰበር ችሎቱ በማኅበሩ ላይ የሰጠውፍርዱ የበጎ አድራጎት አዋጁን ከሕግ አውጭውመንፈስ በራቀ መልኩ የተረጎመ ነው:: የሐሳብ

ልዩነታቸውን ያሰፈሩት ዳኛ ከድንጋጌዎቹ ይዘት፣ከወጡበት ዓላማ እንዲሁም ከሕገ መንግሥቱየመደራጀት መብት አንፃር የተነተኑት አቋምለጸሐፊው የተሻለ አሳማኝ ነው:: ፍርዱ ታሪካዊነው:: የበጎ አድራጎት ሕጉ የሚሰጥበትን የሰላ ትችትየበለጠ ፍርድ ቤት ያጠበቀው መሆኑን አስረጂ ነው::ፍርዱ ፍትሐዊ ሆኖ በሐሳብ የተለዩትን ዳኛ አቋምቢከተል ኖሮ ማኅበሩ ለጭቁን ሴቶች የሚሠራውንሥራ በተሻለ ባስቀጠለ ነበር:: ያ ግን አልሆነም::ለጸሐፊው ይህ ፍርድ ማኅበሩ ከገጠሙት ፈተናዎችሁሉ የከፋው እንደሆነ ያምናል:: ያለፉት ሰባትዓመታት ማኅሩን በቀድሞው ጥንካሬና ተፅዕኖፈጣሪነቱ ያላየነው በፍርዱ ምክንያት መሆኑ አከራካሪአይደለም:: መንግሥት ግን ከፍርድ ቤት አቋም መለስለጭቁን ሴቶቹ በማሰብ ለመብታቸው የሚከራከረውንማኅበሩን የሚያግዙ ሥራዎችን ሠርቷል:: ማኅበሩከጠቅላይ ፍርድ ቤት የሕፃናት ከለላ ፕሮጀክት፣ከኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ኮሚሽን፣ ከዓለም ባንክናከአውሮፓ ኅብረት ጋር የሚተገብራቸው ፕሮጀክቶችለዚህ ማሳያ ነው:: በተለይ የዓለም ባንክና የአውሮፓኅብረት ድጋፍ እንደ አገር ውስጥ የገንዘብ ምንጭመቆጠራቸው ማኅበሩ በቀጣዮቹ ዓመታት የበለጠተጠናክሮ እንዲወጣ እንደሚያደርገው ጸሐፊውያምናል::

ከአዘጋጁ፡- ጸሐፊውን በኢሜል አድራሻቸው[email protected] ማግኘት ይቻላል::

‹‹… በመሸጋገሪያ ጊዜው ውስጥ አንድኢትዮጵያዊ የሆነ የበጎ አድራጎት ድርጅትወይም ማኅበር ከውጭ ምንጭ በሕጉከተመለከተው የገንዘብ መጠን በላይእንዲሰበሰብ የሚፈቀድበት አግባብየለም:: ምክንያቱም የመሸጋገሪያ ድንጋጌዓይነተኛ ዓላማ ቀደም ሲል በነበሩ ሕጎችየተገኙ መብቶችና ግዴታዎች አዲስ ሕግሲወጣ አከራካሪ እንዳይሆኑ ተገቢውንጥንቃቄ በማድረግ ግልጽ ምላሽ

ለመስጠት ነው ተብሎ የሚታሰብ ሲሆን፣ድንጋጌዎቹ አንድ ላይ ሲታዩ ቀደምሲል ለተገኙት መብቶችና ግዴታዎችተፈጻሚነት ያጣው ሕግ ተፈጻሚእንዲሆን ማድረግ ሳይሆን በአዲሱ ሕግእንዲሸፈኑ መደረጉን የሚያስገነዝቡንናቸው::››

Page 40: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 40/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 40   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

ማስ  ታወ ቂ ያ የመንግሥት ተጠሪ... ከክፍል 1 ገጽ 5 የዞረ

ጥቂት ኮሚቴዎች ናቸው ብለዋል::

የኢኮኖሚ ጥቅም ወይም የውጭ አገር የጉዞ ዕድልበሚያስገኙ ቋሚ ኮሚቴዎች ላይ ለመመደብ ያለፍላጎትንና እነዚህን ዕድል የሚያስገኙ ቋሚ ኮሚቴዎችን‹‹እርጥብ›› አድርጎ፣ ሌሎቹን ‹‹ደረቅ›› ብሎ የመፈረጅአባዜ በምክር ቤት ውስጥ መኖሩን የተናገሩት አቶአስመላሽ፣ ይኼንን አስተሳሰብ ማስወገድ ይገባል ሲሉበጥብቅ አሳስበዋል::

‹‹እዚህም እዚያም እንደዚህ ዓይነት አመለካከት

ይነሳል:: የፖለቲካ ኢኮኖሚው ነፀብራቅ ነው:: ይኼንን

ፍረጃ እናስወግዳለን፤›› ብለዋል::

ኮሚቴ የሌለው ምክር ቤት ምንም ሊሠራ

እንደማይችል በማስረዳት፣ አንዳንድ ቋሚ ኮሚቴዎች

የውጭ ጉዞ ዕድል የሚፈጥሩ ቢሆንም ጉዞው

የሚደረገው ለሥራ ነው ብለዋል:: ‹‹ይኼ አመለካከት

ችግር ያለባችሁ ችግሩን አስወግዱ፤›› ሲሉ

አስጠንቅቀዋል::

INVITING TENDERS FOR SALESOF VEHICLE

Registration Number : AA – 3/41283

Model : REXTON RX290

Year of Manufactur ing : 2006

Origin : Korea

Color : Black

Horse Power : 129

No. of Cylinder : 5

Engine Capacity CC : 2874

Tyre Size : 235/70/16

Title Certicate : 403022

Mileage : 240,000 kms

Current Condition : Vehicle is not in working condition.

Vehicle Inspection : Mon – Friday between 01:30 pm to

03:30 pm by calling the below numbers

for appointment.

Interested bidders may submit their bids in writing to the below address withtheir name, address, mobile numbers and the bidding amount.

 Addis International Catering – Technical

P. O. Box: 121 Code 1250, Addis Ababa

The Last date to bid is 15th November 2015 before 03:00 pm.

For appointment and more information, please contact:

Tel No.: 0116-620035/ 0936-043681

e-mail : s.weldetens ay@addiscaterin g.com.et

Website: www.addiscatering.com 

እንመክራለን::

ሪፖርተር፡- የተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ኩባንያዎችበኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ኢንቨስት በማድረግ ላይናቸው:: በኢትዮጵያ በኢነርጂ መስክ ኢንቨስት የማድረግሐሳብ አላችሁ?

ዶ/ር ሃመድ፡- ከሁለት ዓመት በፊት በአቡዳቢበተካሄደ የልማት ጉባዔ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትርኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተካፍለው ነበር:: በጉባዔውላይ በተዘጋጀው የፓናል ውይይት ላይ ከተሳተፉትሦስት መሪዎች አቶ ኃይለ ማርያም አንዱ ነበሩ::በወቅቱ በኢትዮጵያ ስላሉ የኢንቨስትመንት ዕድሎችላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል:: በኢትዮጵያ በርካታየተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ኩባንያዎች በተለያዩየኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራታቸውንአውቃለሁ::

ሪፖርተር፡- በኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለመሰማራትፍላጎት ያሳዩ ኩባንያዎች አሉ?

እስካሁን በኢነርጂ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎትያሳየ ኩባንያ እንዳለ መረጃው የለኝም:: ነገር ግንወደ አገራችን ስንመለስ በኢትዮጵያ በታዳሽ የኃይልምንጭ ዘርፍ ስላለው የኢንቨስትመንት ዕድሎችለኩባንያዎቻቸው መረጃ እንሰጣለን:: ፍላጎትየሚያድርባቸው ኩባንያዎች ከሚመለከታቸውየኢትዮጵያ መሥሪያ ቤቶች ጋር ግንኙነትእንደሚመሠርቱ እርግጠኛ ነኝ:: በአጠቃላይአፍሪካ የተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች ተመራጭየኢንቨስትመንት መዳረሻ ነች::

ሪፖርተር፡- በአዲስ አበባ ቆይታዎ ከኢትዮጵያመንግሥት ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው ተወያይተዋል?

ዶ/ር ሃመድ፡- ከኢነርጂ ሚኒስትሩ ጋር

ተገናኝተን ለመነጋገር ቀጠሮ ይዘናል::

ሪፖርተር፡- የተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ኩባንያዎችበሌሎች የአፍሪካ አገሮች በኢነርጂ ዘርፍ ኢንቨስትአድርገዋል?

ዶ/ር ሃመድ፡- ማስዳር የተሰኘ የተባበሩት ዓረብኤምሬት ኩባንያ ከአቡዳቢ ፈንድ ጋር በመተባበርበሞሪታኒያ ኢንቨስት ማድረጉን አውቃለሁ:: ማሳደርበሞሪታኒያ 15 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅምያለው የሶላር ጣቢያ ገንብቷል:: ጣቢያው በ2013የተመረቀ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት አገልግሎትበመስጠት ላይ ይገኛል:: ቀደም ብዬ እንደገለጽኩትአፍሪካ ለመካከለኛው ምሥራቅ ወሳኝ አገር ናት::አፍሪካ ትልቅ እምቅ ሀብት ያላት አኅጉር ናት::

ሪፖርተር፡- ኢትዮጽያ ውስጥ በኢነርጂ ዘርፍ ኢንቨስት

ለማድረግ ፍላጎት ያላቸው የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትኩባንያዎች ቢኖሩ መንግሥታችሁ የፋይናንስ ድጋፍ(የብድር አገልግሎት) ያደርግላቸዋል?

ዶ/ር ሃመድ፡- የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትኩባንያዎች የራሳቸው የገንዘብ ምንጭ አላቸው::የምንመራው በነፃ ገበያ በመሆኑ በነፃ ገበያ ውስጥጣልቃ አንገባም:: ይሁን እንጂ ኢንቨስትመንትንእናበረታታለን:: የተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ኩባንያዎችለሚያደርጉት ኢንቨስትመንት ከለላ እንሰጣለን::ከበርካታ አገሮች ጋር የንግድና ኢንቨስትመንትስምምነቶች አሉን:: ለምሳሌ ድርብ የታክስ ክፍያንየሚያስቀሩ ውሎች አሉን:: ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራየንግድ ግንኙነት አለን:: በኢነርጂ መስክ ብቻ ሳይሆንበሌሎችም የሥራ ዘርፎች ያሉንን ግንኙነቶች ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር የምንችልበት ዕድል እንዳለእናምናለን::

‹‹የተባበሩት ዓረብ... ከክፍል 1 ገጽ 11 የዞረ

ማስ  ታወ ቂ ያ 

Page 41: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 41/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 41 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1ማስታወቂያ

Page 42: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 42/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 42   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

የዚህ ዘመን አሳሳቢ ነገሮች ከመብዛታቸው የተነሳ የቱን አንስቼ የቱን ልተወው ያሰኛል:: ያም ሆነ ይህከብዙዎቹ ጉዳዮች መካከል እኔ አንዱን ላነሳ ተገድጃለሁ:: በተለይ ይህንን የረጋና ለዘመናት በመከባበርናበመተሳሰብ አብሮ የኖረን ሕዝብ የማይወክሉ፣ ነገር ግን ቆም ተብሎ ካልታሰበባቸው እያደር ሥር እየሰደዱየሚሄዱ አደገኛ አዝማሚያዎች እያታዩ ነው:: ሕዝባችን ውስጥ የሚታዩት ጨዋነት፣ ይሉኝታ፣ ታጋሽነት፣ደግነትና የተለያዩ ዓይነት የፍቅር መገለጫዎችን የሚያነጥፉ ክፋቶች የገጠመኜ መነሻ ሆነዋል::

በአሁኑ ጊዜ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሐሳብ ልውውጥ ሲደረግ፣ ሐሳቡ ላይ ተሞርኩዞ አስተያየትመስጠት ሲገባ የልተገባ አተካራ ውስጥ ይገባል:: አንድ ሰው የሚያምንበትን ነገር በነፃነት ሲናገር ወይምሐሳቡን በጽሑፍ ሲያሰፍር፣ ከሐሳቡ ጋር ሊኖር የሚገባው ሙግት ይቀርና ግለሰቡ ላይ ዘመቻ ይጀመራል::የግለሰቡ ዘር፣ ሃይማኖት፣ የፖለቲካ አቋምና የአኗኗር ዘይቤው ላይ ትኩረት ይደረጋል:: ይኼ ደግሞበአብዛኛው የሚንፀባረቀው ፊደል በቆጠረውና የተሻለ ትምህርት አለው በሚባለው የኅብረተሰብ ክፍል ነው::

ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ተግባራዊ መሆን የሚችለው፣ ሰዎች የፈለጉትን አቋም በመሰላቸውመንገድ ማንሸራሸር ሲችሉ ነው:: ይህ ደግሞ የዴሞክራሲ አንዱ መገለጫ ነው:: አንድን ጉዳይ መደገፍምሆነ መቃወም የግለሰቡ መብት ሲሆን፣ የመቀበል ወይም ያለመቀበል መብት ደግሞ የአዳማጩ ወይምየአንባቢው ነው:: ከዚያ ውጪ እኔ የምደግፈውን ካልደገፍክ፣ እኔ የማቀነቅነውን ካላስተጋባህ፣ ወይምየእኔ ዓይነት ማልያ ካልለበስክ ማለት አሳፋሪ ነው:: አንድ ሰው የፈለገውን የሙዚቃ ሥልት የማዳመጥ፣የሚወደውን የቀለም ዓይነት የመጠቀም ወይም ውበትን በራሱ መንገድ የማድነቅ መብቱ እንደሚከበርለትሁሉ፣ በፖለቲካም ሆነ በማኅበራዊ ሕይወት ውስጥ የፈለገውን የመቀበልና ያለመቀበል መብቱ ሊከበርለትይገባል::

አንዲት የሥራ ጓደኛዬ በቅርቡ ምሣ እየበላን ሳለ አንድ ጉዳይ ለውይይት ታቀርባለች:: እሷ የምትለውበአገር ጉዳይ ባለቤት ማን ነው? እንግዳስ ማን ነው? የሚለው አከራካሪ ነገር ብዙዎችን እያደናቆረ መሆኑንነው:: አንዱ ከአገር በፊት ማንነቴ ይቀድምብኛል ሲል፣ ሌላው የምን ማንነት ነው? አገር እያለችልህ ይላል::ይህ ጭቅጭቅ በተለይ በፌስቡክ መንደር ብዙዎችን እያናጀሰ ነው:: ማናጀሱ ብቻ ሳይሆን ለስድብ፣ ለዘለፋናለማስፈራራት ጭምር የተጋለጠ አጀንዳ ሆኗል:: ሰዎች በቅጡ መነጋገር ቢችሉ ኖሮ ጭቅጭቃቸው ‹ስልቻ -ቀልቀሎ - ቀልቀሎ - ስልቻ› ከሚለው አባባል አይዘልም ነበር:: አንዱ ማንነት ላይ ብቻ ተንጠልጥሎ አገርንከሚያብጠለጥል፣ ሌላው አገር አገር እያለ ማንነትን ከሚያበሻቅጥ ግማሽ መንገድ ላይ ተገናኝቶ መነጋገርቀላል ነው:: አሁን ግን ዛቻና ድንፋታው አገር የሚያፈርስ ይመስላል::

ሌላው ጓደኛዬ የገጠመው ደግሞ ይህንን ይመስላል:: አንድ በአካባቢው የሚኖር ሰው በወንጀል ይጠረጠርናይታሰራል:: የታሰረበት ቦታ ሊጠይቀው ሄዶ ምን እንዳጋጠመው ይጠይቀዋል:: ሰውየው ስለታሰረበትምክንያት ምንም የሚያውቀው ነገር እንደሌለ ይነግረዋል:: ከጎረቤቶቹ ጋር ስለታሰረው ግለሰብ ጉዳይሲወያዩ፣ ጓደኛዬ ሰውየው ለምን እንደታሰረ እንደማያውቅ እንደነገረው ይነግራቸዋል:: አንደኛዋ ጎረቤትግን ሰውየው የታሰረበትን ምክንያት እንደሚያውቀው፣ ጉዳዩም ከዘረፋ ጋር የተያያዘ መሆኑን፣ ፖሊስባደረገው ብርበራም የዘረፈውን በርካታ ገንዘብና ጌጣጌጦች መያዙን ትዘረዝራለች:: ፖሊስ ምርመራውንጨርሶ ዓቃቤ ሕግ ጥፋቱን ዘርዝሮ ክስ መመሥረቱን ታክላለች:: በዚህ መሀል አንዱ እንዴት በሰውፊት ይህንን ትናገሪያለሽ ብሎ ሴትየዋን ካልገደልኩ ይላል:: በስንት መከራ እንዲረጋጋ ተደርጎ ምክንያቱንሲጠየቅ፣ የቅርብ ጓደኛው በመሆኑ ገመናው በአደባባይ ሊነገርበት አይገባም ብሎ ደነፋ:: ልብ በሉ እንግዲህሰውየው የሚያከላክለው ፍርድ ቤት በግልጽ የሚቀርብን የወንጀል ክስ ነው:: ይህ ሰው ሴትየዋ ለምን ይህንንተናገረች ብሎ በሌላ ጊዜ ድብደባ ስለፈጸመባት ፖሊስ እየመረመረው እንደሆነ ሰማን::

በቀደም ዕለት የፌስቡክ ገጼን ከፍቼ የተለያዩ ሰዎች የጻፉዋቸውን ስቃርም፣ ብዙዎቹ ከሥርየሚሰጡዋቸው አስተያየቶች በብልግና ቃላት የታጀቡና የሚያሳፍሩ ናቸው:: አንዳንዱ ጽሑፍ ሳያነብ‹ኮሜንት› ያደርጋል:: ይኼንን በቀላሉ ማወቅ የሚቻለው የተጻፈው ጉዳይና የሚሰጠው ‹ኮሜንት› ምንምዓይነት ግንኙነት የለውም:: አንዳንዱ ደግሞ አንብቦ መረዳት ሲያቅተው ይሳደባል:: የዕውቀት ደሃ ማለትእንዲህ ዓይነቱን ነው:: ገብቶዋቸው ነገር ግን ከዕውነታው ጋር ጠብ ያላቸው ደግሞ ማንነትን፣ ሃይማኖትን፣የፖለቲካ አመለካከትን ወይም ሌላ ልዩነትን መሠረት አድርገው ሰውን ያንቋሽሻሉ:: ልዩነትን ተቀብሎጉዳዩን ከመተቸት ይልቅ፣ ተሳዳቢውና ደንፊው በዝቷል:: በዚህ ዓይነት ማን ነው ዴሞክራቱ? ወሬ ብቻሆንን እኮ ጎበዝ?

በዚህ ጉዳይ በጣም የተመረረ አንድ ደራሲ ወዳጄ፣ ‹‹ከመጻፍ ይልቅ ዝም የሚባልበት ጊዜ ላይደርሰናል:: የአደባባይ ሰው ስትሆን ትችትንና ወቀሳን መቀበል የአባት ነው:: ነገር ግን በማንም ባለጌ መሰደብ

ያሳምማል:: አንዳንዶቹ ከምን ዓይነት ፍጡር እንደተወለዱ አይገባኝም:: ነገረ ሥራቸው በሙሉ ሰይጣናዊነው:: አንዳንዴ ለማረም ወይም ነገር ለማብረድ አስተያየትህን ጣል ስታደርግ ትሰደባለህ:: ስድብ የብልግናእንጂ የዕውቀት መገለጫ አይደለም:: ከባለጌ ጋር አፍ ከመካፈት ዝም ማለት ይሻላል፤›› ነበር ያለኝ:: ግንእስከ መቼ?

(እ.ነ.፣ ከአዲስ አበባ)

ማን ነው ምስክሩ?የአገራችን የዕድገት ጉዞ ዓለም እየመሰከረለት፣ ልበ ቅኖች እያጨበጨቡለት፣ ግፉበት ቀጥሉበት እያሉ

ስለመሆናቸው በተደጋጋሚ ይነገራል:: ይህ ዕውን እንዲሆን ካገዙት ትልልቅ የመንግሥት የቤት ሥራዎች መካከልገቢን በቻለው አቅም መሰብሰብ ነው:: ምክንያቱም ለልማቱ የሚያበረክተው አስተዋጽኦ በሰበሰበው የገቢ መጠንስለሚለካ ነው:: ይህ የሚያግባባን እውነት ከሆነ፣ በየዘርፉ ከሚስተዋሉ የልማት ውጤቶችና የዕድገት ከፍታዎች

ጀርባ የገቢው ዘርፍ ወይም የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አለ ማለት ነው::

የሩቁን እንተወውና በ2003 ዓ.ም. መጀመርያ (የመጀመርያው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ መተግበርሲጀምር) በአገሪቱ ይሰበሰብ የነበረው የገቢ መጠን 32 ቢሊዮን ብር ብቻ ነበር:: በአምስት ዓመቱ ማብቂያ 128ቢሊዮን ብር መሰብሰብ ተችሏል:: ይህ ብቻም አይደለም:: የሥራችን ድምር ውጤት ገቢውን የማሳደግ ጉዳይሆኖብን መነሻዬ ላይ ላስቀምጠው እንጂ የዚህ ውጤት መገኘት መንስዔዎቹ በርካታ የማሻሻያ ሥራዎች ናቸው::ከግብር ከፋዩ ጋር የተፈጠሩ የሁለትዮሽ ግንኙነቶች የአንድ ዓላማ እኩል ባልደረባነት ስሜቶች መጉላታቸው ነው::

ግብር ከፋዩ መጉላላቱ እንዲቀርለት በኤሌክትሮኒክስ ግብር የማሳወቅ (ኢፋይሊንግ)፣ በኤሌክትሮኒክስ ግብርክፍያ (ኢፔይመንት) ሥራዎች ተዘርግተዋል:: የግብር ከፋዮች ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ታይተው ምላሽ እንዲያገኙተደርጓል:: ለዚህም የትርፍ ክፍፍል ጉዳይን፣ የአስጐብኚ ድርጅቶችንና የልኳንዳ ቤት ባለቤቶችን ጉዳይ ለአብነትማንሳት ይችላል::

ከእነዚህና ከተለያዩ ዘርፎች ጋር በአሠራር ምክንያት የተፈጠሩ ክፍተቶች በገቢ አሰባሰቡ ላይ ተፅዕኖእንዳያሳርፉ ጥረት ተደርጓል:: ውጤትም ተገኝቶባቸዋል:: ይህ የገቢ አስተዳደር ባለሥልጣኑ የተጣለበትን ኃላፊነትበአግባቡ ለመወጣት ከሚያደርጋቸው ጥረቶች አንዱ ማሳያ ነው:: ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ምንም እንኳ እንዲህዓይነት ሥራዎች መሥራት ኃላፊነቱ ቢሆንም፣ ከፍ ባለ ደረጃ ለመፈጸም በቻለው መጠን እየጣረ ነው:: ለዚህምነው የአገሪቱ ገቢ የመሰብሰብ አቅም ከፍ ያለው:: ለዚህም ነው በራሳችን አቅም የምንሠራቸው በርካታና ግዙፍፕሮጀክቶች ዕውን የሆኑት:: ለዚህም ነው ከድህነት እየተላቀቅን ስለመሆኑ የልማት አውታሮቻችን የአደባባይምስክር እየሆኑ የሚገኙት::

ይህ ሁሉ በሆነበት ተቋም ውስጥ ሁሉንም ነገር በዜሮ አጣፍቶ በደምሳሳው የመንግሥት ደካማ ተቋም ሊሰኝየሚችልበት አግባብ የለም:: በሪፖርተር እሑድ ጥቅምት 14 ቀን 2007 ዓ.ም. የዋለው ዕትም ርዕስ አንቀጽ ይዘቱንበዚህ ሊያስተካክል ወይም ሚዛናዊ አድርጎ ሊያስነብበን ይገባው ነበር::

‹‹ተቋሙ ደካማ በሆነበት እንዴት የአገር ዕድገት ፈጣንና ቀጣይ ይሆናል?›› የሚለውን ጥያቄ ማንሳትምተገቢ ነው:: የራሳችንን ወጪ በራሳችን ገቢ በመደጎም ከነበረበት ዝቅተኛ አፈጻጸም ወደ 79 በመቶ ያደገው በደካማአፈጻጸም ነው ሊባል አይችልም:: ምንም እንኳ እጥረት የለውም ለማለት ባንደፈርም::

የነጮችን ወይም የመጽዋቶችን እጅ እያየን የእነሱ የፖሊሲ ማራገፊያ እንዳንሆን ከሀቀኛ ግብር ከፋዮች ጋርበጋራ እየሠራ ያለ ተቋም ቢኖር የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ነው:: እናም ስለምን ደካማ ተቋምሊባል ይችላል?

የአገሪቱ ኢኮኖሚ በሚፈቅደው ልክ ዘመናዊ የቴክኖሎጂ ውጤቶች የአገራችን ሀብት እንዲሆኑ፣ ለአሠራሩምአጋዥ በማድረግ የተቻላቸውን እየጣሩ ካሉት ተቋማት መካከል ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አንዱ ነው::

ከላይ ለመጥቀስ እንደሞከርነው ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ግብር ከፋዮቹ እንዳይንገላቱበት ዓመቱን በተለያዩግብር መክፈያ ወቅቶች ከፋፍሎ ግብር ከፋዮችን ‹‹ባመናችሁት ክፈሉ›› እያለ እየሠራ ያለ ተቋም ነው:: ይህ የበለጠቀላልና ምቹ እንዲሆን ከፍተኛ ግብር ከፋዮች ባሉበት ሆነው ግብራቸውን እንዲያሳውቁ የሚያስችል ሥርዓትዘርግቷል:: ይኽም ለግብር ከፋዩና ለባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ዕፎይታን ፈጥሯል::

ከሌሎች ግብር ከፋዮችም ጋር አለመግባባት እንዳይኖር በየጊዜው ገጽ ለገጽ እየተገናኘ ደረጃ በደረጃ ችግሮችንእየፈታ ያለ ተቋም ነው:: በዚህ የእውነት ማዕቀፍ ውስጥ ግብር ከፋዩ ስለምን ተቋሙን ያማርራል? ስለምንስ

ደካማ ሊለው ይችላል? ይህ ማማረር የማን ነው? በአሠራሩ የረኩ ዜጐችስ የሉም? የትኞቹ ያመዝናሉ? ብሎመመዘን ያለበት ነው:: ግብር ለመሰወር ወይም ለማጭበርበር የሚጥሩ ጥቂት ግለሰቦች የሚሉትን በደፈናውተቀብሎ ማናፈስን ምን ይሉታል?

ተቋሙ የአገር አለኝታነቱንና ሕዝባዊነቱን የበለጠ ለማጉላት ደግሞ በቅርቡ የተገልጋዮች ቻርተርን አውጥቶተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል:: ይህ በደካማ ተቋም ውስጥ ሊተገበር አይደለም ታሳቢ ሊሆንም አይችልም::በሪፖርተር ርዕስ አንቀጽ፣ ይህ መረጃ ተደብቀው ወይም ሳይታወቁ ቀርተው አይደለም:: ርዕስ አንቀጹ በተጻፈበትዕትም ቀደም ብሎ ባለው ዕትም (ጥቅምት 7 ቀን 2008 ዓ.ም.) የተቋሙን ዋና ዳይሬክተር አነጋግረው ያወጡትንእውነታ በጥቂቱም ቢሆን እዚህ ላይ መጥቀስ አልወደዱም::

የአገር አቅም ሊለካባቸው ከሚችሉ ተቋማት መካከል የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አቅም ያለበትደረጃ እንዱ መስሎ ስለታየን ነው ይህን ሁሉ ማለታችን::

ለአንባቢዎችም ሆነ የጋዜጣውን ዝግጅት ክፍል ፖሊሲ ለሚያንፀባርቀው ርዕሰ አንቀጽ እውነታውን ማስረዳትየሚቻለው የተቋሙን ስም እየጠቀሱ ደካማ በማለት ብቻ አይደለምና የደከመበትን ነገሮች ከነተግባሩ ለለውጥበሚያግዝ መልኩ ለተደራሲያኑ ማቅረብ ጥቅሙ የጋራ ነው::

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን አሠራሮችን በመገምገም ደካማ የሆንኩባቸው ጉዳዮች ናቸው ብሎየለያቸውን ስድስት የትኩረት መስኮችን አውጥቶ መንቀሳቀስ ከጀመረ ዓመታት ተቆጥረዋል:: ዘርፉ ምንም እንኳለኪራይ ሰብሳቢነት የተጋለጠ ቢሆንም፣ ጠንካራ የአሠራር ሥርዓት በመዘርጋት ችግሩንና ተጋላጭነቱን ለመቀነስጥረት በማድረግ እየታገለ ያለ ተቋም ነው:: በዚህም ይበል የሚያሰኝ ውጤት እያስመዘገበ ነው:: ይህንን ስንልተቋሙ ጉዞውን የጨረሰ ጠንካራ ተቋም ነው ማለታችን እንዳልሆነ አንባቢያን ትረዱናላችሁ:: ይሁንና በአገሪቱ

ቀጣይ ዕድገት ውስጥ የባለሥልጣኑ እጅ በረዥሙ ስላለበት ድክመቱን በጥንካሬ እየተካ ጉዞውን ይቀጥላል:: ለዚህሁሉ ምስክሩ ሕዝባዊ የልማት ውጤቶቻችን ናቸውና ወደፊት በጥራትም፣ በቁጥርም ጨምረው እንዲገኙ ተቋሙጥረቱን ይቀጥላል::

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ትምህርትና ኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት

*********

ዘገባው ይታረምበሪፖርተር ቅጽ 21 ቁጥር 1614፣ ጥቅምት 7 ቀን 2008 ዓ.ም. በወጣው ዕትም ገጽ 1 ላይ ‹‹አክሰስ ሪል ስቴት

ተግባራዊ እንቅስቃሴ ባለመጀመሩ ደንበኞች ሥጋት ውስጥ ገብተዋል›› በሚል ርዕሰ ዜና መቅረቡ ይታወሳል::

በዚህ ዜና ሥር ክፍል 1 ገጽ 54 (በዜናው ዘጠነኛ አንቀጽ) ‹‹ለአክሰስ ሪል ስቴት ግንባታዎች፣ … የአፈርፍተሻና የሕንፃ ዳግም ዲዛይን ሥራ እንዲሠራ ኢቲጂ ተመርጧል:: ኢቲጂ ይኼንን ሥራ በብድር ለመሥራትየተስማማ መሆኑ ምንጮች ገልጸዋል፤›› የሚል የኩባንያችንን ስም የሚጠቅስ ሐሳብ ተጽፏል:: ይሁን እንጂ ዜናውከእውነት የራቀ በመሆኑ ይህን ደብዳቤ ለመጻፍ ችለናል::

በዚህ መሠረት ኩባንያችን ኢቲጂ ዲዛይነሮችና አማካሪዎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር፣ ከአክሰስ ሪልስቴት ጋር የአፈር ፍተሻና የሕንፃ ዳግም ዲዛይን ሥራ ለመሥራት የተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድና የውልስምምነት የሌለ መሆኑን፣ እንዲሁም የአንድ ወገን የተዛባ መረጃ ይዞ የኩባንያችንን ይሁንታ ሳይጣራ የተዘገበ ዜናበመሆኑ የተሰማንን ቅሬታ እንገልጻለን:: ኅብረተሰቡ ትክክለኛ መረጃ እንዲያገኝ የማስተካከያ ዕርማት ማሰራጨትአስፈላጊ መሆኑን መግለጽ እንወዳለን::

ስለሆነም ኩባንያችንን አስመልክቶ በዚህ ዜና ውስጥ የቀረበው መረጃ የተሳሳተ መሆኑን መግለጽ እንወዳለን::

ኢቲጂ ዲዛይነሮችና አማካሪዎች ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

Page 43: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 43/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 43 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

ከክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

የተባበሩት ብሔራዊ ፔትሮሊየም አክስዮን ማህበርየባለአክስዮኖች 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ህዳር 11 ቀን2008 ዓ.ም ከቀኑ 7፡00 ሰአት ጀምሮ በአዲስ አበባኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ይካሄዳል::

ስለሆነም የማህበሩ ባለአክስዮኖች በተጠቀሰው ቀንናቦታ እንድትገኙ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጥሪውን

ያስተላልፋል::

የ11ኛ መደበኛ ጉባኤው ረቂቅ አጀንዳዎች

1. አጀንዳ ማጽደቅ2. የዳይሬክተሮች ቦርድ የ2014/15 በጀት አመት

ክንውን ሪፖርትን መስማት3. የ2014/15 በጀት አመት የውጭ ኦዲተሮችን

ሪፖርት መስማት4. በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ ተወያይቶ ማጽደቅ5. በዘመኑ የተጣራ ትርፍ ድልድል ላይ ተወያይቶ

መወሰን6. የ2015/16 በጀት አመት የውጪ ኦዲተሮችን

መምረጥና ክፍያቸውን መወሰን7. የሽምግልና ኮሚቴን ሪፖርት መስማት8. የጉባኤውን ቃለ ጉባኤ ማጽደቅ

ማሳሰቢያ

ባለአክስዮኖች የታደሰ መታወቂያ ካርድ በመያዝ በግንባርበመገኘት ወይም የባለአክስዮኖች ህጋዊ ተወካዮች አግባብነትካለው የመንግስት አካል የተሰጠ ውክልና ሰነድ ዋናውንናፎቶ ኮፒውን ይዛችሁ በመቅረብ በጉባኤው ላይ መሳተፍየምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን::

በጉባኤው ላይ በግንባር መገኘት የማትችሉ ባለአክስዮኖችከስብሰባው እለት ሶስት ቀን በፊት ቀደም ብሎ በኩባንያውዋና ቢሮ የዳይሬክተሮች ቦርድ ጽ/ቤት በመቅረብ ለዚሁየተዘጋጀውን የውክልና ቅጽ በመሙላት ተወካዮቻችሁንማሳተፍ የምትችሉ መሆኑን በአክብሮት እንገልጻለን::

ምልዐተ ጉባኤው ተወያይቶ የሚያሳልፋቸው ውሣኔዎችበጉባዔው ባልተገኙ አባላት ላይም የፀና ይሆናል::

ተጨማሪ መረጃ ሀይሌ ገብረስላሴ ጎዳና ፣ ከዘሪሁን ህንጻወደ አትላስ ሆቴል በሚወስደው መንገድ 500 ሜትር ርቀትላይ በሚገኘው የማህበሩ ዋና መስሪያ ቤት በመቅረብወይም በስልክ ቁጥር 0116638577/80 በመደወል ማግኘትይችላሉ::

የተባበሩት ብሔራዊ ፔትሮሊየም አ.ማየዳይሬክተሮች ቦርድ

ይታወቃል:: አቶ አወቀ በአሁኑ ወቅት የአዲስ አበባ ውኃናፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ ሆነው በማገልገልላይ ይገኛሉ:: ከአቶ ድሪባ ምክረ ሐሳብ የተቀበሉት ጠቅላይሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣ አቶ አወቀ ከውኃዘርፍ እንዲነሱ ፍላጎት ባለማሳየታቸው የአቶ ድሪባ ሐሳብተቀባይነት አለማግኝቱ ተገልጿል::

ምንጮ እንደሚናገሩት የአዲስ አበባን የውኃ ፕሮጀክቶችበቅርብ የሚከታተሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ የአዲስአበባ የውኃ ፕሮጀክቶች በአቶ አወቀ አመራር ውጤታማበመሆናቸው በዘርፉ የታየው መሻሻል ወደ ኋላ እንዳይመለስ

በቦታው እንዲቆዩ ወስነዋል ይላሉ::በዚህ ምክንያት በርካታ የሕዝብ ቅሬታ የሚነሳበትና

የሁሉም የትኩረት አቅጣጫ የሆነው የመሬት ዘርፍ እስካሁንሁነኛ ተሿሚ አለማግኘቱ ታውቋል::

የፋይናንስና ኢኮኖሚ ክላስተር በሥሩ ንግድ፣ ጥቃቅንናአነስተኛና ኢንዱስትሪን ያቀፈ ነው:: የፋይናንስና ኢንዱስትሪክላስተርን የሚመራ ተሿሚ ከደቡብ ክልል መንግሥት የተገኘቢሆንም፣ የተሿሚውን ማንነት ማወቅ አልተቻለም::

የማኅበራዊ አገልግሎቶች ክላስተር በዋናነት ትምህርትናጤናን የሚይዝ ሲሆን፣ የሲቪል ሰርቪ ክላስተር ደግሞየመልካም አስተዳደርና የአቅም ግንባታ ሥራዎችንያከናውናል ተብሎ ታስቧል:: ክላስተሩን በአሁኑ ወቅትየአቅም ግንባታ ቢሮ ኃላፊ አቶ ይስሃቅ ግርማይ ይመሩታልተብሎ ይጠበቃል::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የአዲስ አበባ ኢሕአዴግጽሕፈት ቤትና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣አዲስ አበባ ከተማን የሚያስተዳድሩ አመራሮችን በጋራመርጠው ለኢሕአዴግ ሊቀመንበር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ማቅረባቸውን መዘገባችን ይታወሳል::

በሰነዱ ላይ በተካሄደው ውይይት መነሳት የነበረባቸውአመራሮች እንዳሉ ቢታመንም ብቃት ያላቸው አመራር ሊገኝባለመቻሉ፣ ከተወሰኑት በስተቀር አብዛኞቹ የቢሮ ኃላፊዎች

እንዲቀጥሉ መወሰኑን ምንጮ አብራርተዋል::የፌዴራል መንግሥት የተወሰኑ የአዲስ አበባ ከተማ

አስተዳደር ባለሥልጣናትን ወስዷል:: ከእነዚህ ውስጥ

የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌታቸውኃይለ ማርያም፣ የኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዮሐንስ በቀለ፣የአዲስ አበባ የኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃለፊ ወ/ሮ ፍሬህይወትአያሌው፣ የአዲስ አበባ ሴቶችና ሕፃናት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮብዙነሽ መሠረት ተጠቃሾች ናቸው::

ከእነዚህ በተጨማሪም የፌዴራል መንግሥት የአዲስአበባ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ስጦታውንየከንቲባ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸውን የአዲስአበባ ውኃና ፍሳሽ ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶአወቀ ኃይለ ማርያምን ለመውሰድ ጥያቄ አቅርቦ ነበር::

ነገር ግን ከንቲባ ድሪባ እነዚህን ባለሥልጣናት በፍፁምአልሰጥም በማለታቸው፣ ባለሥልጣናቱ ባሉበት ሥራቸውንእንዲያከናውኑ ተወስኗል::

ከአዲስ አበባ ወደ ፌዴራል ከሄዱት አቶ ጌታቸው ኃይለማርያም የከተማ ልማት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ሆነውተሾመዋል:: የአቶ ጌታቸውን ቦታ የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ይድነቃቸው ዋለልኝእንዲተኩ ውሳኔ ላይ መደረሱን ምንጮች ተናግረዋል::

ከክላስተር አደረጃጀት በተጨማሪ የአዲስ አበባ ውኃናፍሳሽ ባለሥልጣን ቢሮ ሆኖ እንዲደራጅ መወሰኑ ታውቋል::ባለሥልጣኑ ቢሮ ሆኖ ከተደራጀ የካቢኔ አባል ሆኖ የሚደራጅሲሆን፣ የካቢኔ አባል ቢሮዎችን ቁጥር 17 ያደርሰዋልተብሏል::

በአዲስ አበባ ከተማ ከማዕከል በተጨማሪም በክፍላተከተሞች መዋቅር ላይም ዕርምጃ መወሰዱ ተገልጿል::የአምስት ክፍላተ ከተሞች ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች እንዲነሱሲወሰን፣ የአምስቱ ክፍላተ ከተሞች ሥራ አስፈጻሚዎችደግሞ በሥራ ላይ እንዲቆዩ መወሰኑ ታውቋል:: እንዲነሱውሳኔ ከተሰጠባቸው ውስጥ ንፋስ ሥልክ ላፍቶ፣ አቃቂቃሊቲ፣ አዲስ ከተማና አራዳ ክፍላተ ከተሞች ተጠቃሾችናቸው::

አስተዳደሩ ከዚህ ዕርምጃ በተጨማሪ በአሥሩም ክፍላተከተሞች የሚገኙ የመሬት ልማትና ማኔጅመነት ጽሕፈትቤት ኃላፊዎች የቦታ ቅይይር እንዲያደርጉ ውሳኔ ማሳለፉተገልጿል::

የአዲስ አበባ ከተማ...

ዝቅተኛ ነው ያሉት ታሪፍ በኃይል ማመንጨት ዘርፍየሚፈለገውን ያህል የውጭ ኢንቨስትመንት እንዳይመጣበማድረግ ሲጎዳው ቆይቷል:: በመሆኑም የታሪፍ ለውጥእንደሚደረግ በመገለጹ 14 ያህል የውጭ ኩባንያዎችኃይል አመንጭተው ለመንግሥት ለማቅረብ ድርድር ላይእንደሚገኙ ገልጸዋል:: ከእነዚህ ኩባንያዎች መካከል የአራትቢሊዮን ዶላር የጂኦተርማል ኃይል ፕሮጀክት ይዞ የመጣውሬይክቪክ ጂኦተርማል፣ ጄነራል ሞተርስና ብላክ ራይኖየተሰኙት ይጠቀሳሉ::

ብላክ ስቶን ለተባለው የአሜሪካ ኩባንያ እህት የሆነውብላክ ራይኖ፣ በአሁኑ ወቅት ከጂቡቲ እስከ አዋሽ 550ኪሎ ሜትር የሚዘረጋውን የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመርለመገንባት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል:: ይህ ኩባንያ ከአንድ ዓመትተኩል በፊት ከኤሌክትሪክ ኃይል ጋር ስምምነት ከመድረሱምበተጨማሪ፣ በመጪዎቹ ስድስት ወራት ውስጥ ወሳኝወደሆነው ምዕራፍ እንደሚሸጋገር ኩባንያውን በመወከልየተገኙት ሺሌሽ ሙራሊዳሃ አስታውቀዋል:: እንዲሁም

በኃይድሮ ኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ሥራ ላይ ለመግባትፍላጎት እንዳለውም ለመንግሥት ማስታወቁን ኢንጂነር አዜብጠቁመዋል::

የኤሌክትሪክ ኃይል የታሪፍ ማሻሻያ እንደሚደረግ ይፋመደረጉ ካስደነገጣቸው መካከል የኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅኢንዱስትሪዎች ማኅበር ፕሬዚዳንትና የአፍሪካ ጨርቃጨርቅና ጥጥ ኢንዱስትሪዎች ፌደሬሽን የቦርድ አባል አቶፋሲል ታደሰ አንዱ ናቸው:: ኢንጂነር አዜብ የጠቀሱትየታሪፍ ጭማሪ ኢንዱስትሪዎችን ሳይሆን ኃይል ወደውጭ የሚልኩትን ኩባንያዎች የሚመለከት ነው በማለት

ለመከራከር ቢሞክሩም፣ ጭማሪው ሁሉንም እንደሚመለከትኢንጂነር አዜብ አረጋግጠውላቸዋል:: ‹‹ይኼማ ሙቱማለት ነው፤›› ያሉት አቶ ፋሲል፣ የታሪፍ ጭማሪ ከዚህቀደም ተነስቶ አምራች ኢንዱስትሪዎችን እንደማይመለከትከመንግሥት ጋር ስምምነት ተደርጎ እንደነበር በመግለጽ፣የመረጃ ችግር እንዳይሆን በማለት ሥጋታቸውን ሲገልጹቢደመጡም፣ ኢንጂነሯ በድጋሚ አረጋግጠውላቸዋል:: ሆኖምየታሪፉ ጭማሪ ሚዛናዊ እንዲሆን መደረጉን ኢንጂነር አዜብለማስረዳት ሞክረዋል::

ይሁንና ይጨመራል የተባለው ታሪፍ ከመቼ ጀምሮተግባራዊ እንደሚደረግ ኢንጂነሯ ባይገልጹም፣ በአጭር ጊዜውስጥ ተግባራዊ እንደሚሆን ግን ተናግረዋል::

ከሁለት ዓመት በፊት የአፍሪካ ልማት ባንክ በአፍሪካበከፍተኛ ወጪ ኃይል የማመንጨት አዝማሚያዎችንየሚያስቃኘው ጽሑፍ ላይ እንዳሰፈረው፣ መንግሥታትኃይል የማመንጨት አቅማቸው ደካማ እንዲሆን ከሚያደርጉ

ፈተናዎች መካከል ከፍተኛ ወጪ አንዱ ነው:: በመሆኑምመንግሥታት የኤሌክትሪክ ኃይል ፍላጎትን ለማሟላትበድጎማ ለማቅረብ መገደዳቸውን ባንኩ አስፍሯል::

በሌላ በኩል መንግሥት በኢነርጂው መስክ ማስተካከልይገባዋል ከተባሉት ችግሮች መካከል የውጭ ምንዛሪለውጥና ሊያስከትል የሚችለውን የኪሳራ ሥጋት እንዴትእንደሚመለከተው ተጠይቋል:: የቢሮክራሲ ጣጣዎች፣በጂኦተርማል መስክ የፋይናንስና የማበረታቻ ፓኬጆችንማሻሻል እንዳለበት የሬይክቪክ ጂኦተርማልና የብላክ ራይኖኃላፊዎች መንግሥትን አሳስበዋል::

መንግሥት የኤሌክትሪክ... ከክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲጠየቁ ትዕዛዝእንዲሰጥላቸው ጠይቀው ነበር፡፡

ጥቅምት 12 ቀን 2008 ዓ.ም. በችሎት ያመለከቱትንአቤቱታ በማጠናከር፣ ጥቅምት 15 ቀን 2008 ዓ.ም.ጉዳያቸውን እያየው ለሚገኘው ለፌዴራል ከፍተኛ ፍርድቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት ጽፈዋል፡፡ ተከሳሾቹለፍርድ ቤቱ በጻፉት ደብዳቤ እንደገለጹት፣ አቶ አንዳርጋቸው

በትውልድ ኢትዮጵያዊ ቢሆኑም በዜግነት እንግሊዛዊበመሆናቸው፣ በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ጉዳያቸውን

እንደሚከታተሉ ጠቁመዋል፡፡ በመሆኑም የእንግሊዝ ኤምባሲ፣

የፀረ ሽብር ግብረ ኃይሉና ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዲጠየቁ

ትዕዛዝ እንዲሰጥላቸው አመልክተዋል፡፡

የሥር ፍርድ ቤት በተከሳሾቹ ደብዳቤ ላይ ብይን

ከመስጠቱ በፊት ዓቃቤ ሕግ ያቀረበውን ይግባኝ የመረመረው

ጠቅላይ ፍርድ ቤት፣ የሥር ፍርድ ቤት ትዕዛዝ እንዳይፈጸም

በማገድ፣ ያስቀርባል ባለው ጉዳይ ላይ ብይን ለመስጠትለኅዳር 8 ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል፡፡

አቶ አንዳርጋቸው... ከክፍል 1 ገጽ 3 የዞረ

አውታሮች ለብቻው ይዞ እንደማይቆይ ገልጸዋል::

የአገሪቱ የኢኮኖሚ ዕድገት ባለፉት 15 ዓመታትበነበረው ሁኔታ እንደሚቀጥል የገለጹት ታከር በትምህርት፣በመሠረተ ልማትና በግብርና መስኮች ጫንቃ ላይ የተገኘውለውጥ እንደሚያስደምማቸው ሳይገልጹ አላላፉም::‹‹ኢትዮጵያ በአፍሪካ አኅጉር ካሉ አገሮች ይልቅ የታቀደውዕውን የሚሆንባት አገር ናት:: መቶ በመቶ እንኳን ባይፈጸምወደዚያው የቀረበ አፈጻጸም ይታይባታል:: የሰብዓዊልማት መመዘኛዎች ላይ መሻሻል አለ:: የአገር ውስጥናየውጭ ኢንቨስተሮች ፍላጎቶችን እያሳዩ ነው፤›› ብለዋል::ይሁንና ኢንቨስተሮች የረጅም ጊዜ ዕቅድ ይዘው መምጣትእንዳለባቸውና በየጊዜውም ስትራቴጂያቸውን መለወጥእንዳለባቸው አሳስበዋል::

ጉባዔው የመጪውን ዓመት ዕቅድና እየጨመረ በመጣውየቻይና ተሳትፎ ላይም ትኩረት እንዳደረገ ታከር ይናገራሉ::መንግሥት ኢንዱስትሪ ላይ በማተኮሩም አሁን በኢኮኖሚውውስጥ የአምስት በመቶ ድርሻ የያዘውን ዘርፍ በአምስትዓመት ውስጥ ወደ 25 በመቶ የማድረስ ውጥኑ የሚጠቀሱናቸው የሚሉት ታከር ቻይና በንግድ፣ በኢንቨስትመንትናበኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት መስክ ላይ ያላት ሚና፣በፋይናንስ መስኮችም የምታደርገው አስተዋጽኦም ታይቷልብለዋል::

በኢትዮጵያ በኢንዱስትሪ ዘርፍ እየጎላ የመጣ ቦታከያዙ ሰብዕናዎች መካከል የመንግሥት ኢንዱስትሪ ጉዳዮችአማካሪ የነበሩት፣ ቀደም ሲልም የቻይናው ኋጂያን ጫማአምራች ኩባንያ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን የመሩትሔለን ሃይ አንዷ ናቸው:: በአሁኑ ወቅት ‹‹ሜድ ኢንአፍሪካ›› የተባለውን ኩባንያ በመመሥረት በዋና ሥራአስፈጻሚነት የሚመሩት ቻይናዊቷ ሔለን ሃይ፣ በጨርቃጨርቅና አልባሳት መስኮች ላይ በተካሄደው ውይይት ወቅትየቢቢሲዋን ጋዜጠኛ ተጋፍጠዋል::

 የቢቢሲ ዓለም አቀፍ አገልግሎት በአብዛኛው አሉታዊገጽታዎችን በመምረጥ ስለአፍሪካ የሚተርካቸው የጦርነት፣የግጭትና የድርቅ ታሪኮች ተፅዕኖ ሲያሳድሩ መቆየታቸውንበመግለጽ ጥሩውን ጎንም እንዲመለከት አሳስበዋል:: በቢቢሲዓለም አቀፍ አገልግሎት የአፍሪካ አዘጋጅ የሆኑትና መድረኩንየመሩት ሜሪ ሃርፐር ቢቢሲ በአፍሪካ የሚካሄዱ መልካምክንዋኔዎችን የመዘገብ ፍላጎቱ ደካማ መሆኑን አምነዋል::

መልካም ጎኖችንም እንዲዘግብ እየተጣጣሩ እንደሚገኙምሲገልጹ ተደምጠዋል::

እንዲህ ያሉ አነጋጋሪ ይዘቶችን ያስተናገደው ጉባዔበመጪው ዓመት በድጋሚ ስለመካሄዱ የተጠየቁት ታከር፣ምንም እንኳ በሚቀጥለው ዓመት የመምጣት ፍላጎትቢኖረንም የነገሮች መለዋወጥ ይወስነዋል ብለዋል::

በመንግሥት በሞኖፖል... ከክፍል 1 ገጽ 3 የዞረ

ማስ  ታወ ቂ ያ 

Page 44: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 44/72

Page 45: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 45/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 45 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

አካሄዱን አውቅበታለሁ:: ጉቦ ጠይቆን እምቢ በማለታችንበደል እያደረሰብን ነው ብለን በማመልከት እንከስሃለን፤››በማለት በማስፈራራትና በማግባባት አቶ መርክነህ እሺእንዲሉ ማድረጋቸውን ክሱ ያብራራል::

ለአቶ መርክነህ 50 ሺሕ ብር ጉቦ በመስጠት ቻይናዎቹከአገር እንዲወጡ መደረጉም በክሱ ተገልጿል:: ለዚሁ ሥራማስፈጸሚያ በማለት 109 ሺሕ ብር አቶ ወንድሙ በመውሰድክሱ እንዲቋረጥ ማድረጋቸውንም ዓቃቤ ሕግ ጠቁሟል:: አቶሸዋረጋ (የአቶ ባህሩ ወንድም) ለአቶ መርክነህ 60 ሺሕ ብርበመጨመር የክስ መዝገቡ እንዲቋረጥ በመተባበራቸው፣

ሦስቱም ተከሳሾች ተመሳጥረው ባደረጉት ጥረት አቶ ባህሩየቻይናውያኑ ከፍተኛ ድርሻ የነበረበትን ጠጠር ማምረቻድርጅት ጠቅልለው እንዲይዙ ማድረጋቸውን የዓቃቤ ሕግክስ ያብራራል::

አቶ ወንድሙ አቶ መርክነህን በማግባባትና በማስፈራራትበአቶ ባህሩ ላይ የተመሠረተውን ክስ እንዲቋረጥ ካደረጉ በኋላ፣የባለሥልጣኑን ኃላፊዎች በማነጋገር ጠጠር ማምረቻውንያለምንም ችግር ጠቅልለው እንዲይዙ እንደሚያደርጉ ለአቶባህሩና ወንድማቸው በመንገር፣ ለዚሁ ሥራ ማስፈጸሚያአምስት ሚሊዮን ብር እንዲሰጧቸው መጠየቃቸውን ክሱይገልጻል:: አቶ ባህሩም በተለያዩ ጊዜያት የተለያየ መጠንያለው ገንዘብ በድምሩ 3,310,000 ብር መስጠታቸውንም ክሱይገልጻል::

አቶ ወንድሙ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ተቋማትተቀጥረውና ተሹመው በሠሩባቸው ከሐምሌ 1 ቀን 1989ዓ.ም. እስከ የካቲት 4 ቀን 2007 ዓ.ም. 889,976 ብር፣ ወ/ሮእልፍነሽ ቢራቱ ደግሞ ከመስከረም 5 ቀን 2002 ዓ.ም. እስከነሐሴ 30 ቀን 2007 ዓ.ም. ድረስ 242,150 ብር ያልተጣራደመወዝ እንደተከፈላቸው ክሱ ይገልጻል:: ነገር ግን አቶወንድሙ በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ የግልና የመንግሥትንግድ ባንኮች በድምሩ ከ36.5 ሚሊዮን ብር በላይ፣ እንዲሁምበነቀምት ከተማ በእናታቸው ስም 500 ካሬ ሜትር ቦታ፣በሱሉልታ ከተማ 200 ካሬ ሜትር፣ በአዳማ ከተማ 403

ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተሠራ ቤት ይዘው እንደሚገኙ ክሱያብራራል::

ወ/ሮ እልፍነሽ ነዋሪነታቸው ነቀምት ቢሆንም በለገጣፎ-ለገዳዲ 140 ካሬ ሜትር ቦታ ይዘው መገኘታቸውን፣ የአቶወንድሙ ባለቤት ወ/ሮ አሰገደች አዳማ ከተማ ውስጥ 200ካሬ ሜትር ቦታ እንዳላቸው፣ በዚያው ከተማ በ140 ካሬሜትር ላይ ያረፈ መኖሪያ ቤት፣ በዓባይ ባንክ የ500,000 ብርየባለቤትነት ድርሻ፣ በአዳማ ከተማ በግል የቁጠባ ሒሳባቸው577,000 ብር እንደሚያንቀሳቅሱ በክሱ ተገልጿል::

አቶ ወንድሙ በራሳቸውና በውክልና ስም ያገኙትንገንዘብና ንብረት ሕጋዊ ማስመሰላቸውን፣ በእናታቸው ስምእሳቸው ሳያውቁበት በሐሰተኛ ሰነድ በመጠቀም ቦታናተሽከርካሪዎችን በመግዛት፣ በአጠቃላይ ያላቸውን ቤተሰባዊግንኙነት እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም ገንዘብበማስገባትና በማስወጣት፣ ንብረት በመግዛትና በመያዝመጠርጠራቸውን ክሱ ያብራራል:: በመሆኑም ተጠርጣሪዎቹጉቦ በመስጠት ከባድ የሙስና ወንጀል፣ በሥልጣን መነገድየሙስና ወንጀል፣ ምንጩ ያልታወቀ ገንዘብና ንብረትበመያዝ የሙስና ወንጀል፣ በሙስና ድርጊት የተገኘን ገንዘብናንብረት ሕጋዊ አስመስሎ ማቅረብና በወንጀል መርዳትየሙስና ወንጀልና በከባድ አታላይነት የሙስና ወንጀል ክስመመሥረቱን፣ የኮሚሽኑ ዓቃቤ ሕግ የክስ ሰነድ ያብራራል::ፍርድ ቤቱ በችሎት የቀረቡት አቶ ወንድሙ ክሱን

የሚቃወሙ ከሆነ የክስ መቃወሚያ ለመቀበልና ያልቀረቡተከሳሾች እንዲቀርቡ በማዘዝ ለጥቅምት 29 ቀን 2008 ዓ.ም.ቀጠሮ ሰጥቷል::

የኦሮሚያ ባለሥልጣን...ከክፍል 1 ገጽ 1 የዞረ

ሪፖርተር፡- የቆዳ ፋብሪካዎች የአገር ውስጥ የቆዳአቅርቦት አልበቃንም ብለው ከውጭ ያለቀረጥ እንዲያስገቡተፈቅዶላቸዋል:: አቅራቢው በሌላ ወገን የማቀርበውን ቆዳ75 በመቶ የሚጣል ውድቅ ነው እያሉ አይወስዱትም ካለይኼ ክፍተት እንዴት ነው የሚሞላው?

አቶ ብርሃኑ፡- 32 ፋብሪካዎች አሉ:: የፋብሪካዎቹአቅም በዓመት 40 ሚሊዮን ጥሬ ቆዳ ይፈልጋል::የአገሪቱ የእንስሳት ዕርድ ትልቁ ብዛት 20 ሚሊዮንነው:: የ20 ሚሊዮን ክፍተት አለ:: ስለዚህ 20 ሚሊዮኑን

ከውጭ ማስገባት አለብን እያሉ እኛ የምንለው ግንአቅማቸው ተብሎ የተገለጸው ትክክል ሊሆን ይችላል::ነገር ግን ስንቱ ፋብሪካ ነው በትክክኛው አቅሙእያመረተ የሚገኘው ነው:: ከውጭ አያምጡ ሳይሆንእዚህ ቆዳው እየወደቀ ለምን ከውጭ ይመጣል የሚለውግን መታየት አለበት:: እዚህ ያለው ቆዳ የጥራት ችግርካለበትና ካልተፈለገ ምንም ማድረግ አይቻልም:: ገንዘብመሆን ግን ይችላል:: በመሠረቱ ቆዳ አይጣልም:: ብዙሥራ አለው:: ያውም የኢትዮጵያ ቆዳ:: እኛ እየጠየቅንያለው እዚህ ያለውን ቆዳ ሳይወስዱ እንዴት እንዲመጣይደረጋል ነው:: የተወሰኑ ፋብሪካዎች ናቸውከአቅማቸው 80 በመቶና ከዚያ በላይ እየሠሩ ያሉት::ሌላው ያለበት ደረጃ እየታየ፣ ቆዳው እዚህ እያለ፣ትክክለኛውን ቆዳው ውድቅ ሲባልም ትክክለኛና አሳማኝምክንያት ሳይቀርብ ከውጭ ለማምጣት መጣደፍ ተገቢአይሆንም:: የእኛን አገር ቆዳ ከውጭ መልሶ መግዛትእንዳይሆንም ያሰጋል::

ሪፖርተር፡- ስለዚህ ብክነት ነው ማለት ነው? ያለውንምአልገዙትም፣ ያልተገዛውም ቆዳ ገበያ ላይ የሚዳኝበት ነገርከሌለ ቆዳው ይባክናል:: ወይም በሕገወጥ መንገድ እየወጣዞረን እሱኑ እንገዛለን እያሉ ነው?

አቶ ብርሃኑ፡- እሱ ብቻም ሳይሆን ወደ ኬንያ ወደሌላ ይሸጥ የነበረውን ከልክለን፣ እሺ ይኸው ግዙ ሲባልደግሞ እምቢ ይባላል:: በኮንትሮባንድ የወጣውን በዶላርመግዛት የሚፈጥረው ከፍተት የማይታረቅ ነው::ይኼን ለማስተካከል የጋራ ሥራ ይፈልጋል:: የዓለምገበያ ውስጥ ያለቀለት ቆዳ ይዘህ ነው የምትገባው::

ይኼንን ስታይ ፋብሪካው በዚህ ደረጃ እንዴት እየሠራእንዳለ፣ የቴክኒክ አቅሙ፣ የማኔጅመንቱ ጉዳይምይታያል:: ጥሬ ዕቃው ብቻ አይደለም:: በዓለም ገበያከዚህ በፊት የለፋ ቆዳ፣ በከፊል የተላጠና የተዘጋጀቆዳ ሲሸጥ የነበረ ፋብሪካ አሁን ቆሞ ባለቀለት ደረጃእንዲያወጣ፣ ይህንን ካላደረገና ጥሬውን መላክ ከፈለገ150 በመቶ ቀረጥ መክፈል ይጠበቅበታል:: እዚህ ያሉየጫማ ፋብሪካዎች፣ የጃኬትና ሌላም የሚያመርቱፋብሪካዎችም ጥሬ ዕቃ አቀባዮች ናቸው:: የዓለምገበያ ቢወድቅ እንኳ የኢትዮጵያ ሕዝብ ብዙ ነው::ጫማ ይፈልጋል:: ጃኬትና ቦርሳ ይፈልጋል:: እዚህሠርተህ ለአገር ውስጥ ገበያ ብታወጣው ስንት ጥቅምአለው:: የዓለም ገበያ ወድቋል በማለት ጭፍንና ድፍንያለ አመለካከት ውስጥ መግባት የለብንም:: ለእኛራስ ምታት ሊሆንብን አይገባም:: ዱሮ በግድግዳ ላይወጥረን ጥሬውን ቆዳ ለውጭ ስንሸጥ በነበረበት ጊዜእንኳ ቆዳ አልወደቀም:: ከቡና ቀጥሎ ኢኮኖሚውን ቀጥ

‹‹ለቆዳው ዘርፍ... ከክፍል 1 ገጽ 19 የዞረ

አድርጎ የያዘ ነው:: ፋብሪካዎች እየበዙ ሲመጡ፣ እሴትጨምሮ እንዲወጣ ታስቦ ነው ጥሬ ቆዳ ወደ ውጭመላክ የቀረው:: ነገር ግን አሁን ማባከን በዝቷል::

ዱሮ ቆዳ ላይ የነበረውን ልማዳዊ ነገር ለመቀየርብዙ ተለፍቷል:: በአፈር ይታሽ ነበር:: ይኼንን ለመቀየርበዘመቻ መልክ ብዙ ተሠርቷል:: ከ80 እስከ 90 በመቶሲመጣ የነበረው ቆዳ ከደረጃ አንድ እስከ ሦስት ይይዝነበር:: አሁንም ብንሠራ ወደዚህ ደረጃ ማምጣትእንችላለን:: መንግሥት ብቻውን ሳይሆን ለዚህ ንዑስክፍል የሚሆን ጠንካራ ተቋም መፈጠር አለበት::አሁን ግብርና ሚኒስቴር፣ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር፣ንግድ ሚኒስቴርና ሌላውም ያገባኛል ይላል:: ባለቤቱማን እንደሆነ አይታወቅም:: ነጋዴው ከገበያ እየወጣናእየሞተ ስለሆነ እንደ ሕዝብም እንደ አገርም ሊታሰብበት

ይገባል:: እኔ እየተናገርኩ ያለሁት እንደ ንግድ ሰውአይደለም:: እንደ አገር ወዳድ፣ እንደ ባለሙያ፣ እንደግለሰብ ነው:: ከሰላሳ ዓመታት በላይ የሠራሁበትመስክ ነው:: ከቴክኒሻንነት እስከ ከፍተኛ ኤክስፐርትነትስለሠራሁበት ጠንቅቄ አውቀዋለሁ:: ነጋዴው አልሆንሲለው ከገበያው ይወጣል:: ፋብሪካው ግን ምንድነውየሚሆነው? ትልቅ ተቋም ነው፣ የሰው ኃይሉ ብዙነው:: እንዲህ በቀላሉ ትቶ መውጣት ለፋብሪካውየሚታሰብ አይሆንም:: ቆዳ ነጋዴው ብዙ ነገር ችሎየሚሠራው ሥራ ነው:: መጋዘንና መኪና ውስጥየቆዳው ሽታ ይከተልሃል:: ታክሲ ስትሳፈር ተሳቀህነው:: ቆዳውን ተንከባክቦ ነው ለፋብሪካ የሚያደርሰው::በበዓል ቀን ሁለትና ሦስት ቀናት እየታደረ፣ ቆሞበማሠራት ለቆዳው ይጠነቀቃል:: ቆዳውን በአግባቡጠብቆና አጓዘጉዞ እያመጣ እሴት አይጭምርም ነጋዴውይባላል:: ይህ ትክክል አይደለም:: ትልቅ አስተዋጽኦእያደረገ ነው የሚሠራው::

ቀሪው 600 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ስንዴ ደግሞ በከተሞችገበያ ለማረጋጋት የሚውል ሲሆን፣ የስንዴው ባለቤትየኢትዮጵያ እህል ንግድ ድርጅት ነው፡፡

ይህንን ስንዴ ወደ አገር እንዲያስገቡ ሥራው የተሰጣቸውአሥር ያህል ኩባንያዎች ናቸው፡፡ ከእነዚህ ውስጥ ሀከትናግሌን ኮር የተሰኙ ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ይገኙበታል፡፡የሚገዛው ስንዴ በሁለቱ መንግሥታዊ ተቋማት አማካይነትበቅርቡ ሌተር ኦፍ ክሬዲት ተከፍቶ እንዲገባ ይደረጋል፡፡

በስንዴ ግዢው የቀረበው ዝቅተኛ ዋጋ በአንድ ቶን233.26 ዶላር ሲሆን፣ ከፍተኛው ደግሞ 265.25 ዶላር ነው፡፡

በዝናብ እጥረት ምክንያት በድርቅ ለተጐዱ የኅብረተሰብክፍሎች ቀደም ሲል 222 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ስንዴ እንዲገዛተወስኖ ነበር፡፡ ይህንን ስንዴ ለማቅረብ የወጣውን ጨረታያሸነፉት ፓኔክስና ፕሮሚሲንግ የተሰኙ ኩባንያዎች ናቸው፡፡አቶ ይገዙ እንዳሉት፣ ይህ ስንዴ በአሁኑ ወቅት ሌተር ኦፍክሬዲት ተከፍቶ ወደ አገር እንዲገባ እየተደረገ ነው፡፡

መንግሥት በቅርቡ ባወጣው ሪፖርት 8.2 ሚሊዮንዜጐች ለምግብ እጥረት ተዳርገዋል፡፡ ይህንን ችግር ለመፍታትመንግሥት እስካሁን አራት ቢሊዮን ብር ያወጣ መሆኑተገልጾ፣ በአጠቃላይ እስከ 12 ቢሊዮን ብር እንደሚያስፈልግምይፋ ተደርጓል፡፡

መንግሥት ችግሩን ለመቅረፍ ከአገር ውስጥ ገበያ 50ሺሕ ሜትሪክ ቶን በቆሎ በመግዛት ላይ ሲሆን፣ በቅርብምየምግብ ዘይት ለመግዛት መዘጋጀቱን አስታውቋል፡፡መንግሥት ለችግሩ ሰለባዎች የተለያዩ የሰብዓዊ ድጋፎችበመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡ የሰዎችን ሕይወትከመታደግ በተጨማሪም፣ በተለይ ለአርብቶ አደሮች የእንስሳትመኖ በማከፋፈል ላይ እንደሚገኝ ተመልክቷል፡፡

በእርሻና የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስቴር የአደጋ መከላከልናዝግጁነት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ምትኩ ካሳ፣ እስካሁንከለጋሾች ድጋፍ ባለመገኘቱ መንግሥት በራሱ አቅም ችግሩንለመቅረፍ እየሠራ መሆኑን ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

በሌላ በኩል በምሥራቅ አፍሪካ በተከሰተው የኤልኒኖየአየር ፀባይ ምክንያት በተከሰተ ድርቅ፣ ከሁለት ወራትበኋላ የተረጂዎች ቁጥር 22 ሚሊዮን እንደሚደርስ የተገመተሲሆን፣ በኢትዮጵያ አሁን ያለው የ8.2 ሚሊዮን የድርቅተጎጂዎች ቁጥር አድጎ 15 ሚሊዮን ሊደርስ እንደሚችልተተንብይዋል፡፡ ይህ ድርቅ ባለፉት 30 ዓመታት ከደረሱትሁለ የከፋው ነው እየተባለ ነው፡፡

ለድርቅተጎጂዎችና...

ከክፍል 1 ገጽ 3 የዞረ

ምስክሮች ፊርማ መደገፍ እንደሚገባው ግዴታ

ሲጥል፣ ሌሎች እንዲረጋገጡና እንዲመዘገቡ የሚቀርቡሰነዶች በምስክሮች መፈረም ሳያስፈልጋቸው ሊረጋገጥእንደሚችል ይገልጻል፡፡ በዚህ ረቂቅ አዋጅ መሠረትየፌዴራል የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ተቋምአዲስ አበባና ድሬዳዋን ጨምሮ የሚመሠረት ሲሆን፣ክልሎችም በአዋጁ መሠረት የየራሳቸውን ተመሳሳይተቋም መመሥረት ይጠበቅባቸዋል፡፡

በአገሪቱ ውስጥ የሚገኙት ሁሉም ተቋማትበጋራ መሥራትና የተቀናጀ አገር አቀፍ የመረጃ ቋትእንዲፈጥሩ፣ የዚህ ኃላፊነትም የፌዴራል መንግሥቱተቋም እንደሚሆን ረቂቁ ይገልጻል፡፡

ፓርላማው በጉዳዩ ላይ የመጀመርያ ውይይትካካሄደ በኋላ ለዝርዝር ዕይታ ለሕግ፣ ፍትሕናአስተዳደር ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቶታል፡፡

የሰነዶች ማረጋገጫ...ከክፍል 1 ገጽ 4 የዞረ

ቆይታ እንዳብራሩት፣ ባንኩ ትኩረት ከሚያደርግባቸውመስኮች መካከል የኢነርጂ፣ የመሠረተ ልማት፣የአግሪ ቢዝነስና የፍጆታ ሸቀጦች ትልቁን ቦታይይዛሉ:: የጽሕፈት ቤቱ መከፈት ከደንበኞች እየመጣያለውን ጥያቄ ለማስተናገድ ስለሆነ ለጥያቄያቸውምላሽ እንደሚሰጥ አብራርተዋል:: ‹‹እዚህ የመጣነውሰዎች እንዲያውቁን፣ ገበያውን ለመረዳት፣ የጥናትአቅማችንን ለማሳደግ፣ ነገሮች እንዴት እንደሚጓዙለማየትና ኢኮኖሚው እንዴት እንደሚንቀሳቀስለመረዳት ነው፤›› ያሉት ኃላፊዋ፣ የባንኩ ደንበኞችበዚህ አገር ለመሠማራት ቢፈልጉም ድጋፍ ለመስጠትባንኩ ጽሕፈት ቤት ከፍቷል ብለዋል:: ባንኩ ከአፍሪካበተጨማሪ በአሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በእስያ፣ በደቡብአሜሪካና በሌሎችም አገሮች ደንበኞች እንዳፈራገልጸዋል::

ኢትዮጵያ ተወልደው ያደጉት ወይዘሪት ጣይቱበአሜሪካ የኢኮኖሚክስና የፋይናንስ ትምህርቶችን

ተከታትለዋል:: በአሜሪካ ታዋቂና ግዙፍ ከሆኑትመካከል በኒው ዮርክ ፌደራል ሪዘርፍ ባንክ፣ እንዲሁምበጂፒ ሞርጋን ባንክ በኮርፖሬት ባንክ ዘርፍ በማገልገልየካበተ ልምድ አላቸው:: በኒው ዮርክ ሪዘርቭ ባንክበነበራቸው ቆይታ ወቅት የአሜሪካ ባንኮችን ጨምሮየዓለም የፋይናንስ ተቋማትን ቀውስ ውስጥ የከተተውንአጋጣሚ አስተናግደዋል::

ከስምንት ዓመት በፊት የተከሰተው ቀውስ ሌህማንብራዘርስ የተባለውን የአሜሪካ ባንክ የውኃ ሽታማድረጉ አይዘነጋም:: የኒው ዮርክ ሪዘርቭ ባንክ በወቅቱየተከሰተውን ቀውስ የማጣራት ተግባር እንዲያከናውንበተደረገበት ወቅት ወይዘሪት ጣይቱ የባንኩ ባልደረባነበሩ::

ስታንዳርድ ባንክን ጨምሮ የናይጄሪያው ኤኮባንክ፣ የእንግሊዙ ኤችኤስቢሲ፣ የህንዱ ኤክስፖርትኢምፖርት ባንክ ኦፍ ኢንዲያ ጽሕፈት ቤቶቻቸውንበአዲስ አበባ ከከፈቱት መካከል ይጠቀሳሉ::

ስታንዳርድ ባንክ... ከክፍል 1 ገጽ 4 የዞረ

የነበረውን የመከላከያ ሠራዊት አባል የነበረው ዳርጌ

ኡርጌሳን መግደላቸውንና ሌሎች የወንጀል ተግባራትንመፈጸማቸውን ዓቃቤ ሕግ በክሱ ዘርዝሮ አቅርቧል::

  ኡርጌሳ ደመና የተባለው ተከሳሽ የኦነግ አባልሆኖ ሲንቀሳቀስ ከየካቲት ወር 2006 ዓ.ም. ጀምሮሞቲ ሞቱማ በተባለ ግለሰብ አማካይነት፣ በውጭለሚገኙ የኦነግ መገናኛ ብዙኃን መረጃ ለማቀበልተስማምቶ በተለያዩ የሚስጥር ስሞችና በተለያዩስልኮች በመጠቀም፣ አምቦ ከተማ ውስጥ ስለሚገኙየኦነግ አባላት ህዋስ አደረጃጀትና ምልመላ መረጃሲያስተላልፍ እንደነበር ክሱ ያስረዳል::

ተከሳሾቹ የኦነግን ተልዕኮ ተቀብለው በህቡዕበህዋስ ተደራጅተው በአምቦ ከተማ ሰላማዊ ነዋሪዎችናበመንግሥት ተቋማት ላይ ጥቃት በመፈጸማቸው፣የመከላከያ ሠራዊት አባልን በመግደላቸው፣ ከባድ የአካልጉዳት በማድረሳቸውና ሌሎች ወንጀሎችን ለመፈጸምሲንቀሳቀሱ በመያዛቸው፣ በፀረ ሽብርተኝነት አዋጅቁጥር 652/2001 አንቀጽ 3(1እና4) ላይ የተደነገገውንተላልፈዋል በማለት ዓቃቤ ሕግ በዋና ወንጀል ተካፋይመሆናቸውን በክሱ አስረድቷል:: የሽብርተኝነት

ድርጊት በመፈጸም ወንጀልም ክስ መሥርቶባቸዋል::ፍርድ ቤቱ መቃወሚያ ካለ ለመቀበል ለጥቅምት 23ቀን 2008 ዓ.ም. ቀጠሮ ሰጥቷል::

በአምቦ ከተማ... ከክፍል 1 ገጽ 4 የዞረ

ከላይ ከተገለጹትና ከተቀሩት ሌሎች መመዘኛዎችበመነሳት ኢትዮጵያ መሻሻል አሳይታለች የተባለችባቸውመመዘኛዎች ሁለት ናቸው:: እነሱም የግንባታ ፈቃድአሰጣጥና የንግድ ውሎችን ማፅናት ናቸው::

በተለይ ውሎችን በማፅናት ረገድ ኢትዮጵያከሰሃራ በታች ካሉ አገሮች ሰባተኛ ደረጃን የያዘችሲሆን፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ አንፃር ደግሞ 84ኛ ደረጃላይ ትገኛለች::

በኢትዮጵያ የዓለም ባንክ ጽሕፈት ቤት ለሪፖርተርየላከው መግለጫ፣ ውል በማፅናት ረገድ ላለፉትበርካታ ዓመታት አገሪቱ ያደረገቻቸው ጥረቶች ውጤትማምጣታቸውን ይገልጻል:: ለአብነትም ከአሥርዓመታት በፊት የንግድ አለመግባባትን ለመፍታት 690ቀናትን ይፈጅ እንደነበር የሚጠቅሰው መግለጫው፣በአሁኑ ወቅት ግን ወደ 530 ቀናት መውረዱንያመለክታል::

በግንባታ ፈቃድ አሰጣጥ ረገድ እ.ኤ.አ. በ2016

ሪፖርት ኢትዮጵያ በዓለም 73ኛ መውጣቷንያመለክታል:: ከዚህ ውጪ በተቀሩት መመዘኛዎች ግንመሠረታዊ ችግሮች መኖራቸውን ያስረዳል::

ለምሳሌ ንግድ ለመመሥረት ያሉት ሁኔታዎችኢትዮጵያ ከተመዘኑት 189 አገሮች 176ኛ ደረጃ ላይየምትገኝ ሲሆን፣ 19 ቀናትን ይፈጃል:: የኤሌክትሪክኃይል አቅርቦት ማግኘትን በሚመለከተው መመዘኛአገሪቱ 129ኛ ደረጃ ላይ ስትገኝ 95 ቀናት የሚፈጅእንደሆነ፣ የአገልግሎቱ አስተማማኝነት ደግሞ በዜሮደረጃ ላይ እንደሚገኝ ሪፖርቱ ይገልጻል::

ሌላው መመዘኛ ንብረትን ማስመዝገብ ነው:: አገሪቱከዓለም 141ኛ ደረጃ ላይ ስትገኝ 52 ቀናትን የሚፈጅነው ተብሏል:: ታክስ አከፋፈልን በሚመለከተውመመዘኛ ደግሞ 113ኛ ደረጃን መያዟን ያስረዳል::

በኢትዮጵያ የባንኩ ጽሕፈት ቤት ተጠባባቂፕሬዚዳንት ካይዘር ካን የንግድ አሠራር በኢትዮጵያእየተሻሻለ ነው ብለው ያምናሉ:: ለዚህ የሚሰጡትምክንያት ደግሞ ከ12 ዓመታት በፊት አንድ ሥራፈጣሪ ወደ ንግድ ሥራ ለመሰማራት 47 ቀናትን

ይፈጅበት እንደነበር፣ አሁን ግን በአማካይ ወደ 12ቀናት መውረዱን ነው:: ይሁን እንጂ አሁንም ብዙመሻሻል ያለባቸው ተግባሮች አሉ ብለዋል::

በዓለም ባንክ የንግድ... ከክፍል 1 ገጽ 4 የዞረ

በሚሰጡት ትዕዛዝ ብቻ ከሕግ ውጪ ግዥ እየተፈጸመነው:: አቶ ይድነቃቸው በአዲስ አበባ በተካሄደ አንድስብሰባ ላይ ‹‹የሕግ ማዕቀፍ እንዲስተካከል ወይምሰርኩላር እንዲሰጠን በተደጋጋሚ ጠይቀናል፤››ማለታቸውን መዘገባችን ይታወሳል::

ከሕግ ውጪ ግዥ መፈጸሙ የፌዴራል የሥነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ትኩረት የሳበ ሲሆን፣ኮሚሽኑ በፕሮጀክት ጽሕፈት ቤቱ ላይ ምርመራመጀመሩም ይታወሳል::

በአሁኑ ወቅት ይህንን በቃል ትዕዛዝ ብቻ ሲፈጸምየቆየውን ግዥ በማቆም፣ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤቱበቦርድ አመራሩ አማካይነት የጠቅላይ ሚኒስትር

ጽሕፈት ቤት በጽሑፍ ሰርኩላር እንዲሰጥ ጥያቄአቅርቧል:: ምንጮች እንደሚገልጹት፣ ይህ ሰርኩላርእስካልወረደ ድረስ፣ የፕሮጀክት ጽሕፈት ቤቱ ግዥከመፈጸም ለመቆጠብ ወስኗል::

በሌላ በኩል የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ

አገልግሎት ከአራት ወራት በፊት 44 ሺሕ ሜትሪክቶን የአርማታ ብረት ግዥ ለመፈጸም ጨረታ አውጥቶነበር:: በዚህ ጨረታ የአገር ውስጥና የውጭ ኩባንያዎችተወዳድረዋል::

በተለያዩ ምክንያቶች ጨረታው ለአሸናፊኩባንያዎች ሳይሰጥ የቆየ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትደግሞ በዓለም አቀፍ ገበያ የብረት ዋጋ በአንድ ቶንየ30 ዶላር ቅናሽ በማሳየቱ፣ ተጫራቾቹ ቀደም ሲልያቀረቡትን ዋጋ በድጋሚ ከልሰው እንዲያቀርቡለማድረግ ግዥውን የሚያከናውነው መሥሪያ ቤትፍላጐት አሳይቷል::

የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት

ዋና ዳይሬክተር አቶ ይገዙ ዳባ ለሪፖርተርእንደገለጹት፣ በዓለም አቀፍ ገበያ ውስጥ የብረት ዋጋቀንሷል:: ይህ እየታየ ከአራት ወራት በፊት በተሰጠዋጋ ግዥ ለመፈጸም አለመፈለጋቸውን ገልጸዋል::

‹‹ይህ ሁኔታ ደግሞ ከሕግ ውጪ በመሆኑና የግድ

የአርማታ ብረት... ከክፍል 1 ገጽ 5 የዞረየመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ፈቃድመስጠት ስላለበት ለኤጀንሲው ጥያቄ አቅርበናል፤››በማለት አቶ ይገዙ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

አቶ ይገዙ ጨምረው እንደገለጹት፣ ኤጀንሲውበሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ ምላሽ ይሰጣል ተብሎየሚጠበቅ ሲሆን፣ የኤጀንሲው ምላሽ አዎንታዊ ከሆነተጫራች ኩባንያዎች በድጋሚ ዋጋቸውን ከልሰውእንዲያቀርቡ ይደረጋል::

የአዲስ አበባ ቤቶች ግንባታ ፕሮጀክት ጽሕፈትቤቱም፣ የመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድአገልግሎትም ግዥ ይፈጽማሉ:: አቶ ይገዙ እንዳሉት፣አነስተኛ ግዥ ከሆነ የቤቶች ግንባታ ፕሮጀክትጽሕፈት ቤት ይፈጽማል:: ከፍተኛ ግዥ ከሆነ ግንግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ይፈጽማል::

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ2007 ዓ.ም. በ6.3ቢሊዮን ብር ለኮንዶሚኒየም ቤቶች ግንባታ የሚሆኑግብዓቶች ግዥ ፈጽሟል:: በተያዘው በጀት ዓመትከዚህ ገንዘብ የበለጠ ለግብዓቶች ግዥ እንደሚያውልተጠቅሷል::

Page 46: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 46/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 46   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

በዳዊት ቶሎሳ

የታዳጊ ወጣቶች የስፖርት ሥልጠናፕሮጀክት ወደ ፕሮግራም በማሳደግ በመጪውአምስት ዓመት ወደ 50 ሺሕ ለማድረስ እንደታቀደየወጣቶችና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ::

የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶአንበሳው እንየው ጥቅምት 17 ቀን 2008 ዓ.ም.ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁትበፕሮግራሙ ዕቅድ ውስጥ በ13 የስፖርትዓይነቶች ሲሠራ የነበረውን ሥልጠና ወደ17 የስፖርት ዓይነቶች በማሳደግ 50 ሺሕስፖርተኞች ለማሠልጠን ታቅዷል::

በዚህም መሠረት ከ1990 ጀምሮ የነበረውየታዳጊ ወጣቶች ሥልጠና ፕሮጀክት በፕሮግራም

ደረጃ እንደሚተገበር ገልጸው፣ በአምስት ዓመታትውስጥ 20 ሺሕ ሠልጣኞችን ለማፍራት ታቅዶ19 ሺሕ ወጣቶችን ማሠልጠን መቻላቸውንምአስረድተዋል::

የፕሮግራሙ ዕቅድ የወጣቶች ተጠቃሚነትእንደሚያረጋግጥ ያመላከቱት አቶ አንበሳው‹‹ፕሮግራሙ ከሠፈር እስከ ብሔራዊ ቡድንደረጃ በስፖርቱ የሚሳተፉ ወጣቶችን ያማከለናተጠቃሚ ያደርጋል፤›› ብለዋል::

በቀጣይ አምስት ዓመታት ወደ ፕሮግራምውስጥ ታቅፈው ይሠለጥናሉ የተባሉት 50ሺሕ ወጣቶች በአዲስ አበባ ወጣቶች ስፖርትአካዳሚና አሰላ በሚገኘው ጥሩነሽ ዲባባ አካዳሚእንደሚካተቱ ተገልጿል::

የአትሌት ጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ ማዕከልኅዳር ላይ ግንባታው የሚጠናቀቅ ሲሆን፣600 አትሌቶችና አሠልጣኞችን የሚይዝናየማሠልጠኛ፣ የመኖሪያና የሕክምና ክፍሎችን

ያካተተ ነው ተብሏል::ማዕከሉ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ማከናወን

የሚችል ሲሆን ለሥልጠና የሚያስፈልጉግብዓቶችን ያካተተ፣ በአትሌቲክስ ሥልጠና ላይማሻሻያ የሚጨምር እንዲሁም ስፖርተኛዎቹ

በቀላሉ የትምህርትና የተለያዩ ቁሳቁሶችን ማግኘትእንዲችሉ የሚረዳ እንደሆነ ተናግረዋል::

በአገር አቀፍ ደረጃ ስምንት የነበሩትየማሠልጠኛ ማዕከላትን ወደ 22 ለማድረስማቀዱንም ሚኒስትር ዴኤታው አስታውቀዋል::

አቶ አንበሳው በአገሪቱ የስፖርትማዘውተሪያዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን

ለመፍታት ከሚመለከታቸው አካላት ጋርበመሥራት ላይ እንደሚገኙ አስረድተው፣ማዘውተሪያዎችን ከዚህ በፊት ሕጋዊ ማዕቀፍናከለላ አለማግኘታቸው ለችግሩ መስፋፋትምክንያት ነበር ብለዋል::

በሔኖክ ያሬድ

ከዓለም ታላቅ አትሌቶች አንዱ የሆነው ኃይሌ

ገብረ ሥላሴ በኒው ዮርክ ሮድ ረነርስ የሚዘጋጀውየአበበ ቢቂላ ሽልማት የዘንድሮ ተሸላሚ ሆነ::ከሠላሳ ሦስት ዓመት በፊት ተሸላሚ ከነበረውኢትዮጵያዊው ማሞ ወልዴ ቀጥሎ ለዚህ ክብርየበቃ ሁለተኛው ኢትዮጵያዊ ሆኗል::

በዓለም በረዥም ርቀት ሩጫ ዓይነተኛናወደርየለሽ አስተዋጽዖ ላበረከቱ እውቆችየሚሰጠው የአበበ ቢቂላ ሽልማት የዘንድሮ(እ.ኤ.አ. 2015) ተሸላሚው ኃይሌ በታሪክየመጀመሪያው ማራቶንን ከ2 ሰዓት ከ04 ደቂቃበታች የገባ ተጠቃሽ አትሌት አድርጎታል:: በ10000 ሜትር አራት ጊዜ የዓለም ሻምፒዮን፣ሁለት ጊዜ የኦሊምፒክ ወርቅ ሜዳሊያ ተሸላሚናየክብረ ወሰን ባለቤትነትን የተቀዳጀው ኃይሌ፣

በአትሌቲክስ ሕይወቱ የዓለም ክብረ ወሰኖችንከሁለት ደርዘን በላይ ሰባብሯል::

ከረዥም ርቀት ወደ ማራቶን ሲሸጋገርም

በአምስተርዳም (እ.ኤ.አ. 2005)፣ በርሊን (2006-2009)፣ ዱባይ (2008- 2010)፣ ፉኮካ (2006)በአሸናፊነት ሲዘልቅ፣ እ.ኤ.አ. በ2007 የኒውዮርክ ግማሽ ማራቶንን በ59 ደቂቃ 24 ሰከንድያሸነፈበት ጊዜ እስካሁን አልተደፈረም:: ኃይሌለረዥም ርቀት ሩጫ ስፖርት ላበረከተው እጅግየላቀ አስተዋጽዖና በስኬታማ የቢዝነስ ሰውነቱለዓለም ሯጮች ተምሳሌት በመሆኑ የዘንድሮንየአበበ ቢቂላ ሽልማት እንዲቀበል አስችሎታል::

እንደ ኮምፒተተር ዶት ኮም ዘገባ፣ ኃይሌ ገብረሥላሴ ላቅ ባለው የአትሌቲክስ ተግባሩና ሰብአዊክንዋኔው ይሁንታ በመስጠት የዘንድሮውንየአበበ ቢቂላ ሽልማት መስጠቱ እንዳስደሰተው፣የኒው ዮርክ ሮድ ረነርስ ፕሬዚዳንትና ዋና ሥራአስፈጻሚ ሚሸል ካፒራስ ተናግረዋል::

  በሁለት ኦሊምፒኮች በሮም 1952 ዓ.ም.(እ.ኤ.አ. 1960) እና በቶኪዮ 1957 ዓ.ም.(እ.ኤ.አ. 1964) በማራቶን ሁለት ወርቅ ሜዳሊያበድል አድራጊነቱ በተቀዳጀው በኩር (ሌጀንደሪ)

አበበ ቢቂላ ስም የተሰየመውና በየዓመቱየሚካሄደው ሽልማት የተጀመረው በ1971ዓ.ም. ነበር:: የአዘጋጁ ኒው ዮርክ ሮድ ረነርስቀዳሚው ተሸላሚ አሜሪካዊው ቴድ ኮርቢትሲሆን፣ ከአሜሪካ ውጪ የመጀመሪያው አሸናፊቼኮዝሎቫኪያዊው ኤሜል ዛቶፔክ በ1972ዓ.ም. ሽልማቱን ሲያገኝ፣ በአምስተኘው ዓመትላይ ኢትዮጵያዊው ማሞ ወልዴ በ1975 ዓ.ም.ታላቁን ክብር አግኝቷል::

ኢትዮጵያ ለመጀመርያ ጊዜ በሜልቦርንኦሊምፒክ በ1949 ዓ.ም. (እ.ኤ.አ. 1956) ስትካፈልፋና ወጊ አትሌት ከነበሩት አንዱ የሆነው ማሞወልዴ የተወዳደረው በ800 ሜትርና በ4 በ400ሜትር ዱላ ቅብብል ነበር:: በቶኪዮ ኦሊምፒክ

በ10000 ሜትር አራተኛ፣ በሜክሲኮ ኦሊምፒክበ10000 ሜትር ብር ሜዳሊያ ያገኘው ማሞበማራቶን የወርቅ ሜዳሊያውን አጥልቋል::በአጭር፣ በመካከለኛ፣ በረዥም ርቀትና በማራቶንስመጥር አትሌት የነበረው ማሞ ወልዴ በአንድኦሊምፒክ ሁለት ሜዳሊያ ለኢትዮጵያ በማስገኘትበር ከመክፈቱም በላይ በሙኒክ ኦሊምፒክ በ40ዓመቱ ሮጦ የነሐስ ሜዳሊያ በማግኘት ታሪክመሥራቱ ይታወሳል::

የአበበ ቢቂላ ሽልማት በሠላሳ ሰባት ዓመትታሪኩ አንድ ጊዜ ብቻ (በ2000 ዓ.ም.) ያልተካሄደሲሆን፣ ከአፍሪካ እስካሁን ለዚህ ክብር የበቁትከሻምበል ማሞ ወልዴና ከሻለቃ ኃይሌ ገብረሥላሴ ሌላ ታንዛኒያዊው ጁማ ኢካንጋ (1987ዓ.ም.)፣ ኬንያዊቷ ቴግላ ሎሩፔ (1992 ዓ.ም.)እንዲሁም ያገሯ ልጅ ፖል ቴርጋት (2003ዓ.ም.) ይጠቀሳሉ::

ኃይሌ ገብረ ሥላሴ

የአበበ ቢቂላን ሽልማትበማግኘት ሁለተኛው

ኢትዮጵያዊ ሆነ

በመጪው አምስት ዓመት የታዳጊ ወጣት

ሠልጣኞችን 50 ሺሕ ለማድረስ ታቅዷል

አቶ አንበሳው እንየው

 ስፖርት

ማስ  ታወ ቂ ያ 

Page 47: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 47/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 47 | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

 ስፖርት

ታዳጊዋ የጎል ማሽንሪፖርተር፡- እስካሁን ያሳለፍሻቸው የእግር ኳስጉዞዎች ስኬታማ የሚባሉ ናቸው:: እግር ኳስ ውስጥያስገባሽ ፍላጎት ከየት መጣ?

ሎዛ፡- ከልጅነቴ ጀምሮ ትልቅ የሆነ የእግርኳስ ፍላጎት ነበረኝ:: ምንም እንኳ እዚህ ደረጃእደርሳለሁ ብዬ ባላስብም:: እኛ አካባቢ ለትምህርትብቻ ትኩረት እንድናደርግ ነው የሚፈለገው:: እኔምበትምህርቴ ላይ ነበር ትኩረት የማደርገው:: ግንአካባቢዬ ላይ የነበረው የእግር ኳስ ማዘውተሪያእግር ኳስን እንድወደው አድርጎኛል ማለትእችላለሁ:: በተጨማሪም ፈጣሪም ያለ ምክንያትወደዚህ ሥፍራ አላመጣኝም ብዬ አስባለሁ::ስለዚህ እነዚህ ነገሮች ተደማምረው ወደ እግርኳስ እንድገባ አድርገውኛል:: ዋናው ነገር ግን እኔ

ከልጅነቴ ጀምሮ እግር ኳስ ስለምወድ መሰለኝወደዛው የገባሁት::

ሪፖርተር፡- ለመጀመርያ ጊዜ ወደ ሴቶችየኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ስትቀላቀይ ምን ዓይነትስሜት ነበረ ውስጥሽ የነበረው?

ሎዛ፡- የኢትዮጵያ ሴቶች ፕሪሚየር ሊግከመግባቴ በፊት በሐዋሳ ከነማ በጣም ጥሩየሚባል ጊዜና ልምድ አዳብሬያለሁ:: በወቅቱአብረውኝ ከነበሩ ጓደኞቼና አሠልጣኞቼ መልካምየሆነ ትምህርት አግኝቻለሁ:: ወደ አዲስ አበባስመጣ በጣም ደስተኛ ነበርኩ:: በተቃራኒውደግሞ ብዙ ፈተና ይገጥመኛል ብዬም አስቤነበር:: ምክንያቱም ከእኔ ጋር የሚፎካከሩተጨዋቾች ይኖራሉ:: በወቅቱም የሚበልጡኝይኖራሉ:: ስለዚህ እኔ በጣም ጠንክሬ መሥራትእንደሚኖርብኝ ገምቻለሁ:: ግን ቀደም ብሎበሐዋሳ በነበርኩበት ሰዓት እንዲሁም እዚህስመጣ የነበሩት አሠልጣኞቼ ያንን ችግር በደንብከሠራሁ ማለፍ እንደምችል አሳይተውኛል::

ስለዚህ አዲስ አበባ መጥቼ ደደቢትን ስቀላቀልበጣም ደስተኛ ነበርኩ::

ሪፖርተር፡- ከፕሪሚየር ሊግ ቆይታ በኋላለመጀመርያ ጊዜ በተሰበሰበው ከ20 ዓመት በታችየሴቶች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጫወትላይ ትገኛለሽ:: ለክለብ መጫወትና ለብሔራዊ ቡድንመጫወት እንዴት ይገለጻል?

ሎዛ፡- መጀመርያ ለብሔራዊ ቡድን ስመረጥበጣም ደስተኛ ነበርኩ:: ምክንያቱም ገና ፕሮጀክትስጫወት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በዓለምአቀፍ ደረጃ ጨዋታ ሲጫወቱ ብሔራዊ መዝሙርሲዘመር በቴሌቪዥን እመለከት ነበር:: ቀደምብሎ በ2004 ዓ.ም. የሉሲ ተስፋ ተብዬ መመረጥችዬ ነበር:: በወቅቱ በጣም ልጅ ስለነበርኩዋናው ቡድን ውስጥ መካተት አልቻልኩም:: ግንበጣም ደስተኛ ነበርኩ:: ምክንያቱም ለብሔራዊቡድን መጫወት ምኞቴ ስለነበር:: ከዚያ በኋላሥዩም ከበደ ብሔራዊ ቡድኑን ሲረከብ ድጋሚተጠርቼ ቋሚ አሰላለፍ ውስጥ መካከት ቻልኩ::ለብሔራዊ ቡድን ስትጫወት ትልቅ ኃላፊነትይኖርሃል:: ምክንያቱም አገርን ወክለህ ነው ወደሜዳ የምትገባው:: ስለዚህ የሴቶች ከ20 ዓመትበታች ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደረጎልኝ ስቀላቀልበጣም ደስተኛ ነበርኩ::

ሪፖርተር፡- ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያ ብሔራዊየሴቶች ቡድንን ወክለሽ መጫወት ከጀመርሽ በኋላምንም እንኳ ቀሪ ጨዋታ ቢቀርም የተለያዩ ዓለምአቀፍ ውድድሮችን ተሳትፈሻል:: በእነዚህ ውድድሮ ላይበመሳተፍሽ ምን ጥቅም አግኝቻለሁ ትያለሽ?

ሎዛ፡- እስካሁን ባደረግናቸው ዓለም አቀፍጨዋታዎች የተለያዩ ነገሮችን መመልከትችለናል:: ሁሉም ብሔራዊ ቡድን የራሳቸውየሆነ ክህሎት አላቸው:: ያ ክህሎታቸው ደግሞእኛን ያጠነክራል:: ምክንያቱም ከሁሉም ጋርስንጫወት ልምድ ወስደን ነው የምንወጣው::ለምሳሌ መጀመርያ ላይ ከካሜሮን ጋርስንጫወትና ከቡርኪና ፋሶ ጋር ስንጫወት

የነበረው የተለያየ ነገር ነው:: መጀመርያ ካሜሮንላይ ያየነው ነገር ከቡርኪና ፋሶ ጋር ስንጫወትብዙ ነገሮችን አሻሽለን ለመጫወት ሞክረናል::

ሪፖርተር፡- በእነዚህ ዓለም አቀፍ ውድድሮች ላይ ከነበረሽ ተሳትፎ አንፃር የኢትዮጵያ ብሔራዊ

ቡድን በቀጣይ የተሻለ ነገር ለመሥራት በፌዴሬሽኑ፣በአሠልጣኙ እንዲሁም በተጫዋቾቹ ከሌሎች አገሮችጋር በማነፃፀር እንዴት መሠራት አለበት ትያለሽ?

ሎዛ፡- ከ20 ዓመት በታች የኢትዮጵያብሔራዊ ቡድን ከተቋቋመ አጭር ጊዜ ነው::እንደተቋቋመ እስካሁን ባለው ጥሩ የሚባል ጉዞየተጓዝን ይመስለኛል:: ይኼ ደግሞ ለወደፊትበታዳጊዎች ላይ ከተሠራ የተሻለ ነገር ማምጣትእንደሚቻል ፍንጭ ያሳየ ነው:: አሁን ያለውእንቅስቃሴ ብዙዎችን ታዳጊዎች ማለትም ከእኛ

በኋላ የሚመጡትን እንደሚያነቃቃ ዕምነትአለኝ:: ስለዚህ ከ15 ዓመት በታች፣ ከ17 ዓመትበታችና ከ20 ዓመት በታች ላይ መሠራትአለበት:: ለዚህ ደግሞ በመጀመርያ ፌዴሬሽኑመመስገን አለበት:: ምክንያቱም ለእኛ ትልቅየሆነ ድጋፍ አድርጎልናል:: በቀጣይ ደግሞ

ሁሉም የሚመለከታቸው አካላት፣ አሠልጣኙ፣ተጫዋችና እንዲሁም ፌዴሬሽኑ በትኩረትመሥራት ይኖርበታል ባይ ነኝ::

ሪፖርተር፡- አሁን ያለው ከ20 ዓመት በታችየኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ተጨዋቾች፣

አሥልጣኞችና ፌዴሬሽኑ ጋር ያለው ግንኙነት ምንይመስላል?

ሎዛ፡- በእኛ መካከል ያለው ግንኙነት በጣምአስደሳች ነው:: አሠልጣኞች በሜዳ ላይም ከሜዳውጪም በቅርበት ከእኛ ጋር ይሠራሉ:: ያለውንነገር ያስረዱናል፣ ይመክሩናል፣ ያበረታቱናልእንዲሁም ደካማና ጥሩ ጎናችንን በኅብረትእንድናስተካከል ይነግሩናል:: ተጫዋቾቹምበጣም ደስ የሚል ፍቅር አላቸው:: ፌዴሬሽኑምእንደዚሁ ትልቅ ድጋፍ ያደርግልናል:: ስለዚህበጣም ጥሩ የሚባል ጥምረት አለን::

ሪፖርተር፡- በክለብና በብሔራዊ ቡድን ጥሩ የሆነጊዜን እያሳለፍሽ ትገኛሽ:: በቀጣይ በእግር ኳስ ያለሽዕቅድ ምንድነው?

ሎዛ፡- ያው እስካሁን የሠራኋቸው ነገሮችእንዳሉ ሆነው በቀጣይ ብዙ መሥራትይኖርብኛል:: ምክንያቱም ገና ብዙ ይጠበቅብኛል::ከዛ በተሻለ ደግሞ በፕሮፌሽናል ደረጃ መጫወትእፈልጋለሁ:: ከአገር ውጪ በመጫወት የተሻለተጨዋች በመሆን ለአገሬ ብሔራዊ ቡድንየተሻለ ነገር ማምጣት ፈልጋለሁ:: ለዚህ ደግሞእግዚአብሔር እንደሚረዳኝ ተስፋ አለኝ::

ሪፖርተር፡- ለአንቺ በእግር ኳስ እዚህ ደረጃመድረስ ረድተውኛል የምትይው አካል ካለ? እንዲሁምእዚህ ደረጃ ለመድረስ እንቅፋት ሆኖብኛል ብለሽየምታነሽው ነገር አለ?

ሎዛ፡- በመጀመርያ እግዚአብሔርነ ማመስገንፈልጋለሁ:: በመቀጠል ደግሞ ቤተሰቦቼንማመስገን ፈልጋለሁ:: ለሴቶች እግር ኳስ

ብዙም ትኩረት በማይሰጥበት ሁኔታ ውስጥፍለጎቴን ተረድተውና አክብረው ስለ ደገፉኝበጣም ማመስገን እፈልጋለሁ:: ሌላው እግርኳስ እንድጫወት ከፕሮጀክቴ ጀምሮ ለረዱኝአሠልጣኞቼን ማመስገን እፈለጋለሁ:: ሁሉምበእግር ኳስ ሕይወቴ ውስጥ ተጉዘዋል:: በዚህየእግር ኳስ ጉዞ ውስጥ ትልቅ እንቅፋትሆኖብኛል የምለው ችግር የለም:: አብዛኛዎቹነገሮች በጊዜው ነው የተሳኩልኝ::

ሪፖርተር፡- በቅርቡ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንየገንዘብ ሽልማት አበርክቶላችኋል:: አንቺም የ18 ሺሕብር ተሸላሚ ሆነሻል:: ይኼ ሽልማት ለእናንተ መስጠቱምን የተለየ ነገር ይፈጥራል ብለሽ ታስቢያለሽ?

ሎዛ፡- የተደረገልን ሽልማት ወደ ፊት ከዚህየበለጠ እንድንሠራ ይረዳናል:: ምክንያቱም በዚህአጭር ጊዜ ውስጥ ይኼን ያህል ስለተንቀሳቀስንተሸላሚ መሆን ችለናል:: ይኼ የገንዘብ

ሽልማት ደግሞ የበለጠ በርትተን እንድንሠራያበረታታናል:: ስለዚህ በዚህም ደስተኛ ነኝ::ፌዴሬሽኑንም ማመስገን እፈልጋለሁ::

ሪፖርተር፡- በትምህርት ደረጃ በኮሌጅ የጤናመኰንን ተማሪ ነሽ:: ወደፊት በትምህርት ያለሽንቆይታ ከእግር ኳስ ጋር ለማስኬድ ምን ያህል ዝግጁነሽ?

ሎዛ፡- በኮሌጅ የጤና መኰንን የሁለተኛዓመት ተማሪ ነኝ:: በእግር ኳሰ ብቻ ሳይሆንበትምህርቱም ማድረግ ያለብኝን መስዋዕትነትከፍዬና በአግባቡ ተምሬ፣ መጨረስ እፈልጋለሁ::ይኼን ለማካተት ደግሞ ፕሮግራሞቹን አስተካክዬትምህርቱን መከታተል እፈልጋለሁ::

ሪፖርተር፡- በቀጣይ ቀሪ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያይቀራል:: በዚህ ቀሪ ጨዋታ ላይ ምን እንጠብቅ?

ሎዛ፡- ውድድሩ ገና አልተጠናቀቀም:: በቀረን

ቀን ልምምዳችንን ጠንክረን በመሥራት የተሻለጨዋታ እንደምናሳይ ዕምነት አለኝ:: ሁሉምተጫዋቾች ደግሞ ተመሳሳይ ስሜት እንዳላቸውአምናለሁ:: ስለዚህ ከጋና ጋር ባለን ቀሪ ጨዋታአሸንፈን እንደምንመለስ ትልቅ ተስፋ አለኝ::

ተወልዳ ያደገችው በደቡብ ክልል በከንባታ ጠንባሮ ዞን ዱራሜ ከተማ ሲሆን፣ ከአንደኛ እስከ አሥረኛ ክፍል ዱራሜተምራ፣ 11ኛ 12ኛ ክፍልን ወደ ሐዋሳ ከተማ በማቅናት ቀጥላለች:: እግር ኳስን በስድስት ዓመቷ የጀመረችው ታዳጊዋበወቅቱ ሠፈር ውስጥ ከሚጫወቱ ወንድ እኩዮቿ ጋር የምትጫወት ብቸኛ ሴትም ነበረች:: በአካባቢው የነበረው የእግር ኳስመጫወቻ ሜዳ መመቸትና በሩጫ ያላት ፍጥነት ወደ እግር ኳስ ሕይወት እንደከተታት ትናገራለች:: እግር ኳስን ከትምህርቷጋር በማቀናጀት ተጉዛለች:: በትምህርት ቤት ውድድሮችም ዱራሜ ከተማ በሚገኘው ‹‹አይዛክ›› የመጀመርያ ደረጃ ትምህርትቤት እሷ ባስቆጠረችው ጎል ሻምፒዮን ማድረግ ችላለች:: በ2001 ዓ.ም. ፕሮጅክት በመግባት ሁለት ዓመት ከሠለጠነች በኋላ

የሐዋሳ የከተማ አስተዳደርን ወክላ በመጫወት እግር ኳስን ሀ ብላ ጀመረች:: የደቡብ ክልልን በመወከል አዳማ ከተማ ላይበተዘጋጀው የመላው ጨዋታ ውድድር ላይ 7 ጎል በማስቆጠር በኮከብ ተጨዋችነት ተመርጣለች:: በ2005 ዓ.ም. የሐዋሳከነማን ከተቀላቀለች በኋላ ጥሩ የሚባል ሁለት ዓመት አገልግላ፣ 2006 ዓ.ም. የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ የከፍተኛ ጎል አስቆጣሪተፎካካሪ መሆን ችላለች:: በ2007 ዓ.ም. ደደቢትን በመቀላቀልም አስደናቂ ውጤት ማሳየት ችላለች:: የሴቶች ከ20 ዓመትበታች የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከፍተኛ ጎል አስቆጣሪና የብሔራዊ ቡድን አምበል የሆነችው ወጣት ተጫዋች ሎዛ አበራን ስለእግር ኳስ የሕይወት ጉዞዋ ዳዊት ቶሎሳ አነጋግሯታል::

ያው እስካሁን የሠራኋቸው ነገሮች እንዳሉ ሆነው በቀጣይ ብዙ መሥራትይኖርብኛል:: ምክንያቱም ገና ብዙ ይጠበቅብኛል:: ከዛ በተሻለ ደግሞበፕሮፌሽናል ደረጃ መጫወት እፈልጋለሁ:: ከአገር ውጪ በመጫወትየተሻለ ተጨዋች በመሆን ለአገሬ ብሔራዊ ቡድን የተሻለ ነገር ማምጣትፈልጋለሁ:: ለዚህ ደግሞ እግዚአብሔር እንደሚረዳኝ ተስፋ አለኝ::

Page 48: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 48/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 48   | እሑድ ጥቅምት 21 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ክፍል-1

ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አሳታሚ የሚዲያና ኮምዩኒኬሽን ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

+24+92 (164)  ማ  ስ  ታ  ወ  ቂ  ያ

Page 49: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 49/72

www.ethiopianreporter.com

ደላላው - ገጽ 2 አስተያየት - ገጽ 18

እስራኤልየተቃርኖዎች ምድርበየማነ ናግሽ፣ ከእየሩሳሌም እስራኤል

እንደ ልቡ እንዳያወራ የገደበው የእንግሊዝኛ ቋንቋችሎታው ብቻ አይመስልም:: በሰዓት ከ100 እስከ 110ኪሎ ሜትር መጓዙ ትኩረቱ ወደ መኪናው እንዲሆንአድርጎታል እንዳይባልም እንደዚያ አይመስልም::ምክንያቱ የተገለጠልን ወደ መጨረሻ አካባቢመለያየታችን እየተቃረበ ሲሄድ ነበር::

ስሞቻችን በትላልቅ የእንግሊዝኛ ፊደሎችየተፃፈበትን ወረቀት ይዞ በቀዳሚው የእስራኤልጠቅላይ ሚኒስትር ቤን ጐርዬን በተሰየመውና በአገሪቱዋና ከተማ ቴልአቬቭ በሚገኘው ትልቁ ኤርፖርት

የተቀበለን ግልፅና ተግባቢ ግለሰብ፣ በቪአይፒ ደረጃበክብር አቀባበል አደረገልን:: የአገሪቱ የደህንነትውስብስብ ጥያቄ ሳይቀርብልንም በአገሪቱ የምንቆይበትየይለፍ ወረቀት ከኢሚግሬሽንና ወኪሎች አገኘን::

ከየት ከየት እንደመጣን፣ ለምን እንደመጣንበጨዋታ እያዋዛ ከሚፈለገው ስፍራ ያደረሰንተቀባያችን፣ እኛ ጋ የሚቆይና የጋባዣችን የአገሪቱ

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ተወካይ መስሎን ተቀራርበናል::ሆኖም ከተረኛው የታክሲ ሾፌር አገናኝቶን የተሰናበተንለአንዴና ለመጨረሻ ነበር:: ‹‹ምናልባት በቀጣይእንገናኝ ይሆናል፤ አሁን ግን እዚህ ነው የምቆየው››በማለት መልካም ምኞቱን ገልፆ ሲለየን፣ ለብዙ ጊዜየምንተዋወቅ ያህል ተሰምቶን ነበር::

እኔ ጋቢና ውስጥ ተቀምጨያለሁ፣ አንዷከኬንያ ሌላው ከሩዋንዳ የመጡ ጋዜጠኞችም ከኋላተቀምጠዋል:: ሁለቱም ከየአገራቸው መጥተውበኢትዮጵያ አየር መንገድ ከቦሌ ዓለም አቀፍኤርፖርት የተጓዝን ቢሆንም አልተዋወቅንም::ቴልአቪቭ ኤርፖርት ከጥቂት ደቂቃዎች ቀደምብለን ከመገናኘታችን ውጪ እርስ በርሳችንም በደንብ

የተዋወቅነው እዚሁ ታክሲ ውስጥ ነው:: አጠር ያለውናፊቱን እንዳኮሳተረ የሚወስደንን ሾፌር፣ ሁላችንለመጀመርያ ጊዜ የመጣን እንግዶች እንደመሆናችንመጠን አንዳንድ ነገሮችን እሱን መጠየቅ ቀጠልን::

ከመኮሳተርም አልፎ ያኮረፈ የሚመስለው ሾፌር

ሰላም! ሰላም! ኡኡታና ጫጫታ ይሰማል። ነግቶ ግንአልነጋም። ጠብቶ ግን አልጠባም። ይህ የሆነው በጎጆዬናበአካባቢው ነው። እኔው ሠፈር እኛው አፈር ላይ ያለምኩትነው። ህልም መስሎኝ ነበር። ስነቃ የማንጠግቦሽ ክንድበማጅራቴ ሥር ተጠምዞ መጥቶ በዓይኔ ቁልቁል ይታየኛል።የቀለበት ጣቷ ላይ ቀለበቷ የለም።

በአገሪቱ ከ2008 ዓ.ም. ጀምሮእስከ 2013 ዓ.ም. ድረስ የሚተገበረውየጤናው ዘርፍ የትራንስፎርሜሽንዕቅድ አዳማ በሚገኘው ገልማ አባገዳየስብሰባ አዳራሽ፣ ጥቅምት 17 ቀን2008 ዓ.ም. በተከናወነው ሥነሥርዓት ላይ ይፋ ሆኗል::

ከዛሬ 25 ዓመታት በፊት (የ11ኛ ክፍል ተማሪ ሳለሁ) ክረምት ላይ ለዕረፍት ወደአባቴ የትውልድ አገር ሄጄ ነበር:: ወለጋ ሆሮ ጉድሩ የሚባል ቀበሌ ውስጥ ለአንድወር በዘለቀው በዚህ የዕረፍት ቆይታዬ ከተደረገልኝ እንክብካቤና መስተንግዶ ባላነሰ፣በአካል ተገኝቼ የተካፈልኩት የገጠር አኗኗርና ሕይወት ዛሬም ድረስ ባስታወስኩትቁጥር ወለል ብሎ ይታየኛል:: አስደሳች ጉብኝት ነበር::

ማኅበራዊ- ገጽ 4

ወደ ክፍል 2 ገጽ 20 ዞሯል

በሙዝየሙ ውስጥ ካሉት የሰማእታት ፎቶዎች በከፊል

የሰማእታት ሙዝየም

Page 50: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 50/72

Page 51: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 51/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 3 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማ ኅ በ ራ ዊ

ወደ ክፍል 2 ገጽ 10 ዞሯል

በምሕረት አስቻለው

በሳምንት ስድስት ሰዓት በኢንተርኔትቻይንኛ ቋንቋ ያጠናል:: ለዚህ በሞጁል 49 ዶላርይከፍላል:: በአንድ የግል ባንክ ኔትወርክ ኢንጂነርየሆነው እዮኤል አድነው ከወራት በፊት ለንግድወደ ቻይና ተጉዞ እንደ ጓንጁ፣ ሸንዘን ያሉናሌሎችም የቻይና ከተሞችን ጎብኝቷል::

ቻይና ውስጥ እንግሊዝኛ ስለማይነገርቻይንኛ ቋንቋ የሚያውቁ ደላሎችን መጠቀምየግድ እንደሆነ የሚናገረው እዮኤል ‹‹ቢዝነስሊሠራ የሄደ ሰው ወጪ የቋንቋውን ዋጋ ሁሉታሳቢ ያደረገ ነው:: ከቻይናዎች ጋር ብዙቢዝነስ መሥራት ይቻላል ምክንያቱም ቢዝነስመሥራት የፈለገው ሰው ሐሳብ በደንብ ከገባቸውየማይሠሩት ነገር የለምና፤›› ይላል::

ቻይንኛ በመናገራቸው ብቻ ከቻይናዎችጋር በሚሠራ ቢዝነስ በአገር ውስጥና በውጭአገር ከፍተኛ ገንዘብ እያገኙ ያሉ በርካቶችመሆናቸውን ‹‹እያንዳንዱ የቻይንኛ ቃልገንዘብ ናት፤›› በማለት ይገልጻል:: ስለዚህምበአሁኑ ወቅት በየትኛውም ዘርፍ ትልቅ ቢዝነስእየተሠራ ያለው ከቻይና ጋር በመሆኑ እንደእሱ ወደ ቢዝነሱ መግባት ለሚያስቡ ቻይንኛቋንቋ ማወቅ ወሳኝ ነው::

ቻይንኛ ቋንቋ እየተማረ መሆኑን ከቢዝነሱአንፃር ብቻም አይመለከተውም:: አዲስ ነገርማወቅ ራሱ በሕይወት የሚያዝናና ነገርእንደሆነም ያምናል::

በቀደምት የቤተክርስትያን የውጭ የቋንቋጥናት ታሪክ እብራይስጥና ዓረበኛ ቋንቋዎችተጠቃሽ ነበሩ:: በአሁኑ ወቅት ደግሞ እዮኤልብቻም ሳይሆን ብዙዎች የተለያዩ የውጭ አገርቋንቋዎችን ያጠናሉ:: ፈረንሳይኛ፣ ጀርመንኛናዓረበኛና ስፓኒሽ በዚህ ረገድ የሚጠቀሱ ናቸው::ከመደበኛው የትምህርት ጊዜ ውጭ በክረምቱክፍለ ጊዜ እንዲሁም ቅዳሜና እሑድ ሕፃናትልጆቻቸው እነዚህን ቋንቋዎች እንዲያጠኑእያደረጉ ያሉ ወላጆችም ጥቂት አይባሉም::ይህን የተለያዩ የውጭ አገር ቋንቋዎችንየማጥናት አዝማሚያ አንዳንዶች በሥራናበቢዝነስ ተወዳዳሪ ከመሆን ጋር ሲያያይዙትከሉላዊነት (Globalization) እና ዘመናዊነት ጋርየሚያያይዙትም አሉ::

ለአሥር ዓመታት ያህል በአንድ የጀርመንድርጅት ውስጥ ያገለገለው አቶ ነብዩ እንኳንሆነ ጊዜው በየትኛውም ዘርፍ ተወዳዳሪ ሆኖለመገኘት የውጭ አገር ቋንቋዎችን ማወቅ፤ልጆችም እነዚህን ቋንቋዎች እንዲያውቁ ማድረግግድ የሚል እንደሆነ ይናገራል::

ፈረንሳይኛ ትምህርት ቤት ሳለ ተምሯል::ጀርመንኛም አጥንቷል:: ቢያቋርጠውም ለወራትቻይንኛ ቋንቋም አጥንቷል:: የሚሠራውበአንድ የጀርመን ተቋም ውስጥ ስለነበር ለተሻለ

ኃላፊነት ተወዳዳሪ ለመሆንና በጥቅሉ ለሥራውስለሚጠቅመው ነበር ጀርመንኛ ያጠናው::

በተያዘው የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት የግልሥራ ለመሥራት ተቀጣሪነትን ያቆመው ነብዩለቢዝነስ ወደ ቻይና በመጓዝ አምስት ስድስትከተማዎችንም ጎብኝቷል:: ቢዝነሱን ለመሥራትቻይንኛ ማወቅ አስፈላጊ መሆኑን በማመኑ ነበርቋንቋውን ለወራት የተማረው:: በመጨረሻ ግንያሰበውን የቢነዝስ ዓይነት ቀየረ:: ጊዜ በማጣትምየቋንቋ ጥናቱንም አቋረጠ::

‹‹ሁለት ቋንቋ የሚያውቅ አንድ ከሚያውቀውየተሻለ ነው:: የተሻለ ተወዳዳሪ ነው የተሻለምመግባባት ይችላል:: ሉላዊነትም ኢትዮጵያውያንበተሰማሩበት ዘርፍ ተወዳዳሪ ለመሆን የተለያዩቋንቋዎችን እንዲያውቁ የግድ ያለበት ጊዜነው፤›› ይላል::

በሌላ በኩል የውጭ አገር ቋንቋዎች አውቆተወዳዳሪ የመሆን አዎንታዊ ገጽታ እንዳለ ሆኖየእኛ የሆኑ ቋንቋዎች መጠበቅ ጥያቄ እንደሚሆንይሰማዋል:: የንግድ ቤት ሥያሜዎች፣ የሜኑዎችበእንግሊዝኛ ብቻ መሆንና መሰል ነገሮች በዚህረገድ የሚያነሳቸው ችግሮች ናቸው:: በተወሰነመልኩ የነብዩን ሐሳብ የሚጋሩ ሌሎችም

የቋንቋው ገበያየውጭ አገር ቋንቋዎችን ማወቅጠቃሚነት እንዳለ ሆኖ ይህ አቅጣጫየራስን ቋንቋ የመተውም እንዳይሆንሥጋት እንዳላቸው ይገልጻሉ:: ይህንሐሳብ ከሚጋሩ መካከል የመጀመርያደረጃ ስፓኒሽ ያጠናችውና የሁለትልጆች እናት የሆነችው ወ/ሮ መቅደስወንድሙ አንዷ ነች:: ‹‹አማርኛ በቅጡየማይናገር ልጅ ፈረንሳይኛ ወይምጣልያንኛ አቀላጥፎ በመናገሩ የሚኮራቤተሰብ አለ፤›› ትላለች::

የመጀመርያ ዲግሪዋን በእንግሊዝኛቋንቋ ነው የሠራችው:: በሥራ ዓለምተወዳዳሪ ለመሆን በማሰብ በአዲስአበባ ዩኒቨርሲቲ ፈረንሳይኛ ማጥናትፈልጋ የነበረ ቢሆንም የሚሰጠውበዲግሪ ደረጃ ብቻ በመሆኑ ስፓኒሽንምርጫዋ ማድረጓን ትናገራለች::

እሷ ተወዳዳሪ ለመሆን በማሰብስፓኒሽ ብታጠናም አንዳንዶች እንደጊዜ ማሳለፊያ የተለያዩ ቋንቋዎችንእንደሚማሩ አስተውላለች:: ‹‹በዚህመልኩ የውጭ ቋንቋዎችን መማርጥቅምም ዓላማም አለው ብየአላስብም፤›› የምትለው መቅደስልጆች ወደፊት ከተለያየ ነገር አንፃርየሚገጥማቸውን ተወዳዳሪነት በማሰብትንሽ ትንሽ እንኳ ልጆቼን ባስተምርብለው የተለያዩ ቋንቋዎችን የሚያጠኑወላጆችም እንዳጋጠሟት ትገልጻለች::

አንደኛዋ ልጇ ሦስት ዓመቷሲሆን፣ ሌላኛዋ ገና ሕፃን ነች::የሥራውም ይሁን የቢዝነሱ ዓለምውድድር የበዛት እየሆነ በመሄዱየተለያዩ የውጭ አገር ቋንቋዎችንመማር ግድ ያለበት ጊዜ መሆኑን

ስለምታምን ልጆቿን ስለማስተማርምን እንደምታስብ ጠየቅናት:: መልሷ‹‹ማወቅ አለባቸው ግን መጀመርያአማርኛ በደንብ ሊያውቁ ይገባል፤››የሚል ነበር::

ያነጋገርናት ሌላኛዋ እናትየሰባት ዓመት ወንድ ልጇን በአንድኢንተርናሽናል ምትህርት ቤትታስተምራለች:: ትምህር ቤቱ ከአራተኛክፍል ጀምሮ ተማሪዎች ፈረሳይኛእንዲማሩ የሚያደርግ ቢሆንም እሷቀደም ብላ በክረምት ክፍለ ጊዜአሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝ መማርእንዲጀምር ማድረጓን ገልጻልናለች::በአሁኑ ወቅትም የተማሪዎቹ ቁጥርእስኪሟላ እየተጠበቀ ቢሆንምቅዳሜና እሑድም የቋንቋ ትምህርቱንእንዲቀጥል እንደምታደርግ ገልጻለች::

እሷም እንደ ሌሎቹ አስተያየትሰጪዎች ሁሉ ጊዜው ተወዳዳሪነትየበዛበት በመሆኑ የተለያዩ የውጭአገር ቋንቋዎችን መማር የግድየሆነበት ጊዜ መሆኑን ትስማማለች::እነዚህን ቋንቋዎች ለማጥናትየሚሰጠው ትኩረት በሌላ በኩልአማርኛ ላይ ተፅዕኖ ማሳደሩንበሚመለከት ላቀረብንላት ጥያቄ‹‹ልጄ አማርኛ በተወሰነ መልኩለመግባቢያ ካወቀ ይበቃል:: ከዚህበላይ ማወቁ ይጠቅመዋል ብዬአላስብም:: ከፈረንሳይኛ በተጨማሪሌላ ቋንቋም እንዲማር አደርጋለሁኝ::ልጆች ወደፊት ይነግዱም በምትህርትይቀጥሉም የውጭ አገር ቋንቋዎችንማወቅ ይገባቸዋል፤›› በማለት ነበርየመለሰችው::

እንደ ተባበሩት መንግሥታት

ድርጅት፣ አፍሪካ ኅብረትና ሌሎችምመሰል ዓለም አቀፍ ተቋማት የሥራማስታወቂያ ሲያወጡ ፈረንሳይኛቋንቋ መቻልን አንዳንድ ጊዜ እንደ

Page 52: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 52/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 4   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማ ኅ በ ራ ዊ

በታደሰ ገብረማርያም

በአገሪቱ ከ2008 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ 2013ዓ.ም. ድረስ የሚተገበረው የጤናው ዘርፍየትራንስፎርሜሽን ዕቅድ አዳማ በሚገኘውገልማ አባገዳ የስብሰባ አዳራሽ፣ ጥቅምት 17 ቀን2008 ዓ.ም. በተከናወነው ሥነ ሥርዓት ላይይፋ ሆኗል:: ዕቅዱን ለመተግበርም 21 ቢሊዮን908 ሚሊዮን 225 ሺሕ ዶላር እንደሚያስፈልግየዕቅዱ ሰነድ ያመለክታል::

ከዚህም ገንዘብ ውስጥ 33.7 በመቶ ያህሉለሰው ሀብት ልማትና ማኔጅመንት፣ 34.7በመቶ ለጤና መሠረተ ልማቶች እንዲሁም19.7 በመቶ ደግሞ ለጤና አገልግሎት ጥራትማሻሻያዎች እንደሚውሉ ለማወቅ ተችሏል::

ሰባት ምዕራፎች 182 ገጾች ያሉት ሰነድእንደሚያስረዳው፣ ለዕቅድ ማስፈጸሚያየሚውለው ገንዘብ የሚገኘው መንግሥትከሚመድበው በጀት፣ ማኅበረሰቡ በዓይነትናበገንዘብ ከሚያበረክተው አስተዋጽኦ፣ ከጤናኢንሹራንስና ከውጭ የልማት አጋሮች ነው::

የጤናውን ዘርፍ አገልግሎት በጥራትለሁሉም ማዳረስ፣ የመረጃ አቅምን ማሳደግናበአግባቡ መጠቀም፣ በወረዳ ደረጃ ለውጥማስመዝገብ መቻል፣ የሕክምና ባለሙያዎችሙያቸውን አክብረው ርህራሄና ጥንቃቄየተሞላበት አገልግሎት ለተገልጋዩ እንዲያበረክቱማድረግ በዕቅዱ ከተካተቱ አበይት ጉዳዮችይገኙበታል::

በሕይወት የመኖር ዕድሜ ጣሪያ አሁንካለበት 64 ዓመታት ወደ 69 ዓመታት እንዲሁምበመንግሥትና በግሉ ዘርፍ ትብብር አዲስ አበባውስጥ የሜዲካል ሲቲና ለሕፃናት ተርቸሪ

ሆስፒታል ማቋቋም፣ ለመጀመርያ (ፕራይመሪ)፣ለሁለተኛ (ሰከንደሪ) ለተርቸሪ (ሦስተኛ) ጤናተቋማት ተፈላጊ መድኃኒቶች መቶ በመቶማሟላት የሚሉትም በዕቅዱ ተካተዋል::

ዶ/ር ከሰተብርሃን አድማሱ የጤና ጥበቃ

ሚኒስትር እንዳብራሩት፣ የሁለተኛው የዕድገትናትራንስፎርማሽን ዕቅድ አካል የሆነው ይኸውየጤናው ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድየተለጠጡ ግቦችን አስቀምጧል:: የሕፃናትንሞት በ70 ከመቶ፣ የእናቶችን ሞት በ75 ከመቶለመቀነስ ከ25 ዓመት በላይ የፈጀ ቢሆንም፣በአምስት ዓመታት ውስጥ ይህን መጠን በግማሽለመቀነስ ታቅዷል::

ከተወሰኑ የአገሪቱ አካባቢዎች ወባንለማጥፋት በዕቅዱየተካተተ ሲሆን፣ለ ተ ግ ባ ራ ዊ ነ ቱ ምአ ሠ ራ ሮ ች ፣ሥርዓቶች፣ የሰውኃይል፣ የምርምርና

አቅምን ማጎልበት ላይየሚሠራ ይሆናል::የኤችአይቪ በሽታንአሁን ካለበት መጠንለመቀነስ ማለትም90 ከመቶ ከቫይረሱጋር የሚኖሩሰዎችን የመለየት፣90 ከመቶ ያህሉንደግሞ በሕክምና ላይየማስቀመጥ፣ በሕክምናከሚቀመጡት መካከልደግሞ 90 ከመቶያህሉን በደማቸውውስጥ ያለው ቫይረስበከፍተኛ ደረጃእንዲቀንስ ማድረግምይገኝበታል::

የቲቢ በሽታንበተለይም መድኃኒትንየተለማመደ ቲቢንየመለየትና የማከም፣ ይህንን ማድረግየሚችሉ ተቋማትን የማስፋፋት ጉዳይ በሰፊውየሚሠራበት ሲሆን፣ የሥርዓተ ምግብን ጉዳይ

በተመለከተ የዕድገት መቀንጨርን (ስታንቲንግ)በከፍተኛ ደረጃ የመቀነስ ግብ ተቀምጧል::በተቀመጠውም ግብ መሠረት እ.ኤ.አ. በ2030ወይም ከ15 ዓመታት በኋላ አንድም ሕፃንየዕድገት መቀንጨር እንዳይገጥመው ወይምየመቀንጨሩ ሁኔታ ዜሮ እንዲሆን ታልሟል::

ትኩረት የሚሹ የቆላና የሐሩር በሽታዎችንወይም ኔግሌክትድ ትሮፒካል ዲዝዝየሚባሉትን ትኩረት ሰጥቶ በመሠራት፣

በቀጣዩ አምስት ዓመታትአብዛኞቹን የማስወገድየሚያደርሱትንም ትልቅየጤና ችግር የመቀነስሥራ ይከናወናል::

እንደ ሚኒስትሩ

ማብራሪያ የትራኮማንበሽታ ተከትሎ የሚመጣናለዓይነ ስውርነት ሊዳረግከሚችለው የዓይን ቆብሥር ፀጉር መብቀልጋር በተየያዘ የቀዶሕክምና የሚፈልጉ ሰዎችቁጥር ከፍተኛ ሆኗል::በዚህም የተነሳ 670ሺሕ የሚደርሱ ዜጎችበሚቀጥሉት ጥቂትዓመታት ይህን የቀዶሕክምና አገልግሎትካላገኙ ለዓይነ ስውርነትሊዳረጉ ይችላሉ::

ተላላፊ የሆኑበሽታዎች እያደጉ፣ሥርጭታቸውም እያየሉነው:: በተለይ በከተሞች

አካባቢ ተላላፊ በሽታዋነኛ የጤና ችግር እየሆነነው:: የተወሰኑት ደግሞ በገጠር አካባቢም ችግርወደ መሆን ደርሰዋል:: በመሆኑም የመከላከልፖሊሲን መሠረት ያደረገ፣ በመጀመርያ ደረጃ

ጤና አገልግሎት የሚሰጡ ሥራዎችን በሰፊው

ለማከናወን በትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ውስጥ

ተካቷል::

እነዚህ የተለጠጡ ግቦች ሊሳኩ የሚችሉት፣

ዘርፉ ስር ነቀል ለውጥ እንዲያመጣ ከተደረገ ነው::

ለዚህም አራት የትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች

ተቀምጠዋል:: የመጀመርያው የአገልግሎት

ጥራትንና ፍትሃዊነትን ማረጋገጥ፤ ሁለተኛው

ዕቅዱንና አገራዊ ስታንዳርዶችን መሠረት

አድርጎ የጥራት ቁጥጥር ሥራዎች በየደረጃው

እንዲተገበሩ ማድረግ፣ ሦስተኛው ተከታትይነት

ያለው የጥራት ማሻሻያ ሪፎርሜሽን መገንባት

ሲሆን አራተኛው ደግሞ በጤና ዙሪያ በቂ መረጃ

ያለውን ማኅበረሰብ መፍጠር ናቸው::

እስካሁን ድረስ የግል ሕክምና ተቋማት

በየዓመቱ ፈቃድ ያወጣሉ፤ ያሳድሳሉ::

ቁጥጥርም ይደረግባቸዋል:: የመንግሥት

ሕክምና ተቋማት ግን እንደፈለጉት ሲንቀሳቀሱ

ቆይተዋል:: ይህ ዓይነቱ አካሄድ በጤናው ዘርፍ

ትራንስፎርሜሽን ዕቅዱ ይቆማል:: የመንግሥት

ተቋማትም በየዓመቱ ፈቃድ እንዲያወጡ፣

በደረጃ መሠረት እየሠሩ ስለመሆናቸውም

ቁጥጥር እንደሚደረግባቸው ተናግረዋል::

አቶ ሙክታር ከድር የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ

መስተዳድር ‹‹ቀጣዩ የአምስት ዓመት የጤና

ሴክተር ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ የጤናውን

ዘርፍ ልማት ወደ ከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገር

ወሳኝነት ያላቸውን ግቦች የያዘ ነው:: እነዚህን

ግቦች በሚገባ ለማሳካት መቻል ጥራቱ

የተጠበቀና በላቀ ደረጃ የተደራጀ የጤና ሴክተር

ልማትን ለማረጋገጥ ልዩ ትርጉም ያለው ነው፤››

ብለዋል::

ከ21 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያስፈልገው

የጤናው ዘርፍ ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ

‹‹ቀጣዩ የአምስት ዓመት የጤናሴክተር ትራንስፎርሜሽን ዕቅድየጤናውን ዘርፍ ልማት ወደከፍተኛ ምዕራፍ ለማሸጋገርወሳኝነት ያላቸውን ግቦችየያዘ ነው:: እነዚህን ግቦችበሚገባ ለማሳካት መቻልጥራቱ የተጠበቀና በላቀ ደረጃየተደራጀ የጤና ሴክተር ልማትንለማረጋገጥ ልዩ ትርጉም ያለውነው፤››

Page 53: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 53/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 5 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

     ማ

     ስ     ታ    ወ     ቂ     ያ

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

የጭነት አገልግሎት ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ

ድርጅታችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ36ኛ ዙር ስርጭት ከፊንጫ ስኳር ፋብሪካእንዲሰራጭ የተደለደለውን 167,954 ኩንታል ስኳር ለማጓጓዝ ይፈልጋል::

በጭነት ትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ የተሰማሩ፣ ለዘመኑ የታደሰ የንግድፍቃድ ያላቸው ድርጅቶች ዝርዝር መረጃውን በአካል ቀርበው በመውሰድስኳሩን ከፋብሪካዎች በመረከብ ለማከፋፈያ ማዕከልነት ወደ ተመረጡ

ቅርንጫፎች ለማጓጓዝ ለአንድ ኩንታል የሚያስከፍሉትን ትራንስፖርት ታሪፍእስከ ጥቅምት 24 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ድረስ በኢኢግልድ ዋናመስሪያ ቤት ግዥ ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 8 እንዲያቀርቡ ይጠየቃሉ::

ጨረታው ጥቅምት 24 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ተጫራቾችወይም ህጋዊ ተወካዮቻቸው በተገኙበት በድርጅቱ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል::በጨረታው ለመሳተፍ የሚቀርቡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 100,000(አንድ መቶ ሺ) በባንክ በተመሰከረ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ከትራንስፖርትታሪፍና ከብቃት ማረጋገጫ ማስረጃቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል::አሸናፊ ተጫራቾች በተመረጡበት የጉዞ መስመር ለሚያጓጉዙት የስኳር መጠንበሚከፈላቸው የትራስፖርት ዋጋ ላይ የሚሰላ 15 በመቶ የመልካም ስራአፈጻጸም ዋስትና በባንክ በተመሰከረ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ያስይዛሉ::

ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው::

የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት

ስልክ ቁጥር 0111-11-47-04 ወይም 0111-55-4949

BID INVITATION FOR SAWYER WATERFILTER SUPPLY

Dorcas Aid Ethiopia (DAE) is an International Non-Governmental Organization whichimplements Relief and Development projects in the country for over 20 years now.

Currently, DAE has implementing emergency project in Moyale District of Borena Zone –the southernmost district of the Oromiya region. One of the aims of the project is to supplywater purifying equipment to the targeted community. For this purpose, the organizationwants to purchase SAWYER WATER FILTER Model SP 180 KD - SAWYER POINTONEWater lter with Bucket Adapter  

Therefore, all interested bidders who have renewed business license for supplyingSAWYER WATER FILTER Model SP 180 KD - SAWYER POINTONE Water lter withBucket Adapter, are invited to participate on this bid. The specications are as follow

Filter Material: Hollow ber 

Removes: Bacteria, protozoa, E. coli, giardia, vibrio cholera, Salmonella typhusPacked Weight: 8 ozProduct #: [SP180], [SP180ND] Made in USA.

1. All bids Should be submitted on or before November 10, 2015 2:00PM at Dorcas AidEthiopia , Addis Ababa

2. The bid should be submitted wax sealed and deposited at Dorcas Ofce

3. Bidders should include TIN & VAT certicates

4. Please attach the certication of the lter from Ethiopian conformity assessmententerprise

5. Please attach recommendations from those whom you are working

6. The nancial offer will be opened in the presence of bidders or their representativewho choose to attend on November 10, 2015, at Addis Ababa Dorcas head ofce@ 3:30PM.

7. Failure to comply any of the conditions stated above and late submission shall resultin automatic rejection.

8. DAE reserves the right to accept or reject any or all bids.

 Accordingly, you are required to submit your response to the bid to Dorcas ofce, BoleSub City, Woreda 3, House No. 1547, P.O.Box 8989, Tel. 251-011-6613710, aroundImperial Hotel, Addis Ababa, Ethiopia.

ለአቶ ዘገዬ ግርማ አሪቲ

ባሉበት

በከሳሽ በዘገዬ ግርማ ረጋሳ እና በ1ኛ

ተከሳሽ በእርስዎ መካከል ያለውን

ክርክር በሚመለከት በሰበታ አዋስ ወረዳ

ፍ/ቤት መከሰስዎን አውቀው በቀጠሮ

ቀን በ13/03/2008 በ4፡00 ሰዓት ላይ

በጽሁፍ መልስ አቅርበው እንዲከራከሩ

የሰበታ አዋስ ወረዳ ፍ/ቤት አዟል፡፡

በሰበታ አዋስ ወረዳ ፍ/ቤት

የፍትሐብሔር ጉዳዮች አከናዋኝ ቡድን

ማስታወቂያ

Page 54: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 54/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 6   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ኪንና ባህል

በምሕረተሥላሴ መኰንን

በበጎ አድራጎት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ነፃየሕክምና አገልግሎት የሚሰጥ ተቋም ነው::ለሕክምና ወደ ተቋሙ የሚሄዱ ሰዎች ሁሉየቀዶ ጥገና ሕክምና እንደሚያስፈልጋቸውይገለጽላቸዋል:: በቀዶ ጥገናው አንድ ኩላሊታቸውእንደሚሠረቅ በአሁኑ ወቅት በብሔራዊ ቴአትርበመታየት ላይ ያለው ‹‹ቅጥጥል ኮከቦች›› ይሳያል::የኩላሊት ስርቆት የኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምናበሚሰጥባቸው እንደ ህንድ ባሉ አገሮች በስፋትየሚታይ ነው::

በአገራችን ይህ ሕክምና ከተጀመረ የተቆጠሩት

ገና ሳምንታት ብቻ ቢሆንም ከተወሰነ ጊዜ በኋላተመሳሳይ ችግር ሊፈጠር እንደሚችል መገመትይቻላል:: ኅብረተሰቡ ውስጥ ያሉ ችግሮችን ከማንሳትበዘለለ በቀጣይ ሊያጋጥሙ የሚችሉ የኅብረተሰቡንችግሮች ነቅሶ በማውጣት አጀንዳ የሚያደርጉ ቴአትሮችጉዞ ግን ውጣ ውረድ የተሟላ ነው:: በተመሳሳይየሚጠቀሰው ‹‹ሰማያዊ ዓይን›› ዘወትር ቅዳሜ አመሻሽበአገር ፍቅር ቴአትር ቤት ይታያል::

 ቴአትሩ ትኩረቱን በሙስና ላይ አድርጎ፣ በተለይምመሬትን በሕገወጥ መንገድ ከመሸጥ ጋር የተያያዙጉዳዮችን ይዳስሳል:: በቴአትሩ ካሉ ገፀ ባህሪያት አንዱበከተማ አስተዳደር ጽሕፈት ቤት ይሠራል:: ከመሥሪያቤቱ የግለሰቦች ፋይል ሲሰረቅ፣ ባልተገባ መንገድ

ግለሰቦች የመሬትባለቤት ሲሆኑና ሌሎችም

ከመሬት ጋር የተያያዙውጣ ውረዶች ሲከሰቱ

ይታያል::

ቴአትሩን ከጥቂትሳምንታት በፊት የተመለከቱት

ሙናና አሮን ደሳለኝ ስለቴአትሩ የተለያየ አስተያየትይሰነዝራሉ:: ‹‹ሰማያዊ ዓይን››ያነሳው ርዕሰ ጉዳይ ወቅታዊናየአብዛኛው ማኅበረሰብ ጥያቄየሚንፀባረቅበት እንደሆነ አሮን ይናገራል::

የቴአትሩ ጭብጥ ቁም ነገር አዘል ከመሆኑ ባሻገርየቀረበበት መንገድ የተመልካችን ቀልብ የሚስብ ነውይላል:: ‹‹ቴአትሩ ሕመማችንን ነው የተናገረልን ከቴአትር ቤቱስወጣ ከተማችን ውስጥ ምን እየተከናወነ ነው? ብዬ ራሴን እየጠየኩነበር፤›› ሲል ስለ ቴአትሩ ይገልጻል:: ተመሳሳይ ይዘት ያላቸው ቴአትሮች በብዛትቢመለከትም ደስተኛ ነው::

በሌላ በኩል ሙና ቴአትሩን የተመለከተችው አዝናኝ ስለሆነ እንጂ የተነሳውርዕሰ ጉዳይ እንዳልሳባት ትናገራች:: ቴአትር የምታየው መንፈሷን ዘና ለማድረግበመሆኑ ቀለል ያለ ጭብጥ ቢነሳ ትመርጣለች:: በቴአትሮች አስቂኝ ምልልስ ወይምድርጊት ጣል ካልተደረገ ተመልካቹ ውስን እንደሚሆን ታምናለች::

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በቴአትር ዙሪያ ከሚነሱ ጉዳዮች አንዱ አብዛኞቹ ለመድረክየሚበቁ ሥራዎች የኮሜዲ ይዘት ያላቸው መሆኑ ነው:: ከዚያ ውጪ ያሉሥራዎች በስፋት ለተመልካች ሲቀርቡ አይስተዋልም:: ቢቀርቡም እንኳን ምንያህል ተመልካች ያገኛሉ? ምን ያህልስ ይበረታታሉ? የሚሉ ጥያቄች ይነሳሉ::

አስቂኝ ቴአትሮች ከማዝናናት ባለፈ ቁም ነገር አዘል የሚሆኑበት ጊዜመኖሩ እሙን ነው:: ቁም ነገር አዘል ሥራዎችም በኮሜዲ ተዋዝተው ይቀርባሉ::

ይዘታቸው ምንም ይሁን ምን መልካም ቦታና ምላሽ ይሰጣቸዋል? የሚለው ጥያቄምተያይዞ ይነሳል::

አንዳንድ ባለሙያዎች ዘርፉ ክፍተት የሚሰጠው ለአስቂኝ ቴአትሮች እንደሆነይናገራሉ:: በተቃራኒው በተለያየ ጊዜ የተሠሩና አስቂኝ ባይሆኑም ለረዥም ጊዜተወደው የታዩ ቴአትሮች መኖራቸውን በማጣቀስ፣ ማንኛውም ዓይነት ይዘት ያለውሥራ አቀራረቡ ካማረ ተወዳጅነት እንደሚያተርፍ የሚያምኑም አሉ::

አሮን አዘውትሮ ቴአትር ይመለከታል:: አንድ ቴአትር ማንኛውንም ዓይነት ጉዳይቢያነሳ አቀራረቡ ተመልካችን የሚገዛ ካልሆነ ተቀባይነት እንደማይኖረው ያምናል::እሱ እንደሚለው፣ ተመልካቾች አስቂኝ ወይም አሳዛኝ ነገር ብቻ ነው የሚስባቸውብሎ መደምደም ተገቢ አይደለም:: ‹‹ኦቴሎ››፣ ‹‹የጠለቀች ጀንበር››፣ ‹‹ውበትን ፍለጋ››ማኅበረሰባዊ ጉዳዮችን ካነሱ፣ ‹‹ህንደኬ›› እና ‹‹ቴዎድሮስ›› ከታሪካዊ ቴአትሮችይጠቅሳል::

ተመልካች ትኩረት የሚሰጠው ለቴአትር አቀራረብ እንጂ ለሚነሳው ጉዳይ ቅለትወይም ክብደት እንዳልሆነም ገልጾ፣ ‹‹ባለሙያዎች ተመልካች የሚያዘነብለው ወደአስቂኝ ቴአትር ነው ብለው ማሳቅ ላይ ብቻ ማተኮር የለባቸውም፤›› ይላል::

 ሙና፣ በተለይ ወጣቶች ቀለል ያለ ይዘት ያላቸውን ቴአትሮች ይወዳሉ ብላታምናለች:: በቀደሙት ጊዜያት ቁም ነገር አዘል ጉዳይ የሚያነሱ ቴአትሮች ቢሠሩም፣አሁን ላይ ቦታ የሚያገኙት ቀለል ያሉት ናቸው ብላ ታስባለች:: ‹‹ፍሬሽ ማን›› እና‹‹የቀለጠው መንደር›› ከምታነሳቸው ቴአትሮች መካከል ናቸው::

አንዳንዶች አዝናኝ የሆኑ ቴአትሮች እንደሚያስፈልጉ ሁሉ ቁም ነገር አዘልቴአትሮችም መዘጋጀት እንዳለባቸው ይናገራሉ:: በዘርፉ ያሉ ባለሙያዎች ደግሞከአስቂኝ ቴአትሮች ውጪ ያሉ ሥራዎች ቢቀርቡም እንደማይበረታቱ ያስረዳሉ::የአብዛኛውን ማኅበረሰብ ነባራዊ ሁኔታ የሚያንፀባርቁና ጠንካራ መልዕክት ማስተላለፍን

ዓላማ ያደረጉ ሥራዎች የዕይታ ጊዜአቸው አጭርይሆናል:: የሚያስገኙት ገቢም አነስተኛ ነው ይላሉ::

በ‹‹ሰማያዊ ዓይን›› ከሚተውኑ አንዱ መለሰወልዱ፣ አስቂኝ ያልሆነ ነጥብ የሚያነሱ ቴአትሮችትርፋማ እንደማይሆኑ መታሰብ የለበትም ይላል::መሰል ቴአትሮች ተመልካች በማይሰላችበት መንገድከቀረቡ ትርፋማ የማይሆኑበትም ምክንያት እንደሌለይናገራል:: በሙያው ትኩረት ሊሰጠው የሚገባውየታሪክ ፍሰትና ቴክኒኮች ናቸው:: በተጨማሪምየአንድ ቴአትር ታሪክ ሁሉንም ሰው የሚነካ ጉዳይ ላይሲያጠነጥን ለረዥም ጊዜ ይታያል::

ቴአትር ቤቶች 70/30 የተሰኘ አሠራር አላቸው:: 70በመቶ በቴአትር ቤቱ ባለሙያዎች የተሠሩ ቴአትሮች

ቀርበው፣ የቀረው 30 በመቶ ከቴአትር ቤቱ ውጪላሉ ይሰጣል:: መለሰ እንደሚለውም፣ በዚህ ስብጥርአስቂኝ ብቻ ሳይሆኑ የተለያየ ይዘት ያላቸው ቴአትሮችይበረታታሉ::

ጸሐፊ ተውኔት አያልነህ ሙላቱ ጠንካራ ይዘት ያላቸውቴአትሮች መበረታታት አለባቸው ይላሉ:: መንግሥትና ጉዳዩየሚመለከታቸው የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴርን የመሰሉተቋማት ዕውቀት ማስጨበጥ፣ ታሪክ መንገርና መሰል ዓላማያላቸው ቴአትሮችን መደገፍ አለባቸው::

እሳቸው ‹‹ኪነ ጥበብ ሕዝቡን መምራት አለበት፤ ባለሙያውከኅብረተሰቡ ቀድሞ አቅጣጫ ማሳየት አለበት፤›› ይላሉ:: በልዩልዩ መንገድ ለማስተላለፍ ተሞክረው ያልተሳኩ መልዕክቶች በኪነጥበብ ሲነገሩ ጆሮ ያገኛሉ ብለውም፣ በኢትዮጵያ ታሪክ ተጠቃሽየሆኑ ቁም ነገር አዘል ቴአትሮች እንዳሉም ይናገራሉ::

ዛሬ ዛሬ የኪነ ጥበብ ሥራዎችን ከመዝናናት ላለፈ ዓላማየመጠቀሙ ነገር በመንግሥት፣ በባለሙያውና በተመልካቹም

ዘንድ እንደተዘነጋ፣ለሕዝቡ ጠቀሜታ ያላቸውሥራዎች እንዲቀርቡ በማድረጉመንግሥትም ጥበበኞችም

የራሳቸውን ድርሻ መውሰድእንዳለባቸው ያምናሉ:: ተመልካቾችምየሚያዩትን ቴአትር መርጠው፣ቁም ነገር መቅሰምን አንድ ግብ

አድርገው ወደ ቴአትር ቤትማምራት አለባቸው::

የደራሲያን ሚናንበተመለከተም፣ ‹‹ገንዘብ

እናገኝበታለን እንጂ ሕዝብ እናስተምራለንብሎ የሚነሳ የለም፤›› በማለት ገንዘብ

የማግኘት ጥያቄ የቴአትሮችን ይዘት እየወሰነእንደሆነ ይናገራሉ:: በሌሎች አገሮች ኪነ ጥበብ

እያሳደረ ያለውን ተፅዕኖ ከኢትዮጵያ ጋር በማነፃፀርም፣በአገራችን የኪነ ጥበብ ተልዕኮ ምን እንደሆነ ያጠያይቃል ይላሉ::

አርቲስት አዜብ ወርቁ በበኩሏ፣ የቴአትር ይዘት ባለሙያው ካለው በጀት ጋርእንደሚያያዝ ትናገራለች:: የአገርና የማኅበረሰቡን ችግር የሚያነሱ ባለሙያዎችድጋፍ ስለማያገኙ ስኬታማ ሲሆኑ አይታይም:: ባለሙያዎች በገቢ ወደሚያዋጣውዘርፍ የሚሄዱትም አማራጭ በማጣት እንደሆነ ትናገራለች::

የተለየ ይዘት ያላቸው ቴአትሮችን ለማዘጋጀት ከፍተኛ በጀት ያስፈልጋል::ከተሠሩ በኋላም የሚወጣባቸውን ያህል ትርፋማ አይሆኑም:: ‹‹በጀትና መሰል

ጥያቄዎች የደራሲውን ዕይታ ይገድባሉ፤ ቴአትሮቹ ቢበረታቱ ግን ባለሙያውምለሌላ ሥራ ይነሳሳል፤ አዳዲስ ሐሳብ ላይ ያተኮሩ ሥራዎችም ለተመልካች ይቀርባሉ፤››ትላለች::

እንደ ‹‹የቴድሮስ ራዕይ›› ያሉ ታሪካዊ ይዘት ያላቸው ቴአትሮችን እንደ ምሳሌየምትጠቅሰው አዜብ፣ ወጪና ገቢያቸው ሳይመጣጠን አጭር ጊዜ ታይተው ከመድረክየሚወርዱበት አጋጣሚ እንደተፈጠረ ትናገራለች:: በቀላሉ ሊወደዱ የሚችሉ አስቂኝሥራዎች የተበራከቱት በመሰል ቴአትሮች ካለው አሉታዊ ተሞክሮ በመነሳት ነው::ቴአትሮች አስቂኝ ሳይሆኑ ተመልካች ያገኙበትን ጊዜ በማስታወስም፣ ባለሙያውበድፍረት ሠርቶ ተመልካች ፊቱን አስቂኝ ወዳልሆኑ ቴአትሮች እንዲመልስ ማድረግእንዳለበት ታምናለች::

አርቲስት ቴዎድሮስ ተስፋዬ በአንድ ወቅት ቴአትር ቤቶች በአጠቃላይ አስቂኝቴአትሮችን ብቻ ያሳዩ እንደነበር ጠቅሶ፣ አሁን ለውጥ እየመጣ እንደሆነ ይናገራል::በእሱ እምነት፣ የባለሙያዎችም የተመልካቹም አመለካከት እየተቀየረ መጥቷል::

ማኅበረሰባዊ ጉዳዮችን የሚዳስሱ ሥራዎች የተሻለ ተቀባይነት እያገኙ ነው:: እንደምሳሌ የሚጠቀሰው በቤተሰብ መሀል ስለሚፈጠር መቃቃር የሚያወሳውን ‹‹ከትዳርበላይ›› እና ‹‹ቅጥልጥል ኮከቦች››ን ነው:: እነዚህን ለመሰሉ ቴአትሮች ተመልካችአይገኝም የሚለው አመለካከትም ቀስ በቀስ እየተቀረፈ ነው:: አበረታች ድባብ መኖሩሥራዎቻቸው አስቂኝ ስላልሆኑ ገበያውን ሰብረው እንደማይገቡ በማመን ወደ ኋላ ያሉደራሲያንንም እንደሚያነሳሳ ይናገራል::

አስተያየታቸውን የሰጡን ባለሙያዎችና ተመልካቾች የተለያየ ይዘት ያላቸውቴአትሮች ትኩረት ሳቢ ሆነው መቅረብ እንዳለባቸው ያምናሉ:: ቴአትሮች ያላቸውፋይዳ በይዘት መወሰን እንደሌለበት ይገልጻሉ:: ማኅበረሰቡን ያማከሉና አንገብጋቢየሚባሉ ጉዳዮችን የሚያነሱ ቴአትሮች እንደሌሎች ሥራዎች መድረክ ቢያገኙ መልካምነው የሚል ሐሳብም አላቸው::

የተጨቆኑ ቴአትሮች

Page 55: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 55/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 7 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

 Advertisement for Tender 

The Ethiopian Orthodox Tewahdo Church Development and Inter Church Aid Commission(EOTC-DICAC) is registered Ethiopian Residence Charity organization, established in1972 as the development wing of the Church. Since its establishment, EOTC-DICACexecutes different types of development and emergency humanitarian activities in differentregions of the country. One of these activities is assisting the rural communities throughthe implementation of livelihood improvement projects. Based on this EOTC-DICACintends to construct Grain Store at Dawnt wereda, North Wollo in Amhara Regional State.Therefore, EOTC-DICAC invites contractors of category building or general 7 and abovewho fulll all the requirements listed below.

Firms to engage in this tender should have renewed license for the current year,registration certicate from Ministry of Construction and Urban Development,VAT, TIN, and Clearance from the concerned body to participate in tender,relevant past experience with supporting documents, have adequate technicalpersonnel, can submit nancial capacity statement from a recognized bank, cansubmit an ownership right of a pickup and other equipments, good relationshipwith previous clients, can submit work schedule.

Documents can be purchased for a non refundable fee of Birr 100.00 fromEOTC- DICAC head ofce at art Kilo in front of Tourist Hotel from the rst dateof this advertisement for ten consecutive days.

Original and copies of the quotation and all relevant credentials in separateenvelopes with a Bid Bond of 2% of the total price quotation including VAT, in theform of certied cheque (CPO), to be considered after arithmetic check, shouldbe submitted at the same address stipulated above on or before the 10th day ofthis advertisement up to 2:00 p.m.

Bids shall be valid for 120 days.

Bidders should sign in all pages of the original bid document, stamp on it andwax sealed for both original and copies.

Bides shall be opened on the 10th day of this advertisement at 2:30 p.m at thecommission’s hall in the presence of interested bidders who choose to attend. Ifthe 10th day is not a working day, the opening date will be the next working dayat 2:30 p.m.

EOTC-DICAC has the right to reject the bid fully or partially.

Contact Addressee:

EOC-DICAC Tel.0111553566 or 111571127.

Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) invites interestedsuppliers to submit their price offer for the supply & delivery of Agricultural Limeto different places in the local regions.

The required quantities of Agricultural Limes & their respective delivery placesare posted on a freely accessible website link www.biethiopia.com/giz/006

SPECIAL CONDITIONS:-

• Detailed specications of products to be offered by the companies arehighly required

• Suppliers should provide copies of TIN, VAT and Business RegistrationCerticates that have all been renewed for the year 2007 E.C.

• CPO or Bank Guarantee with the value of 5% of the total bid offer must beincluded in the bid document.

• Latest delivery date of the material must be clearly stated.• Price & specications offer should be sealed in an envelope and being

submitted to GIZ Ofce personally. The tender document has to be labeledwith Tender No 91093753.

• Payment terms have to be clearly stated in the price offer.• Deadline for the submission of offers is Nov 09, 2015, 16:00 h. No offer will

be accepted after the provided deadline.• Received bid documents will be opened publicly on Nov. 10, 2015, 16:00,

at GIZ Ofce.• The validity period of the bids should be at least thirty (30) days following

the deadline of tender submission.• Winning bidder will be communicated by the ofce.• The GIZ Ofce, Addis Ababa reserves the right to accept or reject any or

all of the offers.

 Adders:GIZ Ofce: - Kazanchis- behind Intercontinental Hotel-German Development Cooperation Ofce.

Tel. 0115-180200/01/02

Email: [email protected]

Tender for the supply & delivery of Agricultural Lime

GIZ Ofce - No 91093753

የባለአክሲዮኖች 6ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤእና 2ኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ. የባለአክሲዮኖች ስድስተኛ መደበኛ ጠቅላላ

ጉባኤ እና ሁለተኛ ድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤ እሁድ ሕዳር 19 ቀን 2008 ዓ.ምከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ያካሂዳል፡፡ ስለሆነም የባንኩ

ባለአክሲዮኖች በተጠቀሰው ቀንና ቦታ እንድትገኙ የዲሬክተሮች ቦርድ ጥሪውንያቀርባል፡፡

1. የ6ተኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ረቂቅ አጀንዳዎች

1.1. ረቂቅ አጀንዳውን ማጽደቅ፣

1.2. በባንኩ ውስጥ የተደረጉ ነባር የአክሲዮን ዝውውሮችን እንዲሁም

አዲስ የአክሲዮን ሽያጭን ማጽደቅ፣

1.3. የዲሬክተሮች ቦርድ ዓመታዊ ሪፖርት ማዳመጥ፣

1.4. የውጭ ኦዲተሮች ዓመታዊ የኦዲት ሪፖርት ማዳመጥ፣

1.5. በቀረቡት ሪፖርቶች ላይ ተወያይቶ መወሰን፣

1.6. የውጭ ኦዲተሮችን ስያሜያቸውን ማጽደቅና ክፍያቸውን መወሰን፣

1.7. የዲሪክተሮች ቦርድ አባላት አበልና የአገልግሎት ክፍያ ላይ ተወያይቶመወሰን፤

1.8. በዘመኑ የተጣራ ትርፍ አደላደል እና አከፋፈል ላይ በቀረበው የውሳኔ

ሃሳብ ላይ ተወያይቶ መወሰን፣

1.9. የዲሬክተሮች ቦርድ አባላት ምርጫ ማካሄድ ፤

1.10. የጉባኤውን ቃለጉባኤ ማጽደቅ ናቸው፡፡

2. የ2ተኛ የድንገተኛ ጠቅላላ ጉባኤው ረቂቅ አጀንዳዎች

2.1. ረቂቅ አጀንዳውን ማጽደቅ፣

2.2. የባንኩን ካፒታል ስለማሳደግ ፣

2.3. የባንኩን የመመስረቻ ጽሁፍና መተዳደሪያ ደንብ ማሻሻል፣

2.4. የጉባኤውን ቃለጉባኤ ማጽደቅ ናቸው፡፡

ማሳሰቢያ፡

• በጉባኤው ላይ በግንባር መገኘት የማትችሉ ባለአክሲዮኖች ጉባዔው ከሚካድሂድበትቀን በፊት ባሉት ሦስት ተከታታይ የስራ ቀናት ቀደም ብሎ አራት ኪሎ ዳብርሕንፃ በሚገኘው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት በመቅረብ ባንኩ ባዘጋጀው የውክልና ቅጽላይ በመሙላት ተወካዮቻችሁን ማሳተፍ ትችላላችሁ፡፡ እንዲሁም የባለአክሲዮኖችህጋዊ ተወካዮች የውክልና ስልጣን የተሰጠበት ሕጋዊ ሰነድ ይዛችሁ በመቅረብበጉባዔው ላይ መሳተፍ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡

• በባንኩ ዋና መ/ቤት ቀርባችሁ ውክልና የምትሰጡም ሆነ በጉባዔው በአካልየምትገኑ ባለአክሲዮኖች ማንነታችሁን የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ ወይም

ፓስፖርት ወይም የመንጃ ፈቃድ ይዛችሁ እንድትቀርቡ፤ እንዲሁም በውልናማስረጃ የተረጋገጠ ሕጋዊ ውክልና ይዛችሁ ለምትቀርቡ ተወካዮች የወካያችሁንማንነት የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ወይም መንጃ ፈቃድይዛችሁ እንድትቀርቡ እናሳስባለን፡፡

• ባንኩ የባለአክሲዮኖች የመለያ ቁጥር በተንቀሳቃሽ ስልክዎ የሚልክ ሲሆን፤ይህንኑ ቁጥር በስብሰባው ዕለት ይዘው እንዲመጡ በ 011-158 08 80 እናበ011-126 28 10 በመደወል መረጃዎችን ማግኘት የሚችሉ መሆኑን በአክብሮችእናስታውቃለን፡፡

• ምልዓቱ ጉባዔው ተወያይቶ የሚያስተላልፋቸው ውሳኔዎች በጉባዔው ባልተገኙአባላት ላይም የፀና ይሆናል፡፡

• የባንኩን ህይወት የሚወስኑ የ50 በመቶ ምልዓት ጉባኤ የሚጠይቁ አጀንዳዎችያሉበት ዓመታዊ ጉባኤ በመሆኑ ፤ባለአክሲዮኖች በአካል ወይም ወኪሎቻችሁእንዲገኙ እንድታደርጉ የዳይሬክተሮች ቦርድ በትህትና ያስታውቃል፡፡

የዲሬክተሮች ቦርድ

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

የባለዕራዮች ባንክ

  ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

BUNNA INTERNATIONAL BANK S.C

የስብሰባ ጥሪ

ማስታወቂያ

Page 56: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 56/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 8   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 57: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 57/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 9 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 58: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 58/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 10   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

     ማ     ስ     ታ    ወ     ቂ     ያ

ከክፍል 2 ገጽ 3 የዞረ

  የጨረታ ማስታወቂያ

  የኢትዮጵያ መድን ድርጅት

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት አደጋ ደርሶባቸው ለደንበኞቹ ሙሉ የመድን ካሣ

ከፍሎ የተረከባቸውን፣

ቀረጥ የተከፈለባቸው ልዩ ልዩ ተሸከርካሪዎች፣

ልዩ ልዩ የተሸከርካሪ ውጫዊና የውስጥ አካላት፣ ማሽነሪዎች፣ቆርቆሮዎች፣ የማሪን ዕቃዎች

ሌሎች ልዩ ልዩ ብረታ ብረቶችንና ዕቃዎችን በጨረታ ለመሸጥይፈልጋል::

ማንኛውንም የስም ማዛወሪያ፣ ተጨማሪ የጉምሩክ ቀረጥ፣ ግብር፣ እሴትታክስና ሌሎች ወጪዎች ቢኖሩ ከፍሎ በጨረታ ለመግዛት የሚፈልግ ሁሉቃሊቲ ክራውን ሆቴል በስተጀርባ በሚገኘው የድርጅቱ ሪከቨሪ ቴክኒክ ማዕከልበመገኘት ከጥቅምት 20 ቀን 2008 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ህዳር 06 ቀን 2008 ዓ.ምድረስ መመልከት ይችላል:: ለመጫረት የሚፈልጉ ሁሉ የጨረታ ማስያዣውንበባንክ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ በማስያዝ መጫረት ይችላል::

ሀ. የዕቃ ማስያዣ

የጨረታ መነሻ ዋጋ 20 በመቶ ሲሆን ዝቅተኛ የዕቃ ማስያዣ ብር 1000 ነው::

ለ. የተሸከርካሪ ማስያዣ

የጨረታ መነሻ እስከ ብር 50,000 20 በመቶ

ከብር 50,001 እስከ ብር 100,000 ብር 15,000

ከብር 100,001 እስከ ብር 200,000 ብር 25,000

ከብር 200,001 እስከ ብር 300,000 ብር 37,000

ከብር 300,001 እስከ ብር 400,000 ብር 50,000

ከብር 400,001 እስከ ብር 500,000 ብር 60,000

ከብር 500,001 እስከ ብር 800,000 ብር 75,000

ከብር 800,001 ብር በላይ ብር 100,000

ተጫራቾች የሚገዙበትን ዋጋ ከተጨማሪ እሴት ታክስ በፊት በመሙላትየጨረታውን ሰነድ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ህዳር 6 ቀን 2008ዓ.ም ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ጀምሮ እስከ ቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ ለገሀርበሚገኘው ዋናው መ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል::ጨረታው ህዳር 7 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተጫራቾችወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቃሊቲ በሚገኘው በሪከቨሪ

ቴክኒክ ማዕከል ይከፈታል:: በጨረታው ተሸናፊ ለሚሆኑ ተወዳዳሪዎችየጨረታ ማስከበሪያ ጨረታው ከተከፈተበት ቀን ከሁለት የሥራ ቀናትበኋላ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን፣ ለአሸናፊዎች ግን ሂሳቡ ጨረታውከተከፈተበት ቀን ከሁለት የሥራ ቀናት በኋላ ተመላሽ የሚደረግ ሲሆን፣ለአሸናፊዎች ግን ሂሳቡ በገዙት ንብረት ላይ የሚታሰብ ሆኖ፣ የገዙትንንብረት ጨረታው ከተፈከተበት ቀን ጀምሮ የገዙትን ዋጋ አጠናቀውበ10 ቀናት ጊዜ ውስጥ ንብረቱን ባይረከቡ ለጨረታ ተሳትፎ ያስያዙትገንዘብ በመቀጫ መልክ ለድርጅቱ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል:: ክፍያፈጽመው ንብረቶቹን በተገለጸው ጊዜ የማያነሱ ተጫራቾች የጥበቃ ወጪበቀን ብር 150 (አንድ መቶ ሃምሳ ብር) ይከፍላሉ::

ማንኛውም ተጫራች በጨረታ ያሸነፈውን ተሸከርካሪም ሆነ ቁሳቁስበአለበት ሁኔታ በአንድ ጊዜ ማንሳት አለበት:: ድርጅቱ የተሻለ መንገድካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::ለበለጠ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 011439-25-89 እና 011439-25-45

መጠየቅ ይቻላል::

የኢትዮጵያ መድን ድርጅት

ዋና ሌላ ጊዜ ደግሞ እንደ ተጨማሪ መስፈርትሲያስቀምጡ በመመልከቱ ተወዳዳሪ ለመሆንበማሰብ አሊያንስ ኢትዮ ፍራንሴዝ መማርመጀመሯን የገለጸችልን ደግሞ በአንድ ዓለም

አቀፍ ድርጅት የኮሙዩኒኬሽን ባለሙያ ነች::ተወዳዳሪ ከመሆን ባሻገር ተጨማሪ ቋንቋ ማወቅአዕምሮ ማጎልበቻ፣ ለመማርና ለማወቅ ያላትንጉጉትም ለማርካት እንደሚጠቅማት ማመኗፈረንሳይኛ ለማጥናቷ ተጨማሪ ምክንያቶችነበሩ::

ተጨማሪ ቋንቋ ማወቅ እንዴት ሰዎችንተጠቃሚ እያደረገ እንዳለ ስትመለከት ከልጅነቷጀምሮ ፈረንሳይኛ አለመማሯ ይቆጫታል:: እሷካለፈችበት የበለጠ ከባድ ውድድር ይጠብቀዋልያለችውን የአራት ዓመት ልጇን ፈረንሳይኛመማር እንዲጀምር ለማስመዝገብ ብትሞክርምየቅበላ ትንሹ ዕድሜ ስድስት ዓመት በመሆኑየፈለገችውን ማድረግ እንዳልቻለች ገልጻልናለች::

ከሌሎች የውጭ አገሮች ፈረንሳይኛ ቋንቋመማሯና ልጇም እንዲማር መፈለጓ ፈረንሳይኛየዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሥራ ቋንቋ ከመሆኑባሻገር በብዙ አፍሪካ አገሮችም የሥራ ቋንቋ

መሆኑንንም ታሳቢ ያደረገ ነው:: ‹‹የአንድ ዓለምዜጎች ነን እየተባለ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎችዓለም አቀፍ ተቀጣሪ እየሆኑ ባለበት በዚህ ወቅትከቋንቋ ጀምሮ ራስን ብቁ ማድረግ ተወዳዳሪነትንይጨምራል፤›› ትላለች::

እንደ እዮኤል ሁሉ ተወዳዳሪነትንከመጨመር ባሻገር የውጭ አገር ቋንቋዎችንማወቅ ጠቃሚ ነው ትላለች:: ለዚህ ማሳያይሆን ዘንድ በአንድ ወቅት ያጋጠማትንታስታውሳለች:: ከዓመታት በፊት በሴኔጋልበተካሄደ የፓን አፍሪካ ፕሮግራም ለመካፈልከሌሎች ኢትዮጵያውያን ጋር ተጉዛ ነበር::አገሪቱ ላይ የሚነገረው ፈረንሳይኛ በመሆኑመደብር ገብቶ መግዛት፣ በሬስቶራንት ምግብማዘዝም ሆነ አቅጣጫ መጠየቅ ከባድ ሆኖባቸው

እንደነበር ታስታውሳለች::

በባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቋንቋ ልማትከፍተኛ ባለሙያ የሆኑት አቶ ዓለማየሁ ጌታቸውይህ እየተስተዋለ ያለው የውጭ አገር ቋንቋዎችንየማጥናት አዝማሚያ ጥቅም ቢኖረውም ገበያመር ዕርምጃ ነው ይላሉ:: የኢትዮጵያዊያንየውጭ አገር ቋንቋዎችን ማወቅ እንደ ግለሰብበትምህርት፣ በሥራና እንዲሁም በንግድ ዓለምተወዳዳሪ ሊያደርጋቸው ቢችልም በአገር ደረጃየሚያመጣው ጥቅምት ላይ ግን ጥያቄ ያነሳሉ::

በጥንዊ የቤተክርስቲያን የቋንቋ ጥናት እንደዓረበኛና እብራይስጥ ያሉ ቋንቋዎች ይጠኑእንደነበር በማስታወስ በዚያ ወቅት ቋንቋዎቹየሚጠኑት በእነዚያ ቋንቋዎች ያሉ ሃይማኖታዊናየፍልስፍና ዕውቀቶችን ወደ አገር ለማምጣትእንደነበር ያስረዳሉ:: አሁን ግን ቋንቋዎችንየማወቁ ፋይዳ ከግለሰብ ወይም ከተቋም የሚዘልአይደለም የሚል እምነት አላቸው::

የግለሰቦችና የተቋማት መጠቀም የአገርመጠቀም አይደለም? የሚል ጥያቄ ሲቀርብላቸውየሰጡት መልስ ‹‹ቀደም ባሉት ጊዜያት ዓረበኛና

እብራይስጥ ይጠኑ የነበረው ዕውቀቶችን ወደእኛለማምጣት ነበር:: አሁን ግን ኅብረተሰቡለሚናገረው ቋንቋ ቦታ ሳይሰጡ ለሌላ ቋንቋ ቦታየመስጠት አዝማሚያ ነው ያለው፤›› የሚልነበር:: ቢሆንም ግን ቀረብ ካለው ጊዜ የፈረንሳይኛመጽሐፎችን ወደ አማርኛ በመመለስ ዕውቀትእንዲመጣ ያደረጉ ጸሐፍት መኖርን ይጠቅሳሉ::

በሌላ በኩል የውጭ አገር ቋንቋዎችጥናት በአገር ውስጥ መስፋፋትን የቋንቋዎቹባለቤት አገሮች ቋንቋና ባህላቸውን ለማሳወቅናለማስፋፋት ከሚያደርጉት ዕርምጃ ጋርያያይዙታል:: ከዚህ ከዚህ አንፃር የቋንቋውጥናት ገበያ የፈጠረውና እንደ አገር ትልቅጥቅም እያስገኘ ያልሆነ ዕርምጃ መሆኑንይደመድማሉ::

የቋንቋው...

     ማ     ስ     ታ    ወ     ቂ     ያ

Page 59: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 59/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 11 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Invitation to Bid

Nile Insurance Company S.C

To all contractors Grade GC6/BC5 with License Valid for the

2007 E.C

1. Nile Insurance Company S.C  invites wax sealed bids

from eligible bidders for providing the necessary labor,

material and equipment for construction of store building

fence, guard house and site drainage works for its

Gurdshola site at Bole Sub city Woreda 28 Kebele 14.

2. Set of Bid Documents can to obtained from:- Nile

Insurance Company S.C project ofce, by paying Birr

500.00 in cash. During ofce hours starting October

22,2015.

3. Each bid must be accompanied by bid security bid bond/

bank guarantee in the form of certied check or CPO in

the sum of 50,000.00 Birr which shall remain valid for 60

calendar days from the bid opening date.

4. The successful bidder will be required to furnish a

performance bond in the sum of 10% of the gross bid

sum within 15 days after receipt of letter of acceptance of

bid prior to commencement of the works.

5. Sealed Bid shall be submitted to Nile Insurance Company

S.C Head ofce Located at Wello safer road 3rd Floor and

deposit it in tender box on November 12,2015 2:00 PM

and shall be opened on the same date and place at 2:30

PM. Bidders are advised to attend the opening of bids.

6. The Bidder, on his own responsibility and risk, is

encouraged to visit and examine the Site of Works and

its surroundings and obtain all information that may

be necessary for preparing this Bid and entering into

a contract for construction of the Works. The costs of

visiting the Site shall be at the Bidder’s own expense

and Nile Insurance S.C. will in no case be responsible or

liable for those costs.

7. The interested bidder may obtain further information and

clarication Nile Insurance company S.C. from project

ofce Telephone No 011-442-60-00 ext. 245/0114 42 42

37.

8. Nile Insurance Company S.C. Reserves the right to reject

any or all bids, to waive information, to advertise for new

bids or to proceed and do the works otherwise as may be

deemed to before its best interest.

Nile Insurance Company S.C. Nations and Nationalities

Square (Gotera)

Tel: 011-442-60-00

Website:www.nileinsurancesc.com

P.O.Box 12836

 Addis Ababa, Ethiopia.

የመጋዘንና የቢሮ ህንፃኪራይ ማስታወቂያ

1,200 ካሬ ሜትር የሆነ መጋዘን

G+2 የሆነ የቢሮ ህንፃ ያለው

ወደ መጋዘን ግቢ መግቢያና መውጫ ዋናሁለት በሮች ያሉት

ሁለት የጥበቃ ማማ እና የጥበቃ ማደሪያያለው

አድራሻ፡- አቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ቀበሌ 09 ሳሉአካባቢ

ቃሊቲ ብረታ ብረት ፋብሪካ አጠገብ

ስልክ፡- 0930 01 41 70

  0911 51 61 80  አዲስ አበባ

Enhanced Rural Self Help Association(ERSHA)

 Advertisement for Consultancy Service

Enhanced Rural Self Help Association (ERSHA) is a non-governmental development organization currently implementingrural development programs in different regions of the country with

the objective of improving rural livelihoods.

This time, ERSHA is planning to conduct a Terminal Evaluation ofone of its Programmes entitled “Sustainable Land Managementfor Combating Desertication in the Deme-Omo Watershed” beingimplemented at Dita wereda of Gamo Gofa Zone and would liketo invite interested and eligible consultants (Firms or Individuals)to submit their Technical & Financial proposals to compete for theassignment.

Interested applicants who wish to send their proposals shouldhave ample experience in conducting programme evaluation ofwatershed focused natural resources conservation/developmentprojects/programmes

Interested applicants are invited to collect the Terms of Reference(TOR) from the Head Ofce of ERSHA with address hereunder,

and submit separate Technical and Financial Proposals within tenworking days of the announcement of the invitation.

Enhanced Rural Self Help Association (ERSHA)P. O. Box 102367

Tel. +251114-66 14 93 Around Global Hotel Addis Ababa Ethiopia

Page 60: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 60/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 12   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 61: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 61/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 13 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 62: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 62/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 14   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

የአራዳ አትክልት ተራ የገበያ ማዕከል አ.ማ

በተለያዩ ሎቶች /Lots/ የቀረቡ ጨረታዎች ማስታወቂያ

አራዳ አትክልት ተራ የገበያ ማዕከል አ.ማ በተለምዶ ፒያሳ አትክልት ተራ ተብሎበሚጠራው የራሱ ይዞታ ላይ (2B+SB+G+8) ዘመናዊ የገበያ ማዕከል በመገንባት

ላይ ይገኛል፤ በአሁኑ ወቅት የህንፃውን የመዋቅር (Skeletal) ስራዎችና የብሎኬት

ግንባታ አጠናቆ ወደ ማጠናቀቂያ ስራው (Finishing) ለመግባት ዝግጅቱን በማጠናቀቅ

ላይ ይገኛል፤ በመሆኑም ከዚህ በታች ለተመለከቱት ስራዎች ድርጅቶችና አቅራቢዎች

በጨረታው ላይ እንዲካፈሉ ይጋብዛል፡-

ሎት አንድ

አጠቃላይ የፊኒሽንግ ሲቪል፣ ኤሌክትሪክ እና ሳኒተሪ ስራዎችን የሚያከናውኑ

በዘርፉ መልካም ስራ አፈፃፀም ያላቸውን BC/GC -3- እና ከዚያ በላይ ሥራ ተቋራጮችን

ይጋብዛል፤

ሎት ሁለት

የአሣንሰር /Elevator/ ግዢ እና ተከላ ስራ የሚያከናውኑ በዘርፉ በቂ ልምድና

መልካም አፈፃፀም ያላቸውን ድርጅቶች ይጋብዛል፤

ሎት ሶስት

ሴት ጄኔሬተር /Set Generator/ እና ኮምፓክት ስቴሽን ለሚያቀርቡ ድርጅቶች

በተዘጋጀው ስፔስፍኬሽን መስረት የአቅርቦት ፣ የተከላ እና የኮምሽኒንግ ስራዎችን

በመስራት ከዚህ በፊት በቂ ልምድና መልካም የስራ አፈፃፀም ያላቸው መሆን

ይጠበቅባቸዋል፤

ሎት አራት

ለህንጻው አጠቃላይ የአሉሚኒየም ስራዎች ማለትም /Hand rail, guard rail,

curtain wall, French door and partition/ ስራዎችን የሚሰሩ ድርጅቶችን ይጋብዛል፣

ተጫራቾቹ በዘርፉ በቂ ልምድና እስከ አሁን ለሰሩዋቸው ስራዎች መልካም ስራ

አፈፃፀም ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፤ በመሆኑም በተዘጋጀው ስፔስፍኬሽን

መሰረት የአቅርቦት እና ገጠማ ስራዎች ላይ እንዲጫረቱ ይጋብዛል፤

ሎት አምስት

ለህንፃችን አገልግሎት የሚያስፈልገውን የዋተር ፕሩፊንግና ተያያዥ ስራዎችን

የሚያከናውኑ ድርጅቶችን ይጋብዛል፤ ድርጅቶቹ በዘርፉ በቂ ልምድና የመልካም ስራ

አፈፃፀም ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፤ በመሆኑም በተዘጋጀው

ስፔስፍኬሽን መሰረት የአቅርቦትና የገጠማ ስራዎች ላይ እንዲጫረቱ ይጋብዛል፤

በመሆኑም በሁሉም ሎቶች ላይ የሚሳተፉ ተጨራቶች

የጨረታ ሰነዱን በሚወሰዱበት ጊዜ

1ኛ) የ2007 ዓ.ም የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ፣ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት፣ የቫትና

የቲን ሰርተፍኬት፣ በአቅራቢዎች ሊስት ላይ የተመዘገቡበት ሰርተፍኬቶች ፎቶ

ኮፒ እንዲያቀርቡ ያስፈልጋል፣

2ኛ) ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የተዘጋጁትን ሰነዶች ከአ/ማህበራችንጽ/ቤት በመውሰድ እስከ ሕዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት የጨረታ

ሰነዱን መመለስ ይጠበቅባችዋል፡፡ ጨረታው ሕዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 9፡

00 ሰዓት ተዘግቶ ሕዳር 13 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡

3ኛ) ለየሎቶች የሚካፈሉት ተጫራቶች ስለድርጅታቸው የሚገልፀውንና መልካም ስራ

አፈፃፀማቸውን ሌሎች አባሪ ሰነዶች የሚያሳየውን ቴክኒካል ፕሮፖዛል ኦርጅናል

ከአንድ ኮፒ ጋር ለየብቻ በሰም በማሸግ እንዲሁም በተዘጋጀው ስፔስፍኬሽን ላይ

የሚሞላ የፋይናሻል ፕሮፖዛላቸውን ኦርጅናል ከአንድ ኮፒ ጋር ለየብቻ በሰም

በማሸግ በተጨማሪም የሚሰሩበትን ዋጋ 2% በባንክ በተረጋገጠ CPO የጨረታ

ማስገቢያ ቢድ ቦንድ በሌላ ፖስታ በሰም በማሸግና ሁሉንም ፓስታዎቻቸውን

በአንድ ጥቅል ፖስታ በማሸግ የድርጅታቸውን ስም፣ አድራሻቸውን፣ የተሳተፉበትን

የጨረታ ሎት ቁጥር በግልጽ በሚያሳይ ሁኔታ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

አ/ማህበሩ ጨረታውን ከከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

አድራሻ፡- አራዳ አትክልት ተራ የገበያ ማዕከል አ/ማህበር

ካንትሪ ታወር ካቴድራል ት/ቤት ፊት ለፊት 4ኛ ፎቅ

ቢሮ ቁጥር፡ G3-11

ስልክ 0911 04 72 08 ወይም +251-118 69 49 38

የኦዲት ስራ ጨረታ ማስታወቂያየአራዳ አትክልት ተራ የገበያ ማዕከል አ.ማ ከ1998 ዓ.ም እስከ 2005ዓ.ም ላሉት (8) ስምንት ዓመታት ሂሳብ ለማስመርመር /ኦዲት ለማስደረግይፈልጋል፡፡

በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ የኦዲትአድራጊ ድርጅቶች መወዳደር የምትችሉ መሆኑን አ.ማ እየገለጸ፤

መሟላት ያለበት መስፈርቶች፤

• የንግድ ፈቃድ ያለው፤

• የኦዲት ስራ ልምድ ያለውና ማቅረብ የሚችል፤

• የሞያ ብቃትና በሕጋዊነት ታውቆ በመንግስት የተመዘገበ

• የዘመኑን ግብር የከፈለ በ2008 ዓ.ም በጀት ዓመት ፈቃድያሣደሰ፤

• የታክስ መለያ ቁጥር /TIN NO/ ያለው

• ስራውን ሰርቶ የሚጠናቀቅበትን ጊዜ በማያያዝ ማለትም ሂሳብምርመራውን አጠናቆ ሪፖርቱን የሚያስረክብበት ጊዜ፤

• ንድፈ ሂሳብ/ ኘሮፖዛል ለአገልግሎቱ የሚያስከፍለውን ዋጋ ለየ1ዓመት በተናጥል ወይንም አጠቃላይ በግልጽ ሊያሳይ ይገባል፤

በዚሁ መሰረት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ10 ተከታታይቀናት ውስጥ ከዚህ በታች በተጠቀሰው አድራሻ ሰነዶቹን እንዲያቀርቡእንጋብዛለን

አ.ማህበሩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልየመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- አራዳ አትክልት ተራ የገበያ ማዕከል አ.ማ ጽ/ቤት

ካቴድራል ት/ቤት ፊት ለፊት ካንትሪ ታወር ህንፃየቢሮ ቁጥር G3-11

  ስልክ ቁጥር 0935-401595/96 ወይም 0118-694938

Investment Opportunity in Livestock Sector 

First Consult is one of the leading management consulting rms with

a focus on, among others, business development and investment

advisory.

Presently, First Consult aims to connect investors with investment

opportunities in the livestock sector. We have identied & shortlisted

20 investee companies engaged in various livestock sub-sectors,

who are currently looking for potential partners to raise the required

level of nancing for expansion.

The services that we provide as part of this project include upgrading/

preparing business plans, facilitating investor-investee term sheet

signature, conducting due diligence and facilitating deal closing.

First Consult invites potential investors to partner with the investee

companies and benet from the lucrative investment opportunities.

For more information, please visit our website www.rstconsultet.com or

contact us on:

Telephone: +251 (0)114 40 14 73

Email: [email protected]

 [email protected]

 [email protected]

Page 63: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 63/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 15 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያቁጥር ቡና001/2008

የቡና ኢንሹራንስ አ.ማ የተለያዩ፡-

1ኛ. ምድብ I የኮምፒውተርና ተዛማጅ፣

2ኛ. ምድብ II የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች

3ኛ. ምድብ III የፅህፈት መሳሪያዎች በጨረታ አወዳድሮመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ቀጥሎ የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የምታሟሉ በጨረታውእንድትሳተፉ ጋብዟችኋል፡፡

1. ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያለው፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉበትንናየተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡ መሆናቸውን መረጃ ማቅረብየሚችሉ፣

2. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ ዕቃ የማጫረቻ ዋጋ ሲያስገቡ ስፔስፊኬሽንለተዘጋጀላቸው ዕቃዎች በስፔስፊኬሽኑ መሠረት መሆኑንአረጋግጠው ያቀርባሉ፣

3. ተጫራቾች የጨረታ ዋጋቸው የተጨማሪ እሴት ታክስንየሚጨምርና የማይጨምር መሆኑን በግልፅ ማስቀመጥይገባቸዋል፡፡ ካልተገለፀ የጨረታ ዋጋው የተጨማሪ እሴትታክስንም እንዳካተተ ይቆጠራል፡፡

4. የጨረታው አሸናፊው አሸናፊ ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ

ያሸነፈባቸውን ዕቃዎች አምስት ቀናት ድረስ ባሉት ተከታታይአምስት የስራ ቀናት ውስጥ በቡና ኢንሹራንስ አ.ማ ዋና መ/ቤትአራት ኪሎ ዳብር ሕንፃ በራሱ ትራንስፖርት በማጓጓዝ ማስረከብይኖርበታል፣

5. ተጫራቾች ለአሸነፉበት ዕቃ የገንዘብ ክፍያ የሚፈፀመው ያሸነፉበትዕቃ የገቢ ደረሰኝ ከተቆረጠለት በኋላ መሆኑን ተጫራቾችአስቀድመው ማወቅ አለባቸው፣

6. የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈልከኩባንያው ዋና መ/ቤት 3ኛ ፎቅ የፋይናንስ መምሪያ በስራሠዓት መውሰድ ይችላሉ፣

7. የጨረታ ማስከበሪያ ከሰጡት ጠቅላላ ዋጋ 2% በቡና ኢንሹራንስአ.ማ ስም ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ሲፒኦ ያላስያዘተጫራች ከጨረታ ይሰረዛል፣

8. ተጫራቾች በተሰጣቸው ሠነድ ውስጥ ብቻ ዋጋውን ሞልተውበሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ጥቅምት 29 ቀን 2008 ዓ.ም በቀኑ8፡00 ሠዓት ድረስ ከላይ በተጠቀሰው የኩባንያው ጽ/ቤት ለዚሁተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

9. በጨረታ ሰነዱ የተቀመጠው የዕቃዎች ቁጥር የግዥ ትዕዛዝ(Perchase Order) በሚሰጥበት ጊዜ ሊጨምርም ሊቀንስምይችላል፡፡

10. ጨረታው ጥቅምት 29 ቀን 2008 ዓ.ም በቀኑ 8፡00 ሠዓትተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በኩባንያውዋና መ/ቤት 7ኛ ፎቅ በሚገኘው የመሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

11. ተጫራቾች በየምድቡ ለተጠቀሱት ዕቃዎች በተናጠል ወይምበሁሉም ሊወዳደሩ ይችላሉ፡፡

12. ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊልየመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ስለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0111-56-57-78 ወይም0943-87-74-74 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

 Abay Bank S.C. 

1.  Abay Bank S.C  invites all interested biddersby this competitive bid for the supply of thefollowing items :

Bid ref. Description of Materials Remark

Call Center/01/2015

Design, Supply and Implementationof Call center Management system

2. The bid document shall be obtainedcommencing 02,NOV,2015 from ProcurementDivision, cited at Abay Bank S.C, Facility &Procurement Directorate, against paymentof a non-refundable fee of Birr 200.00 (Two

hundred Birr only) for each lots during ofcehours(Monday to Friday 8:00-12:00 am,1:00- 5:00 p.m and Saturday 8:00-12:00 am).Bidders must present & professional license,Tax clearance certicate and VAT registrationcerticate.

3.  Any foreign company is obliged to have localagent who has mentioned licenses and powerof attorney.

4. Tenders must be supported with 2% securitybond of the total quoted bid value (Re-fundable)

in shape of CPO or Bank Guarantee in favor of Abay Bank S.C. In case of non-provision or in-sufcient earnest money, the bid(s) will not beconsidered. Securities issued by foreign Banksshall be counter-guaranteed by an EthiopiaBank.

5.  All bids must be deposited in the tender boxprepared for this purpose at ProcurementDivision, cited at Abay Bank S.C, Facility &Procurement Directorate during ofce hours foron or before December 08, 2015 at 6:00 Localtime.

6. Bid opening shall be held in the presence ofbidders and / or their legal agents who wish toattend On December 08, 2015 at 8:00 Localtime.

7. Interested eligible bidders may obtain furtherinformation from the ofce of Facility &procurement Directorate, P.O. Box 5887, Addis Ababa, Ethiopia, Tell. 251-11-554-97-41, 251-11-557-07-53

8. The Abay Bank S.C the right to accept orreject any or all bids.

 Abay Bank S.C.

Page 64: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 64/72

Page 65: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 65/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 17 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

Page 66: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 66/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 18   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

አስተያየትአስተያየት

     ማ

     ስ     ታ    ወ     ቂ     ያ

የጨረታ ማስታወቂያ

የመኪና ሽያጭ ጨረታ1. የተሽከርካሪው ዓይነት፡- አውቶቡስ

2. ተሽከርካሪው የተሰራበት፡- ጣልያን (ፊያት)

3. የተሽከርካ ሞዴል፡- M 50

4. የተሰራበት ዘመን፡-1998

5. የሥራው ዓይነት፡- ለሕዝብ አገልግሎት

6. የመያዝ ችሎታው፡- አሽከርካሪውን ሳይጨምር 29 (ሃያ ዘጠኝ) ሰው

7. የሞተር ጉልበት፡- (ሲ.ሲ.) 3908

8. የነዳጅ ዓይነት፡- ናፍጣ

9. የሲሊንደር ብዛት፡- 4

10. የሞተር የፈረስ ጉልበት፡- 115 HP

ድርጅታችን ከላይ የተጠቀሰውን የተሽከርካሪ ዓይነት በጨረታ ለመሸጥ ስለሚፈልግመኪናውን በአካል ቡራዩ ካርቶን ፋብሪካ በመምጣት ማየት የሚቻል መሆኑን እናየሚገዛበትንም ዋጋ እና የጨረታ ማስከበሪያ በቡራዩ ልማት ኃ.የተ.የግል ማህበር ስምየተሰራ የብር 10,000.00 C.P.O. አብሮ አያይዞ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በድርጅቱ የሰነድቁጥጥር ማዕከል እስከ ህዳር 20, 2008 ዓ.ም. ማስገባት የሚቻል መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የድርጅቱ አድራሻ፡- ቡራዩ ማዘጋጃ ቤት ፊት ለፊት ባለው መንገድ 30 ሜ.ገባ

ብሎ ቡራዩ ፓኬጂንግና ፕሪንቲንግ ኢንዱስትሪ ብሎ መምጣት ይቻላል፡፡በስልክ ቁጥር 011-2-842206 011-2-842210 011-2-842207

በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡

ቡራዩ ልማት ኃ.የተ. ተግ. ማኅበር

Burayu Development PLC

NOTICEProfessional Invitation for Salary Scale Preparation

Tamrin International Trading Plc is seeking qualied professionals insalary scale preparation.

Background

Tamrin International Trading PLC has been established with strongbusiness to be a leading and competent business enterprise both indomestic and international trading. It has excellent experience andachievements in exporting different oil seeds, cereals, sesame etc.

Besides that, to satisfy the ever increasing demand, the companycontinuous to import and distribute various construction machineries,vehicles, dry cargo transport vehicles etc.

Requirements

• Well organized professional experience of at least for 3 businessorganizations.

• Total experience of 6 years and above

• Sufcient knowledge, skill, ability, high commitment andcommunication skill.

• Well organized and sufcient staff.

• Recommendation letter of good performance.

• Experience of salary scale preparation on import & exportenterprise is preferable.

Interested applicants should submit their application with all relevantdocuments and nonreturnable copies within 10 working days from thetime of the announcement.

 Address: on the road from Gotera to Saris, around Saris Total /Addis SeferYared Building 1st oor Tel. +251-114 43 14 44 P.O.Box 1225 Addis Ababa

በሣሮን አባት

ከዛሬ 25 ዓመታት በፊት (የ11ኛ ክፍልተማሪ ሳለሁ) ክረምት ላይ ለዕረፍት ወደ አባቴየትውልድ አገር ሄጄ ነበር:: ወለጋ ሆሮ ጉድሩየሚባል ቀበሌ ውስጥ ለአንድ ወር በዘለቀውበዚህ የዕረፍት ቆይታዬ ከተደረገልኝ እንክብካቤናመስተንግዶ ባላነሰ፣ በአካል ተገኝቼ የተካፈልኩትየገጠር አኗኗርና ሕይወት ዛሬም ድረስባስታወስኩት ቁጥር ወለል ብሎ ይታየኛል::አስደሳች ጉብኝት ነበር::

ሁሉም ወንዱም፣ ሴቷም ከማለዳ ጀምሮእስከ ጀንበር መጥለቅ በሥራ ራሳቸውን ጠምዶማየት ለእኔ ከተማ ተወልጄ ላደኩት ፍፁምትንግርት ነበር የሆነብኝ:: የገጠር ሰው ምንምዕረፍት የለውም ማለት ይቻላል::

የገጠር ሕይወት እውነታው እንዲህ በመሆኑ፣እኔም አብዛኛው ውሎዬ ከእነዚህ ብርቱ ዘመዶቼጋር በየማሳውና በየግጦሹ ሆነ:: በተለይ ከአባቴ

ታናሽ ወንድም ከአቶ ከበደ ገብሬ ሥር (አጠገብ)እኔን ማጣብ ዘበት ሆነ::

ከሌሎቹ ይልቅ ከአጐቴ ከበደ ጋር ጊዜዬንማሳለፍ በጣም ያስደስተኛል:: አጎቴ እርሻውላይ ደፋ፣ ቀና እያለ በጎን የሚወረውራቸውጨዋታዎችና ቀልዶቹ በእጅጉ ይመስጡኛል::ያዝናኑኛል:: ያስቁኛል:: …በተለይ ‹‹አባትህበልጅነት ያደረገው ነገር…›› እያለ የሚነግረኝማበሳቅ ሊያፈርሰኝ ይደርሳል::

አጐቴ ስለኦሮሞ ሕዝብ ባህል፣ ወግ፣ ተረትእያነሳ የሚያካፍለኝ ሐሳቦች ውብና መሳጭነበሩ:: ስለእርሻው፣ ስለከብቶቹ፣ ስለደኑ እያነሳየሚያወራልኝ የሚያፈዙኝ ጨዋታዎች ነበሩ::

በተለይ በአንድ የእርሻ ማሳው እሱ እርሻላይ ሆኖ እኔ ጎን ጎኑ እየሄደኩ ስለእርሻ ወቅት፣

ስለእህሎቹ መዝሪያና መድረሻ ወቅት፣ የሰብልፀር የሆኑ አዕዋፋትን፣ እንስሳትን… እያነሳሲያወራልኝ ቆየና መሬቷን ማመስገንና መመረቅጀመረ:: ዝም ብዬ አዳምጠው ጀመር:: ገርሞኛል!‹‹ይኼውልህ መሬት በሞት ጊዜ ተመልሰንየምንገባባት (የምንቀበርባት) የዘለዓለም ቤታችንብትሆንም፣ በሕይወት ባለን ወቅት በርትተንከሠራንና ከተጋን ፍሬዋን ያለመሰልቸትትሰጠናለች:: ቸር ነች:: አባቶቻችን ‘መሬትሳትበላኝ ልብላት!’ ሲሉ ይህንኑ ለማሳየት ነውእኮ፤›› አለኝ:: ‹‹መሬት ሳትበላኝ ልብላት!?››አልገባኝምና ያለውን ደገምኩለት::

‹‹አዎ ‘መሬት ሳትበላኝ ልብላት’ ማለት ሞቼመቀበሪያዬ ከመሆኗ በፊት መሬትን አርሼ፣ጐልጉዬ፣ ዘርቼ… በረከቷን መቋደስ አለብኝማለት ነው:: መሬት የምትሰጠኝን ፍሬ በሕይወትእያለሁ በርትቼ ሠርቼ ማግኘት አለብኝ ማለትነው፤›› አለኝ:: ይህ የአጎቴ ‹‹መሬት ሳትበላኝልብላት!›› የሕይወቱ መርሆና ማብራሪያው ዛሬም

ከ25 ዓመታት በኋላ ስለመሬት በማናቸውምሁኔታ ባሰብኩና በሰማሁ ቁጥር ሁሉ ትዝይለኛል::

ሰሞኑን መሬትን የተመለከተ ጉዳይ (በእርሻውበኩል ሳይሆን መሬትን አየር በአየር በመሸጥ)እኔን ፍለጋ ቢሮዬ ድረስ ሳልፈልገው መጣናስለእርሻው መሬቱ አጎቴ የሰጠኝን ማብራሪያየማስታውስበት ሁኔታ ተፈጠረ:: ነገሩም እንዲህነው::

በዚያን ሰሞን አንድ የቅርብ ጓደኛዬ ተንቀሳቃሽስልኬ ላይ ደወለና በቅርንጫፍ ባንካችን አካውንትከፍተው ከእኛ ጋር የሥራ ግንኙነት ሊፈጥሩያሰቡ ሰዎችን እንደሚልክልኝ ነገረኝ::

የቅርንጫፉን የተንቀሳቃሽ (Current)የተቀማጭ (Saving) ሒሳብ ክምችት ለማሳደግ

ከቅርንጫፍ የሥራ ባልደረቦቼ ጋር በየሳምንቱተራ ገብተን አዳዲስ ደንበኞች የምናስስበትናየምንነጋገርበት ፕሮግራም ስለነበር፣ ይህንኑሁኔታ ያስረዳሁት ጓደኛዬ በጉዳዩ አስቦበትደንበኞችን ሊልክልን እንደሆነ በስልክ ሲነግረኝበጣም ተደስቼ አመሰገንኩት::

ከሁለት ቀናት በኋላ ሦስት ሰዎች ወደቢሮአችን መጡ:: ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጁንለማነጋገር እንደሚፈልጉ ገልጸው ገብተውእኔ ዘንድ ደረሱ:: እንግዶቹን ተቀብዬ ወንበርስበው እንዲቀመጡ ጋበዝኳቸው:: ‹‹እገሌ ነውየላከን!›› አሉኝ የጓደኛዬን ስም ጠርተው:: እሱይሆን የላካቸው? ብዬ ተጠራጥሬ ነበርና በዚህምማረጋገጫ አገኘሁ::

እንግዶቹ ሁለቱ ወንዶች፣ አንዷ ሴትነበረች:: ዛሬ የመጡት አብራቸው ላለችው ሴትየተንቀሳቃሽ ሒሳብ (Current Account) ለመክፈትፈልገው እንደሆነ ገለጹልኝ:: አካውንቱን ለመክፈትየሚያስፈልጉ ሰነዶችን ዝርዝርም ነገርኳቸው::

ሁሉንም አሟልተው እንደመጡ አስረዱኝ::ሴትየዋ ዶክመንቶቹን ሁሉ አውጥታ ጠረጴዛላይ ደረደረቻቸው:: ዶክመንቶቹን አገላብጬአየኋቸው፣ ተንቀሳቃሽ ሒሳብ ለመክፈት ብቁናቸው:: አንድ የሥራ ባልደረባዬን ጠራሁናዶክመንቶቹን ሰጠሁት:: ዶክመንቶቹን ወስዶ ኮፒካደረጋቸው በኋላ ዋናውን ለባለቤትየዋ በመመለስተገቢውን ፎርም በማስሞላት የፊርማ ናሙናምወስዶ አጠናቀቀ::

ከደቂቃዎች በኋላ (ሌሎች የውስጥ ሥራዎችእንደተጠበቁ ሆነው) የተንቀሳቃሽ ሒሳቡተከፍቶና ብሩም ገቢ ሆኖ እንግዶቹን አመስግኜበክብር ሸኘኋቸው::

ይህ በሆነ በማግሥቱ ትናንት ከመጡትወንዶች (ልጅ እግሩ) አንደኛው ሦስት ሰዎችን

ደግሞ እየመራ መጥቶ እኔ ዘንድ ደረሰ::እንዲቀመጡ ከጋበዝኳቸውና ተገቢውን ሰላምታከተለዋወጥን በኋላ የሚሉትን ለመስማትተዘጋጀሁ::

ይህ በድጋሚ የመጣው ሰው እነዚህም ሰዎችየተንቀሳቃሽ ሒሳብ ለመክፈት እንደሚፈልጉገለጸልኝ:: እኛን መርጠው መምጣታቸውያስደሰተን መሆኑን ገልጬ ዶክመንቶቻቸውንእንዲሰጡኝ በትህትና ጠየቅኳቸው:: ሦስቱምሰዎች የተንቀሳቃሽ ሒሳብ ለመክፈት የሚያስችልየየተናጠል ብቁ ዶክመንቶችን የያዙ ስለነበርየእነሱንም ዶክመንት ኮፒ አድርገንና ፎርምበማስሞላት፣ የፊርማ ናሙና በመውሰድአካውንቱን ከፍተን (ሦስት ተንቀሳቃሽ ሒሳብማለት ነው) ብሩንም ተቀብለንና ተገቢውንምደረሰኝ ሰጥተን ሸኘናቸው:: ለሦስተኛ ጊዜ አሁንምበማግሥቱ ይህ መጀመሪያ ላይ የመጣው ሰውወደ ቅርንጫፋችን መጣ:: በዚህ ወቅት ግንብቻውን ነበር:: እኔ ቢሮ ገብቶ የሞቀ ሰላምታ

ከተለዋወጥን በኋላ እንዲቀመጥ ጋበዝኩት:: ዛሬየመጣው ለራሱ አካውንት ሊከፍት እንደሆነአስረዳኝ::

በእጁ ላይ የያዘው ዶክመንት ስላልነበረዶክመንቶችህስ? አልኩት:: የንግድ ፈቃድስለሌለው የቁጠባ ሒሳብ እንድንከፍትለትጠየቀን:: ሁለት ጉርድ ፎቶግራፎችና የታደሰየቀበሌ መታወቂያ እንደሚያስፈልግ አስረዳሁት::አውጥቶ ሰጠኝ::

ይህም ሰው የቅርንጫፉ የቁጠባ ሒሳብ ደንበኛሆኖ ተመዘገበ ማለት ነው:: ብሩን ገቢ አድርጐየቁጠባ ደብተሩን (Passbook ) ይዞ አመስግኖንሄደ::

‹‹መሬት ሳትበላኝ…››(የባንክ ቅርንጫፍ ሥራ አስኪያጁ የሥራ ገጠመኝ)

Page 67: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 67/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 19 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

አስተያየትአስተያየት

INVITATION FOR EXTERNAL AUDITING Aids Healthcare Foundation (AHF) – Ethiopia, a non-governmental

organization, invites interested and eligible external, Grade A, audit

rms to submit their technical and nancial proposals for audit work

services of its accounts for the scal year ends 31 December 2015.

Important information:

1. The audit will be carried out in Addis Ababa;

2. Firms should specify the date of commencement and submission of theaudit report;

3.  Audit rms who fulll the requirements below may submit their proposals

within 7 days after the date of announcement on newspapers;4. Our ofce is located in Yeka sub city, Wereda 8, House No New, Near

Sumeya Mosque

5. Contact details:

a. Telephone : 011 6 63 11 14, and 0919 32 87 87

6. Submission requirements:

a. Company prole,

b. Renewed business license,

c. TIN certicate

d. Evidence of having performed similar types of service with NGOsrecognized and registered by Charities and Societies agency,

e. Professional certicate and practicing certicate of Federal

Ofce of Auditor and ACCA.

7. TOR can be collected from our ofce referred in item 4 above

 Aids Healthcare Foundation (AHF) - Ethiopia

     ማ     ስ

     ታ    ወ     ቂ     ያ

ጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝንየጨረታ ማስታወቂያ

ጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዝን ፌሎሽፕ ኢትዮጵያ ከቀረጥ ነፃ ያስገባውን የመስክተሸከርካሪ መኪና ከዚህ በታች በተዘረዘረው መመሪያ መሠረት በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥይፈልጋል፡፡

1. ለጨረታ የቀረበው መኪና ዝርዝርሁኔታሀ. የሥሪትዘመን 2007ለ. ማኑፋክቸር ቶዮታሐ. ታርጋቁጥር 5-ኢት 00806

2. ተጫራቾች መኪናው ባለበት ሁኔታ ማየት ከፈለጉ ድርጅታችን በሚገኝበት በቂርቆስ ክ/ ከተማ ወረዳ 02 የቤት ቁጥር 520 ወደ መስቀል ፍላወር በሚወስደው መንገድ በልሁሕንፃ ላይ ዋና መ/ቤታችን በሚገኘበት በሥራ ሰዓት ጥቅምት 22 እና 29 ቀን 2008ዓ.ም መመልከት ይቻላል፡፡

3. በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልግ ማንኛውም ተጫራች ያቀረበውን የጨረታ ዋጋበመግለጽ የጨረታ ማስከበሪያ በተጫረተው ዋጋ ላይ የ5 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ

ሲፒኦ Justice for all Prison fellowship Ethiopia ስም በማያያዝ ከጥቅምት 29ቀን 2008 ዓ.ም ድረስ በሥራ ሰዓት በመገኘት የጨረታ ሰነዱን በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕከላይ በተገለጸው በዋናው መ/ቤት የሰው ኃይልና አስተዳደር ክፍል ማስገባት ይችላሉ፡፡

4. በጨረታ ለተሸነፉት ያስያዙት ገንዘብ ይመለስላቸዋል፡፡ ለጨረታው አሸናፊ ደግሞያስያዙት ገንዘብ ለሚገዙት መኪና ከሚከፍሉት ዋጋ ይታሰብላቸዋል፡፡

5. አሸናፊው በጨረታ ላሸነፈው መኪና ቀሪው ክፍያ እና 15 በመቶ የእሴት ታክስአክለው በመክፈል የጨረታው ውጤት ከተገለጸበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናትውስጥ መኪናውን መረከብ ይኖርባቸዋል፡፡ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ያሸነፉትን ንብረትከፍለው ካልወሰዱ ድርጅታችን አሸናፊውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ከመሆኑም በላይለጨረታ ያስያዙት ገንዘብ ተመላሽ አይሆንም፤ መኪናውንም ጨረታ በማውጣትም ሆነያለጨረታ የመሸጥና ገንዘቡን ለድርጅቱ ገቢ የማድረግ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

6. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ዋጋ የተጨማሪ እሴት ታክስን የሚያጠቃልል መሆኑንምበግልጽ ሁኔታ በሚያቀርቡት የጨረታ ሰነድ ላይ ካልገለጹ በስተቀር ባቀረቡት ዋጋ ላይ15 በመቶ ተጨማሪ እሴት ታክስ ተጨምሮ የሚታሰብ ይሆናል፡፡

7. ተሽከርካሪው በጨረታ እስከ ተሸጠበት ጊዜ ድረስ የሚፈለግ ግብርና ታክስ ወይም ሌላክፍያ ቢኖር የሻጭ ኃላፊነት ይሆናል፡፡

8. አሸናፊ ተጫራች የገዛውን መኪና ከቦታው ላይ በራሱ ወጪ አንስቶ ይወስዳል፡፡9. ጨረታው በጥቅምት 30 ቀን 2008 ዓ.ም ከጧቱ አራት ሰዓት አሸናፊው ይገለጻል፡፡

ድርጅታችን የተሸለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝመብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

Addis Ababa Tel. 011 4 70 04 89  Email: [email protected]  P.O.Box: 2366 code 1110

በሦስት ተከታታይ የሥራ ቀናት አምስትግለሰቦች ወደ ቅርንጫፋችን በመላክ የቅርንጫፍባንኩ ደንበኛ እንዲሆኑ ላደረገልን ጓደኛዬወዲያውኑ ደውዬ ምሥጋናዬን አቀረብኩለት::በሥራው አጋጣሚ ከተለያዩ ሰዎች ጋርስለሚገናኝ እንዲሁ አዳዲስ ደንበኞች እንድናገኝበማድረጉ ላይ እንዲቀጥልበት አደራ አልኩት፣እሱም ተስማማ:: እኔም በሆነው ሁሉ በጣምተደሰትኩ::

ይህ መጨረሻ ላይ የቁጠባ ሒሳብ በመክፈትራሱን በቅርንጫፉ በደንበኝነት የተቀላቀለግለሰብ፣ አካውንቱን ከከፈተ በኋላ ባሉት ቀናትእየተከታተለ ወደ ቅርንጫፋችን መምጣቱንተያያዘው:: ዛሬ ያወጣል፣ ቀጥሎ ባለው ቀንያስገባል… ቁጠባ ተባለ እንጂ ስሙ፣ የእሱአካውንት ከሌሎቹ የባሰ ‹‹ተንቀሳቃሽ›› መሆኑገርሞኛል::

ይህ አካሄዱና ምልልሱ ሲበዛብኝ ምናልባትያልገባው ነገር ይኖራል ብዬ ‹‹የት ነው ሠፈርህ?››ብዬ ጠየቅኩት:: የሚኖርበትን ሠፈር ነገረኝ::እዚያ የባንኩ ቅርንጫፍ ስላለ፣ ገቢም ሆነ ወጪበዚያ በኩል ማድረግ እንደሚችል አስረዳሁት::‘እሺ! እሺ!’ አለ:: ግን መመላለሱን አልተወም::

‹‹ሰላም ልበልህ! ብዬ ነው’ ብሎ ይመጣልወደ እኔ:: ትንሽ ያወራኝና 200 ወይም 300ብር ከአካውንቱ ወጪ ያደርግና ኪሱ ከቶተሰናብቶኝ ይሄዳል:: ፅናቱን አደንቅለት ጀመር::በየቀኑ ጠዋት፣ ጠዋት ከቅርንጫፋችን ቢሞትአይቀርም::

ሰነበተና ‹‹ስልክህን ስጠኝ!›› አለ ሰጠሁት::

አንድ ቀን ማታ ከቢሮ ወደ መውጫዬ ሰዓትበተጠጋበት ጊዜ ደወለና ‹‹ማታ ብንገናኝስ!?››አለኝ:: በዚህ የመጀመሪያ ድንገተኛ የስልክጥሪውና ግብዣው መበሳጨቴን አወቀብኝ::የግብዣ ሐሳቡን ወዲያው አነሳ::

በቀጣዩ ቀን ደግሞ ምሳ ሰዓት ላይ መጣ::አሁን ከብስጭት በላይ ወደ መናደድ መጥቻለሁ::ሰውዬው ከእንቅልፉ እንደተነሳ ወዲያውየሚያስታውሰውና ፀሐይ ሞቅ ስትል ወደ እኛቅርንጫፍ የሚያሮጠው ነገር ‘ምንነት’ እንቆቅልሽሆነብኝ:: ‘ያመው ይሆን!?’ ብዬ እንዳላስብአለባበሱ…

የዚህን የዛሬውን ቀን የመጨረሻ ለማድረግምን እንደሚፈልግ ለማወቅ ስለፈለግኩኝ ተያይዘንከቢሮዬ ወጣን:: ሰዓቱ የምሳ ሰዓት ነው:: ግንውስጤ በንዴት እየበገነ ስለሆነ የምግብ ፍላጎቴወዲያውኑ ጠፋ:: ወደ አንድ ካፍቴሪያ ይዤውሄድኩ:: ‹‹ምሳ ካልበላን!›› አለኝ:: አሻፈረኝ አልኩ::ምን እንደሚፈልግ ለማወቅ በጣም ጓጉቻለሁ::ዙሪያውን ሲዞር፣ ሲዞር ቆየና ሲያመላልሰውየከረመውን ነገር አፈረጠው:: ፍፁም በውስጤያልጠረጠርኩትና ያልገመትኩት ነገር ስለነበር፣

የሚፈልገውን ነገር ከአንደበቱ ስሰማ አጠገቤቢኖር ኖሮ ተነስቼ የማንቀው ጓደኛዬን ነበር::ይህንን ግለሰብ (ሌሎችንም) ‹‹በደንበኝነት›› ወደእኔ የላካቸውን ጓደኛዬን:: ለካ ጓደኛዬ ድብቅዓላማው ይህ ኖሯል!? ይህ ግለሰብም ሆነቀሪዎቹ አራት ግለሰቦች በአጠቃላይ በተቀማጭበቅርንጫፉ ያስቀመጡት አንድ ላይ ቢደመር ብር30,000 ብር እንኳን አይሞላም:: ይህ ወንጀለኛየሆነ ሰውዬ የሚፈልገውና እየጠየቀኝ ያለውግን… በጣም አናዳጅ ነገር ውስጥ ነበር የገባሁት::

የወለጋው አጎቴ መሬት ላይ ላቡንናጉልበቱን አፍስሶ ድንግሏንና ‘በድኗን’ መሬትዘር እንድትሰጠው ያደርጋል:: በዚህም የቤተሰቡንዕለታዊ ፍጆታ ይሸፍናል:: የተረፈውን ለገበያአቅርቦ የማኅበረሰቡንም ፍላጐት ያሟላል::በዚህም ገንዘብ አግኝቶ የእሱንና የሌሎቹንቤተሰቦቹን መሠረታዊ ጥያቄዎቹን መሸፈኛያሟላል:: አጎቴ ‹‹መሬት ሳትበላኝ ልብላት!››ሲል፣ በላይዋ ላይ ጥሮ፣ ግሮና ደክሞ ነው:: አጎቴ

‹‹መሬት ሳትበላኝ ልብላት!›› ሲል በመሬት ላይልቆምር ማለቱ አይደለም:: ልሽጣት፣ ልለውጣትማለቱም አይደለም:: መቀበሪያዬ ከመሆኗ በፊትልሥራባት፣ ልገልገልባት ማለቱ ነው:: የአጎቴመርህ ጤናማ ነው:: የአጎቴ የሕይወት ፍልስፍናለቤተሰብ፣ ለወገንና ለአገር የሚጠቀም ነው::አራሽነት! ገበሬነት!

የእኛ የቁጠባ አካውንት ‹‹ደንበኛ›› የሚለኝደግሞ የተለየ ነው:: እሱም ዘንድ መሬት የፍላጎቱማዕከል ብትሆንም፣ አካሄዱና ግቡ ከአጎቴ ፍፁምየተለየና የተቃረነ ነው:: ወንጀልም፣ ኃጢአትምነው::

የእኛ ‹‹ደንበኛ›› ያለኝ እንዲህ ነው::የተንቀሳቃሽ ሒሳብ ለከፈቱት ሰዎች በየተናጠል(በየስማቸው) ደብዳቤ በመጻፍ እያንዳንዳቸው

በቅርንጫፍ ባንኩ በሚሊዮን የሚቆጠር ብርእንዲጻፍላቸው (የፈለገውን ሚሊዮንኛ አኃዝነግሮኛል መጥቀሱ አስፈላጊ መስሎ ስላልታየኝነው) እንዳላቸው ተደርጐ ደብዳቤ (የሐሰት)እንዲጻፍላቸው የቀረበ ጥያቄ ሲሆን፣ የዚህሁሉ ውንብድና አካሄድ በ‘ኢንቨስትመንት’ ስምየተገኘውን ሰፊ መሬት መልሶ አየር በአየርበመሸጥ ‹‹መሬት ሳትበላኝ ልሽጣት!›› የሚለውንየዘመኑን የአንዳንድ የሆዳሞችና የሙሰኞችመርሆ ለማሳካት እንደሆነ ከንግግሩ ተረዳሁ::

ይህ በጉዳይ አስፈጻሚነት እየተንቀሳቀሰእንዳለ በኋላ ለይ የተገለጠልኝ ሰው ለእነዚህለአራቱ ሰዎች የውንብድና፣ የሌብነት፣ የኃጢአትምንጭ የሆኑ ደብዳቤዎችን ከጻፍኩ ‘ጠቀም ያለገንዘብ’ ሊሰጡኝ እንደተስማሙም አከለበት::

‹‹ደንበኛ›› ነውና ንዴቴን ውጬ ንግግሩንለማድመጥ በመቻሌ ደብዳቤው ለየትኛው አካልበምን ሁኔታ መጻፍ እንዳለበት ልረዳ ችያለሁ::የቢሮውን ስም እዚህ ላይ መጥቀስ ባያስፈልግም፣የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ይህን ጥቆማመሠረት አድርጐ ገፍቶ የሚሄድበት ምርመራካለ፣ ደብዳቤውን እንድጽፍለት የተነገረኝን አካልማንነት ለመስጠት ዝግጁ ነኝ:: ‘አያገባኝም!’አልልም፣ ያገባኛል:: የምፈልገውን መረጃ በተሟላሁኔታ ካገኘሁ በኋላ ግን እሱም ሆነ ቀሪዎቹሰዎች ወደ እኔ የመጡበት ምክንያት ይህ መሆኑበእጅጉ ያናደደኝ መሆኑን ገልጬለት፣ በተለይምየጓደኛ ተብዬው ሁኔታ በጣም ያፈርኩበት

መሆኑን አስታውቄ ከዚህ በኋላ ሁሉምወደ እኔ እንዳይጠጉ፣ ለእኔ እንዳይደውሉ፣የተከፈተውን አካውንት ሕጉን ጠብቀውናአክብረው ሊገለገሉበት እንደሚችሉ አስረድቼው፣እኔ ግን ይህን ያመጣውን ሐሳብ ልፈጽምለትየማልፈቅድ፣ ህሊና ያለኝ፣ ባንኩ የሰጠኝንኃላፊነትና አደራ በአግባቡ የምወጣ ታማኝ ዜጋመሆኔን ገልጬና አስረድቼው የተቀመጠበትቦታ ላይ ጥዬው ወደ ቢሮዬ ተመለስኩ::…ከዚያ ቀን ወዲህ ይህንን ግለሰብ ፍፁም አይቼውአላውቅም:: ደጅ ሆነው የወንጀል ድርጊቱንእንዲያስፈጽምላቸው የሚልኩትም ‘ኢንቨስተር’ተብዬዎች እንዲሁ አብረው ጠፍተዋል:: ከምድረኢትዮጵያ ከመሰሎቻቸው ጋር ላንዴና ለመጨረሻጊዜ ተጠራርገው ይጠፉ ዘንድ ፀሎቴ ነው::

ማስታወሻ

ለየባንኮቹ ዋና መሥሪያ ቤቶች

ከዚህ ገጠመኝ በመነሳት ለየባንኮቹ ዋናመሥሪያ ቤቶች ማስተላለፍ የምፈልገውማስታወሻ አለ:: ይኸወውም ቅርንጫፎችየደንበኞቻቸውን የተቀማጭ ገንዘብ መጠንበደንበኞቻቸው ጥያቄ መሠረት እንዲገልጹለተጠየቁት አካል እስከ ምን ድረስ ደብዳቤ መጻፍእንደሚችሉ የተቀመጠ ገደብ ቢኖር ጥሩ ነው::

ለምሳሌ እስከ 100,000 ብር ድረስ ብቻ መጻፍ

ቢችሉና ከዚህ በላይ የሆነ የደንበኛ ተቀማጭገንዘብ ካለ ደብዳቤው መጻፍ (መውጣት) ያለበትበሴንተሩ (በዋናው መሥሪያ ቤት) በኩል ቢሆንጥሩ ነው እላለሁ::

በአንዳንድ ቅርንጫፍ ባንኮች ለየኤምባሲዎችበተጻፉ የ‘ፌክ’ ደብዳቤዎች ተይዘው የታሰሩሠራተኞች እንዳሉ በየጊዜው የምንሰማው ነገርአለ:: በሪፖርተር ጋዜጣ ባለፈው ሰሞን ይኼውየወንጀል ድርጊት ለንባብ በቅቶ እንደነበርምይታወሳል:: ከተፈጸሙ ጥፋቶች በመማርትምህርት እንውሰድ እላለሁ::

ለሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን

ይህ ጥቆማዬ ለኮሚሽኑ ይደርሰው ዘንድ ዋናውዓላማዬና ተስፋዬም ነው:: መሬትን በተመለከተበሌለ ፕሮፖዛል (መሬት ላይ በማያርፍ) ለትላልቅግዙፍ ‹‹ፕሮጀክቶች›› የተሰጡ ሰፋፊ መሬቶችበምን መሥፈርት እንደተሰጡ ወደኋላ በመሄድእንዲፈትሹ ለመጠቆም ነው:: የሙስናና የዘረፋ

ፍንጭ እንዳለ በእኔ ላይ የደረሰው ጥሩ አስረጂይመስለኛል:: በተለይ በባንክ ‘አለ!’ እየተባለየተጻፈው ደብዳቤ ሁሉ ትክክለኛነቱና ሕጋዊነቱበውል እንዲፈተሽ ለማሳሰብ እወዳለሁ::

(ስለጸሐፊው፡- በባንክ ‹‹ደንበኝነት›› ስምወደ ቢሮ በተላኩበት ግለሰቦች የወንጀል ድርጊትውስጥ እንዲገባ ተሲሮበት የነበረው የዚህ ገጠመኝጸሐፊ የአንድ የመንግሥት ባንክ የቅርንጫፍሥራ አስኪያጅ ሆኖ በማገልገል ላይ የሚገኝ ሰውነው:: በዚህ ባንክ ከ20 ዓመታት በላይ ያገለገለሲሆን፣ ባለትዳርና የልጆች አባትም ነው::)

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከትብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን ጸሐፊውን

በኢሜይል አድራሻቸው [email protected] ማግኘት ይቻላል::

Page 68: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 68/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 20   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ከክፍል 2 ገጽ 2 የዞረ

ከክፍል 2 ገጽ 1 የዞረ

ገብቶ ወጣ። የተከራዩት ለቀቁ። የለቀቁትም ተከራዩ።ጠቅልለው የሄዱት ጠቅልለው ሊኖሩ አገራቸውገቡ። ጠቅልለው መጥተው አገራቸው ላይ ሠርተውለመኖር የቋመጡት እንደ ቋመጡ ጠቅልለው ተመለሱ።‹‹ተስፋዎቻችን በረጅም የዘመን ገመድ ላይ ተዘልዝለውየተሰቀሉ፣ አንድ ቀን እየወረዱ የሚበሉ ቋንጣዎችመሆናቸውን አየን፤›› ሲሉ ሰማሁ። ሰማሁ እንጂስላልገባኝ አላብራራላችሁም። የገባኝና የማብራራላችሁግን አለኝ። የተከራየውን ሳስለቅቅ የለቀቀውን ሳከራይ፣ጠቅልሎ የመጣውን ጥቅሉን ስፈታና ቦታ ሳደላድል፣የተደላደለው በቃኝ ብሎ ሲጠቀልል ጓዝ ጉዝጓዙን

አብሬ ስሸክፍ ሰነበትኩ። ገንዘብ ቆጠርኩ፣ ገንዘብበተንኩ። የበተንኩትን ሰበሰብኩ፣ የሰበሰብኩትንምመልሼ በተንኩ። ‹‹ስለዓለም ጎደሎነት በጎጆዬ እልፍዘለላ እንባዎች ተንጠባጠቡ፣ ትንፋሼም አፈር አፈርይላል…›› ያለው ባለቅኔ ስሙ የማይያዘኝ ግንለምድነው?

እስኪ እንሰነባበት። ከባሻዬ ልጅ ጋር ‹ዋንዋን› እያልን ልንቀድ እዚያች የለመድናት ግሮሰሪተሰይመናል። የባሻዬ ልጅ፣ ‹‹ብዙ ነገር ሰፍቶብናልአንበርብር›› ይለኛል። መጠጥ ላይ ሰው የሚናገረውንብዙም ከቁብ ስለማልቆጥር አላተኩርም። ‹‹የምር ብዙነገር ሰፍቶብናል። የሚጠብበው መጥበብ አለበት።ለነገሩ ብዙውም ነገር ጠቦናል። የጠበበንም መስፋትአለበት…›› እያለ ይህቺኑ ሲደጋግምብኝ አመሸ። ጆሮዎቼየሚለውን ይስሙ እንጂ ልቦናዬ የማንጠግቦሽ ባዶየቀለበት ጣት ላይ ነው። ‹ቀለበቷ የት ሄደ?› ብዙ ነገርአወጣለሁ አወርዳለሁ። ‹ጠፋብኝ› ብትለኝ ስለማወጣው

ያልታሰበ ወጪ አሰላለሁ። ግን ቀለበቷ ከቀለበት ጣቷሲወልቅ እሷም እንደኔ ሰንብታ አስተውላው ቢሆንስ?‹ልጠይቃት አልጠይቃ?› እጉላላለሁ በሐሳብ። የሆነሰዓት ላይ አላስችለኝ ብሎ ሒሳቤን ከፍዬ ወደ ቤቴገሰገስኩ። ውስጤ ንዴት ይንቀለቀላል። ለዘመናትየገነባሁት ብሶትና ባይተዋርነት የወለደው የሰመረ ትዳር

ዕቃ ዕቃ ጨዋታ የሆነብኝ እየመሰለኝ፣ በሩን ከፍቼው

ስገባ ማንጠግቦሽ በሙሉ ፈገግታ (አቤት ደርባባነቷን

ብታዩ:: ለነገሩ ለምን ታዩታላችሁ? ማየት እኮ ነው

ሰውን ያቃጠለው ዘንድሮ) አቅፋ ስማ ተቀበለችኝ።

‹‹ራት ቀርቧል›› ብላ ወደ ማዕድ ስትጎትተኝ ክንዴን

የጨበጠው የግራ እጇ ቀለበት ጣት ቆረቆረኝ። ውላ

አድራ ሰፍቷት ልታስጠብበው አውልቃው እንደነበር

የእኔ አለማስተዋል እንዳናደዳት አዋዝታ አስገባችልኝ።

ለካ ሲሰፋ አልያም ሲጠብ ኪዳንም በልክ ይሠራል።

ምነው ታዲያ እስከ ዘለዓለም ያልታሰርንባቸው ቃላት፣

ሕጎች፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፍልስፍናዎች በልካችን

የማይሰፉልን? ‹ወይ ልክክ አላለ ወይ አልወለቀ፣

እየተሙለጨለጨ አለ እየተነቃነቀ› የሚለውን ባሰብኩ

ቁጥር ሽቅብ ሽቅብ ይለኛል:: ሽቅብ ስንገፋ ቁልቁል

ስንጎትት ቀኑ መሽቶ ይነጋል:: መልካም ሰንበት!

ሽቅብ ስንገፋ...

ለማውራት ፈቃደኛ አይደለም:: ቋንቋ ቸግሮትእንዳይባል፣ በሚሰጠን በጣም የተመጠኑ ምላሾችላይ የእንግሊዝኛ እጥረት ጐልቶ አይታይበትም::ምንም ዓይነት መረጃ እንዳያመልጠው እየተጠነቀቀለምንጠይቀው ሁሉ አጭር ምላሽ እየሰጠ በርካታ ኪሎሜትሮች አብረን ተጓዝን:: በሰማይ ጠቀስ ሕንፃዎቿከተዋበችው ቴልአቪቭ ወጥተን ዋናው አውራ ጎዳናላይ ገብተናል:: መንገዱ ውብና በጥንቃቄ የተሠራ

ነው:: አንድ ባለመኪና ከፊት ለፊት መንገድ እየዘጋአስቸጋሪ ሾፌራችን ለሚያሳየው ‹‹የአሳልፈኝ››ምልክትም ግድ ያለው አይመስልም:: በሂብሩ ቋንቋንዴቱን እየገለጸ በፍጥነት አንድ ቦታ ላይ ያርፋል::‹‹ለምንድነው እንዲህ የሚዘጋህ?›› ብለን ስንጠይቀው፣የሂብሩ ቃሉን ወደ እንግሊዝኛ መልሶ ‹‹እርኩስፍልስጤም ይሆናል›› አለ:: በአንድ አካባቢ የሚኖሩግን ፊትና ጀርባ የሆኑ ሕዝቦች በመሆናቸው ማንምን እንደሆነ እንደማይተዋወቁ፣ ሁሉም በጥርጣሬእንደሚተያዩ ተሰማን:: ወደ አንዲት ውቢት ከተማእየተጠጋን ነው:: ከቴልአቪቭ ወደ ደቡብ አቅጣጫእየተጓዝን ሳለ በቀኛችን አንድ ትልቅ ግድግዳይታያል:: አሁን ሾፌሩ እስክንጠይቀውም አልቆየም::‹‹That is Palestine›› [ያ ማዶ ፍልስጥኤም ነው]አለን:: ሦስታችንም እንደመደንገጥ ብለን፣ ‹‹እንዴት››ጠየቅነው:: ‹‹ምንድነው እንዴት?›› ቀጠለ፤ ‹‹ይኼእስራኤል ነው፤ ያ ፍልስጥኤም ነው፤ መሬታችን ላይይኖራሉ›› ጨረሰ:: በእሱ ቤት ብዙ ማውራቱ ነው::ግድግዳው መለያቸው መሆኑ ነው::

የገባንባት ከተማ ታሪካዊቷ እየሩሳሌም መሆኗንአውቀናል:: ከማረፊያችን እስክንደርስ እኛም መጠየቅአላቆምንም፣ እሱም አጫጭር ምላሾች መስጠቱንአላቆመም:: ወደአካባቢው የተጓዝንበት ሰሞንበእስራኤላውያንና ፍልስጤማውያን መካከል ያለውግጭት ተባብሶ የዓለም አቀፍ ሚዲያዎች መነጋገርያአጀንዳ ነበር:: ‹‹ቆይ ግጭቱ የተፈጠረው የት አካባቢነው?›› ከአንዳችን የቀረበለት ጥያቄ ነበር:: መኪናውንበኃይል እየነዳ፣ ‹‹The Conflict is every where››[የትም ቦታ ግጭት ነው] እቅጩን መለሰልን::በኢትዮጵያና በኤርትራ መካከል ያለውን የግጭት ቦታባድሜ፣ ወይም ደግሞ በህንድና ፓኪስታን መካከልያለውን የካሽሚር ደሴት የድንበር ግጭት ዓይነትያነሳል ብለን ብንጠብቅም አላነሳም:: ‹‹የትም ቦታግጭት አለ አለን ምን አስቸኮላችሁ፣ እዚህ አገር ትቆዩየለም እንዴ? እውነታውን አትጽፉም እንጂ›› አለን::

ከፅዮኑ ‹‹ህድሞ››

‹‹Mount Zion Hotel›› [የፅዮን ተራራ ሆቴል]በእየሩሳሌም አንድ ተራራ ላይ ያረፈ ሆቴል ሲሆን፣በአብዛኛው የሕንፃው አካል ያረፈው ተራራው አናትላይ ሳይሆን ከአንድ ጎኑ ላይ ነው:: የሕንፃውም አሠራርሙሉ ለሙሉ በሚያምር ድንጋይ ሲሆን፣ በሰሜኑየአገራችን ከፍል ‹‹ህድሞ›› እየተባለ ከሚጠራ አሠራርጋር ይመሳሰላል:: ከኢትዮጵያ ለተጓዘ ሰው ምናልባት

ትግራይ ውስጥ ያለ እስኪመስለው ድረስ የቤቱአሠራር፣ የድንጋዩ አጠራረብና ቀለም ሳይቀር አንድዓይነት ነው:: የበሩ መክፈቻ ዘመናዊ ካርድ ከመሆኑውጪ የመስኮቶቹና የበሩ ቅርፆችና አቀማመጥ ሁሉአንድ ዓይነት ነው::

የሕንፃው አቀማመጥና ትልቅነትም፣ ከላይ ገብተውወደታች እስከ አምስተኛ ፎቅ በሊፍት ከመውረዱውጪ በኢትዮጵያ አንድ በግሩም የተሠራ ቤተክርስቲያን (ገዳም) አስመስሎታል:: ክፍሏ ላይ ሆነው(በመስኮት አነጣጥረው ከተመለከቱ ግን) ከተሜንለሁለት የከፈለ ትልቅ ግንብ፣ ከዚያም አልፎ በርከትያሉ መስጊዶች ይመለከታሉ:: እስራኤል ውስጥ ይሁኑፍልስጤም ጥያቄ ይጭርብዎታል:: አገሪቷ ሁለትባላንጣዎች ጧትና ማታ በጎሪጥ እየተያዩ የሚኖሩባትቤት ትመስላለች::

ከኤርፖርቱ አንድ ላይ የተጓዝን ሦስት ጋዜጠኞችንጨምሮ ሌሎች ስድስት የአፍሪካ ጋዜጠኞች በአንድየትራንስፖርት ባስ ውስጥ ገብተናል:: እርስ በእርስሳንተዋወቅ ከመንግሥት የተመደበልንና ራሱንሚስተር በርንያ ሃሲድ ብሎ ያስተዋወቀን ሰው ጋርበመሆን፣ በፕሮግራሙ መሠረት ወደ ውጭ ጉዳይ

ሚኒስትር አምርተናል::አሰልቺ የሆነ የኤሌክትሮኒክ ፍተሻ ከተደረገልን

በኋላም ወደ መሥሪያ ቤቱ ውስጥ ገብተን ከመሥሪያቤቱ ኃላፊዎች ጋር የመጀርያውን ትውውቅና ውይይትአድርገናል:: የመሥሪያ ቤቱ ቃል አቀባይ፣ የአፍሪካዲቪዥኝ ኃላፊና የመካከለኛው ምሥራቅ የምርምር

ማዕከል ኃላፊ ገለጻ አድርገውልናል:: ከሁሉም በፊትእስራኤል ከአፍሪካ ጋር ምን ዓይነት ግንኙነትእንደነበራት የሚያትት ‹‹Israel and Africa –From Historical ties to future perspectives››በሚል በመሥሪያ ቤቱ ዳይሬክተር ጄኔራል ምክትልናየአፍሪካ ክፍል ኃላፊ አምባሳደር ዬራም ኢልሮን ገለጻተደርጎልናል:: እስራኤል ገና ጨቅላ አገር ብትሆንምከአፍሪካ አገሮች ጋር ያላት ግንኙነትና ትብብር

የሚያመላክት ገለፃ ነበር:: ቃልአቀባዮችም፤ የአገሪቱታሪካዊ መስህቦች፣ ከፍልስጤም ጋር ያላት ፍጥጫ፣የዓለም አቀፍ ሚዲያና ሚዛናዊ ዘገባን አስመልክተውንግግር አድርገውልናል::

ቃልአቀባዩ አማራጩ የእርስ በርስ መጠፋፋትወይም አብሮ ተከባብሮ የመኖር ጥያቄ መሆኑንተናግረዋል:: ‹‹እኛ በታሪካችንም፣ በፅናታችንምእንኮራለን:: ሰላም ግን እንፈልጋለን›› በማለት፣የአይሁዶች ጥያቄ አንድ ከቤቱ ለብዙ ዓመታትርቆ የቆየ ሰው ተመልሶ የቤቱን የባለቤትነት ጥያቄእንደማንሳት መሆኑን አስረድተውናል::

‹‹ይኼ ብቸኛው ስፍራችን ነው:: እስራኤሎችሌላ ሁለተኛ ቤት የለንም:: ጥያቄው የትክክለኛነትናየስህተት ሳይሆን፣ የመብት ጉዳይ ነው:: ሁለትመብቶችን የማቻቻል ጉዳይ ነው:: ደግሞም ተቻችለንመኖር እንችል ነበር:: አንቅፋት የሆነን እስላማዊፅንፈኝነት ብቻ ነው›› ብለዋል:: ችግሩ ያለውከፍልስጤም ሳይሆን ጠንካራ ካሉት የዓረብ ብሎክ ጋርመሆኑንም ተናግረዋል::

የእስራኤሉ ‹‹መቼም እንዳይደገም››

እስራኤል ሲነሳ ታላቁ መጽሐፍ ቅዱስ ይነሳል::

ተራራዎቹ፣ ኢየሱስና ተአምራቱም አብረው ይነሳሉ::እስራኤል ሲነሳ ሌላ አብሮ የሚነሳ ትልቅ ጥፋትምአለ:: በአዶልፍ ሂትለር አገዛዝ ዘመን በስድስትሚሊዮን (የአዲስ አበባ ሕዝብን ሁለት እጥፍ ማለትነው) አይሁዶች ላይ የተፈጸመው የዘር ማጥፋትወንጀል ታሪክ የሚዘነጋው አይደለም:: ከውጭ ጉዳይሚኒስትር ሰዎች ትውውቅ ቀጥሎ እንድንጎበኘውየተመረጠው ስፍራ ይኸው በሕዝብ ላይ የተካሄደውንየዘር ጭፍጨፋ የሚያሳይ የሰማዕታትና የጀግኖችማስታወሻ ማዕከል ነበር::

ከሩቅ ሲመለከቱት፣ የሬሳ ሳጥን ቅርፅመልክ ያለው ጥቁር ሕንፃ ይታያል:: በእየሩሳሌም‹‹የማስታወሻ ተራራ›› (Mount of Rememberance)በመባል የሚታወቅ ከፍ ያለ ስፍራ ላይ ጉብ ብሎአርፏል:: ካንሴት (Knesset) በመባል የሚታወቀውየአገሪቱ ፓርላማ እ.ኤ.አ. በ1953 ባስተላለፈውውሳኔ መሠረት፣ በናዚ ጀርመን ሕይወታቸውንያጡ ስድስት ሚሊዮን የአይሁድ ዘር ንፁኃን ሕዝቦችይሚዘክር፣ ማስታወሻዎችን የሚያሰባስብና የሚያጠናእንዲሁም የሚያሰናዳ ያድ ያሸሞ በሚል የተቋቋመውባለሥልጣን ያሠራው ሁለንተናዊ ወመዘክርና ማዕከልነው:: ማዕከሉ ወመዘክርና ሙዚየም ሕንፃ ብቻአይደለም የያዘው:: በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ካሉየደን ሽፋን በተለየ መልኩ ቀጥ ያለ ቅርጽ ባላቸውረዣዥም ዛፎች ተሸፍኗል:: ከውጭ ሲመለከቱትአካባቢውን በደን ለማስዋብ የተተከሉ ሊመስልዎትይችላል:: ዳሩ ግን አይደለም:: የማዕከሉ ዋና ኃላፊሲያስጎበኙን እንደነገሩን፣ በጥንቃቄ የተተከሉትዛፎች የማስታወሻ ሐውልት መሆናቸውን ነው::በእርግጥ በመዘክሩ ውስጥ ያሉት የተገደሉ ንፁኃንዜጎች ምንነት፣ አገዳደል፣ የምስልና የቪዲዮ ሰነዶችእንዲሁም የሟቾች ማስታወሻዎች የቤትና የሥራየተለያዩ ቁሳቁሶች፣ አልባሳት፣ መጓጓዣዎች የመሳሰሉቁጥር ስፍር የሌላቸው መዘክሮች ሲመለከቱ እምባይተናነቅዎታል:: ከአንዱ ጫፍ ወደ ሌላው ጫፍጎብኝተው ጨርሰው ሲወጡ፣ የሕይወት ድልድይ (Lifebridge) በመባል የሚታወቀውን ድልድይ ይሻገራሉ::በዚህ ሥፍራ ረዣዥምና ቀጥ ያሉትን ዛፎችሲመለከቱ፣ በናዚዎች ጭካኔ ብዛት የተረበሸው መንፈስበጥቂቱ ይፈወሳል:: እነዚህ ዛፎች የሰዎችና የአገሮችስያሜ አላቸው:: ለዘር ጥቃት የተጋለጡ አይሁዶችንሕይወት ለማዳን ሲንቀሳቀሱ ሕይወታቸውን ያጡግለሰቦች፣ ባለሥልጣናት፣ ቤተሰብ፣ ጋዜጠኞችናየተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች በስሞቻቸው የተሰየሙ

ሐውልቶችም ናቸው:: እውነትም፤ የሰው ልጅጭካኔና ክፋት የሚያስከትለውን ጥፋት እያሰቡቆየተው ‹‹የሕይወት ድልድይ››ን ተሻግረው የዛፎችሐውልት ሲመለከቱ፣ በተቃራኒው የሰውን ሕይወትለማዳን ከዘራቸው ውጪ በሰብዓዊ ድርጊታቸውብቻ ሕይወታቸውን ያጡ ሰማዕታትን መመልከት፤

በሰው ልጅ ጭካኔ ጨርሰው ተስፋ እንዳይቆርጡይረዳል:: ይሔም ብቻ ሳይሆን፣ የዘረኝነት ሰለባየሆኑት እስራኤላውያን ይህንን እያዩ የበቀል መንፈስእንዳይሰማቸው የሚረዳ፣ ከዚህም በኋላ ለሰውልጅ ማስተማርያ የሚሆንና ድርጊቱ እንዳይደገም፤ሰብዓዊነትና ሐዘኔታ እንዲሁም የወደፊት ተስፋእንዲሰማቸው፤ የሰው ልጅ ጨካኝነት ተስፋ አስቆራጭየመሆኑን ያህል ለወደፊቱ ተስፋ የሚሰጥ መኖሩንምእንዲመለከቱ፤ ስለ ሰው ልጅ አሉታዊ ስሜት ብቻእንዳያድርባቸው የሚያሳየውን ብርሃን የበዛበት ሕንፃተሻግሮ የሚታዩት ዛፎች፣ ለስፍራው ከሰጡት ውበትየበለጠ ትርጉም አላቸው::

በዓመት እስከ 900 ሺሕ ሰዎች ማዕከሉን ይጎበኛሉ::በዓለም በተቀደሱ ተራራዎቿ እንደምትታወቀውእየሩሳሌምና ሌሎች ታሪካዊ ቦታዎች እኩል የሚጎበኝማዕከል መሆኑንም አስጎብኚያችን ነግረውናል:: በስሙ

በተከፈተው ድረ ገጽ (www.yadvashem.com) ብቻበ2014 ዓመት ከ14 ሚሊዮን ሰዎች በላይ ድረ ገጹንመጎብኘታቸው ተመዝግቧል::

ገና ከማዕከሉ ስንገባ ጀምሮም በቁጥር በጣምበርከት ያሉና በቡድን በቡድን የሆኑ በሺሕ የሚቆጠሩጎብኚዎች አይተናል::

ኃላፊዋ ‹‹ማዕከሉ በጭፍጨፋው የተጎዱትንአይሁዳውያን አዲስ ሕይወት ለማስቀጠል የተገነባነው፤ ታሪኩን ስትሰሙ የሚከብዳችሁ ቢሆንምለመቋቋም ሞከሩ›› ብለው ጀመሩ:: ችግሩ የተፈጠረውበ1933 ነበር:: እ.ኤ.አ. መሆኑ ነው:: በወቅቱ የአንድየአይሁድ ቤተሰብ ተወላጅ የሆነች ዝነኛ ዘፋኝን ፎቶአሳዩን:: ታሪኳንም አጫወቱን:: ዘፋኟ ለአንድ ሬዲዮቃለ መጠይቅ ሰጥታ ነበር:: በአጋጣሚም ናዚዎች ወደሥልጣን የመጡበት ነበር:: ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የአይሁድዘር በመሆኗ ብቻ እንዳትዘፍን፣ የአይሁድ ተወላጅየሆነ ዶክተርና ሐኪም አገልግሎት እንደይሰጥ፣በመንግሥት መሥሪያ ቤት እንዳይቀጠር ክልከላዎችወጡ:: እንዲህ እንዲህ እያለ በየደረጃው ነበር ማግለሉየተጀመረው::

በ1939 ዘፋኝዋ ከአርት ትምህርት ቤት እንድትወጣ

ተደረገ:: ከዚያም መገለል ደረሰባት:: የድብርት በሽታተጠቂ ሆነች:: ለዶክተሯም ችግሯን አስረዳች::(ተመዝግቦ ተቀምጧል):: ቀስ በቀስ የአይሁድተወላጆች ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሄዱ ተደረገ::ሰብዓዊ መብቶቻቸውን እየተገፈፉም ሔዱ::

በረሃብና በግድያ የተፈጸመ ጭፍጨፋ የሚያሳዩ

እስራኤል... የተለያዩ ምስሎችና ቪዲዮዎች ያሳዩን ጀመሩ::ጭፍጨፋው የተጀመረው በአንድ ጊዜ ከመቅጽበትአልነበረም ይላሉ:: በአንድ ወቅት ግን 17 ሺሕ የሚሆኑትየአይሁድ ተወላጆች ለዕርዳታ እንዲሰበሰቡ ተደረገ::ከዚያም በአንድ ከምድር ቤት በታች በተሠራ አዳራሽውስጥ ተዘግቶባቸው፣ ታፍነው በረሃብ እንዲሞቱተደረገ:: አይሁዶች የተለያዩ በሽታዎች እንዳሉባቸውመነገር ጀመረ:: በአንድ ወቅት 400 ሰዎች ሲያመልጡተያዙ:: ታዲያ በወቅቱ ሙሉ አውሮፓ ማለት ይቻላልበናዚዎች ቁጥጥር ስር ነበርና ማምለጫ አልነበረም::ከገቡበት ተፈልገው በአደባባይ ተገደሉ:: አይሁድየሰው ልጅ ጥፋት ምልክት መሆናቸው በሚዲያ

መነገር ጀመረ:: እንደዚያ እንደዚያ እያለ አይሁድ ሰውእንዳልሆኑ ሕዝቡን ማሳመን ጀመሩ::

ከአይሁድ ጋር ግብይት እንዳይፈጸም፣እንዳይጠያየቁ፣ ምንም ዕርዳታ እንዳይደረግ ሕዝቡ ላይትዕዛዞች ወረዱበት:: አይሁድ ማሠራት ወንጀል እየሆነመጣ:: ብዙዎች መሥራት ባለመቻላቸው በረሃብአለቁ:: ቀስ በቀስ በግልጽ በአደባባይ መጨፍጨፍተጀመረ:: ማብራራታቸውን ቀጠሉ::

ይህንን የሚያሳዩ የተለያዩ ምሥሎች፣ ጽሑፎች፣የምስክሮች ቃልና ቪዲዮዎች በማሳየት መጠነኛ ገለጻአደረጉልን:: ብዙ ሰው እንባ እየተናነቀው መቋቋምአቅቶት ያዳምጣል:: ስለዚህ ጥፋት ያልሰማ ሰው ጥቂትቢሆንም፣ ታሪኩን እንዲህ ከባለታሪኩ መስማትና ማየትግን ልብ የሚሰብር ነው:: አይሁዶችን ነፃ ለማውጣትበተደረገው ትግል፣ ጥቂቶችን ማዳን የተቻለ ቢሆንምብዙዎች፣ በሕይወት መቆየት የሚችሉ አልነበሩም::ብዙዎቹ በበሽታና በረሃብ ተጠቅተው ስለቆዩ ሊያልቁችለዋል:: የቅሪተ አካል ፎቶ እያሳዩን ገለጻቸውንቀጠሉ::

በአሁኑ ወቅት በእስራኤል ከስድስት ሚሊዮንየማይበልጥ ሕዝብ መኖሩን ተናግረው፣ በአጠቃላይ

በዓለም ከ16 ሚሊዮን እንደማይበልጡ፣ ያን ጭፍጨፋባይካሄድ ኑሮ በአሁኑ ወቅት የአይሁድ ሕዝብ ጠቅላላቁጥር ከ38 ሚሊዮን እስከ 40 ሚሊዮን ይደርስእንደነበር ይናገራሉ:: ጥቂት ሰዎች ብቻ ከጭፍጨፋውመትረፋቸውን በመናገር::

ሐዘኔታ በተሞላበት ገጽታና በለሰለሰ ድምፅ፣በማዕከሉ ውስጥ የሚገኙ ማስታወሻዎችን፣ቪዲዮዎችን፣ ታሪካዊ ንግግሮች በተመለከተ ማብራሪያየሰጡን ኃላፊዋ፣ ሊዝ ኢይዝቢ ይባላሉ:: ወላጆቻቸውንበናዚ የዘር ማጥፋት ድርጊትም ያጡ ናቸው:: የፊልምቀረጻው፣ የምስክርነት ማሰባሰቡ፣ የሰለባዎች ስያሜናማንነት ማሰባሰብ ሥራው የማያቋርጥ ሥራ መሆኑንአስረዱን:: በሕንፃው ግንባታ የጀርመን መንግሥትድጋፍ ከፍተኛ ድርሻ ይይዛል:: በተፈፀመው ጥፋትእያንዳንዱን በመለየትና በማፈላለግ ሥራ ጀርመንግንባር ቀደም መሆኗን ሲናገሩ የጎብኚዎች ስሜትቀዝቀዝ ይላል:: ‹‹የሰው ልጅ እንዲህ ነው:: በጥቂትሰዎች ክፋት ብዙኃኑ ሊያብዱ ይችላሉ:: አሁን ላይከጀርመን ሕዝብና መንግሥት ጋር ከየትኛውም አገርየበለጠ መልኩ ግንኙነትና የመረዳዳት ባህል አለን::ምንም ዓይነት የበቀል ስሜት የለንም›› ሲሉ ማመንአቃተን::

የሰማዕታት ቀን በዓመት አንድ ጊዜ የሚዘከርሲሆን፣ የእስራኤል ትልቁ በዓልም ነው:: የአገሪቱጠቅላይ ሚኒስትርና ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ከሰለባውየተረፉ ሰዎችና ቤተሰቦቻቸው በዓሉን ያከብራሉ::

‹‹የሕይወት ድልድይ››

አጠቃላይ ማዕከሉ ዲጂታላይዝ በመደረግ ላይሲሆን፣ ከ140 ሺሕ በላይ ፎቶዎች ወደ ዲጂታልተቀይረዋል:: ከ4.5 ሚሊዮን በላይ የጭፍጨፋሰለባዎች ስምና ማንነት ተጣርቶ በማዕከላዊ ዳታቤዝሰፍሯል:: በመዘክሩ መሃል አካባቢ፣ ከሥር ጥቁርውኃ የሰፈረበት ጥልቅ ጉድጓድ፤ ከላይ የጎጆ ቅርጽያለበት ትልቅ ቅርጽ የሚገኝ ሲሆን፣ ዙርያው የሟቾችፎቶና ስም ተለጥፎበታል:: ስማቸው ብቻ የተገኘውምስፍራ ክፍት ሆኖ ይታያል:: አንድ ቦክስ ከስምንትመቶ በላይ የሰዎች ስም ይይዛል::

ቁልቁል ዝቅ ብሎ የሚታየውና ጨለማ እንዲለብስየተደረገው ደግሞ፣ ስማቸውንና ማንነታቸውን ማወቅያልተቻለ ማቾች ማስታወሻ መሆኑ ነው:: ‹‹ስማቸውንማወቅ ባይቻልም፤ በመንፈስ እንደምንዘክራቸው ቃልኪዳን የምንገባበት ነው፤›› ይላሉ ሊዝ ሐዘንና ቁጭትእየተቀላቀሉባቸው:: ዓይኖቻቸው እንባ ቋጥረው

እስትንፋሳቸውን ዋጥ እያደረጉ ገለጻ ሲያደርጉልንቆይተው ብርሃን ከሚበዛበት ሕንፃ አሻግረው ወደዛፎችና በመሃል በመሃል ከሚታዩት አነስተኛ መቃብርከሚመስሉ ትክል ድንጋዮች አካባቢ ወሰዱን:: ትክልድንጋዮቹ ፍትሐዊነትና ሰብዓዊነት አሸንፏቸውየሰዎችን ሕይወት ለማዳን ሲንቀሳቀሱና ሲታገሉሕይወታቸውን ላጡ ከ25 ሺሕ በላይ ግለሰቦችዕውቅና ለመስጠት በስማቸው የቆሙ ናቸው::ስማቸውም ተመዝግቦ ይታያል:: የሠሩትንም ‹‹TheEncyclopedia of the Righteous among thenations›› በሚል መዝገብ በመስፈር ላይ ይገኛል::

‹‹አንድ ቡድን የሌላውን ቡድን መብት ሲያጎድልናእኔ የበለጥኩ ነኝ፣ የእኔ መንገድ ማለትም የኔ የቆዳቀለም፣ የኔ ሃይማኖት፣ የዘር ሀረግ ከአንተ የበለጠነው ሲል ወደዚህ ማምራቱ አይቀርም›› ይላሉ::

‹‹በአሁኑ ወቅት በሕይወት ያሉት እስራኤላውያንራሳቸውን ከዚህ ስቃይ እንዴት ያወጣሉ?›› ስል ጥያቄአቀረብኩላቸው:: ‹‹ጥሩ ጥያቄ ነው፤ አይሁድ በትልቅስቃይ (trauma) ውስጥ ያለ የሰው ዘር ነው:: አሁንምእየተጠቃ ነው:: ያም ሆኖ ግን እንደሌላው ማኅበረሰብስቃዩን እንዲረሳና ብሩህ ተስፋና ህልም እንዲኖረውጥረት ይደረጋል›› አሉኝ:: በአይሁድ ላይ የተፈፀመውጥቃት ለማኅበረሰቡ የተለየ ጥንካሬ ሰጥቶት እንደሆነጠይቄያቸው ነበር:: ‹‹አላውቅም፣ በእርግጥ ንቁእንድትሆን ያደርግህ ይሆናል:: ትምህርት ይሆንሃል::በዋናነት ግን በእኔ ዘር ላይ የተፈጸመ በሌለውእንዲደገም አልፈልግም:: ምልክቶችን ያየ ሁሉ ቅድመትምህርት መውሰድ ይኖርበታል››:: (ይቀጥላል)

ሊዝ ኢይዝቢ

Page 69: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 69/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 21 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ማስታወቂያ

የሂሳብ ምርመራ ጨረታ ማስታወቂያ

ፉራ የልማት ጥናትና ት/ት ተቋም አ.ማ ህጋዊ ፈቃድያላቸውን የአገር ውስጥ ኦዲተሮችን አወዳድሮ የአራት ዓመትሂሳብ (የ2004፣ 2005፣ 2006 እና 2007 በጀት ዓመታት)ለማስመርመር ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የB ወይም C  ደረጃ

ተጫራቾች፡-

1. በዋናው ኦዲተር መ/ት ተረጋግጦ ሴርቲፋይድ የሆነ፣

2. የሥራና የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብርየከፈሉ፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፣

4. ከአሁን በፊት የሠሩበት የመልካም ሥራ አፈጻጸምከጨረታው ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ፣

5. ሂሳቡን ለመመርመር ከሚጫረቱት ጠቅላላ ዋጋ 1%

የጨረታ ማስከበሪያ ወይም ቢድ ቦንድ በሲፒኦ ብቻማስያዝ የሚችሉ፣

6. የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100/ መቶ ብር/ ብቻበመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት ቅዳሜን እስከ 6፡00ጨምሮ ይረጋዓለም ከተማ በሚገኘው ፉራ የልማትጥናትና ት/ት ተቋም ዋና ግቢ ከዋና ገንዘብ ያዥ ቢሮወይም ሀዋሳ ፉራ ኮሌጅ ከዋና ገ/ያዥ መግዛት የሚችሉ፣

7. የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንአንስቶ እስከ 21/ሀያ አንድ/ ቀን ድረስ ይርጋዓለም ከተማበሚገኘው ፉራ የልማት ጥናትና ት/ት ተቋም ዋና ግቢ

እንግዶች መቀበያ (ሪስፕሽን) ለጨረታ በተዘጋጀው ሳጥንውስጥ ማስገባት የሚችሉ፣

8. በተቋሙ ውስጥ ስራውን ሙሉ በሙሉ ማናቸውንምወጪ በራሳቸው ሸፍነው የሚሰሩ ከሆነ

9. ጨረታው ተጫራቾች ወይንም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት በማግስቱ ወይም ጨረታው ያበቃበት ቀንቅዳሜ ወይም እሁድ ከዋለ ሰኞ ከጠዋቱ 3፡00 ይርጋዓለምከተማ በሚገኘው ፉራ የልማት ጥናትና ት/ት ተቋም ዋናግቢ እንግዶች ማረፊያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡

ማብራሪያ ከፈለጉ ከታች ያሉ ስልኮችን ይጠቀሙ፡፡የተሻለ አማራጭ ካገኘ ተቋሙ ጨረታውን ሙሉ በሙሉወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡- 1. ተጫራቾች ስራውን ሰርተው ለመጨረስየሚፈጅባቸውን ጠቅላላ ጊዜ መጥቀስአለባቸው፡፡

2. ድርጅቱ ምንም የውሎ አበል ወይም መስተንግዶወጪውን አይሸፍንም፡፡

3. በሌላ ተጫራች ዋጋ ላይ ተንተርሶ የሚቀርብ

ዋጋ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡

ስ.ቁ 251-46-25-00-61/251-46-25-06-04/251-9-30-06-95-15

Invitation for consultancy ServiceInstitutional operation Mannual Review for FurraInstitute of Development Studies Education S.C

Furra Institute of development studies & Education S.C /FIDSE/ is peri-public organization.

Having dedicating itself to build the capacity of developmentpractitioners with in all development pertained activities inEthiopia, specically in Sidama Zone, SNNPRS, FIDSEaged almost 18 years by running various operationslinked with its mission including short-term trainingsand consultancy Services, formal education (KG-undergraduate programs) as well as full accommodationsorganized within its integral wings of Non-formal trainingdepartment, academic department and Hotel departmentarespectively.

Given a number of dynamic and developments bothwithin it and its external environment, FIDSE currently hasplanned to review its existing operation manual.

Therefore, the company is looking for a competentconsultancy rm who could competently review its existingoperational manual per term of refence (TOR).

Thus, the interested bidders may participate in this bidwithin due consideration of the following requirements:-

1. Legal and renewed license & relevant professionalexperiences for consultancy services.

2. Registered with Ethiopian relevant authority/ies& be able to provide valid company documentsincluding VAT, TIN, Tax clearance & MOFaEC orERCA registration certicates.

3. Proven experience & skills on similar tasks & similarorganization previously.

4. Can bay TOR with non-refundable 100 birr from itshead ofce Cashier from Yirgalem or Furra CollegeCashier Hawassa.

5. All bidders shall submit a technical proposal showingmethodologies, approaches, time frame of work,budgets and 2% of their nancial proposal CPO.

Interested applicants should submit two separatesealed documents that include a technical proposal,curriculum vitae of the proposal professional/s withsupporting documents as one and nancial proposal

as the second. All bids must be submitted with in thenext 15 days effective after the announcement ofthis bid.

The institute still reserves the right to cancel the bid,there of with or with out a reason.

In need of any clarication the contract can be:-

1. Yirgalem:- 042250061/0462250604

2. Hawassa:- 0462203348/04622125066

From Monday- Friday 8:30 am-5:30 pm& Saturdaytill 11:30 a,m

Furra Institute of Development Studies &Education, Yirgalem Sidama

Page 70: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 70/72

Page 71: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 71/72

www.ethiopianreporter.com

ገጽ 23 | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን  2008ክፍል-2

ቅፅ 21 ቁጥር 1618

ሥነ ፍጥረት

CN/NCB/06/08Invitation to Bid

Commercial Nominees plc is founded & owned by Commercial Bank of Ethiopia &

Construction and Business Bank. The Company would like to invite eligible rms for the

supply of ready-made jackets.

The quality of the Items must be as per commercial nominee’s sample or the similar

quality.

Bidders should attach tax clearance certicate of the period, VAT certicate and relevant

trade license & supplier’s registration certicate with their bid document.

The bidding document shall be obtained from the Company located at Commercial Bank

of Ethiopia Teklehaymanot Branch Building 3rd oor, ofce No 118 up on payment of non-

refundable Birr 100.00 during working hours (8:00 am-12:00am in the morning and 1:00

pm -5:00 pm in the afternoon, Monday-Friday)

 All bids should be accompanied by a bid bond of Birr 10,000 in a form of CPO or

unconditional Bank Guarantee.

Bids should be deposited in the tender box placed at the address mentioned above until

November 30,2015 at 2:00 Pm. Bids shall be opened on the same date at 3:00 pm in

the presence of bidders or their representatives in the Assembly Room of the Company.

Bids that do not meet the requirement mentioned above shall be rejected with no further

notice.

The Company reserves the right to accept or reject any or all bids.

Telephone 011-156 52 08 Address: Commercial Bank of Ethiopia Tekelehaymanot Branch

 Addis Ababa

Ethiopia

     ማ

     ስ     ታ    ወ     ቂ     ያ

OFFERING TO SMALL AND MEDIUM SIZED COMPANIES

There is now an opportunity for investment from a foreign investor group to makeinvestments in small and medium sized companies engaged in agriculture,manufacturing and food processing sectors.

Requirements and Company Features• Number of employees: 30 to 1,000

•  Annual Revenue (Sales): Birr 8 million to 100 million

•  Audited nancial statements for three years (2012-2014)

• Provisional (unaudited) nancial statements for 2015

• Short company prole

• Business plan

The Investment OfferingThe foreign investor group is ready to invest from Birr 4 million to 40 million inthose companies who fulll the above requirements. As the investment fund islimited, the selection of companies for investment will be competitively based.

First Consult would hereby like to extend its invitation to interested partiesto contact our ofce at the addresses below. The deadline for applications:November 30, 2015.

Contact Name: Bezawit Guadu

Telephone: +251 (0)114 40 14 73 or +251 (0) 114 40 02 02Email: [email protected]

  [email protected]  [email protected]

Website: www.rstconsultet.com 

 Address: Ethio-China Road (Wollo Sefer), KT 12 Building 6th Floor, Addis Ababa

ሩዝ በዘቢብጥሬ ዕቃዎች250 ግራም /ሩብ ኪሎ/ ሩዝ100 ግራም ዘቢብ /2 የቡና ስኒ/1 ራስ ቀይ ሽንኩርት10 የቡና ስኒ ውኃ1 የሾርባ ማንኪያ የተፈጨ የሻይ ቅመም6 የሾርባ ማንኪያ ዘይትጨውና ቁንዶ በርበሬአዘገጃጀት- ቀይ ሽንኩርቱንና ነጭ ሽንኩርቱን

በደቃቁ መክተፍ፤- ዘቢቡን አራት ስኒ ውኃ ውስጥ ጨምሮ

ለ30 ደቂቃ መዘፍዘፍ፤- ተለቅ ባለ ድስት ውስጥ ዘይቱን ማጋል፤- የተከተፈውን ቀይና ነጭ ሽንኩርት

መጨመር፤- የሻይ ቅመሙን መጨመር፤- ሩዙን በደንብ አጥቦ ሽንኩርቱ ውስጥ

መጨመር፤- 10 የቡና ስኒ ውኃ ጨምሮ ለ25 ደቂቃ

ማብሰል፤- ዘቢቡን ከተዘፈዘፈበት ውኃ ውስጥ

አውጥቶ ሩዙ ውስጥ ጨምሮ በደንብማማሰል፤

- ጨውና ቁንዶ በርበሬ ሩዙ ውስጥጨምሮ መቀላቀልና ማቅረብ፡፡

የባህር ላይ ዓሳ የሆነው ሳመን (Salmon)አንድ የሚደንነቅ ነገር አለው:: ይኸውምዕንቁላሉን በሚጥልበት ጊዜ ጨዋማ ወዳልሆኑወንዝና ጅረት የመጓዙ ጉዳይ ነው:: ዕንቁላሎቹከተፈለፈሉ በኋላ ግን ተመልሰው ወደ ጨዋማውባህራቸው ይጓዛሉ:: የሚገርመው ነገር ደግሞዕንቁላል የሚጥሉበት ሐይቅና ወንዝ እነሱየተፈለፈሉበት ቦታ እንደሆነ በመረጃ መረጋገጡነው:: የተወለዱበት ቦታ መጥተው ይወልዳሉእንደማለት ነው:: ይህንን ቦታ በትክክል

የማወቃቸው ሚስጥር ደግሞ የዳበረ የማሽተትችሎታቸው ነው:: ስለዚህ የሳመን ወደ ቤትየመመለስ የደመነፍስ ዕውቀት የተመሠረተውከተፈለፈሉ በኋላ ትናንሾቹ ዓሳዎች በሚኖራቸውጥቂት ጊዜ በጅረት ወንዝ ላይ ቆይታቸው ባዳበሩትየውኃ ሽታን የመለየት ችሎታቸው መሆኑይታመናል:: በየጊዜውም ለርቢ ሲደርሱ ዕንቁላልለመጣል ብዙ ሺሕ ኪሎ ሜትር እያቋረጡ ወደጨው አልባ ወንዝና ጅረት ይሰደዳሉ:: ይህንማድረግ የህልውናቸው መሠረት በመሆኑ

በስደት ጉዞ ላይ ብዙዎቹ ቢሞቱም ዝርያቸውን

ለማስቀጠል ይህን ከማድረግ ወደኋላ አይሉም::

ሆኖም ዕንቁላሉ ተፈልፍሎ የዕጭ ደረጃ ላይ

ሲደርስ፣ ተመልሰው ወደ ጨዋማው ባህር

ይሰደዳሉ:: ያደጉትም ለመኖር የሚስማማቸው፣

ዕንቁላላቸውን ከሚፈለፈልበት ጨው አልባ የውኃ

አካል ይልቅ ጨዋማው ነው:: በዚህም ምክንያት

ስደት ዕጣ ፈንታቸው ነው::

ሳመን - የባህር ላይ ዓሳ

Page 72: Reporter Issue 1618

7/21/2019 Reporter Issue 1618

http://slidepdf.com/reader/full/reporter-issue-1618 72/72

ገጽ 24   | እሑድ | ጥቅምት 21 ቀን 2008ክፍል-2

ማ ስ ታ ወ ቂ ያ