155
1 የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE የተሻሻው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የመንግስት ሠራተኞች ረቂቅ አዋጅ ----/2011 በክልሉ መንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ የሚካሄደውን የምልመላና መረጣ ሥርዓትን በመሰረታዊነት በመለወጥና በአገር አቀፍ ደረጃ የሚዘረጋውን የሙያና የሥራ ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል አሠራር ስርዓት ለመፍጠር እንዲሁም የመንግስት ሠራተኛው በዚህ ሥርዓት ውስጥ እንዲያልፍ በማድረግ ብዝሀነትን ያረጋገጠና ሀገሪቱ እያስመዘገበች ያለችውን እድገት ለማስቀጠል የሚያስችል ፐብሊክ ሰርቪስ ለመገንባትና የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም በሰው ሃብት ሥራ አመራር ረገድ ያመጣቸውን ውጤቶች ለማጎልበትና ለማስቀጠል የሚያስችል ሕግ ማውጣት በማስፈለጉ፤ በመንግስት መሥሪያ ቤቶች ያሉ ሰራተኞችን ወጥነት ባለው መልኩ ለመምራትና The Revised Draft Proclamation No- / 2018 of Civil Servants of South Nations, Nationalities and Peoples Region WHEREAS it has become necessary to promulgate a law that enable the making of fundamental changes in the system of recruitment and selection and the introduction of national system for the certification of professional and occupational competence as well as the subjecting of civil servants to undergo through such process and thereby build a civil service that could guarantee diversity and the sustainability of the country’s growth and the enhancement and sustainability of the achievements of the civil service reform program in human resource management; WHEREAS it has become necessary to establish a system for adopting uniform administration of civil servants and proper ------------ ›mT qÜ _R -------------- hêú -------------- qN 2011 ›.M uÅu<w wN?a‹' wN?[cx‹“ Q´x‹ ¡ML© S”ÓYƒ U¡` u?ƒ Övm’ƒ ¾¨× ›ªÏ ------------ year No -------------------- Hawassa-----------2018

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

  • Upload
    others

  • View
    56

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

1

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት

ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,

NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

የተሻሻው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግስት የመንግስት ሠራተኞች ረቂቅ አዋጅ ----/2011 በክልሉ መንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ

የሚካሄደውን የምልመላና መረጣ ሥርዓትን

በመሰረታዊነት በመለወጥና በአገር አቀፍ ደረጃ

የሚዘረጋውን የሙያና የሥራ ብቃት ማረጋገጫ

ሥርዓት ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል

አሠራር ስርዓት ለመፍጠር ፣ እንዲሁም

የመንግስት ሠራተኛው በዚህ ሥርዓት ውስጥ

እንዲያልፍ በማድረግ ብዝሀነትን ያረጋገጠና

ሀገሪቱ እያስመዘገበች ያለችውን እድገት

ለማስቀጠል የሚያስችል ፐብሊክ ሰርቪስ

ለመገንባትና የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ ፕሮግራም

በሰው ሃብት ሥራ አመራር ረገድ ያመጣቸውን

ውጤቶች ለማጎልበትና ለማስቀጠል የሚያስችል

ሕግ ማውጣት በማስፈለጉ፤

በመንግስት መሥሪያ ቤቶች ያሉ ሰራተኞችን

ወጥነት ባለው መልኩ ለመምራትና

The Revised Draft Proclamation No- /

2018 of Civil Servants of South Nations,

Nationalities and Peoples’ Region

WHEREAS it has become necessary to

promulgate a law that enable the making

of fundamental changes in the system of

recruitment and selection and the

introduction of national system for the

certification of professional and

occupational competence as well as the

subjecting of civil servants to undergo

through such process and thereby build a

civil service that could guarantee diversity

and the sustainability of the country’s

growth and the enhancement and

sustainability of the achievements of the

civil service reform program in human

resource management;

WHEREAS it has become necessary to

establish a system for adopting uniform

administration of civil servants and proper

------------ ›mT qÜ_R --------------

hêú -------------- qN 2011 ›.M

uÅu<w wN?a‹'

wN?[cx‹“ Q´x‹

¡ML© S”ÓYƒ U¡`

u?ƒ Övm’ƒ ¾¨× ›ªÏ

------------ year No --------------------

Hawassa-----------2018

Page 2: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

2

እውቀታቸውንና ችሎታቸውን በተገቢው ሁኔታ

ለመጠቀም የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት

መዘርጋት በማስፈለጉ፤

የመንግስት መስሪያ ቤቶች ያሏቸውን ሠራተኞች

በስራው ላይ በማቆየትና አዳዲስ ሰራተኞችን

በመሳብ ተወዳዳሪ ለመሆን እንዲችሉ የተሻሻሉ

የሥራ ሁኔታዎችን ማመቻቸት አስፈላጊ ሆኖ

በመገኘቱ፤

የክልሉ መንግሥት ሠራተኞች አዋጅ 47/94 እና

ከመሠረታዊ የሥራ ሂደት ጥናት ትግበራ

ወዲህ በአፈጻጸም ሂደት የተስተዋሉ ችግሮችን

መቅረፍ በማስፈለጉ፣

በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 51 ንዑስ አንቀጽ 3/ሀ/

መሠረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

ክፍል አንድ ጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ “የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልል መንግሥት የመንግሥት

ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር --- /2011” ተብሎ

ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም የሚያሰጠው

use of their knowledge and skill;

WHEREAS it has become necessary to

improve conditions of work so that

government offices could become

competitive through retaining their

employees and attracting new entrants;

WHEREAS it has become necessary to

solve the problems after the implementation

of basic work process study during the

process of implementation of the Region

civil servant’s Proclamation 47/2002.

NOW, THEREFFORE, in accordance with

Sub-Article 1/a/ of Article 51 the

Constitution of the South Nations,

Nationalities and People’s Region , it is

hereby proclaimed as follows:

SECTION ONE

GENERAL 1. Short Title

This Proclamation may be cited as the

“South Nations, Nationalities and People’s

Region Civil Servants Proclamation No. ----

/2018.”

2. Definitions

In this Proclamation, unless the context

Page 3: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

3

ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፣

1. “ ክልል ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልል ነው፡፡

2. “ቢሮ ወይም ቢሮ ኃላፊ” ማለት እንደየቅደም

ተከተሉ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት

ልማት ቢሮ ወይም ቢሮ ኃላፊ ነው፡፡

3. “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” ማለት ራሱን

ችሎ በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና

ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግሥት

በሚመደብለት በጀት የሚተዳደር የክልሉ

የመንግሥት መሥሪያ ቤት ነው፤

4. “የመንግሥት ሠራተኛ” ማለት በክልሉ

መንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ በቋሚነት

ተቀጥሮ የሚሰራ ሰው ነው፤ ሆኖም

የሚከተሉትን አይጨምርም፤

G/ ¾S”ÓYƒ ተሿሚዎችን'

K/ ¾¡MM' ¾µ”' ¾M¿ ¨[Ç' ¾¨[Ç“

¾kuK? U¡` u?ƒ“ wN?[cx‹ U¡`

u?ƒ ›vM J’¨< uøwK=¡ c`y=e

}SÉu}¨< ¾TÁÑKÓK<ƒ”'

N/ በክልሉ በየደረጃው የሚገኙ የፍርድ ቤት

ዳኞችን፣ዐቃቤ ሕጎችን፣

መ) yKLlù ±lþS xƧTN በፖሊስ ደንብ

y¸tÄd„ ¿‰t®Cን#

otherwise requires:

1. “Region” means the Southern Nations,

Nationalities and Peoples’ Region.

2. “Bureau or Head of the Bureau”

means; of Public service and Human

Resouce development Bureau or Head

of the Bureau.

3. "Government Institution" means office

established as an autonomous entity by

a Proclamation or Regulation and fully

or partially financed by government

budget of the Region Government

Institution;

4. "Civil Servant" means a person

employed permanently by Region

government institution; provided,

however, that it shall not include the

following:

a) Appointees

b) Member of Region, Zonal, Special

Woreda, Woreda and Kebele

Council and Nations council and

works as a civil servant

c) Court judges and Prosecutors that

are fonud in each level of the

Region;

d) Members of the police and the

Region Police including other

employees governed by the

Page 4: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

4

ሠ/ ›Óvw vK¨< K?L IÓ u²=I ›ªÏ

•እ”ÇÃgð’< ¾}Å[Ñ< c^}™‹”'

5. “ጊዚያዊ ሠራተኛ” ማለት በመንግሥት

መሥሪያ ቤት ውስጥ የዘላቂነት ባሕርይ

በሌለው ወይም ሁኔታዎች ሲያስገድዱ

በቋሚ የሥራ መደብ ላይ በጊዚያዊነት

ተቀጥሮ የሚሠራ ሰው ነው፤ ሆኖም

የሚከተሉትን አይጨምርም፤

ሀ) በቀን ሂሳብ እየተከፈላቸው የሚሠሩ

የቀን ሠራተኞችን፤

ለ) በመንግሥት መሥሪያ ቤት ውስጥ

ለሙያ መልመጃ ወይም ለተግባር

ሥልጠና የተመደቡ ሰዎችን፤

ሐ) ከመንግሥት መሥሪያ ቤት ጋር

በሚገቡት ውል መሠረት ዋጋ

እየተከፈላቸው በራሳቸው የንግድ ሥራ

ወይም የሙያ ኃላፊነት የሚሠሩ

ሰዎችን፤

መ) ባላቸው ልዩ እውቀትና ችሎታ

ምክንያት ከመንግሥት መሥሪያ ቤት ጋር

በሚገቡት ውል መሠረት ዋጋ

እየተከፈላቸው በትርፍ ጊዜያቸው የሚሠሩ

ባለሙያዎችን፤

6. “የበላይ ኃላፊ” ማለት የመንግሥት መሥሪያ

Regulations of the Police;

e) employees excluded from the

coverage of this Proclamation by

other appropriate laws;

5. “Temporary employee” means a person

employed in a government institution

for a job which is not permanent in

nature or where circumstances so

require temporarily assigned to a

permanent position; provided, however,

that it shall not include the following:

a) persons employed as daily laborers

and paid on daily basis;

b) persons assigned in a government

institution for apprenticeship or

internship;

c) persons who enter into contract with

a government institution to work for

consideration and on the basis of

their own business or professional

responsibility;

d) Persons who enter into a contract

with a government office due to their

special skills and ability on part-time

basis for consideration.

6. ‘’Head of a government Institution’’

Page 5: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

5

ቤትን በበላይነት የሚመራ ወይም ምክትል

ነው፤

7. “የሥራ መደብ” ማለት በአንድ የመንግስት

ሠራተኛ ሙሉ የሥራ ጊዜ እንዲከናወን

ሥልጣን ባለው አካል የተሰጠ ተግባርና

ኃላፊነት ነው፤

8. “የደረጃ ዕድገት” ማለት የመንግሥት

ሠራተኛን ከያዘው የሥራ ደረጃ ከፍ ወዳለ

የሥራ ደረጃ ማሳደግ ነው፤

9. “የብቃት ማረጋገጫ ስርዓት” ማለት አንድ

የመንግስት ሠራተኛ ወይም አዲስ ተቀጣሪ

ሰው ስለተመደበበት ወይም ስለሚቀጠርበት

የስራ መደብ ብቁ ስለመሆኑ የሚረጋገጥበት

ስርዓት ነው፡፡

10. “ደመወዝ” ማለት በአንድ የሥራ ደረጃ

ለተመደቡ ሥራዎች የተወሰነ መነሻ ክፍያ

ወይም የእርከን ክፍያ ነው፤

11. “የሥራ ሁኔታ” ማለት በመንግሥት

መሥሪያ ቤት እና በመንግሥት ሠራተኞች

መካከል ያለ ጠቅላላ የሥራ ግንኙነት ሲሆን

ይህም የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ልዩ ልዩ

ፈቃዶችን፣ የሥራ አካባቢ ጤንነትና

ደህንነትን፣ የሠራተኞች የሥራ ስንብት

ሁኔታና ክፍያን፣ የዲሲፕሊን አፈጻጸምና

የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ሥርዓቶችን እና

means a government official who

directs the institution and includes his

deputies;

7. “position” means a set of duties and

responsibilities assigned by a competent

authority to be performed full time by

an individual civil servant;

8. “Promotion” means assigning a civil

servant to a higher grade;

9. "Competency assuring Procedure" is a

system that ensures that a government

employee or new employee is qualified

for the job assigned or employed.

10. “salary’’ means base or step pay

authorized for jobs classified in the

same grade;

11. “conditions of work” means the entire

field of relations between a government

institution and civil servants and

includes working hours, salary, various

leaves, occupational health and safety,

conditions of termination of service and

severance pay, disciplinary and

grievance procedures and similar

matters;

Page 6: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

6

የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፤

12. “ድልድል” ማለት አንድን የመንግሥት

ሠራተኛ በተመሳሳይ ደረጃና ደመወዝ ወይም

ከፍ ባለ ደረጃና ደመወዝ ወይም በሠራተኛው

ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ መድቦ ማሠራት

ነው፤

13. "የዲሲፕሊን እርምጃ" ማለት ማንኛውም

የመንግስት ሠራተኛ ይህንን አዋጅ ወይም

አዋጁን ለማስፈፀም የሚወጡ ደንቦችና

መመሪያዎችን ወይም የመንግስት ሠራተኞች

ሥነ-ምግባር ኮድ በመተላለፍ ለሚያደርሰው

ጥፋት የሚወሰንበት ቅጣት ነው፤

14. “ጾታዊ ትንኮሳ” ማለት በሥራ ቦታ

የሚፈጸም ሆኖ ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጪ

የሚቀርብ የወሲብ ሀሳብ ወይም ጥያቄ

ወይም ሌላ ወሲባዊ ተፈጥሮ ያለው የቃል

ወይም የአካል ንኪኪ ተግባር ሲሆን

የሚከተሉትን ያካትታል፤

ሀ) ከሌላው ወገን ፈቃድ ውጪ የመሳም፣

የሰውነት አካልን የመዳሰስ፣ የመጎንተል

ወይም የመሳሰለውን የሰውነት ንክኪ

የመፈጸም ድርጊት፤

ለ) ወሲብ አዘል በሆነ ሁኔታ ተጠቂውን

መከታተል ወይም እንቅስቃሴውን መገደብ፤

ሐ) ለቅጥር፣ ለደረጃ እድገት፣ ለዝውውር፣

ለድልድል፣ ለሥልጠና፣ ለትምህርት፣

ለጥቅማ ጥቅሞች ወይም ማንኛውንም

12. “Redeployment” means assigning a

civil servant to a similar position of an

equal grade or to a higher position and

grade or to a lower grade where the

civil servant so agrees;

13. “disciplinary measure” means a penalty

imposed on a civil servant for an

offence committed in violation of this

Proclamation or regulations and

directives issued for the implementation

of this Proclamation or code of ethics;

14. “sexual harassment” means unwelcome

sexual advance or request or other

verbal or physical conduct of a sexual

nature in work place and includes:

a) unwelcome kissing, patting,

pinching or making other similar

bodily contact;

b) following the victim or blocking the

path of the victim in a manner of

sexual nature;

c) put sexual favor as prerequisite for

employment, promotion,transfer,

Page 7: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

7

የሰው ሀብት ሥራ አመራር ተግባር

ለመፈጸም ወይም ለመፍቀድ ወሲብን

እንደ ቅድመ ሁኔታ ማስቀመጥ፣

3. የጾታ አገላለጽ

ማንኛውም በወንድ ጾታ የተገለጸው ሴት ጾታንም ያካትታል፡፡

4. የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ አዋጅ “የመንግሥት መሥሪያ ቤት” እና “የመንግሥት ሠራተኛ” በሚል ትርጉም በሚሸፈኑ መሥሪያ ቤቶችና ሠራተኞች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት የመንግሥት መሥሪያ ቤት አደረጃጀት፣ የሥራ

ምዘና፣ የደመወዝ ስኬል እና አበል

5. የመንግሥት መሥሪያ ቤት አደረጃጀት

1. ማንኛውም የክልሉ መንግሥት

መሥሪያ ቤት የተቋቋመለትን ዓላማ

ስኬታማ ለማድረግ የሚያስፈልገውን

አደረጃጀትና የሰው ኃይል ፍላጎት

አጥንቶ ለቢሮው አቅርቦ ያስወስናል፡፡

2. ቢሮው የክልሉ መንግሥት አስፈጻሚ

መሥሪያ ቤቶችን አደረጃጀት

አግባብነትና ውጤታማነት እያጠና

ማሻሻያ ሲያስፈልግ ለክልሉ

መስተዳደር ምክር ቤት ለውሳኔ

ያቀርባል፡፡

redeployment, training, education,

benefits or for executing or

authorizing any human resource

management act.

3. Gender Expression

Any expression in the masculine gender

shall also include the feminine gender.

4. Scope of Application

This proclamation shall be applicable on

"government institutions" and; "civil

servants" covered by the definition given

under article of this proclamation.

SECTION TWO

Organizational Structure of government

institution, Job Evaluation, Salary Scale

and Allowance

5. Organizational Structure of

government institution

1. Any government institution of the

Region shall undertake studies and

decide its own organizational

structure and staffing plan to enable

it to achieve its goals.

2. The Bureau shall undertake studies

on the appropriateness and

effectiveness of the organization of

the Region executive organs

andsubmit reorganization proposals

to the Council of Region where

necessary.

Page 8: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

8

6. የሥራ ምዘና

1. ቢሮው በአገር አቀፍ ደረጃ በሚወሰነው

ተስማሚ የሥራ ምዘና ዘዴን

በመንግሥት መሥሪያ ቤት ተግባራዊ

እንዲሆን ያደርጋል፡፡

2. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

ደረጃቸው ያልተወሰነላቸው አዳዲስ

የሥራ መደቦችን የሥራ ዝርዝር

አዘጋጅቶ ለቢሮው በማቅረብ

ደረጃቸውን ያስወስናል፡፡

3. የሥራ ምዘናና ደረጃ አወሳሰን በሀገር

አቀፍ ደረጃ በሚወሰነው ስርዓት ላይ

ተመሥርቶ የክልል መስተዳድር ምክር

ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡

7. ደመወዝ ስኬል

1. የክልሉ መንግሥት ልማት ድርጅቶችና

በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት በልዩ

ሁኔታ የሚቋቋም ተቋም ሠራተኞች

የደመወዝ ስኬል የመንግሥትን

የፋይናንስ አቅም፣ የህዝቡን አጠቃላይ

የኑሮ ሁኔታ፣ የሥራ ደረጃዎች እና

አግባብነት ያላቸውን ሌሎች

ሁኔታዎችን ባገናዘበ መንገድ በየጊዜው

እያጠና በክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት

የሚወሰን ይሆናል፡፡

6. Job Evaluation

1. The Bureau shall adopt appropriate

job evaluation methods and enforce

the implementation of same in

government institutions.

2. Any government institution shall

prepare job descriptions for new

positions and submit same to the

Bureau for grading.

3. Job evaluation and grading shall be

conducted in accordance with

sytems to be issued in the National

level and shall be decided by the

Regulation issued by the council of

the Region.

7. Salary Scale

1. The salary scale applicable to civil

servants shall be determined from

time to time by considering the

Government’s financial capability,

the general living conditions of the

society, price levels and other

relevant factors for the Region

Government Development

Institutions and the Institution

established by the Council of the

Region.

Page 9: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

9

2. ቢሮው አስፈላጊ ሆኖ ባገኘው ጊዜ

ከሚመለከታቸው የመንግሥት

መሥሪያ ቤቶች ጋር በመተባበር

የደመወዝ ስኬል በማጥናትና ሙያዊ

አስተያየት ለክልሉ መስተዳደር ምክር

ቤት ለውሳኔ ያቀርባል፣ ሲፈቀድም

አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፡፡

3. የደመወዝ ስኬል ለእያንዳንዱ ደረጃ

መነሻና መድረሻ ደመወዝ፣ እንዲሁም

በየጊዜው የሚደረገውን የደመወዝ

ጭማሪ የሚያመለክቱ እርከኖች

ይኖሩታል፡፡

8. ለእኩል ሥራዎች እኩል ደመወዝ ስለመክፈል፣

እኩል ዋጋ ያላቸው ሥራዎች ሁሉ እኩል መነሻ ደመወዝ ይኖራቸዋል፡፡

9. የደመወዝ ክፍያ

1. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

በየወሩ መጨረሻ ለሠራተኞቹ ወይም

ለሕጋዊ ወኪሎቻቸው የደመወዝ ክፍያ

ይፈጽማል፡፡

2. የማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

ደመወዝ ሊያዝ ወይም ሊቆረጥ

የሚችለው፡-

ሀ) ሠራተኛው ስምምነቱን በጽሑፍ

ሲገልጽ፣

ለ) በፍርድ ቤት ትዕዛዝ፣

2. The bureau shall, in collaboration

with the concerned government

institutions, upon undertaking studies

prepare salary scale and submits to

the Council of Region, and supervise

its proper implementation upon

approval.

3. The salary scale shall contain the

base, maximum pay and step

increments of each grade.

8. Equal Pay for Equal Work

All positions of equal value shall have equal

base salary.

9. Payment of Salary

1. Any Government office, shall, at the

end of every month, make payments of

salary to civil servants or their legal

representatives.

2. The Salary of a civil servant shall not

be attached or deducted except in

accordance with:

a) a written consent of the civil

servant;

b) court order; or

Page 10: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

10

ሐ) በሕግ በተደነገገው መሠረት

ሲወሰን ብቻ ነው፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2(ለ) ወይም

(ሐ) መሠረት ከሠራተኛ ደመወዝ በየወሩ

የሚቆረጠው ከደመወዙ አንድ ሦስተኛ

አይበልጥም፡፡

10.አበል

1. ማንኛውም አበል የሚከፈለው

የመንግሥትን ሥራ ለማከናወን አስፈላጊ

ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡

2. ቢሮው ከመንግሥት መስሪያ ቤቶች

የሚቀርቡ የአበል ዓይነቶችን እና

ክፍያዎችን እያጠና ለክልሉ መስተዳደር

ምክር ቤት ለውሳኔ ያቀርባል፣ ሲፈቀዱም

አፈጻጸማቸውን ይቆጣጠራል፡፡

ክፍል ሦስት

የሰው ሀብት ዕቅድ፣ ስምሪት እና የሥራ

አፈጻጸም ምዘና

ንኡስ ክፍል አንድ

ምልመላና መረጣ

11. የሰው ሀብት ዕቅድ

1. የሰው ሀብት ዕቅድ ዓላማ ማንኛውም

የመንግሥት መሥሪያ ቤት በስትራቴጂያዊ

ዕቅድ ላይ የተቀመጡትን ዓላማዎች

ለማሳካት የሰው ሀብት ፍላጎት

c) the provisions of the law.

3. Monthly deductions from the salary of

civil servant to be made pursuant to

Sub-Article (l) (b) or (c) of this Article

shall not exceed one third of his

salary.

10. Allowances

1. Any allowance shall be paid only

for the purpose of carrying out the

functions of the civil service.

2. The Bureau shall undertake studies

on the types and payment of various

allowances and submit the same to

the Council of Region and, upon

approval, supervise their

implementation.

SECTION THREE

Human Resource Planning,

Deplyment and Performance

Evaluation

Sub- Section One

Recruitment and Selection

11. Human Resource Planning

1. The purpose of Human Resource

Planning shall be to enable a

government institution to take measure

to meet the objective specified in the

strategic plan, to forecast its human

Page 11: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

11

ለመተንበይ፣ የሚያስፈልገውን የሰው ሀብት

በዓይነትና በብዛት ለማሟላት፣ ለማልማት፣

በአግባቡ ለመጠቀም የሚያግዙ

እርምጃዎችን ለመውሰድና ውጤቱንም

በየጊዜው እየገመገመ ማሻሻያ ለማድረግ

ነው፡፡

2. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

ስትራቴጂያዊ ዕቅዱን መሠረት በማድረግ

የአጭር፣የመካከለኛና የረጅም ጊዜ የሰው

ሀብት ዕቅዱን አጥንቶ ተግባራዊ ማድረግ

አለበት፡፡

3. ክፍት የሥራ መደቦችን በሠራተኛ

ማስያዝ የሚቻለው የሰው ሀብት ዕቅድን

መሠረት በማድረግ በደረጃ ዕድገት ወይም

በቅጥር ወይም በዝውውር ወይም

በድልድል ይሆናል፤ ዝርዝሩ በመመሪያ

ይወሰናል፡፡

12. ወደ መንግሥት መሥሪያ ቤት የመግቢያና የብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት

1. ቢሮው በክፍት የሥራ መደቦች ላይ

አመልካቾች ተወዳድረው ስለሚቀጠሩበትና

ስለሚያድጉበት የመግቢያና የብቃት

ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት የሚያስችሉ

መመዘኛዎችና መለኪያዎች በአገር አቀፍ

ደረጃ የሚዘጋጀውን ተከትሎ በክልሉ

በሚገኙ መንግሥት መሥሪያ ቤቶች

ተግባራዊ ያደርጋል፡፡

resource demand, to acquire human

resource in the right number and type,

to develop and properly utilize it,

monitor and evaluate its result and

make corrective measures from time to

time.

2. Any government institution based on

itsstrategic plan shall prepare and

implement short, medium and long

term human resource plan.

3. Vacant positions shall be filled through

promotion or recruitment ortransfer or

redeployment in accordance with

human resource plans.

12. Eligibility to Join Government

Institution and Competence Certification

System

1. The Bureau shall prepare national

criteria and parameters to establish

eligibility and competency

certification system whereby

candidates for vacant positions shall

be recruited and promoted on the basis

of competition in government

institutions of the Region.

Page 12: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

12

2. መመዘኛዎቹና መለኪያዎቹ ሥራ ላይ

ስለሚውሉበት ሁኔታ የክልሉ መስተዳደር

ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1)

የተመለከተውን የመግቢያና የብቃት

ማረጋገጫ ሥርዓትን የሚያስፈጽም ተቋም

ሊቋቋም ይችላል፡፡

13. ምልመላና መረጣ

1. የመንግሥት የሠራተኛ ቅጥር

የሚፈጸመው በክልል ደረጃ በሚወጣው

መመዘኛ በሚሰጠው የፈተና ውጤት

ወይም በሌላ ማናቸውም ዓይነት

ተጨባጭ የሙያና ሥራ ብቃት ማረጋገጫ

ላይ ብቻ ተመስርቶ ይሆናል፡፡

2. በብሔረሰብ፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣

በፖለቲካ አመለካከት፣ በአካል ጉዳት፣

በኤች.አይ.ቪ/ኤድስ ወይም በሌላም ሁኔታ

በሥራ ፈላጊዎችም ሆነ በመንግሥት

ሠራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ

የተከለከለ ነው፡፡

3. በአዋጁ ከአንቀጽ 47 እስከ 50 የተጠቀሱት

አዎንታዊ ድጋፍ ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ

ሆነው በክፍት የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ

የሚመደበው ለሥራ መደቡ የሚጠየቀውን

ተፈላጊ ችሎታ የሚያሟላና ከሌሎች

ተወዳዳሪዎች ጋር ተወዳድሮ ብልጫ

2. The criteria and parameters shall be

implemented in accordance with

regulations to be issued by the Council

of Region.

3. An institution may be established for

the implementation of the eligibility

and competency certification system

referred to in sub-article (1) of this

Article.

13. Recruitment and Selection

1. Any type of recruitment of a civil

servant shall be affected only on the

result of examination conducted on

the basis of nationally set criteria or

on the basis of any other type of

objective certification of professional

and occupational competence.

2. There shall be no discrimination

among job seekers or civil servants

infilling vacancies because of their

ethnic origin sex, religion, political

outlook, disability, HIVIAIDS or any

other ground.

3. Without prejudice to the provisions of

Article 47 to 50 of this Proclamation,

vacant position shall be filled only by

a person who meets the qualification

required for the position and scores

higher than other candidates.

Page 13: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

13

ያለው ሆኖ ሲገኝ ብቻ ነው፡፡

14. የመንግሥት ሠራተኛ ሆኖ ለመቀጠር የማያስችሉ ሁኔታዎች፣

1. የሚከተሉት የመንግሥት ሠራተኛ

ሆነው ሊቀጠሩ አይችሉም፤

ሀ) ዕድሜው ከ18 ዓመት በታች የሆነ

ሰው፤

ለ) ቅጣቱ ከተፈጸመ፣ በይርጋ ከታገደ

ወይም በይቅርታ ከተሠረዘ በኋላ

አምስት ዓመት ያለፈው ካልሆነ

በስተቀር የሙስና፣ የእምነት

ማጉደል፣ የስርቆት፣ የማጭበርበር

ወይም የአስገድዶ መድፈር ወንጀል

ፈጽሞ ፍርድ ቤት የተፈረደበት ሰው፤

ሐ) የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ የሌለው

ሰው፤

መ) በአዋጁ አንቀጽ 17 መሠረት ቃለ

መሀላ ለመፈጸም ፈቃደኛ ያልሆነ ሰው፣

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)(ለ)

ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ከማንኛውም

የመንግሥት መሥሪያ ቤት በአዋጁ

አንቀጽ 85 መሠረት በዲስፕሊን

ጉድለት ምክንያት ከሥራ የተሰናበተ

ሰው ከሥራ ከተሰናበተበት ጊዜ ጀምሮ

አምስት ዓመት ከመሙላቱ በፊት

በመንግሥት ሠራተኛነት ሊቀጠር

አይችልም፡

15. Ineligibility

1. The following shall not be eligible

to be civil servants;

a) a person under the age of 18

years;

b) any person who has been

convicted by a court of

competent jurisdiction of

breach of trust, theft, or fraud;

c) a person having no certificate

of competence;

d) any person who is unwilling to

take oath fidelity according to

Article 18 of this Proclamation.

2. Without prejudice to sub-article (1)

(b) of this Article, a person whose

service is terminated from any

government institution on grounds of

disciplinary offence in accordance

with Article 85 of this Proclamation

shall not be recruited before the lapse

of five years from the date of

termination of him.

Page 14: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

14

3. በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (1)(ሐ)

ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም

አመልካች በመንግሥት ሥራ ተቀጥሮ

ለማገልገል ብቁ መሆኑን ለማረጋገጥ

ከኤች.አይ.ቪ./ኤድስ ምርመራ በስተቀር

የጤንነት ማረጋገጫ የሕክምና ምርመራ

እና በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1)(ለ)

ከተጠቀሱት ወንጀሎች ነጻ መሆኑን

የሚያረጋግጥ ከፖሊስ የተሰጠ ማስረጃ

የማቅረብ ግዴታ አለበት፡፡

4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)(ሀ)

ቢኖርም ዕድሜያቸው ከ14 ዓመት በላይ

የሆናቸውና አሥራ ስምንት ዓመት

ያልሞላቸው ወጣቶች ስለሚቀጠሩበትና

ስለሥራ ሁኔታቸው ቢሮው መመሪያ

ያወጣል፡፡

15.የውጭ አገር ዜጎች ቅጥር

ትውልደ ኢትዮጵያዊ የሆኑ የውጭ ዜጎችን

በተለያዩ መብቶች ተጠቃሚ ለማድረግ

በወጣው አዋጅ ቁጥር 270/1994 አንቀጽ

5(2) እና የዚህ አዋጅ አንቀጽ 21(2)

እንደተጠበቁ ሆነው ዜግነቱ ኢትዮጵያዊ

ያልሆነ ሰው በመንግሥት ሠራተኛነት

ሊቀጠር አይችልም፡፡

3. Without prejudice to sub-article

(1)(c)of this Article, any candidate

shall submit medical certificate,

except HIV1AIDS test, to prove his

fitness for service and written

testimony of police to prove that he

has no record of crimes referred to in

sub-article (1)(b)of this Article.

4. Notwithstanding sub-article (1)(a) of

this Article, the Bureau may issue

directives on circumstances in which

young persons above the age of 14

and under 18 may be recruited as

civil servants and on the conditions

of work applicable to them.

15. Employment of Foreigners

Without prejudice to Article5(2) of

the Proclamation providing Foreign

Nationals of Ethiopian Origin with

Certain Rights to be Exercised in

their

Country of Origin under

Proclamation No 270/2002 and

Article 21(2) of this

Proclamation, a person who is not an

Ethiopian national may not be

eligible to be a civil servant.

Page 15: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

15

16. ማስታወቂያ ስለማውጣትና ስለቅጥር አፈጻጸም

1. ማንኛውም የክልሉ መንግሥት መሥሪያ

ቤት ክፍት ሥራ ቦታ ሲኖረው

ማስታወቂያ በማውጣት አመልካቾች

እንዲመዘገቡ መጋበዝ አለበት፡፡

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ

ቢኖርም ማንኛውም የመንግሥት

መሥሪያ ቤት በገበያ ላይ እጥረት

ባለባቸው ሙያዎች ከከፍተኛ ትምህርት

ተቋማት ጋር ግንኙነት በመፍጠር

ምሩቃንን በመጋበዝ በማወዳደር ቅጥር

መፈጸም ይችላል፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (2)

መሠረት የሚቀጠሩ ምሩቃን በአዋጁ

አንቀጽ 14 ንዑስ አንቀጽ (1)(ሐ)

የተመለከተውን የብቃት ማረጋገጫ

ማቅረብ አለባቸው፡፡

4. የመንግሥት ሠራተኞች ቅጥር

አፈጻጸም ዝርዝር ሁኔታ ቢሮው

መመሪያ ያወጣል፡፡

17. ቃለ መሐላ

የተመረጠው አመልካች ሥራ ከመጀመሩ

በፊት የሚከተለውን ቃለ መሐላ

ይፈጽማል፤

“እኔ ---------------------- በመንግሥት

ሠራተኛነቴ ከሁሉም በላይ አድርጌ

16. Vacancy Announcement and

Recruitment Procedures

1. Any government institution of the

Region shall advertise every vacant

position to invite candidates to apply

for the position.

2. Notwithstanding Sub-Article /1/ of this

Article, whenever there is shortage of

professionals in the labour market,

government institution maysolicit

graduates of higher educational

institutions for recruitment in

cooperation with the institutions.

3. Graduates to be recruited pursuant to

sub-article (2) of this Article shall

berequired to present certificates of

competence referred to in sub-article

(1) (c) of Article 14 of this

Proclamation.

4. The Bureau shall issue directives on

detailed recruitment procedures.

17. Oath of Fidelity

The selected candidate shall, before

commencement of his work, take the

following oath of fidelity:

"I _______being a civil servant

solemnly swear to sincerely,

faithfully and ethically serve the

Page 16: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

16

በእውነት፣ በታማኝነትና ሥነ-ምግባር

ሕዝብን ለማገልገልና የመንግሥትን

ፖሊሲዎች ለመፈጸም፣ በማንኛውም

ጊዜ ሕገ መንግሥቱንና የአገሪቱን

ሕጎች ለማክበር እና በሥራዬ

ምክንያት ያወቅሁትንና በሕግ ወይም

በሚመለከተው አካል ውሳኔ

በምስጢርነት የተመደቡትን ለሌላ

ለማንኛውም ወገን ላለመግለጽ ቃል

እገባለሁ፡፡”

18. የመቀጠሪያ ደመወዝ አወሳሰን

ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት

ሠራተኛ በመንግሥት ሠራተኞች

የደመወዝ ስኬል መሠረት ለተቀጠረበት

የሥራ መደብ የተወሰነው ደረጃ መነሻ

ደመወዝ ይከፈለዋል፡፡

19.የሙከራ ጊዜ

1. የሙከራ ጊዜ ዓላማ አዲስ የተቀጠረ

የመንግሥት ሠራተኛ ስለሥራ

አፈጻጸሙ ክትትል እየተደረገ

ብቃቱን ለማረጋገጥ ይሆናል፡፡

2. የተመረጠው አመልካች የሥራ

መደቡን መጠሪያ፣ የተመደበበትን

ደረጃ፣ ደመወዙንና ሥራውን

የሚጀምርበትን ቀን የሚገልጽ

በአሠሪው መሥሪያ ቤት የበላይ

ኃላፊ ወይም ሠራተኛን ለመቅጠር

people and execute government

policy, and to respect at all times the

Constitution and the laws of the

Country and not to disclose to any

party information that is revealed to

me by reason of myduties and is

classified as confidential by law or

decision of the appropriate body."

18. Determination of Starting Salary

Any newly appointed civil servant

shall be paid the base salary as fixed

by the civil service salary scale for

the position he has been appointed.

19. Probation

1. The purpose of probation shall be to

prove the competence of a newly

appointed civil servant through follow-

up of his performance.

2. The selected candidate shall be served

with a letter of probation recruitment

signed by the head or any other

authorized official of the government

institution, stating the title and grade of

his position, his salary, and date of

Page 17: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

17

ውክልና በተሰጠው የሥራ ኃላፊ

የተፈረመ የሙከራ ቅጥር ደብዳቤ

በሥራ መደቡ ከሚያከናውነው

የሥራ ዝርዝር መግለጫ ጋር

ይሰጠዋል፡፡

3. የሠራተኛው የሙከራ ጊዜ

በተቀጠረበት የሥራ መደብ ላይ

ለስድስት ወር ሆኖ የሥራ አፈጻጸም

ምዘና ውጤቱ ከመካከለኛ በታች

ሆኖ ከተገኘ የሙከራ ጊዜው

ለተጨማሪ ሦስት ወር ሊራዘም

ይችላል፡፡

4. በተራዘመው የሙከራ ጊዜ ውስጥ

ሠራተኛው መካከለኛ ወይም ከዚያ

በላይ የተጠቃለለ የሥራ አፈጻጸም

ምዘና ውጤት ካላገኘ ከሥራ

ይሰናበታል፡፡

5. የአዋጁ አንቀጽ 59(3) እና (4)

ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው

በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት

ሠራተኛ በሥራ ምክንያት በሚመጣ

በሽታ ወይም በሥራ ላይ በሚደርስ

አደጋ ምክንያት ከሥራ የቀረ

እንደሆነ ያልጨረሰውን የሙከራ

ጊዜ ከሕመሙ ወይም ከጉዳቱ

ከዳነበት ጊዜ አንስቶ እንዲጨርስ

ይደረጋል፡፡

6. በሙከራ ላይ የሚገኝ የመንግሥት

commencement of his job together with

job descriptions of his position.

3. The period of probation of a civil

servant on the position of his

appointment shall be for six months;

provided however, if the performance

result is below satisfactory, it may be

extended for an additional period of

three months.

4. The' service of a probationary civil

servantshall be terminated where the

performanceevaluation result is below

satisfactory for the extended period of

probation.

5. Where the civil servant on probation is

absent from his work due to

employment injury and without

prejudice to the provisions of sub

Articles (3) and (4) of Article 59 of this

proclamation, he shall be allowed to

complete the remaining probation

period following the date of his

recovery.

6. Where the civil servant on probation

Page 18: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

18

ሠራተኛ ከአቅም በላይ በሆነ

ምክንያት ከአንድ ወር በታች

በሥራው ላይ ካልተገኘ በሥራው

ላይ የተገኘበት ጊዜ ብቻ ታስቦ

የሥራ አፈጻጸም ይሞላለታል፡፡

7. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (5)

ድንጋጌ ቢኖርም በወሊድ ምክንያት

ከአንድ ወር በላይ በሥራዋ ላይ

ያልተገኘች የሙከራ ሠራተኛ

የወሊድ ፈቃዷ እንደተጠናቀቀ

የሙከራ ጊዜ እንድትጨርስ

ይደረጋል፤ ሆኖም በሙከራ ሥራዋ

ላይ ያልተገኘችበት ጊዜ ከአንድ ወር

በታች ከሆነ የሥራ አፈጻጸም ምዘና

ውጤቷ በሥራ ላይ በቆየችበት ጊዜ

ታስቦ ይሞላላታል፡፡

8. በሌላ ሕግ ካልተደነገገ በስተቀር

በሙከራ ላይ ያለ የመንግሥት

ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ

የመንግሥት ሠራተኛ ያለው

መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡

9. በሙከራ ላይ ያለን የመንግሥት

ሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ወቅቱን

ጠብቆ ያልሞላ የሥራ ኃላፊ

በዲሲፕሊን ተጠያቂ ይሆናል፡፡

period is absent due to force majeure

for a period less than one month, the

performance evaluation will cover only

the period in which he was present at

work.

7. Notwithstanding the provision of sub-

Article (5) of this Article, a civil servant

on probation is absent due to maternity

leave, for a period of more than one

month,' she shall be allowed to

complete the remaining probation

period following the end of her

maternity leave. However, that if her

absence is less than a month, her

evaluation will cover only the period in

which she was present at work.

8. Unless otherwise provided in this

Proclamation, a probationary civil

servant shall have the same rights and

obligations with that of a civil servant

who has completed his probation.

9. Any officer who fails to timely evaluate

the performance of a probationary civil

servant shall be liable to disciplinary

penalty.

Page 19: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

19

20. ቋሚ የመንግሥት ሠራተኛ ስለመሆን

1. በሙከራ ጊዜው መካከለኛ ወይም ከዚያ

በላይ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት

ያስመዘገበ የመንግሥት ሠራተኛ በቋሚነት

መቀጠሩን የሚያረጋግጥ ደብዳቤ

ይሰጠዋል፡፡

2. በሙከራ ላይ የሚገኝ የመንግሥት

ሠራተኛ የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት

ጊዜውን ጠብቆ ያልተሞላለት እንደሆነ

በአዋጁ አንቀጽ 19(3) እና (4)

የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ

ሆነው በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ የሥራ

አፈጻጸም ምዘና እንዲሞላ ተደርጎ

ለሙከራ ከተቀጠረበት ቀን ጀምሮ ቋሚ

የመንግሥት ሠራተኛ ይሆናል፡፡

21. ጊዚያዊ ሠራተኛ ስለመቅጠር

1. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) ድንጋጌ

እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የመንግሥት

መሥሪያ ቤት ጊዚያዊ ሠራተኛ ሊቀጥር

የሚችለው የዘላቂነት ባሕርይ በሌለው

ሥራ መደብ ላይ ነው፤ ሆኖም ሁኔታዎች

ሲያስገድዱ በቋሚ የሥራ መደብ ላይ

ጊዚያዊ ሠራተኛ መቅጠር ይችላል፡፡

2. አንድ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ከፍተኛ

ባለሙያ ለሚጠይቅ ማናቸውም ክፍት

የሥራ መደብ በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር

20. Permanent Appointment

1. Where the civil servant on probation

has recorded satisfactory or above

satisfactory performance result, a

letter of permanent appointment

shall be issued to a civil servant.

2. If performance evaluation result of the

civilservant. on probation is not

evaluated before the expiry date of the

probation period and without prejudice

to the responsibility of the official

concerned, the performance ,evaluation

shall be carried out within one month

following the probation period.

21. Temporary employment

1. Without prejudice to Sub- Article 2 of

this Article, a government institution

may appoint a temporary civil servant

only for a job which is not of a

permanent nature, provided, however,

that a government office may, where

circumstances so require, appoint a

temporary civil servant to a permanent

position.

2. A government office may appoint a

foreign national on temporary bases,

where it is proved that it is impossible

to filI a vacantposition that requires

Page 20: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

20

ወይም በቅጥር ኢትዮጵያዊ ባለሙያ

ለማግኘት የማይቻል መሆኑን በማረጋገጥ

የውጭ አገር ዜጋ በጊዚያዊነት ሊቀጥር

ይችላል፡፡

3. ኢትዮጵያዊ ወይም የውጭ አገር ዜጋ

ጊዚያዊ ሠራተኞች አቀጣጠር፣

የሚኖራቸው መብቶችና ግዴታዎች

እንዲሁም ስለሚጠበቁላቸው የሥራ

ሁኔታዎች ዝርዝር ሁኔታ የመስተዳደር

ምክር ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡

22. ሥራዎችን በውል ለሦስተኛ ወገኖች አሸጋግሮ ስለማሠራት

1. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ማንኛውም

የመንግሥት መሥሪያ ቤት ቢሮውን

በማስፈቀድ የሕዝብን ጥቅም በማይጎዱ

የተወሰኑ የሥራ መደቦችን ወይም

ሥራዎችን ለግል ድርጅቶች ወይም

ለሌሎች ተቋማት በውል በማሸጋገር

እንዲሠሩ ማድረግ ይችላል፡፡

2. ለግል ድርጅቶችና ለሌሎች ተቋማት

በውል ሊሸጋገሩ ስለሚችሉ ሥራዎች

ቢሮው ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ

ያወጣል፡፡

high level professional by an

Ethiopian through promotion, transfer

or recruitment.

3. The appointment of temporary

employee of an Ethiopian or a foreign

national, their rights and obligations as

well as the conditions of work

applicable to them shall be prescribed

by regulation to be issued by the

Council of Region.

22. Outsourcing

1. Where necessary and upon obtaining

the permission of the Ministry, any

government institution may outsource

certain positions or tasks, that would

not compromise public interest, to

private enterprises or to other

institutions.

2. The Bureau shall issue detailed

directives regarding positions and tasks

that may be outsourced to private

enterprises or other institutions.

Page 21: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

21

ንኡስ ክፍል ሁለት

የደረጃ ዕድገት

23. የደረጃ ዕድገት ዓላማ

የደረጃ ዕድገት ዓላማ ሥራው ብቃት ባለው

ሠራተኛ እንዲከናወን ለማስቻል፣

የመሥሪያ ቤቱን የሥራ ውጤት ለማሻሻል

እና ሠራተኛውን ለማበረታታት ነው፡፡

24. የደረጃ ዕድገት አሰጣጥ

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ለደረጃ እድገት ለመወዳደር በአዋጁ አንቀጽ 12(1) መሠረት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ ማቅረብ አለበት፡፡

2. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ ለደረጃ ዕድገት መወዳደር አይችልም፡፡

3. የደረጃ ዕድገት ስለሚሰጥበት ሌሎች ዝርዝር ሁኔታዎች ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡

ንኡስ ክፍል ሦስት ዝውውርና ድልድል

25. የውስጥ ዝውውር

1. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው

ግልጽ የሆነ አሠራርን በመከተል

የመንግሥት ሠራተኛን በዚያው

በመሥሪያ ቤት ውስጥ እኩል በሆነ

Sub- Section Two

Promotion

23. Objectives Promotion shall be given for the

purpose of executing works by

competent employees, enhancing the

performance of government

institutions and for motivating

employees.

24. Selection for Promotion

1. Any civil servant shall present

certificate of competence issued

pursuant to Article 12(1) of this

Proclamation to compete for

promotion.

2. Any civil servant who has not

completed his probation period may

not compete for promotion.

3. The Bureau shall issue detailed

directives on other conditions

applicable to the promotion of civil

servants.

SUB- SECTION THREE

TRANSFER AND REDPLOYMENT

25. Internal Transfer

1. A government institution may,

whenever necessary, based on a

transparent procedure, transfer a civil

servant to another similar position of an

equal grade and salary or to another

Page 22: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

22

የሥራ ደረጃና ደመወዝ ወደ ሌላ የሥራ

መደብ ወይም ከአንድ የሥራ ቦታ ወደ

ሌላ ሥራ ቦታ በማዛወር ሊያሠራ

ይችላል፡፡

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)

የተደነገገው ቢኖርም በመሥሪያ ቤቱ

ላይ አደጋ እንዳይደርስ ለመከላከል

ወይም አደጋው ያደረሰውን ጉዳት

ለማስተካከል ሲባል ማናኛውም

የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዙ

ሳይቀነስ፣ ደረጃው ወይም የሥራው

ዓይነት ሳይጠበቅ አንድ ዓመት

ላልበለጠ ጊዜ በጊዜያዊነት አዛውሮ

ማሠራት ይችላል፡፡

3. የመንግሥት ሠራተኛ በጤና መታወክ

ምክንያት በያዘው የሥራ መደብ ወይም

ባለበት የሥራ ቦታ ላይ ሊሠራ

አለመቻሉ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ፣

ሀ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ

የሚችልበት ክፍት የሥራ መደብ

ካለ በያዘው ደረጃ፣ ወይም

ለ) በተመሳሳይ ደረጃ ሊመደብ

የሚችልበት ክፍት የሥራ መደብ

ከሌለና ሠራተኛው ዝቅ ባለ ደረጃ

place of work within the government

institution.

2. Notwithstanding the provisions of sub-

article (1) of this Article, a civil servant

may, without affecting his salary, be

temporarily transferred to another

position, for not more than a year,

irrespective of the grade or type of

functions where it is required to prevent

the occurrence of danger or torectify

the damages caused by such danger to

the government institution.

3. Where it is proved by a medical

certificate that a civil servant who has

completed his probation period is

unable to carry out the functions of his

position or to reside in his place of

work due to his health condition, he

shall be transferred to another suitable

position or place of work with:

a) the same grade where such vacant

position is available; or

b) a lower grade where a vacant

position of the same grade is not

available and he is willing to be

transferred to a position of lower

Page 23: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

23

ላይ ለመሥራት ፈቃደኛ ከሆነ

ደረጃው ተቀንሶ ወደ ሚስማማው

የሥራ መደብ ወይም የሥራ ቦታ

ይዛወራል፡፡

4. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ

መደብ የተሰረዘ እንደሆነ በመሥሪያ ቤቱ

ውስጥ ተመሳሳይ ደረጃ ወዳለው የሥራ

መደብ ማዛወር ይቻላል፡፡

5. በዚህ ንዑስ አንቀጽ ሠራተኛውን

ለመመደብ በመስሪያ ቤቱ ተመሳሳይ ስራ

መደብና ደረጃ ያልተገኘ እንደሆነ ቢሮው

በሌሎች የመንግሥት መስሪያ ቤቶች

በሚገኙ ክፍት የስራ መደቦች ይመድባል፡፡

26.በተጠባባቂነት ማሠራት

1. ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ማንኛውም

የመንግሥት ሠራተኛ ከአንድ ዓመት

ላልበለጠ ጊዜ ከፍ ያለ ደረጃ ባለው

የሥራ መደብ ላይ በተጠባባቂነት

እንዲሠራ ማድረግ ይቻላል፡፡

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ

ቢኖርም ከአንድ ዓመት በላይ ለሚፈጅ

ትምህርት ወይም ስልጠና የሄደን

የመንግሥት ሠራተኛ ለመተካት

ትምህርቱ ወይም ሥልጠናው

ለሚፈጀው ጊዜ ድረስ የሥራ መደቡን

ግልጽ በሆነ መስፈርት በውድድር

በተጠባባቂ ሠራተኛ ማሠራት ይቻላል፡፡

grade.

4. Where the position of a civil servant is

abolished, he shall be transferred to

another position of an equal grade

within the government institution.

5. Where the same postion and level are

not found to be assigned to this sub-

article, the Bureau shall allocate

vacancy positions in other government

offices.

26. Acting- Assignment

1. Where circumstances so require a

civil servant may be assigned to a

higher position in an acting capacity

for not more than a year.

2. Notwithstanding the provision of

sub-article (1) of this Article a civil

servant may, following transparent

and competitive procedure, be

assigned to higher position in acting

capacity to replace a civil servant

who is on education or training

program that lasts more than a year.

Page 24: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

24

3. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

በተጠባባቂነት እንዲሠራ ሲደረግ

የተጠባባቂነት አበል ይከፈለዋል፡፡

ዝርዝሩ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

27.ከሌላ መሥሪያ ቤት የሚደረግ ዝውውር

1. ማንኛውም የክልል መንግሥት

መሥሪያ ቤት ለሥራው አስፈላጊ ሆኖ

ሲያገኘው ግልጽ ማስታወቂያ

በማውጣትና በማወዳደር ላኪና ተቀባይ

መሥሪያ ቤቶች እንዲሁም ሠራተኛው

ሲስማሙ ማንኛውንም የመንግሥት

ሠራተኛ እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ

ቢሮውን በማሳወቅ አዛውሮ ማሠራት

ይችላል፡፡

2. የሚመለከተው የመንግሥት ሠራተኛ

በክልሉ የመንግሥት መሥሪያ ቤት እና

በየደረጃው የሚገኝ መንግሥት መሥሪያ

ቤት ሲስማሙ በክልሉ ዝውውርን

ለማጽደቅ ስልጣን የተሰጠው አካል

ሲያጸድቀው ማንኛውንም የመንግሥት

ሠራተኛ እኩል በሆነ ደረጃና ደመወዝ

አዛውሮ ማሠራት ይቻላል፡፡

3. በተመሳሳይ ደረጃ ለመቀጠር አመልክቶ

በውድድሩ የተመረጠ የመንግስት

ሠራተኛ በዝውውር ሥርዓት

3. Any civil servant assigned in an

acting capacity shall be entitled to

acting allowance. Details shall be

determined by the Directives.

27. Transfer from another

Government Institution

1. A government institution may,

whenever necessary and the recipient

and sender government institutions as

well as the civil servant so agree,

transfer a civil servant to a similar

position of equal grade and salary from

another government institution by

notifying the Bureau.

2. Where the concerned civil servant,

regional government institution and the

recipient federal government

institution so agree and when the

appropriate authority in the region

approves it, a civil servant may be

transferred from a regional government

institution to a federal government

institution to similar position of equal

grade and salary.

3. A civil servant who competed and

selected for appointment to a position

of a similar grade shall be assigned

Page 25: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

25

እንዲመደብ ይደረጋል፡፡

4. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (5)

እንደተጠበቀ ሆኖ፣ በዚህ አንቀጽ

መሠረት የሚዛወር ሠራተኛ የክልሉ

መንግሥት ሠራተኞች ሕግ በሚያዘው

መሠረት በያዘው የሥራ ደረጃና

በአገልግሎት ዘመኑ ምክንያት ያገኝ

የነበረው ደመወዝና መብቶቹ

አይቀነሱበትም፡፡

5. የትዳር አጋሮችን ለማገናኘት ሲባል

አንድን የመንግስት ሠራተኛ በተመሳሳይ

ደረጃና ደመወዝ፣ ተመሳሳይ ደረጃና

ደመወዝ ካልተገኘ በሠራተኛው

ስምምነት ዝቅ ባለ ደረጃ አዛውሮ

ማሰራት ይቻላል፡፡

28.የትውስት ዝውውር

1. አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ላኪው የመንግሥት

መሥሪያ ቤትና ሠራተኛው ሲስማሙ

አንድን የመንግሥት ሠራተኛ በሌላ

የመንግሥት መሥሪያ ቤት ወይም

ወይም በመንግሥት የልማት ድርጅት

ወይም መንግሥታዊ ወዳልሆኑ ድርጅቶች

ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ

በትውስት ተዛውሮ እንዲሠራ ማድረግ

ይቻላል፡፡

2. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ከመንግሥት

through transfer procedure.

4. Without prejudice to sub-article (5) of

this Article, a civil servant of a Region

transferred pursuant to this Article

shall not lose the salary and benefits

acquired by virtue of his grade and

service before the transfer in

compliance with the Region civil

service laws.

5. A civil servant may, for the purpose of

re-union of spouses, be transferred to a

position of equal grade and salary or,

where there is no such position and the

civil servant so agrees, to a position of

lower grade.

28. Secondment

1. A civil servant may, where it is

necessary and the government

institution and the civil servant so

agree, be seconded to another

government institution or regional

government institution or public

enterprise or non-governmental

organizations to perform a specific duty

for a period not exceeding one year.

2. Where it is necessary, any government

institution may second an employee

from public enterprise, regional

Page 26: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

26

ልማት ድርጅት ወይም መንግሥታዊ

ካልሆነ ድርጅት ማንኛውንም ሠራተኛ

ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ ጊዜ

በትውስት አዛውሮ ማሠራት ይችላል፡፡

3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)

የተደነገገው ቢኖርም የክልል መንግሥት

በሕዝብ ላይ የሚደርስ ድንገተኛ አደጋን

ለመከላከል ወይም አደጋው ያደረሰውን

ጉዳት ለማስተካከል ሲባል ማንኛውንም

የመንግሥት ሠራተኛ በያዘው ደመወዝ

በክልሉ ከአንድ አስተዳደር እርከን ወደ

ሌላ አስተዳደር እርከን ወደሚገኝ

መንግሥት መሥሪያ ቤት ለአንድ ዓመት

ለማይበልጥ ጊዜ በትውስት አዛውሮ

ማሠራት ይችላል፡፡

4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት

በትውስት የተዛወረ ሠራተኛ፣

ሀ) ደመወዝና ማንኛውም ጥቅሙ

በዝውውሩ ምክንያት ሳይጓደል

በትውሰት አዛውሮ በሚያሰራው

መስሪያ ቤት ይፈጸምለታል፤

ለ) የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ

በትውሰት አዛውሮ በሚያሰራው

መስሪያ ቤት ተሞልቶ ለቀጣሪው

መሥሪያ ቤት ይተላለፋል፤

ሐ)የዲሲፕሊን ጥፋት የፈጸመ እንደሆነ

government institution or non-

governmental organization for a period

not exceeding one year.

3. Notwithstanding sub-article (1) of this

Article, the Region Government may

transfer a civil servant on secondment,

without affecting his salary, to another

government institution or based on the

request of a regional state to a

government institution of such state, for

a period not exceeding one year to

prevent the occurrence of danger to the

country or the public or to rectify the

damages caused by such occurrence.

4. Where a civil servant seconded in

accordance with sub-article (1) of this

Article:

a) his salary and other benefits shall not

be affected because of his

secondment and shall be settled by

the institution to which he is

seconded;

b) his performance shall be evaluated by

the institution to which he is

seconded and be submitted to the

employer;

c) commits a disciplinary offence, the

institution to which he is seconded

Page 27: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

27

በትውስት ተቀባዩ መስሪያ ቤት ለቀጣሪ

መሥሪያ ቤቱ ከዝርዝር ማስረጃ ጋር

ያሳውቃል፣ ቀጣሪ መሥሪያ ቤቱም

ጉዳዩን አጣርቶ እንደ አስፈላጊነቱ

ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡

29. ድልድል

1. የመንግሥት መሥሪያ ቤት አዲስ

አደረጃጀት አጥንቶ ተግባራዊ ሲያደርግ

ሠራተኞቹን በማወዳደር ደልድሎ

ማሠራት አለበት፡፡

2. በማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

የሚገኝ ክፍት የሥራ መደብ ከሌላ

የመንግሥት መሥሪያ ቤት በሚደለደል

የመንግሥት ሠራተኛ እንዲያዝ

የሚደረገው መሥሪያ ቤቱ የተዘጋ

ወይም ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖረው

ወይም የሥራ መደቡ የተሰረዘ ከሆነና

ድልድሉን ቢሮው ሲወስን ወይም ቢሮው

በክልሉ መንግስት ሲታዘዝ ነው፡፡

3. በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚደለደል

ሠራተኛ ቀደም ሲል ይዞት በነበረው

ደረጃና በአገልግሎት ዘመኑ ምክንያት

ያገኝ የነበረው ደመወዝና ጥቅሞቹ

አይቀነሱበትም፡፡

ንኡስ ክፍል አራት

የሥራ አፈጻጸም

30. የሥራ አፈጻጸም ምዘና

shall inform same to the employer

together with detailed evidence; and

the employer shall, upon

investigating the case, take

appropriate measure as necessary.

29. Redeployment

1. Any government institution shall

redeploy its employees on the basis of

competition when it implements a

new organizational structure.

2. The filing of a vacant position in any

government institution through

redeployment of a permanent civil

servant from another government

institution shall be made only where

the government institution is closed

or it has redundant manpower or the

position of the civil servant is

abolished and the Bureau so decides

or instructed by the Government.

3. A civil servant redeployed under this

Article shall be entitled to his

previous salary and benefits acquired

by virtue of his grade and service.

Sub- Section Four

Performance Evaluation

30. Performance Evaluation

Page 28: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

28

1. የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ በሥራ

እቅድ ላይ የተመሠረተ ሆኖ፣

ሀ) ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

ሥራውን በሚጠበቀው መጠን፣

ጥራት፣ ጊዜ እና ወጪ በተሟላ

ሁኔታ እንዲያከናውን ለማድረግ፣

ለ) ተከታታይ የሥራ አፈጻጸም ምዘና

በማካሄድ የመንግስት ሠራተኛውን

ጠንካራና ደካማ ጎኖች በመለየት ቀጣዩ

የሥራ አፈጻጸሙ እንዲሻሻል በማድረግ

ውጤታማ እንዲሆን ለማብቃት፣

ሐ) የመንግሥት ሠራተኛውን

የሥልጠናና የመሻሻል ፍላጎት በትክክል

ለይቶ ለማወቅ፣

መ) በውጤት ላይ የተመሠረተ ማትጊያ

ለመስጠት፣

ሠ) የመንግስት መሥሪያ ቤቱ በተጨባጭ

መረጃ ላይ ተመሥርቶ አስተዳደራዊ

ውሳኔዎችን እንዲሰጥ ለማስቻል ነው፡፡

2. በመንግስት መስሪያ ቤት የሚከናወን

የሥራ አፈጻጸም ምዘና ሥርዓት፣

ሀ)ግልጽና በተጨባጭ መረጃ ላይ

የተመሠረተ የውጤት ምዘና ለማከናወን

የሚያስችል፣

ለ) የተከናወነው ሥራ ከተመደበው

በጀት፣ ጊዜ፣ መጠንና ጥራት ጋር

1. The purpose of performance

evaluation shall, based on work plans,

be to:

a) enable a civil servant to effectively

discharge his duties in accordance

with the expected volume, quality,

time and cost;

b) to evaluate civil servants on

continuous basis and identify their

strengths and weaknesses with a

view to improve their future

performance;

c) to identify training needs of

employees;

d) to give reward based on result;

e) enable the government institution to

make its personnel administration

decisions based on facts.

2. The performance evaluation system to be

implemented by a government institution

shall:

a) enable transparent and evidence

based objective evaluation of

performance results;

b) enable the verification of actual

performance results in comparison

Page 29: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

29

በማነጻጸር ትክክለኛውን ውጤት

ለመመዘን የሚያስችል፣

ሐ) የቡድን አሠራርንና የጋራ ተነሳሽነትን

የሚያጎልብት፣

መ) በመንግሥት ሠራተኞች ወይም

ቡድኖች መካከል ጤናማ የውድድር

መንፈስን በመፍጠር ተቋማዊ

ውጤትን ለማሻሻል የሚያግዝ፣

ሠ) በአፈጻጸም ተከታታይነትና

ተመጋጋቢነት ባላቸው ሥራዎች

መካከል አንዱ በሌላኛው ውጤት

ላይ የሚያሳድረውን ተፅዕኖ

ለመገምገም የሚያስችል፣መሆን

አለበት፡፡

3. የስራ አፈጻጸም ምዘና ቢሮው በሚያወጣው

መመሪያ መሠረት ይፈጸማል፡፡

31. የደመወዝ ጭማሪና ማበረታቻ አወሳሰን

1. የመንግሥት ሠራተኛ የደመወዝ እርከን

ጭማሪ የሚያገኘው በሥራ አፈጻጸም ምዘና

ውጤት ላይ በመመስረት በየሁለት ዓመቱ

ይሆናል፡፡

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ

እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ አፈጻጸም

ውጤትን መሰረት በማድረግ ለመንግስት

ሠራተኛ ማበረታቻ ይሰጣል፡፡

3. ቢሮው የሥራ አፈጻጸም ምዘና

ስለሚከናወንበት ሥርዓት፣ የእርከን ጭማሪ

with the planned budget, time,

volume and quality;

c) encourage team work and common

initiatives;

d) promote healthy competition among

civil servants and teams to improve

institutional performance results;

e) enable impact assessment of

performance results among

successive and interrelated tasks.

3. Performance evaluation shall be

implemented by the Directive issued

by the Bureau.

31. Salary Increment and Incentives

1. A civil servant shall be entitled to

salary step increment every two years

based on his performance evaluation

result.

2. Without prejudice to sub-article (1) of

this Article, a civil servant shall be

provided with incentive based on

performance result.

3. The Bureau shall issue detailed

directives on performan evaluation

Page 30: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

30

እና ማበረታቻ ስለሚሰጥበት ሁኔታ ዝርዝር

የአፈጻጸም መመሪያ ያወጣል፡፡

ክፍል አራት የሥራ ሰዓትና ፍቃድ ንኡስ ክፍል አንድ

የሥራ ሰዓት

32. መደበኛ የሥራ ሰዓት

የመንግሥት ሠራተኞች መደበኛ የሥራ

ሰዓት እንደየሥራው ሁኔታ የሚወሰን ሆኖ

በሳምንት ከ39 ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡

33. የሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት

የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መግቢያና

መውጫ ሰዓት የክልሉ መስተዳደር ምክር

ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡

34. የትርፍ ሰዓት ሥራ

1. የትርፍ ሰዓት ሥራ ለሠራ ማንኛውም

የመንግሥት ሠራተኛ በሠራተኛው ምርጫ

መሠረት የማካካሻ ዕረፍት ወይም የትርፍ

ሰዓት ክፍያ ይሰጠዋል፡፡

2. የትርፍ ሰዓት ሥራ ስለሚፈቀዱባቸው

ሁኔታዎች፣ ስለክፍያው መጠንና የማካካሻ

ዕረፍት ስለሚሰጥበት ሁኔታ ቢሮው

ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡፡

35.የሕዝብ በዓላት እና የሳምንት የዕረፍት ቀናት

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ

system, salary step increment and

provision of incentive.

SECTION FOUR

WORKING HOURS AND LEAVES

SECTION - PART ONE

WORKING HOURS

32. Regular Working Hours

Regular working hours of civil servants shall be

determined on the basis of the conditions of

work and shall not exceed 39 hours a week.

33. Office Hours

The time when the office hours of civil servants

begins and ends shall be determined by

Regulations of the Council of Region.

34. Overtime Work

1. Any civil servant who has worked

overtime is entitled to compensatory

leave or overtime pay based on his

preference.

2. The Bureau shall issue directive on

the conditions of overtime work,

amount of payment and

compensatory leave.

35. Public Holidays and Weekly Rest Day

1. Any civil servant shall incur no

Page 31: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

31

በዓል፣ በሳምንት የዕረፍት ቀናት ወይም

በመንግሥት ውሳኔ መሥሪያ ቤቶች ዝግ

ሆነው በሚውሉበት ቀን ባለመሥራቱ

መደበኛ የደመወዝ ክፍያ አይቀነስበትም፡፡

2. የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሕዝብ በዓል

ወይም በመንግሥት ውሳኔ መሥሪያ

ቤቶች ዝግ ሆነው በሚውሉበት ቀን

እንዲሠራ የታዘዘ የመንግሥት ሠራተኛ

ምርጫውን መሠረት በማድረግ የትርፍ

ሰዓት ክፍያ ወይም የማካካሻ ዕረፍት

ይሰጠዋል፡፡

3. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም

የሥራው ሁኔታ አስገድዶ በሳምንት

የዕረፍት ቀናት እንዲሠራ የታዘዘ

የመንግሥት ሠራተኛ በተከታዩ ሳምንት

የሥራ ቀናት ውስጥ የማካካሻ ዕረፍት

እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡

ንኡስ ክፍል ሁለት

ፈቃድ

36. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ዓላማ

1. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚሰጠው

የመንግሥት ሠራተኛው ለተወሰነ ጊዜ

በማረፍ አገልግሎቱን በታደሰ መንፈስ

እንዲቀጥል ለማስቻል ነው፡፡

2. ማንኛውም አዲስ ተቀጣሪ የመንግሥት

ሠራተኛ የአስራ አንድ ወራት አገልግሎት

ከመስጠቱ በፊት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ

reduction in his regular pay on account

of having not worked on public

holiday or weekly rest day or on a day

offices are closed by the order of the

government.

2. Any civil servant ordered to work on a

public holiday or on a day government

institutions are closed by the order of

the government, due to compelling

circumstances, shall be entitled to

overtime payor compensatory leave

based on his preference.

3. Notwithstanding the provision of Sub

Article (1) of this Proclamation a civil

servant ordered to work on a weekly

rest day, due to compelling

circumstances, shall be granted a

compensatory leave during working

days of the next week.

SECTION - PART TWO

LEAVE

36. Annual Leave

1. The purpose of annual leave is to

enable a civil servant get rest and

resume work with renewed strength.

2. Any newly appointed civil servant

shall not be entitled to annual leave

before serving for eleven months.

Page 32: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

32

የማግኘት መብት የለውም፡፡

3. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ

አይለወጥም፤ ሆኖም የሠራተኛው

አገልግሎት በመቋረጡ ያልተወሰደ

የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ

እንዲለወጥ ይደረጋል፡፡

37. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ቀናት

1. አንድ ዓመት ያገለገለ የመንግሥት

ሠራተኛ 20 የሥራ ቀናት የዓመት

ዕረፍት ፈቃድ ያገኛል፡፡

2. ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ

ለእያንዳንዱ ተጨማሪ ዓመት አንድ

የሥራ ቀን እየታከለበት የዓመት ዕረፍት

ፈቃድ ያገኛል፣ ሆኖም የሚሰጠው

የአንድ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ከ30

የሥራ ቀኖች መብለጥ የለበትም፡፡

3. በሌላ የመንግሥት መሥሪያ ቤት ቀደም

ሲል የተሰጠ አገልግሎት በዚህ አንቀጽ

ንዑስ አንቀጽ (2) አፈጻጸም የሚታሰብ

ይሆናል፡፡

38. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ አሰጣጥ፤

1. የዓመት ዕረፍትፈቃድ የመሥሪያ ቤቱን

ዕቅድ መሠረት በማድረግና በተቻለ

መጠን የሠራተኛውን ፍላጎት በማመዛዘን

በሚዘጋጀውና ሠራተኛውም

እንዲያውቀው በሚደረግ ፕሮግራም

መሠረት በበጀት ዓመቱ ውስጥ

3. There shall be no payment in lieu of

annual leave; provided, however, that

payment may be made for unused

annual leave due to termination of

appointment.

37. Duration of Annual Leave

1. A civil servant shall be entitled to

annual leave of 20 working days for

his first year of service.

2. A civil servant having a service of

more than a year shall be entitled to

additional leave of one working day

for every additional year of service;

provided, however, that the duration

of annual leave shall not exceed 30

working days.

3. Previous service rendered in any

government institutions shall be

considered for the application of

Sub Article (2) of this Article.

38. Granting of Annual Leave

1. Annual leave. shall be granted within

the budget year in accordance with a

leave made known to the civil

servants and leave made and prepared

on the basis of due consideration of

the interest of the government office

Page 33: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

33

ይሰጣል፡፡

2. ሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን

በሚወስድበት ጊዜ በዕረፍት ላይ

የሚቆይበትን የወር ደመወዙን በቅድሚያ

ሊወስድ ይችላል፡፡

3. የአዋጁ አንቀጽ 36(2) እንደተጠበቀ

ሆኖ አንድ የመንግሥት ሠራተኛ አስራ

አንድ ወሩን ካጠናቀቀ በኋላ ባገለገለበት

በጀት ዓመት ለሰጠው አገልግሎት

የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ በአገልግሎቱ

መጠን ተሰልቶ እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡

4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የበጀት

ዓመቱ ከመጠናቀቁ በፊት የዕረፍት

ፈቃድ ወስዶ አገልግሎቱን በራሱ ፈቃድ

ያቋረጠ የመንግስት ሰራተኛ አገልግሎት

ያልሰጠበት ጊዜ ታስቦ በፈቃድ ላይ እያለ

የተከፈለውን ደመወዝ እንዲመልስ

ይደረጋል፡፡

39. የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ማስተላለፍ

1. የአዋጁ አንቀጽ 38(1) ድንጋጌ ቢኖርም የሥራው ሁኔታ በማስገደዱ ምክንያት መሥሪያ ቤቱ ለሠራተኛው የዓመት ዕረፍት ፈቃዱን በበጀት ዓመቱ ውስጥ ሊሰጠው ያልቻለ እንደሆነ የመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ከሁለት የበጀት ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ሊያስተላልፈው ይችላል፣ ሆኖም ያልተጠቀመበት የዓመት ዕረፍት ፈቃድ በሦስተኛው በጀት ዓመት ለሠራተኛው መሰጠት አለበት፡፡

and, as much as possible, the

preference of each civil servant.

2. A civil servant shall be entitled to

advance payment of his monthly

salary at the time of taking his annual

leave.

3. Without prejudice to the provisions of

Article 36(2) a civil servant after the

completion of 11 months shall be

granted annual leave based on the

service rendered.

4. A civil servant who resigns after

taking his annual leave in accordance

with Sub Article (1) of this Article

before the end of the budget year

shalI be liable to pay back part of

theadvance salary for which he has

not rendered servIce.

39. Postponement of Annual Leave

1. Notwithstanding the provisions of

Article 38(1) of the Proclamation, the

head of a government institution may

authorize the postponement of annual

leave for two budget years, where the

government office, due to compelIing

reasons, is unable to grant a civil servant

his annual leave within the same budget

year; provided however, that the

Page 34: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

34

2. የአዋጁ አንቀጽ 36(3) ድንጋጌ ቢኖርም

ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የዓመት ዕረፍት ፈቃዱ ለሚተላለፍበትና ፈቃዱ በገንዘብ ተለውጦ እንዲሰጠው ለሚጠይቅ ሠራተኛ በጀት በቅድሚያ በማስያዝ ከተላለፈው የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ውስጥ የመጀመሪያውን የአንድ ዓመት ዕረፍት ፈቃድ ብቻ በገንዘብ ተለውጦ እንዲሰጠው ማድረግ አለበት፡፡

3. የአንድ መንግሥት ሠራተኛ የዓመት

ዕረፍት ፈቃድ በገንዘብ ሲለወጥ የሠራተኛው የአንድ ቀን ደመወዝ የሚታሰበው ያልተጣራ የወር ደመወዙን በ30 ቀናት በማካፈል ነው፡፡

40. ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት ፈቃድ

1. የመንግሥት ሠራተኛው አገልግሎት

በመቋረጡ ያልተወሰደ የዓመት ዕረፍት

ፈቃድ የሥራ ቀናቶች ብቻ ታስበው

በገንዘብ ተለውጦ ይሰጠዋል፡፡

2. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ በአዋጁ

አንቀጽ 25 መሠረት ለተዛወረ ወይም

በአንቀጽ 28(2) መሠረት ለተደለደለ

የመንግሥት ሠራተኛ ተፈፃሚ

አይሆንም፤ ሆኖም ሠራተኛው በነበረበት

የመንግሥት መሥሪያ ቤት የአዋጁ

አንቀጽ 39(1) መሠረት የተላለፈለት

accumulated leave shall be granted to the

civil servant in the third budget year.

2. Notwithstanding the provisions of

Article 36(3) of this Proclamation, a

civil servant whose annual leave is

postponed for two years in accordance

with sub-Article (1) of this Article may

claim payment, and the government

institution shall make the payment

forthe first year of the accumulated

annual leave from a budget alIocated for

such purpose.

3. Where payment is made to a civil

servant in lieu of his accumulated leave,

his daily salary shall be calculated by

dividing his monthly salary by 30 days.

40. Unused Annual Leave

1. Where the appointment of a civil

servant is terminated, payment shall be

made to the civil servant for the number

of working days of unused annual

leaves.

2. The provision of Sub Article (1) of this

Article shall not apply to the civil

servant transferred under Article 28(2)

of this Proclamation or redeployed

under Article 25 of this Proclamation.

However, unused leave that had been

postponed as specified under article 39

Page 35: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

35

የዓመት ዕረፍት ፈቃድ ወደ ተዛወረበት

ወይም ወደ ተደለደለበት የመንግሥት

መሥሪያ ቤት ይተላለፍለታል፡፡

41.የወሊድ ፈቃድ

1. ነፍሰ ጡር የሆነች የመንግሥት

ሠራተኛ፣

ሀ) ከእርግዝናዋ ጋር የተያያዘ

ምርመራ ለማድረግ ሐኪም

በሚያዘው መሠረት ደመወዝ

የሚከፈልበት ፈቃድ ይሰጣታል፤

ለ)ከመውለዷ በፊት ዕረፍት

እንድታደርግ ሐኪም ካዘዘ ደመወዝ

የሚከፈልበት ዕረፍት ይሰጣታል፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው

ፈቃድ እንደ ህመም ፈቃድ

አይቆጠርም፡፡

3. ነፍሰ ጡር የሆነች የመንግሥት

ሠራተኛ መውለጃዋ ሲደርስ

እወልዳለሁ ብላ ከገመተችበት ቀን

በፊት 30 ተከታታይ ቀናት የቅድመ

ወሊድ ፈቃድ፣ እንዲሁም ስትወልድ

ከወለደችበት ቀን ጀምሮ 90 ተከታታይ

ቀናት፣ በአጠቃላይ 120 ተከታታይ

ቀናት ደመወዝ የሚከፈልበት የወሊድ

ፈቃድ ይሰጣታል፡፡

(1) of this Proclamation will be

transferred to the government

institution to which he is transferred

or redeployed.

41. Maternity Leave

1. A pregnant civil servant shall be

entitled to:

a) paid leave for medical examination

in accordance with a doctor's

recommend dation;

b) paid leave before delivery if

recommended by a doctor.

2. The leave referred to in sub-article (1)

of this Article shall not be considered as

sick leave.

3. A pregnant civil servant shall be

entitled to a period of 30 consecutive

days of prenatal leave preceding the

presumed date of her confinement and a

period of 90 consecutive days after her

confinement, in total 120 days of

maternity leave with pay.

Page 36: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

36

4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት

ሠራተኛዋ የተሰጣት የቅድመ ወሊድ

ፈቃድ ከማለቁ በፊት ከወለደች

ያልተጠቀመችበትን ቀሪ የቅድመ

ወሊድ ፈቃድ ከወለደች በኋላ

እንድትጠቀምበት ይደረጋል፡፡

5. ሠራተኛዋ የወሰደችው የቅድመ ወሊድ

ፈቃድ ሲያልቅ ያልወለደች እንደሆነ

እስከምትወልድበት ቀን ድረስ ባሉት

የሥራ ቀናት የምትቆይበት ዕረፍት

በበጀት ዓመቱ ካላት የዓመት ዕረፍት

ፈቃድ ወይም በበጀት ዓመቱ የዓመት

ፈቃድ የሌላት እንደሆነ ከሚቀጥለው

የበጀት ዓመት የዕረፍት ፈቃዷ

ይተካል፡፡

6. ሠራተኛዋ በዚህ ንዑስ አንቀጽ (3)

የተወሰነውን የወሊድ ፈቃድ ከጨረሰች

በኋላ ብትታመምና ተጨማሪ ፈቃድ

የሚያስፈልጋት መሆኑ በሀኪም

ከተረጋገጠ በአዋጁ አንቀጽ 42(1)

በተደነገገው መሠረት የሕመም ፈቃድ

መውሰድ ትችላለች፡፡

7. ማንኛውም ስድስት ወር የሞላት

ነፍሰጡር የሆነች የመንግስት ሠራተኛ

የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከመውሰዷ

በፊት ጽንሱ የተቋረጠባት ከሆነ

ይህንኑ የሚያረጋግጥ የህክምና ማስረጃ

ስታቀርብ የ60 ቀን የድህረ ወሊድ

4. If the pregnant civil servant delivers

before the completion of the prenatal

leave which is granted under sub-article

(3) of this Article, the unused prenatal

leave shall be granted after her

confinement.

5. If the pregnant civil servant does not

deliver on the presumed date, the days

subsequently taken before her

confinement shall be replaced by the

annual leave she is entitled to within the

budget year or that of the following

budget year if no annual leave is left.

6. The civil servant shall be entitled to

sick leave in accordance with Article

42(1) of this Proclamation, if she

becomes sick after completion of her

maternity leave under sub-Article (3) of

this Article.

7. Any civil servant who encounters a

miscarriage of not less than six month’s

pregnancy prior to her prenatal leave

shall be entitled to 60 days post

confinement maternity leave if the

miscarriage is confirmed by medical

Page 37: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

37

ፈቃድ ይሰጣታል፡፡

8. የቅድመ ወሊድ ፈቃድ ከወሰደች በኋላ

የጽንስ መቋረጥ ካጋጠማት የወሰደችው

የቅድመ ወሊድ ፈቃዷ ተቋርጦ በዚህ

ንኡስ አንቀጽ (3) የተመለከተው የ90

ቀን የድህረ ወሊድ ፈቃድ ይሰጣታል፡፡

9. ከሦስት እስከ ስድስት ወር ባለው

የእርግዝና ጊዜ ውስጥ የፅንስ መቋረጥ

ያጋጠማት የመንግሥት ሠራተኛ

ደመወዝ የሚከፈልበት 30 ተከታታይ

ቀን ፈቃድ ይሰጣታል፡፡

10. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

የትዳር ጓደኛው ስትወልድ ደመወዝ

የሚከፈልበት 10 የሥራ ቀን ፈቃድ

ይሰጠዋል፡፡

42. የሕመም ፈቃድ,

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በሕመም ምክንያት ሥራ መሥራት ያልቻለ እንደሆነ ደመወዝ የሚከፈልበት የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የሙከራ ጊዜውን ላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ በተከታታይ ወይም በተለያየ ጊዜ ቢወስድም ሕመሙ ከደረሰበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው አስራ ሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ከስምንት ወር ወይም በአራት ዓመት ውስጥ ከአሥራ

certificate.

8. If a civil servant on prenatal leave

encounters a miscarriage of pregnancy,

her prenatal leave shall terminate and

she shall be entitled to the 90 days post

confinement maternity leave referred to

in sub-article (3) of this Article.

9. Any civil servant who encounters a

miscarriage of three to six month’s

pregnancy shall be granted 30

consecutive days leave with pay if the

miscarriage is confirmed by medical

certificate.

10. Any civil servant shall be entitled a

paternity leave with pay for 10 working

days at the time of his wife's delivery.

42. Sick Leave

1. Any civil servant shall be entitled to

sick leave where he is unable to work

due to sickness.

2. The duration of sick leave to be

granted to a permanent civil servant

in accordance with Sub-Article (1) of

this Article shall not exceed eight

months in a year or twelve months in

four years, whether counted

consecutively or separately starting

Page 38: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

38

ሁለት ወር አይበልጥም፡፡

3. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የሚሰጥ የሕመም ፈቃድ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ከሙሉ ደመወዝ ጋር እና ለሚቀጥሉት ሁለት ወራት ከግማሽ ደመወዝ ጋር ይሆናል፡፡

4. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ ከታመመ የህክምና ማስረጃ የሚቀርብበት የአንድ ወር የሕመም ፈቃድ ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡

5. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

ሲታመም፣

ሀ) ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት

ካላጋጠመው በስተቀር በተቻለ

ፍጥነት መታመሙን ለመሥሪያ

ቤቱ ማሳወቅ አለበት፣

ለ) በተከታታይ ከሦስት ቀናት ወይም

በአንድ የበጀት ዓመት ውስጥ

ከስድስት ቀናት በላይ በሕመሙ

ምክንያት ከሥራ የቀረ እንደሆነ

ለመታመሙ የሕክምና ማስረጃ

ማቅረብ አለበት፡፡

6. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት

ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ ላይ እያለ

መታመሙን የሚያረጋግጥ የህክምና

ማስረጃ ካቀረበ የዓመት ፈቃዱ ተቋርጦ

የሕመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

from the first day of his sickness.

3. Sick leave to be granted in

accordance with Sub-Article (2) of

this Article shall be with full pay for

the first three months, half pay for the

next three months.

4. A Civil Servant on probation shall be

entitled to one month sick leave with

pay.

5. Where any civil servant is absent

from work due to sickness:

a) he shall, as soon as possible, notify

the government institution unless

prevented by force majeure;

b) He shall produce a medical

certificate in case of absence for

three consecutive days or for more

than six days within a budget year.

6. Where a civil servant who has

completed his probation and who is

on annual leave gets sick and

presents a medical certificate, his

annual leave shall be interrupted and

replaced by sick leave.

Page 39: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

39

7. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (6) መሠረት

የተቋረጠው የዓመት ፈቃድ የሕመም

ፈቃዱ እንደተጠናቀቀ እንዲቀጥል

ይደረጋል፡፡

43. የህክምና ማስረጃ

1. “የሕክምና ማስረጃ” ማለት በሀገር

ውስጥ አግባብ ባለው ባለሥልጣን

ፈቃድ ከተሰጠው የግልም ሆነ

የመንግሥት የሕክምና ተቋም የሚሰጥ

ወይም ከሀገር ውጭ የተገኘና

ስለትክክለኛነቱ አግባብ ባለው

ባለሥልጣን የተረጋገጠ የምስክር

ወረቀት ነው፤ቢሮው የአፈጻጸም

መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

2. የምስክር ወረቀቱ ስለመንግሥት

ሠራተኛ የጤና ሁኔታና ስለሚሰጠው

የሕመም ፈቃድ መግለጽ አለበት፡፡

44. ለግል ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ

ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

ለሐዘን፣ለጋብቻ እና ለፈተና በአንድ የበጀት

ዓመት ውስጥ ሰባት የሥራ ቀናት ፈቃድ

ከደመወዝ ጋር ይሰጠዋል፡፡

45.ከደመወዝ ጋር የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፣

ከፍርድ ቤት ወይም ከሌሎች ሥልጣን

ከተሰጣቸው አካላት መጥሪያ ሲደርሰው

7. The annual leave interrupted pursuant

to sub-article (6) of this Article shall

be resumed upon completion of the

sick leave.

43. Medical Certificate 1. “Medical certificate” means a

certificate issued by a local private or

public medical institution licensed by

the appropriate authority or where it

is acquired from abroad it is verified

by an authorized body; the Bureau

shall issue implementing Dicective.

2. The certificate shall describe the

health condition and the sick leave to

begranted to a civil servant.

44. Leave for Personal Matters

Any civil servant shall be entitled to

leave for personal matters such as

mourning, wedding, examination and

the like for seven days within a

budget year.

45. Special Leave with Pay

1. Any civil servant shall be entitled to

special leave with pay where he is

summoned by a court or any other

Page 40: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

40

የተጠራበት ጉዳይ ለሚጠይቀው ጊዜ፣

2. ከሕዝባዊ ምርጫ ጋር በተያያዘ ጉዳይ

ሲሆን ምርጫው ለሚወስድበት ጊዜ፣

ከደመወዝ ጋር ልዩ ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

46. ያለደመወዝ የሚሰጥ ልዩ ፈቃድ

1. የመንግሥት ሠራተኛ በበቂ ምክንያት

ደመወዝ የማይከፈልበት ልዩ ፈቃድ

እንዲሰጠው ሲጠይቅና የመሥሪያ ቤቱን

ጥቅም የማይጎዳ ሲሆን የመሥሪያ ቤቱ

የበላይ ኃላፊ ከአንድ ዓመት ለማይበልጥ

ጊዜ ሊፈቅድለት ይችላል፡፡

2. የመንግሥት ሠራተኛ በሕዝብ ምርጫ

ለመወዳደር ተወዳዳሪ ሆኖ ሲቀርብ የምርጫ

ቅስቀሳ በሚካሄድበት ወቅት እና ምርጫው

በሚከናወንበት ጊዜ ያለ ደመወዝ ፈቃድ

እንዲሰጠው ይደረጋል፡፡

3. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም

የመንግሥት ሠራተኛው ያለደመወዝ ልዩ

ፈቃድ እንዲሰጠው የጠየቀው የመንግሥት

መሥሪያ ቤትን በሚመለከት የፕሮጀክት

ሥራ ላይ በመመደቡ ወይም በትዳር

ጓደኛው ለዲፕሎማቲክ ሚሲዮን ሥራ

በውጭ ሀገር መመደብ ምክንያት ከሆነ ልዩ

ፈቃዱ የፕሮጀክት ወይም የዲፕሎማቲክ

ሚሲዮን ሥራው እስከሚጠናቀቅ ላለው ጊዜ

ሊሰጠው ይችላል፡፡

competent authority, for the time

utilized for the same purpose;

2. for cases involving popular election,

for the duration of the election.

46. Special Leave without Pay

1. Where a civil servant applies, on

justifiable ground, for a special leave

without pay, the head of the

government institution may authorize

the granting of such leave a period not

exceeding one year if it does not

adversely affect the interest of the

institution.

2. Where a civil servant runs for election,

he shall be entitled to leave without

pay during the election campaign and

for the duration of the voting.

3. Notwithstanding sub-article (1) of this

Article, where a civil servant applies

for special leave without pay due to

his assignment on a project run by a

government institution or due to the

assignment of his spouse to a

diplomatic mission abroad, he may be

granted with such leave for the

duration of the project or the

completion of the diplomatic mission.

Page 41: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

41

ክፍል አምስት

ተጨማሪ የድጋፍ እርምጃ የሚስፈልጋቸው

የኅብረተሰብ ክፍሎች የሥራ ሁኔታ

47.ለሴት ሠራተኞች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች

1. ማንኛውም የመንግስት መሥሪያ ቤት

ሴት የመንግሥት ሠራተኞችን

ለማብቃትና በውሳኔ ሰጪ የሥራ ቦታዎች

ላይ እንዲመደቡ ለማድረግ የሚያስችሉ

የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃዎችን መውሰድ

አለበት፡፡

2. ሴቶች በቅጥር፣ በደረጃ እድገት፣

በዝውውር፣ በድልድል፣ በትምህርትና

ሥልጠና አፈጻጸም የተጨማሪ ድጋፍ

እርምጃ ተጠቃሚ መሆን አለባቸው፡፡

3. ነፍሰ ጡር የሆነችን የመንግሥት

ሠራተኛ በቅጥር ወይም በደረጃ ዕድገት

ከተመደበችበት የሥራ መደብ ወደ ሌላ

የሥራ መደብ መደቦ ማሰራት የተከለከለ

ነው፤ ሆኖም ለራሷ ጤንነት ወይም

ለፅንሱ አደገኛ መሆኑ በሕክምና ማስረጃ

ሲረጋገጥ ተስማሚ ወደ ሆነ የሥራ

መደብ ወይም የሥራ ቦታ ተመድባ

እንድትሰራ መደረግ አለበት፡፡

4. ማንኛዋም የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት

የመንግስት ሠራተኛ ነፍሰጡር በሆነችበት

SECTION FIVE

Conditions of Work Applicable to

Members of the Society Deserving

Affirmative Action

47. Conditions of Work Applicable to

Female Civil Servants

1. Any government institution shall take

affirmative actions that enable female

civil servants to improve their

competence and to assume decision

making positions.

2. Women shall be entitled to affirmative

actions in recruitment, promotion,

transfer, redeployment, education and

training.

3. It is prohibited to assign a pregnant

civil servant to a position other than the

position she assumed through

recruitment or promotion; provided,

however, that where so recommended

by a medical certificate due to the risk

to her health or to the fetus, she shall be

transferred to another position or place

of work.

4. Any government institution shall not

discharge a female civil servant by way

Page 42: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

42

ጊዜና ከወለደችበት ቀን ጀምሮ በአራት ወር

ጊዜ ውስጥ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 86

መሠረት በሚያደርገው የሠራተኛ ቅነሳ

ከሥራ ሊያሰናብታት አይችልም፡፡

5. ማንኛዋም ሴት የመንግሥት ሠራተኛ

አንድ ዓመት ያልሞላውን ሕጻን ልጇን

ለማሳከም በህክምና ማስረጃ ለተረጋገጠ

ጊዜ ደመወዝ የሚከፈልበት ፈቃድ

ይሰጣታል፡፡

6. ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት ሴት የመንግስት ሠራተኞች ህጻናት ልጆቻቸውን የሚያጠቡበትና ህጻናቱን የሚንከባከቡበት የህጻናት ማቆያ ማቋቋም አለበት፤ዝርዝር አፈጻጸሙ የሚመለከተው የመንግስት መስሪያ ቤት በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡

48.ለአካል ጉዳተኞች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች

1. አካል ጉዳተኞች በቅጥር፣ በደረጃ

ዕድገት፣ በዝውውር፣ በድልድል፣

በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም

የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ

መሆን አለባቸው፡፡

2. ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት

የሥራ አካባቢው ለአካል ጉዳተኛ

ሠራተኞቹ ምቹ መሆኑን ማረጋገጥ፣

ለሥራ የሚያስፈልጉ መሣሪያዎችንና

ቁሳቁሶችን ማሟላትና ስለአጠቃቀማቸው

አስፈላጊውን ሥልጠና እንዲያገኙ

of retrenchment pursuant to Article 87

of this Proclamation during her

pregnancy or within four months after

delivery.

5. Any female civil servant shall, when

confirmed by medical certificate, be

entitle to leave with pay for the time

spent in the follow up of medical

treatment of her child who has not

attained the age of one year.

6. Any government institution shall

establish a nursery where female civil

servants could breast-feed and take care

of their babies; the details of its

implementation shall be determined by

directives to be issued by the

appropriate government institution.

48. Conditions of Work Applicable to

Persons with Disabilities

1. Persons with disabilities shall be

entitled to affirmative actions in

recruitment, promotion, transfer,

redeployment, education and

training.

2. Any government institution shall

ensure that its working environment

is conducive to civil servants with

disabilities, provide them with the

necessary tools and materials and

train them how to use such tools and

Page 43: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

43

ማድረግ አለበት፡፡

3. ማንኛውም የመንግስት መስሪያ ቤት

ረዳት ለሚያስፈልገው የአካል ጉዳተኛ

የሆነ የመንግስት ሠራተኛ ተገቢውን

ድጋፍ ሊሰጥ የሚችል ረዳት

እንዲመደብለት የማድረግ ኃላፊነት

አለበት፡፡

4. በሌሎች ሕጎች ለአካል ጉዳተኞች

የተሰጡ መብቶች ለአዋጁ አፈጻጻም

ተግባራዊ ይሆናሉ፡፡

49. አነስተኛ ብሔራዊ ተዋጽኦ ካላቸው ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች የሚጠበቁ የሥራ ሁኔታዎች

1. በመንግስት መስሪያ ቤት ውስጥ

የሚፈጸም የሠራተኛ ስምሪት የብሔር፣

ብሔረሰብና ህዝቦች ሚዛናዊ ተዋጽኦ

ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ መሆን አለበት፡፡

2. በመንግስት መስሪያ ቤቱ ውስጥ አነስተኛ

ብሔራዊ ተዋፅኦ ያላቸው የብሔር፣

ብሔረሰብና ህዝቦች በቅጥር፣ በደረጃ

ዕድገት፣ በዝውውር፣ በድልድል፣

በትምህርትና ሥልጠና አፈጻጸም

የተጨማሪ ድጋፍ እርምጃ ተጠቃሚ

መሆን አለባቸው፡፡

materials.

3. Any government institution shall

have the responsibility to assign an

assistant for those civil servants with

disability that requires assistance.

4. Privileges prescribed by other laws to

persons with disabilities shall be

applicable for the implementation of

this Proclamation.

49. Expected work Conditions of Work

Applicable from minority national

contribution of Nations, Nationalities

and Peoples

1. The placement of personnel in a

government institution shall take into

account fair representation of nations

and nationalities.

2. Nations and nationalities having

lesser representations within a

government institution shall be given

the advantage of affirmative actions

in recruitment, promotion, transfer,

redeployment, education and

training.

Page 44: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

44

50. መመሪያ ስለማውጣት

በዚህ ክፍል ለተመለከቱት የተጨማሪ

የድጋፍ እርምጃዎች አፈጻጸም ቢሮው

ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፡

ክፍል ስድስት

የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት

51. ዓላማና ተፈጻሚነት

1. የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት

ዓላማ፣

ሀ) የመንግሥት ሠራተኞችን

ደህንነትና ጤንነት በመጠበቅ የሥራ

ብቃትን ማጐልበት፣

ለ) የሥራ ቦታን ለመንግሥት ሠራተኞች

ደህንነትና ጤንነት በሚስማማ መልኩ

ማዘጋጀት፣ ማሻሻልና መጠበቅ፣ እና

ሐ) የመንግሥት መሥሪያ ቤት በጐ

በሆነ ማህበራዊ ሕይወት ላይ

ተመሥርቶ አመርቂ የሥራ

ውጤት እንዲያስመዘግብ ማብቃት

ይሆናል፡፡

2. የዚህ ክፍል ድንጋጌዎች ለጊዜያዊ

ሠራተኞችም ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡

52. በሥራ ላይ ስለሚደርስ ጉዳት

1. “በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት” ማለት

በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ ወይም

50. Issuance of Directives

The Bureau shall issue detailed directives for

the implementation of affirmative actions

provided for under this Section

SECTION SIX

OCCUPATIONAL SAFETY AND

HEALTH

51. Objectives and Applicability

1. The objectives of occupational safety

and health shall be:

a) to maintain the safety and health of

civil servants and enhance their

productivity;

b) to arrange, improve and keep

suitable work place for the safety and

health of civil servants; and

c) to guarantee high level performance

of a government institution based on

social wellbeing.

2. The provisions of this Section shall

also be applicable to temporary

workers.

52. Employment Injury

1. "Employment Injury" means

employment accident or occupational

Page 45: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

45

በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ ነው፡፡

2. “በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ” ማለት

የመንግስት ሠራተኛው መደበኛ

ሥራውን በማከናወን ላይ እንዳለ ወይም

ከሥራው ጋር በተያያዘ ምክንያት

በአካሉ ወይም በአካሉ የተፈጥሮ ተግባር

ላይ በድንገት የሚደርስ ጉዳት ሲሆን

የሚከተሉትን ይጨምራል፤

ሀ) የመንግሥት ሠራተኛው ከመደበኛ

ሥራው፣የሥራ ቦታው ወይም

የሥራ ሰዓቱ ውጭ ሥልጣኑ

በሚፈቅድለት ሰው የተሰጠውን

ትዕዛዝ በመፈጸም ላይ እያለ

የደረሰን ጉዳት፤

ለ) ሥልጣኑ በሚፈቅድለት ሰው

የተሰጠው ትዕዛዝ ባይኖርም

የመንግሥት ሠራተኛው በመሥሪያ

ቤቱ ውስጥ የደረሰን ድንገተኛ አደጋ

ወይም ጥፋት ለመከላከል በሥራ

ሰዓት ወይም ከሥራ ሰዓት ውጭ

በሚፈጽመው ተግባር ምክንያት

የደረሰን ጉዳት፤

ሐ) የመንግሥት ሠራተኛው ወደ ሥራ

ቦታው ወይም ከሥራ ቦታው

መሥሪያ ቤቱ ለሠራተኞች

አገልግሎት እንዲሰጥ በመደበው

የመጓጓዣ አገልግሎት ወይም

disease.

2. "Employment Accident" means any

organic injury or functional disorder

suddenly sustained by a civil servant

during or in connection with the

performance of his work, and shall

include the following:

a) injury sustained by a civil servant

outside of his regular work, or

outside of his regularworking place

or hours, while carrying out orders by

a competent authority;

b) injury sustained bya civil servant

during or outside of working hours

while attempting to save his work

place from destruction of imminent

danger, though without order by a

competent authority;

c) injury sustained by a civil servant

while he is proceeding to or from his

place of work in a transport service

vehicle provided by the government

institution which is available for the

common use of its employees or in a

Page 46: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

46

መሥሪያ ቤቱ ለዚህ ተግባር

በተከራየውና በግልጽ በመደበው

የመጓጓዣ አገልግሎት በመጓዝ ላይ

በነበረበት ጊዜ የደረሰን ጉዳት፤

መ) የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራው

ጋር በተያያዘ ተግባሩ ምክንያት

ከሥራው በፊት ወይም በኋላ ወይም

ሥራው ለጊዜው ተቋርጦ በነበረበት

ጊዜ በሥራው ቦታ ወይም በመሥሪያ

ቤቱ ግቢ ውስጥ በመገኘት የደረሰበትን

ማንኛውንም ጉዳት፤

ሠ) የመንግሥት ሠራተኛው ሥራውን

በማከናወን ላይ ባለበት ጊዜ

በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ ወይም

በሦስተኛ ወገን ድርጊት ምክንያት

የደረሰበትን ጉዳት፣

3. “በሥራ ምክንያት የሚመጣ በሽታ” ማለት

የመንግሥት ሠራተኛው ከሚሠራው

የሥራ ዓይነት ወይም ሥራውን

ከሚያከናውንበት አካባቢ የተነሳ በሽታን

ለሚያስከትሉ ሁኔታዎች ተጋልጦ

በመቆየቱ ምክንያት የደረሰ የጤና መታወክ

ሲሆን፣ ሥራውን በሚያከናውንበት ቦታ

የሚዛመቱና የሚይዙ ነዋሪ ወይም ተላላፊ

በሽታዎችን አይጨምርም፡፡

vehicle hired and expressly destined

by the office for the same purpose;

d) any injury sustained by a civil servant

before or after his work or during any

interruption of work, if he is present

in the work place or the premises of

the undertaking by reason of his

duties in connection with this work;

e) any injury sustained by a civil servant

as a result of an action of the

government institution or a third

party during the performance of his

work.

3. "Occupational disease" means any

pathological condition of a civil servant

which arises as a consequence of the

kind of work he performs or because of

his exposure to the agent that causes the

disease for a certain period prior to the

date in which the disease became

evident; provided, however, that it does

not include endemic or epidemic

diseases which are prevalent and

contracted in the area where the work is

done.

Page 47: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

47

4. በዚህ ንኡስ አንቀጽ (3) የተመለከተው

ቢኖርም በመደበኛ ሥራው ምክንያት

ተላላፊ ወይም ነዋሪ በሽታዎችን በማጥፋት

ላይ የተሰማራ የመንግስት ሠራተኛ በዚሁ

በሽታ ከተያዘ በሥራ ምክንያት የመጣ

በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡

5. በሥራ ላይ በሚደርስ ጉዳት ምክንያት

የሚከሰት የአካል ጉዳት መጠን አግባብ

ባለው የመንግሥት ሠራተኞች ጡረታ ሕግ

ድንጋጌዎች መሠረት ይወሰናል፡፡

6. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም

ሠራተኛው ሆነ ብሎ በተለይም በመሥሪያ

ቤቱ አስቀድሞ በግልጽ የተሰጡትን

የደህንነት መጠበቂያ መመሪያዎች በመጣስ

ወይም በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ ዕፅ

ሰክሮ በሥራ ላይ በመገኘቱ የደረሰበት

ጉዳት በሥራ ምክንያት እንደደረሰ ጉዳት

አይቆጠርም፡፡

53.የአደጋ መከላከያ እርምጃዎች

1. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት፣

ሀ) የሥራ ቦታው በሠራተኞች ደህንነትና

ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል

መሆኑን ማረጋገጥ፣

ለ)የአደጋ መከላከያ መሣሪያዎችንና

ቁሳቁሶችን ለሠራተኞች የማቅረብና

ስለአጠቃቀማቸው መመሪያ

የመስጠት፣ኃላፊነት አለበት፡፡

4. Notwithstanding sub-article (3) of this

Article, if a civil servant engaged in

combating epidemic or endemic disease

contracted with such disease, it shall be

considered as occupational disease.

5. The extent of disability caused by an

employment injury shall be determined

pursuant to the relevant provisions of

the public servants pension law.

6. Notwithstanding the provisions of sub-

article (1) of this Article, any injury

sustained by the deliberate act of the

civil servant, particularly, by his

nonobservance of express safety rules

or by reporting to work in a state of

intoxication caused by drinks or drugs

shall not be deemed an employment

injury.

53. Safety Measures

1. Any government institution shall have

the responsibility to:

a) ensure that the work place does not

cause hazard to the health and safety

of civil servants;

b) provide civil servants with protective

devices and materials and give them

instructions on their usage.

2. Any civil servant shall have the

obligation to:

Page 48: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

48

2. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ፣

ሀ) ደህንነትና ጤንነትን ለመጠበቅ የወጡ

መመሪያዎችን የማክበር፣

ለ) የተሰጡትን የአደጋ መከላከያ

መሣሪያዎችንና ቁሳቁሳችን በአግባቡ

የመጠቀም፣ እና

ሐ) አደጋ ሊያስከትሉ የሚችሉ

ሁኔታዎች መኖራቸውን ሲገምት

ለሚመለከተው የመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ

ወዲያውኑ የማሳወቅ ግዴታ አለበት፡፡

3. ቢሮው የሥራ አካባቢ ደህንነትና

ጤንነት የመጠበቂያና የመከላከያ

ዘዴዎችን ያጠናል፤ የመንግሥት

መሥሪያ ቤቶች ሥራ ላይ

እንዲያውሉት ሥልጠና ስለሚሰጥበት

ሁኔታ ያመቻቻል፡፡

4. ቢሮው በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች

ውስጥ የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት

ተግባራዊ መሆኑን ይቆጣጠራል፤

የአደጋ መከላከያ እርምጃዎችን

በተመለከተ በመመሪያ ይወሰናል፡፡

54. የአካል ጉዳት

1. “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት ችሎታ

መቀነስን ወይም ማጣትን በሚያስከትል

ሁኔታ በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት

a) observe directives issued in relation

to safety and health;

b) properly use safety devices and

marterials; and

c) promptly inform the concerned

official of any situation which he

may have reason to believe could

present a hazard.

3. The Bureau shall undertake studies on

methods of maintaining occupational

safety and health; and facilitate the

provision of training for their

implementation in government

institutions.

4. The Bureau shall supervise the

implementation of occupational safety

and health measures in government

institutions and shall issue directives

regarding safety precaution measures.

54. Disability

1. "Disablement" means any employment

injury as consequence of which there

is a decrease or loss of capacity to

work.

Page 49: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

49

ነው፡፡

2. በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት ጊዜያዊ

የአካል ጉዳት፣ ዘላቂ ከፊል የአካል

ጉዳት፣ ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት

ወይም ሞትን የሚያስከትል ውጤት

ይኖረዋል፡፡

55. ጊዚያዊ የአካል ጉዳት

“ጊዜያዊ የአካል ጉዳት” ማለት ለተወሰነ ጊዜ

በሙሉ ወይም በከፊል የመሥራት

ችሎታን ማጣት ነው፡፡

56. ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት

“ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት

የመሥራት ችሎታ የሚቀንስ የማይድን

በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡

57.ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት

“ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት

የደረሰበትን የመንግሥት ሠራተኛ

ማናቸውንም ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ

ለመሥራት የሚከለክለው የማይድን በሥራ

ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡

58. ከሥራ በመጣ ጉዳት ምክንያት የሚሰጥ ህክምና እና ፈቃድ

1. በሥራው ምክንያት ጉዳት ለደረሰበት

የመንግሥት ሠራተኛ በሀገር ውስጥ

ለሚሰጡ ለሚከተሉት የሕክምና

አገልግሎቶች የሚያስፈልገው ወጪ

በመሥሪያ ቤቱ ይሸፈናል፤

2. The effects of disablement are

temporary disablement, permanent

partial disablement, permanent total

disablement and death.

55. Temporary Disability "Temporary disablement" means the

reduction for a limited period of time

of the worker's capacity for work

partially or totally.

56. Permanent Partial Disability

"Permanent partial disability" means

incurable employment injury reducing

the capacity to work.

57. Permanent Total Disability "Permanent total disability" means

incurable employment injury, which

prevents the injured civil servant

from engaging in any kind of

remunerated work.

58. Medical Benefits and Injury

Leave

1. The government institution shall

cover the expenses for the following

locally provided medical treatments to

a civil servant who has sustained

employment injury:

Page 50: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

50

ሀ) የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም

የቀዶ ሕክምና ወጪዎች፤

ለ) የሆስፒታልና የመድኃኒት ወጪዎች፤

ሐ) የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ

ምትክ ወይም ተጨማሪ አካሎችና

የአጥንት ጥገና ወጪዎች፡

2. ጉዳት ለደረሰበት የመንግሥት ሠራተኛ

በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1)

መሠረት የሚሰጠው የህክምና

አገልግሎት በግል የህክምና ተቋም

እንዲሰጠው የሚደረገው አገልግሎቱ

በመንግሥት የሕክምና ተቋማት

ሊሰጠው የማይችል ሲሆን ብቻ ነው፡፡

3. በሥራ ምክንያት ጉዳት የደረሰበት

ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

የጉዳቱ መጠን ታይቶ በህክምና ማስረጃ

በሚገለጸው መሰረት ከጉዳቱ ድኖ ወደ

ሥራው እስከሚመለስ ወይም በጉዳቱ

ምክንያት ለዘለቄታ መሥራት የማይችል

መሆኑ በሕክምና ማስረጃ እስከሚረጋገጥ

ድረስ የሕመም ፈቃድ ከሙሉ ደመወዝ

ጋር ይሰጠዋል፡፡ የመንግሥት

ሠራተኛው ለዘለቄታው መሥራት

ያለመቻሉ በሕክምና ማስረጃ ከተረጋገጠ

በዚህ አዋጅ አንቀጽ 59 የተደነገጉት

ጥቅሞች ይጠበቁለታል፡፡

4. ሠራተኛው ሕክምናውን በአግባቡ

a) general and special medical

treatment and surgical care;

b) hospital and pharmaceutical care;

c) any necessary prosthetic or

orthopedic appliance.

2. The medical treatment to which an

injured civil servant is entitled

pursuant to sub-article (1) of this

Article shall be provided by private

medical institutions where the

treatment in question could not be

provided by public medical

institutions.

3. Any civil servant who has sustained

an employment injury shall be entitled

to injury leave with pay until he

recovers and resumes work or until it

is medically certified that he is

permanently disabled. Where it is

medically certified that the civil

servant is permanently disabled, he

shall be entitled to the benefits

provided for under Article 59 of this

Proclamation.

4. Where the civil servant intentionally

Page 51: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

51

ባለመከታተሉ ወይም በሐኪም

የተሰጠውን ትዕዛዝ ባለማክበሩ

ሕክምናውን ያጓተተ እንደሆነ በዚህ

አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2)

መሠረት የሚሰጠው ሕክምና እና ፈቃድ

ይቋረጥበታል፡፡

5. ቢሮው በንዑስ አንቀጽ (1)

ስለተመለከተው የህክምና ወጪ

አከፋፈል የአፈጻጸም መመሪያ ያወጣል፡፡

59. የጉዳት ጡረታ አበል እና የጉዳት ዳረጎት፣

1. ከሥራ በመጣ የአካል ጉዳት ምክንያት

ዘላቂ ሙሉ ወይም ከፊል የመሥራት

ችሎታውን ያጣ ማንኛውም የመንግሥት

ሠራተኛ በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ

ሕግ የተሰጡት መብቶችና ጥቅሞች

ይጠበቁለታል፡፡

2. ከባድ የአካል ወይም ከባድ የመልክ

መበላሸትን ያስከተለ ጉዳት የመሥራት

ችሎታ ማጣትን ባያስከትልም ለጉዳት

ካሣ አከፋፈልና ለሌሎች ጥቅማጥቅሞች

አሰጣጥ ሲባል እንደ ዘላቂ ከፊል የአካል

ጉዳት ይቆጠራል፡፡

3. በመንግሥት ሠራተኞች የጡረታ ሕግ

የተደነገገው የአካል ጉዳት መጠን

አወሳሰን ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2)

delays his recovery by not following

the medical treatment properly or by

his non-observance of doctor's

instructions, his entitlement of

medical benefits and leave under

subarticles (1) and (2) of this Article

shall cease.

5. The Ministry may issue

implementation directives regarding

the payment of medical expenses

referred to in sub-article (1) of this

Article.

59. Disability Pension and Gratuity

1. Any civil servant who has sustained

permanent total or partial disability

due to employment injury shall be

entitled to benefits provided for in the

public servant's pension law.

2. Injuries which, although not resulting

in incapacity to work, cause serious

mutilation or disfigurement of the

injured civil servant, shall be

considered permanent partial disability

for the purpose of payment of

compensation and other benefits.

3. The assessment of the extent of

employment injure as provided for by

the public servants pension law shall

also apply for the implementation of

Page 52: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

52

አፈጻጸም ተግባራዊ ይሆናል፡፡

4. የመንግሥት ሠራተኛ በደረሰበት ጉዳት

ምክንያት የሞተ እንደሆነ፣ በመንግሥት

ሠራተኞች የጡረታ ሕግ መሠረት የጡረታ

አበል ለተተኪዎቹ ይከፈላል፡፡

60. ከግብር ነፃ ስለመሆን

በአዋጁ አንቀጽ 59 መሠረት የሚደረግ ክፍያ

ከግብር ነፃ ይሆናል፤ እንዲሁም በዕዳ

ምክንያት ሊያዝ ወይም ማቻቻያ ሊደረግ

ወይም ባለመብቱ ሊያስተላልፈው አይችልም፡፡

61.ከሦስተኛ ወገን ስለሚጠየቅ የካሣ ክፍያ

1. በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት በሦስተኛ

ወገን ጥፋት ምክንያት የደረሰ እንደሆነ

የመንግሥት መሥሪያ ቤቱ በጉዳቱ

ምክንያት ለሠራተኛው ባወጣው ወጪ

መጠን ጉዳቱን ካደረሰው ወገን ካሣ

የመጠየቅ መብት ይኖረዋል፡፡

2. ሠራተኛው ጉዳቱን ካደረሰበት ወገን ካሣ

የተቀበለ እንደሆነ መሥሪያ ቤቱ በአዋጁ

አንቀጽ 59(1) እና (3) መሠረት ያወጣውን

ወጪ ከሠራተኛው ደመወዝ ላይ ይቀንሳል፤

ሠራተኛው የተቀበለው የካሣ መጠን

መሥሪያ ቤቱ ካወጣው ወጪ ያነሰ ከሆነ

ልዩነቱን መሥሪያ ቤቱ ከሦስተኛው ወገን

መጠየቅ ይችላል፡፡

Sub-article (2) of this Article.

4. Where an employment injury has

resulted in the death of a civil servant,

his survivors shall receive gratuity

provided for by the public servants

pension law.

60. Tax Exemption Any payment to be made pursuant to

Article 60 of this Proclamation shall

be exempt from tax and may not be

attached or set off, or assigned by the

beneficiary.

61. Claims of Compensation from Third Party

1. Where the injury sustained by the

civil servant is caused by the fault of

a third party, the government institution shall be entitled to claim

compensation from the third party an amount equal to the expenses whichit has incurred due to the injury.

2. In the event that the civil servant receives compensation from the third

party who caused injury, the government institution may deduct from the salary of the civil servant

the expenses incurred pursuant to Article 59(1) and (3)of this

Proclamation. Where the amount of compensation received by the civil servant is less than the cost incurred

by the government institution, the institution can claim the difference

from the third party.

Page 53: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

53

ክፍል ሰባት

የመንግሥት ሠራተኞች የመረጃ አያያዝ

62.የግል ማኅደር

1. ማንኛውም የክልሉ መንግሥት መሥሪያ

ቤት እና ቢሮው ስለእያንዳንዱ

የመንግሥት ሠራተኛ ወይም ጊዜያዊ

ሠራተኛ አግባብነት ያላቸውን መረጃዎች

በዘመናዊ ሁኔታ አደራጅተው ይይዛሉ፡፡

2. ቢሮው በንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት

የሚላኩለት የሰው ሀብት መረጃዎች ይህን

አዋጅና አዋጁን ለማስፈጸም የወጡ

መመሪያዎችን የተከተሉ መሆናቸውን

በማረጋጋጥ ይመዘግባል፡፡

3. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በግል

ማህደሩ ውስጥ የሚገኙትን ማስረጃዎች

የመመልከት ወይም ቅጂውን የመውሰድ

መብት አለው፡፡

4. ከሚመለከታቸው የአስተዳደር ሠራተኞች

በስተቀር፣ ያለሠራተኛው ስምምነት፣

የፍርድ ቤት ትዕዛዝ ወይም በሕግ

በተደነገገው መሠረት ካልሆነ በስተቀር

ማንኛውም ሰው የመንግሥት ሠራተኛውን

የግል ማህደር ማየት አይችልም፡፡

SECTION SEVEN

MANAGING INFORMATION PROFILES

OF CIVIL SERVANTS

62. Personnel Records

1. Any government institution and the

Bureau shall keep relevant personnel

data organized in a modern way

regarding each civil servant or

temporary employee.

2. The Bureau shall register the human

resource information sent to it

pursuant to sub-article (1) of this

Article upon ascertaining their

compliance with the provisions of

this Proclamation and directives

issued for the implementation of this

Proclamation.

3. Any civil servant shall have right to

access to all information contained in

his personnel records or to have a

copy thereof.

4. Any person other than the concerned

administrative staff shall not have

access to personnel records of a civil

servant without his consent unless

authorized by a court order or by the

provision of the law.

Page 54: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

54

5. የመንግሥት ሠራተኛው እንዲያውቀው

ያልተደረገ ወይም ያልተገለጸለትን የጽሁፍ

ማስረጃ በግል ማህደሩ ውስጥ ማስቀመጥ

ክልክል ነው፡፡

63.የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ የማደራጀት ኃላፊነት

1. ቢሮው፣

ሀ) በክልል ደረጃ የሰው ሀብት ሥራ

አመራር መረጃ ሥርዓት በወጥነት

እንዲተገበር የማድረግ፣

ለ) ክልላዊ የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ

ቋት የማደራጀት፣

ሐ) የመንግሥት ሠራተኞችን የሚመለከቱ

ስታቲስቲካዊ መረጃዎችን የመሰብሰብ፣

የማጠናቀር እና የማሰራጨት ኃላፊነት

አለበት፡፡

2. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

በቢሮው ለሚደራጀው የሰው ሀብት መረጃ

ቋት መረጃዎችን ወቅቱን ጠብቆ የመላክ

ግዴታ አለበት፡፡

3. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

የእያንዳንዱን ሠራተኛ መረጃ ለቢሮው

መላክ አለበት፡፡

5. It is prohibited to deposit any

document in the personnel records of

a civil servant which is not made

known or informed to him.

63. The Responsibility of Organizing

Profile of Civil Servants

1. The Bureau shall have the duty to:

a) implement uniform human resource

management information system at a

national level;

b) organize civil servants data base at

national level;

c) collect, compile and disseminate

statistical data relating to civil

servants.

2. Any government institution shall have

duty to send information on timely

basis to the Ministry's human resource

database.

3. Any government institution shall send

to the Ministry personnel data of every

employee.

Page 55: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

55

ክፍል ስምንት

መብቶችና ግዴታዎች

64.የመንግስት መሥሪያ ቤቶች ኃላፊነት

በሌሎች ሕግ ድንጋጌዎች የተመለከቱት ኃላፊነቶች እንደተጠበቁ ሆነው፣ ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩታል፤

1. የመንግስት ሠራተኞች በመንግስት

ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎችና ሕጎች ላይ በቂ

ግንዛቤ እንዲኖራቸው የማድረግ፤

2. የመሥሪያ ቤቱ የሥራ አካባቢ ከማንኛውም

ዓይነት ኃይማኖታዊ ተግባራት ነጻ መሆኑን

የማረጋገጥ፤

3. ለእያንዳንዱ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ

ዝርዝር መግለጫ የመስጠትና በሥራ ዕቅድ

ላይ ተመሥርቶ የሠራተኛውን የሥራ

አፈጻጸም ውጤት የመለካት፤

4. ለመንግሥት ሠራተኞች ለሥራ

የሚያስፈልጓቸውን መሣያዎች የማቅረብና

አጠቃቀማቸውን የማሳወቅ፤

5. የሥራ አካባቢውን ለመንግሥት ሠራተኞች

ጤንነትና ደህንነት አመቺ የማድረግ

ኃላፍነት አለበት፡፡

65. የመንግሥት ሠራተኞች ግዴታዎች

ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ የሚከተሉት

ግዴታዎች ይኖሩበታል፤

SECTION EIGHT

RIGHTS AND OBLIGATIONS

64. Responsibilities of Government

Institutions

Without prejudice to other provisions of this

Proclamation, any government

institution shall have responsibilities to:

1. make civil servants fully aware of

government policies, strategies and

laws;

2. ensure that its working environment

is free from any form of religious

practices or activities;

3. provide job description to each civil

servant and evaluate his performance

based on work plans;

4. proved necessary work appliances to

civil servants and orient them about

their usages;

5. create conducive working

environment to the health and safety

of civil servants.

65. Obligations of Civil Servants

Any civil servant shall have the following

obligations:

Page 56: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

56

1. ለሕዝብና ለሕገ መንግሥቱ ታማኝ

መሆንና የሕግ የበላይነትን የማክበር፤

2. መንግሥት የሚያወጣቸውን ሕጎችና

ፖሊሲዎችን በብቃት የመፈጸም፤

3. በማናቸውም ሁኔታ ሕዝብንና ሀገርን

ያለአድልዎ የማገልገል፤

4. መላ ዕውቀቱንና ችሎታውን ለሕዝብ

አገልግሎት የማዋል፤

5. በሥራ ዝርዝሩ የተመለከቱትንና በቅርብ

ኃላፊው የሚሰጠውን ሕጋዊ ትዕዛዝ

የመፈጸም፤

6. በማናቸውም ሁኔታ በሥራ ቦታ ላይ የግል

እምንነቱን ወይም ኃይማኖቱን

የሚያንጸባርቅ ተግባር አለመፈጸም፤

7. ሚስጢር ተብለው የተለዩና በሥራው

አጋጣሚ ያወቃቸውን የመሥሪያ ቤቱን

ምስጢሮች የመጠበቅ፤

8. በተገልጋዮች መካከል በፆታ፣ በቋንቋ፣

በዘር፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ አመለካከት፣

በአካል ጉዳት ወይም በሌሎች ልዩነት

በሚፈጥሩ ሁኔታዎች መድሎ ያለመፈጸም፤

9. ለመስሪያ ቤቱ የሚሰጠውን አገልግሎት

የሚያጓድል ወይም በማናቸውም አኳኋን

ከተመደበበት ሥራ ጋር የሚቃረን ወይም

ከመንግስት ሠራተኝነቱ ጋር የማይጣጣም

ማናቸውንም ሌላ ሥራ ያለመስራት፤

1. be loyal to the public and the

Constitution and respect the law;

2. effectively execute the laws and

policies issued by the Government;

3. serve the public and the country

without having any form of bias;

4. devote his whole energy and ability to

the service of the public;

5. discharge the functions specified in his

job description and the lawful orders

of his immediate supervisor;

6. be reserved from exercising any

activity or practice reflecting his own

faith or religion at the place of work;

7. not disclose confidential matters of the

government institution classified as

such;

8. avoid discriminatory treatment of

clients on the basis of gender,

language, ethnicity, religion, political

stand, physical disability or other

forms of differentiations;

9. not engage in any other activity that

compromise his service to the

government institution or otherwise

conflict with his duties or is

incompatible with his status as a civil

servant;

Page 57: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

57

10. ሥራውን ለፖለቲካ ጥቅሙ ያለማዋልና

በዚህም ምክንያት አድሎ ያለመፈጸም፤

11. በመንግስት ሠራተኝነቱ ለሰጠው ወይም

እንዲሰጥ ለሚጠበቀው አገልግሎት

ማንኛውንም ዓይነት ስጦታ ወይም ዋጋ

ያላቸው ነገሮች ያለመጠየቅ ወይም

ያለመቀበል፤

12. ለሥራ ማከናወኛ የተሰጡትን

መሣሪያዎችና መገልገያዎች በአግባቡ

የመጠቀምና የመጠበቅ፤

13. ከኤች አይ ቪ/ኤድስ በስተቀር ከሥራው

ጋራ በተያያዘ በበቂ ምክንያት የህክምና

ምርመራ እንዲያደርግ በመንግስት መሥሪያ

ቤቱ ሲጠየቅ ለምርመራ የመቅረብ፤

14. ስለሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤንነት ጥበቃ

የወጡ መመሪያዎችን የማክበር፡፡

66. በዕዳ የመጠየቅ ኃላፊነት

ማንኛውም የመንግስት ሠራተኛ ለሥራው

ማከናወኛ በተሰጡት መሣሪያዎችና መገልገያዎች

ላይ በሚደርስ ጉዳት ወይም ጥፋት በዕዳ ተጠያቂ

የሚሆነው ጉዳቱ ወይም ጥፋቱ በሠራተኛው

ቸልተኝነት ወይም ሆነ ተብሎ በተፈፀመ ድርጊት

ምክንያት የደረሰ እንደሆነ ነው፡፡

10. not use his position to advance his

political interest and thereby exercise

discriminatory practice;

11. not solicit or accept any gift or a

present having a value in consideration

of the service he renders or expected

to render as a civil servant;

12. properly use and handle equipment

and implements supplied to him for

the purpose of doing his job;

13. submit for medical examination, other

than examination for HIV/AIDS, when

required by the government institution

on sufficient grounds related to his

service;

14. observe occupational safety and

health rules.

66. Extent of Liability

Any civil servant shall be liable for the

damage or loss of equipment and

implements supplied to him for the purpose

of doing his job, where such damage or loss

is caused by his negligence or intentional

act.

Page 58: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

58

ክፍል ዘጠኝ የዲስፕሊን እርምጃዎች እና የቅሬታ አፈታት

ንኡስ ክፍል አንድ የዲስፕሊን እርምጃዎች

67. የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ

የዲስፕሊን ቅጣት ዓላማ የመንግሥት

ሠራተኛው በፈጸመው የዲስፕሊን ጉድለት

ተፀፅቶ በአመለካከቱና በሥነ-ምግባሩ

እንዲታረምና ብቁ ሠራተኛ እንዲሆን

ለማስቻል ወይም የማይታረም ሆኖ ሲገኝ

ለማሰናበት ነው፡፡

68. የዲስፕሊን ቅጣት ዓይነቶችና አመዳደብ

1. የዲስፕሊን ጉድለት የፈጸመ የመንግሥት

ሠራተኛ እንደጥፋቱ ክብደት ከሚከተሉት

ቅጣቶች አንዱ ሊወሰንበት ይችላል፤

ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ፤

ለ) የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ፤

ሐ) እስከ አሥራ አምስት ቀን ደመወዝ

የሚደርስ መቀጮ፤

መ) እስከ ሦስት ወር ደመወዝ የሚደርስ

መቀጮ፤

ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ለሚደርስ ጊዜ

በሥራ ደረጃ እና ደመወዝ ዝቅ ማድረግ፤

ረ) ከሥራ ማሰናበት፣

SECTION NINE

DISCIPLINARY MEASURES AND

GRIEVANCE HANDLING

SUB- SECTION ONE

DISCIPLINARY MEASURES

67. Objective of Disciplinary Penalty

The objectives of disciplinary penalty

shall be to rehabilitate a delinquent civil

servant when he can learn from his

mistakes and become a reliable civil

servant or to discharge him when he

becomes recalcitrant.

68. Types and Classification of

Disciplinary Penalties

1. Depending on the gravity of the offence,

one of the following penalties may be

imposed on a civil servant for breach of

discipline:

a) oral warning;

b) written warning;

c) fine up to fifteen da's salary;

d) fine up to three moth's salary;

e) down grading up to the period of two

years;

f) dismissal

Page 59: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

59

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1)(ሀ) እስከ (ሐ)

የተዘረዘሩት ቅጣቶች ቀላል የዲሲፕሊን

ቅጣቶች ተብለው ይመደባሉ፡፡

3. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1)(መ) እስከ (ረ)

የተዘረዘሩት ቅጣቶች ከባድ የዲሲፕሊን

ቅጣቶች ተብለው ይመደባሉ፡፡

4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1)(ሠ) መሠረት

ከሥራ ደረጃና ደመወዝ ዝቅ በማድረግ

የተቀጣ የመንግሥት ሠራተኛ የቅጣት

ጊዜውን ሲያጠናቅቅ፣

ሀ) ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው

የሥራ መደብ ጋር ተመሳሳይ ክፍት

የሥራ መደብ ካለ ያለምንም

ተጨማሪ የደረጃ ዕድገት አፈጻጸም

መመሪያ እና፣

ለ) ከመቀጣቱ በፊት ይዞት ከነበረው የሥራ

መደብ ጋር ተመሳሳይ የሆነ ክፍት የሥራ

መደብ ካልተገኘ ከፍት የሥራ መደቡ

በተገኘ ጊዜ ያለምንም ተጨማሪ የደረጃ

ዕድገት አፈጻጸም መመሪያ፣በሥራ መደቡ

ላይ እንዲመደብ ይደረጋል፡፡

5. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

በዲስፕሊን ከተቀጣ በኋላ ቅጣቱ

በሪከርድነት ሊቆይና ሊጠቀስበት

የሚችለው፣

ሀ) ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ

ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለሁለት ዓመት፣

2. The penalties specified under Sub-

Article (1) (a)-(c) of this Article shall be

classified as simple disciplinary

penalties.

3. The penalties specified under Sub-

Article (1) (d) - (t) of this Article shall

be classified as rigorous penalties.

4. A civil servant who is demoted in

accordance Article (1) (e) of this Article

and upon the lapse of his period of

punishment, shall be reinstated:

a) when a similar vacant post is

available, without any promotion

procedures;

b) in the absence of a vacant post, he

shall be reinstated to a similar post

without any promotion procedures

when it becomes available at a later

time.

5. After a disciplinary measure has been

taken on a civil servant, such measure

shall be refer to and remain as a record:

a) for two years, where the penalty is

simple;

Page 60: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

60

ለ) ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ከሆነ ቅጣቱ

ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ለአምስት ዓመት

ይሆናል፡፡

69. ከባድ የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች

የሚከተሉት ጥፋቶች ከባድ የዲስፕሊን

ቅጣት የሚያስከትሉ ጥፋቶች ናቸው፤

1. ሕጋዊ ትእዛዝን ባለማክበር፣ በቸልተኝነት፣

በመለገም፣ ወይም ሆነ ብሎ የአሠራር ሥነ-

ሥርዓት ወይም የመንግስትን ፖሊሲ

ባለመከተል በሥራ ላይ በደል ማድረስ፤

2. ጉዳዮችን ሆን ብሎ ማዘግየት ወይም

ባለጉዳዮችን ማጉላላት፤

3. ሥራ እንዳይሠራ ሆን ብሎ ማወክ ወይም ከሚያውኩት ጋር መተባበር፤

4. በቀላል የዲስፕሊን ቅጣት እርምጃዎች ባለመታረም ያለበቂ ምክንያት በተደጋጋሚ ከሥራ መቅረት ወይም የሥራ ሰዓት አለማክበር፤

5. በሥራ ቦታ በጠብ አጫሪነት መደባደብ፤

6. በልማዳዊ ስካር ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሱስ በመመረዝ ሥራን መበደል፤

7. ጉቦ መቀበል ወይም እንዲሰጠው መጠየቅ፤

8. በሥራ ቦታ ለሕዝብ ሞራል ተቃራኒ የሆነ ድርጊት መፈጸም፤

9. የሌብነት ወይም የእምነት ማጉደል ድርጊት መፈጸም፤

b) for five years, where the penalty is

rigorous.

69. Offences Entailing Rigorous Penalties

Rigorous disciplinary penalties may be

imposed for the following offences:

1. to undermine one's duty by being

disobedient, negligent or tardy or by

none observance of working

procedures;

2. deliberate procrastination of cases or

mistreatment of clients;

3. to deliberately obstruct work or to

collaborate with others in committing

such offence;

4. unjustifiable repeated absenteeism or

nonobservance of office hours in spite

of being penalized by simple

disciplinary penalties;

5. to initiate physical violence at the place

of work;

6. neglect of duty by being alcoholic or

drugaddict;

7. to accept or demand bribes;

8. to commit an immoral act at the place

of work;

9. to commit an act of theft or breach of

trust;

Page 61: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

61

10. የማታለል ወይም የማጭበርበር ድርጊት መፈጸም፤

11. በመሥሪያ ቤቱ ንብረት ላይ ሆን ብሎ ወይም በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፤

12. በሥልጣን አለአግባብ መጠቀም፤

13. በሥራ ቦታ ላይ ፆታዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት መፈፀም፤

14. በዚህ አንቀጽ ከተዘረዘሩት ጋር ተመሳሳይ ክብደት ያለው ሌላ የዲሲፕሊን ጉድለት መፈጸም፡፡

70. የዲስፕሊን እርምጃ አወሳሰድ

1. ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

መደበኛ የዲስፕሊን ምርመራ

የሚያካሂድና የውሳኔ ሀሳብ ለመሥሪያ

ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርብ

የዲስፕሊን ኮሚቴ ማቋቋም አለበት፡፡

2. የዲስፕሊን ቅጣት የማንኛውንም

ፍርድ ቤት ውሳኔ ሳይጠብቅ ወይም

ሳይከተል ሊወሰን ይችላል፡፡

3. ቢሮው የዲስፕሊን አፈጻጸም ዝርዝር

መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

71.ሠራተኛን ከሥራ አግዶ ስለማቆየት

1. 1. ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ

ከሥራ አግዶ ማቆየት የሚቻለው፣

ሀ) ከተጠረጠረበት ጉዳይ ጋር አግባብነት

10. to commit an act of

misrepresentation 'or

fraudulent act;

11. to inflict damages to the property of

the government due to an intentional

act or negligence;

12. abuse of power;

13. to commit sexual harassment at the

place of work;

14. to commit any breach of discipline of

equal gravity with the offences

specified under this Article. .

70. Taking Disciplinary Measures

1. Any government institution shall

establish a disciplinary committee

which shall conduct formal

disciplinary investigation and thereby

submit recommendations to the head of

the government institution.

2. Disciplinary measures may be

takenirrespective of any court

proceedings or decision.

3. The Bureau shall issue the descpilnary

implementing directives.

71. Suspension from Duty

1. Any civil servant will be suspended

from duty if it is presumed that:

a) he may obstruct the investigation by

Page 62: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

62

ያላቸውን ማስረጃዎች በማበላሸት፣

በመደበቅ ወይም በማጥፋት

ምርመራውን ያሰናክላል፣ወይም

ለ) በመንግሥት ንብረት ላይ ተጨማሪ

ጉዳት ያደርሳል፣

ሐ) ከተከሰሰበት ጥፋት ክብደት አንጻር

የሌሎችን ሠራተኞች ሞራል የሚነካ

ወይም የተገልጋዩ ሕዝብ በመሥሪያ ቤቱ

ላይ ሊኖረው የሚገባውን እምነት

ያዛባል፣ወይም

መ) ተፈጸመ የሚባለው ጥፋት ከሥራ

ያስወጣል፣ተብሎ ሲገመት ነው፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት አንድ

ሠራተኛ ከሥራና ከደመወዝ ታግዶ ሊቆይ

የሚችለው ከሁለት ወር ለማይበልጥ ጊዜ

ይሆናል፡፡

3. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት ከሥራና

ከደመወዝ ታግዶ እንዲቆይ የሚደረግ

የመንግሥት ሠራተኛ ከመደበኛ ሥራው

ታግዶ የሚቆይበት ጊዜና ከሥራ

የታገደበት ምክንያት በመሥሪያ ቤቱ

የበላይ ኃላፊ ወይም በተወካዩ በጽሑፍ

እንዲገለጽለትና ቢሮው በግልባጭ

እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡

4. የመንግሥት ሠራተኛው በተከሰሰበት

የዲስፕሊን ጥፋት ምክንያት ከሥራ

concealing, damaging or destroying

evidence related to the alleged offence;

b) he may commit additional offence on

the property of the government

institution;

c) the alleged offence is so grave as to

demoralize other civil servants or

negatively affect the public trust

towards civil servants; or

d) the disciplinary offence may lead to

dismissal.

2. A civil servant may be suspended from

duty and payment of salary in

accordance with sub-article (1) of this

Article only for a maximum period of

two months.

3. The decision given in accordance with

sub-article (2) of this Article shall be

communicated to the civil servant in

writing, stating the grounds and

duration of his suspension and signed

by the head of the government

institution or his representative and

copied to the Bureau.

4. Unless a decision of dismissal is

rendered against a suspended civil

Page 63: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

63

እንዲሰናበት ካልተወሰነበት በስተቀር

በእግዱ ወቅት ሳይከፈለው የቀረው

ደመወዝ ያለወለድ ይከፈለዋል፡፡

5. የመንግሥት ሠራተኛው ከሥራ በመታገዱ

ምክንያት ከዕግዱ ጋር ያልተያያዙ ሌሎች

መብቶቹንና ግዴታዎቹን ተፈጻሚነት

አያስቀርም፡፡

6. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (2) ድንጋጌ ቢኖርም

ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ ሠራተኛ

ከሥራ እንዲሰናበት ወይም በዚህ አንቀጽ

በንዑስ አንቀጽ (4) መሠረት ደመወዙ

እንዲከፈለውና ወደ ሥራው እንዲመለስ

ሳይደረግ የዕግዱ ጊዜ ካበቃ፣

ሀ) የመዘግየቱ ምክንያት የዲስፕሊን

ክሱን የማጣራቱ ሂደት

ውስብስብነት ከሆነ የመንግሥት

ሠራተኛው ግማሽ ደመወዙ

እየተከፈለው፣ ወይም

ለ) ለመዘግየቱ ምክንያት የሆነው

የመንግሥት ሠራተኛው ራሱ ከሆነ

ያለደመወዝ ክፍያ፣እግዱ እስከ አንድ

ወር ድረስ እንዲራዘም የመሥሪያ

ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሊወስን ይችላል፡፡

7. ከሥራና ደመወዝ ታግዶ የቆየ

የመንግሥት ሠራተኛ ከሥራ እንዲሰናበት

ወይም በዚህ ንዑስ አንቀጽ (4) መሠረት

servant, the salary withheld during the

suspension shall be paid to him without

interest.

5. The suspension of a civil servant shall

not deprive him of other rights and

duties that are not affected by the

suspension.

6. Notwithstanding the provisions of sub-

article (2) of this Article, if the

suspension period of a civil servant

form duty and payment of salary

expires before his dismissal or

reinstatement with payment of salary in

accordance with sub-article (4) of this

Article, the head of the government

institution may extend the suspension

for a period of up to one month:

a) with payment of half salary if the

delay is caused by the complexity of

investigation of the disciplinary

charge; or

b) with out payment of salary if the

cause of delay is attributable to the

civil servant himself.

7. If the initial or extended period of

suspension of a civil servant form duty

and payment of salary expires either

before the dismissal of the civil servant

or his reinstatement with payment of

his salary in accordance with sub-article

(4) of this Article, the suspension from

Page 64: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

64

ደመወዙ እንዲከፈለውና ወደ ሥራው

እንዲመለስ ሳይደረግ መደበኛውም ሆነ

የተራዘመው የዕግድ ጊዜ ከተጠናቀቀ

የሥራና የደመወዝ እግዱ ተነስቶ

የዲስፕሊን ክሱ መታየት ይቀጥላል፤

ሆኖም ለመዘግየቱ ምክንያት የሆኑ

የኮሚቴ አባላትና የሥራ ኃላፊዎች

በዲስፕሊን ጥፋት ተጠያቂ ይሆናሉ፡፡

72. የይርጋ ጊዜ

1. ቀላል የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትል

ጥፋት የፈፀመ የመንግሥት ሠራተኛ

የፈጸመው ጥፋት ከታወቀበት ቀን ጀምሮ

እስከ ስድስት ወር እርምጃ ካልተወሰደበት

በዲስፕሊን ተጠያቂ አይሆንም፤ ሆኖም

በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ እርምጃ

ያልወሰደው የሥራ ኃላፊ ተጠያቂ

ይሆናል፡፡

2. በወንጀል ጭምር የሚያስጠይቅ ከባድ

የዲስፕሊን ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት

የፈጸመ የመንግሥት ሠራተኛ የወንጀሉን

ክስ ለማቅረብ በወንጀል ሕጉ በተቀመጠው

የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲስፕሊን ካልተከሰሰ

በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡

3. በወንጀል የማያስጠይቅ ከባድ የዲስፕሊን

duty and payment of salary shall be

lifted and the investigation of the

disciplinary charge shall continue;

provided, however, that committee

members and officers responsible for

the delay shall be liable for disciplinary

offence.

72. Period of Limitation

1. Disciplinary measure shall not be taken

against a civil servant who has

committed an offence entailing simple

disciplinary penalty unless such measure

is taken within six months, from the time

the commission of the offence is known;

provided , however, that the official who

has failed to take the disciplinary

measures within the time limit shall be

held responsible.

2. No disciplinary charge shall be brought

against a civil servant who has

committed an offense entailing rigorous

disciplinary penalty and such offense

also subjected to criminal liability,

Unless the disciplinary charges is

brought within the time limit provided in

the criminal code for such criminal

offense.

3. No disciplinary charge shall be brought

Page 65: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

65

ቅጣት የሚያስከትል ጥፋት የፈጸመ

የመንግሥት ሠራተኛ የደንብ መተላለፍን

ክስን ለማቅረብ በወንጀል ሕጉ በተደነገገው

የይርጋ ጊዜ ውስጥ በዲስፕሊን ካልተከሰሰ

በጥፋቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡

4. በዚህ ንኡስ አንቀጽ (2) እና (3) የተደነገጉት

የዲስፕሊን ክስ ማቅረቢያ የይርጋ ጊዜያት

ቢኖሩም የዲስፕሊን ክስ ለማቅረብ ኃላፊነት

ያለበት የሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ጥፋት

መፈጸሙን ካወቀበት ቀን ጀምሮ ስድስት

ወር ውስጥ ክሱን ካላቀረበ በዲስፕሊን

ጥፋት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

5. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ ከገንዘብ

ጋር የተያያዙ መብቶቹን ለሚመለከተው

አካል በስድስት ወር ውስጥ ካላቀረበ

በይርጋ ይታገዳል፡፡

ንኡስ ክፍል ሁለት

የቅሬታ አቀራረብና አፈታት

73. ቅሬታ

ለዚህ ንኡስ ክፍል አፈጻጸም “ቅሬታ” ማለት

የመንግስት ሠራተኛ ከቅርብ ኃላፊው ወይም

ከሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ጋር በሚደረገው

ውይይት ሊፈታ ያልቻለና በመደበኛ የማጣራት

ሂደት ምላሽ ሊያገኝ የሚገባው አቤቱታ ነው፡፡

ቢሮው ዝርዝር የአፈጻጸም መመሪያ ያወጣል፡፡

against a civil servant who has

committed an offense entailing rigorous

disciplinary penalty and such offense is

not subjected to criminal liability, Unless

the disciplinary charges is brought

within the time limit provided in the

criminal code for petty offenses.

4. Notwithstanding the provisions of Sub-

Articles (2) and (3)of this Article the

official, who has failed to take the

measures within a peiod of one year,

shall be held responsible.

5. Any c1aim by a civil servant for

payment ofmoney shall be barred by

limitation after six months from the date

it becomes due.

SUB- SECTION TWO GRIEVANCE HANDLING PROCEDURE

73. Grievance

For the purpose of application of this Sub-

Section, “grievance” means a complaint of a

civil servant that could not be resolved

through discussion conducted with the civil

servant’s immediate supervisor or with the

concerned officer and should be addressed

through a formal review procedure. The

Bureau shall issue the detail dicectives.

Page 66: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

66

74. የቅሬታ አቀራረብና አፈታት ዓላ

የመንግሥት ሠራተኞች ቅሬታ አቀራረብና አፈታት የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፤

1. ለቅሬታዎች አፋጣኝ መፍትሔ የመስጠት፤

2. ለቅሬታዎች መንስዔ ሊሆኑ የሚችሉ ስህተቶችንና ድክመቶችን የማረም፤ እና

3. ሁሉንም የመንግሥት ሠራተኞች በእኩልነት ለማስተናገድ የሚያስችል እና ፍትሐዊ የሆነ አሠራር በማስፈን የሰመረ የሥራ ግንኙነት የማዳበር፡፡

75. የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም

ማንኛውም የመንግሥት መሥሪያ ቤት

የመንግሥት ሠራተኞች የሚያቀርቡትን

ቅሬታ እየተቀበለ በማጣራት የውሳኔ ሀሳብ

ለመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ የሚያቀርብ

የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ማቋቋም አለበት፡፡

76. የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴው ተግባር

የቅሬታ አጣሪ ኮሚቴ ከሚከተሉት ጋር

በተያያዘ የመንግሥት ሠራተኛው

የሚያቀርባቸውን ቅሬታዎች እያጣራ የውሣኔ

ሀሣብ የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፤

1. ከሕጎችና መመሪያዎች አተረጓጎም ወይም

አፈጻጸም፤

2. ከመብቶችና ጥቅሞች አጠባበቅ፤

3. ከሥራ አካባቢ ጤንነትና ደህንነት

ሁኔታዎች፤

74. Objectives of Grievance Handling Procedure

Civil servants’ grievance handling procedure

of shall have the following

objectives:

1. to provide expeditious remedy for

grievances;

2. to rectify mistakes and weaknesses that

are causes for grievances;

3. to provide equitable and fair treatment

to all civil servants and thereby

promote smooth work relationship.

75. Establishment of Grievance

Handling Committee

Any government institution shall

establish a grievance handling committee

that conducts grievance inquiry, and

submits recommendation to the Head of

the government institution.

76. Duties of Grievance Handling

Committee

A grievance handling committee shall have

the duty to investigate complaints

lodged by civil servants and submit

recommendations relating to:

1. interpretation and implementation of

laws and directives;

2. protection of rights and benefits;

3. occupational safety and health;

Page 67: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

67

4. ከሥራ ምደባና ደረጃ አሰጣጥ፤

5. ከሥራ አፈጻጸም ምዘና፤

6. በሥራ ኃላፊ ከሚፈጸሙ ተገቢ ያልሆኑ

ተፅዕኖዎች፤

7. በአዋጁ አንቀጽ 68 ንዑስ አንቀጽ (1)(ሀ)

እና (ለ) በተመለከቱት መሠረት

ከሚወሰዱ የዲስፕሊን እርምጃዎች፤

8. የሥራ ሁኔታዎችን ከሚመለከቱ ሌሎች

ጉዳዮች፡

77. አስተዳደራዊ ውሳኔ

1. “አስተዳደራዊ ውሳኔ” ማለት

የመንግሥት መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ

በዚህ ክፍል የተደነገጉትን ጉዳዮች

በሚመለከት በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ወይም

በዲስፕሊን ኮሚቴ ተጣርተው በቀረቡ

ጉዳዮች ወይም በቀጥታ በሕግ በተሰጡት

ሌሎች ጉዳዮች ላይ በጽሁፍ የሚሰጠው

ውሳኔ ነው፡፡

2. የዚህ ንኡስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም

የመንግስት መስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ

ሥነ-ሥርዓቱን ሳይጠብቅም ሆነ በቃል

የሚሰጠው ውሳኔ ለሰራተኛው ፍትህ

የማግኘት መብት ለማረጋገጥ ሲባል

ሰራተኛው በቃለ መሃላ ካረጋገጠ እንደ

አስተዳደር ውሳኔ ይቆጠራል፡፡

4. placement and promotion;

5. performance appraisal;

6. undue influence exerted by supervisors;

7. disciplinary measures provided under

Article 68(1)(a) and (b)

8. other issues related to conditions of

service.

77. Administrative Decision

1. “Administrative decision” means a

decision given in writing by the head of

a government institution in the case of

matters referred to in this Section on the

recommendation of disciplinary or

grievance committee or on other matters

directly falling under his authority in

accordance with the law.

2. Notwithstanding sub-article (1) of

this Article, a decision given by the

head of a government institution

either without following the formal

procedure or verbally shall be

construed as an administrative

decision.

Page 68: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

68

ክፍል አስር

የመንግሥት ሠራተኞች አስተዳደር ፍርድ ቤት

78. መቋቋም

1. የመንግሥት ሠራተኞች በዚህ አዋጅ

አንቀጽ 81 መሠረት የሚያቀርቡትን

የስራ ክርክር አይቶ የሚወስን

አስተዳደር ፍርድ ቤት በዚህ አዋጅ

ተቋቁሟል፡፡

2. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚቀርቡለትን

ይግባኞች መርምረው ውሳኔ የሚሰጡ

ችሎቶች ይኖሩታል፡፡

3. እያንዳንዱ ችሎት በቢሮው የሚሰየሙ

አንድ ሰብሳቢና ሁለት አባላት ያሉት

ዳኞች ይኖሩታል፡፡

4. የአስተዳደር ፍርድ ቤት ዳኞች

ሥራቸውን ስለሚሠሩበት ሁኔታ፣

መጠበቅ ስለሚገቧቸው ሥነ-ምግባር፣ እና

ሌሎች ሁኔታዎች በቢሮው በሚወጣ

መመሪያ ይወሰናል፡፡

79. የአስተዳደር ፍርድ ቤት ሥልጣንና ተግባር

1. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ፣

ሀ) የሚቀርቡለትን ጉዳዮች በዳኝነት

የማየትና ትዕዛዝና ውሳኔ የመስጠት፣

ለ) የመንግሥት ሠራተኛ ውሳኔ

ተሰጥቷል ብሎ በቃለ መሃላ አስደግፎ

የሚያቀርበውን ይግባኝ ተቀብሎ

SECTION TEN

CIVIL SEREVANTS ADMINISTRATIVE

TRIBUNAL

78. Establishment

1. An Administrative Tribunal, which

hears, litigates and decides cases

brought to it on the basis of Article 81

of this Proclamation, is hereby

established.

2. The Administrative Tribunal shall have

chambers which examine and decide

on appeal cases.

3. Each chamber shall have a chairperson

and two members designated by the

Bureau.

4. The Bureau shall issue directives

relating to the manner of execution of

function of judges of the

Administrative Tribunal, the code of

ethics they should observe, and other

related matters.

79. The powers and duties of the

Administrative Tribunal

1. The Administrative Tribunal shall

have:

a) the Judicial power to give decision

and order for issues related to

judicial inquiry,

b) the power to hear and decide on

Page 69: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

69

የማየት፣ የዳኝነት ስልጣን ይኖረዋል፡፡

2. አስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚሰጣቸው

ትዕዛዞችና ውሳኔዎች እንደ ማናቸውም

የፍትሐብሔር ፍርድ ቤት ትዕዛዞችና

ውሳኔዎች ይቆጠራሉ፡፡

80.በአስተዳደር ፍርድ ቤት ስለሚታዩ ጉዳዮች

የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሚከተሉትን ጉዳዮች

አይቶ የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል፤

1. ከሚከተሉት ጋር በተያያዘ በመንግሥት

ሠራተኞች የሚቀርቡለትን ይግባኞች፤

ሀ) ከሕግ ውጪ ከሥራ መታገድ ወይም

አገልግሎት መቋረጥ፤

ለ) ከከባድ የዲስፕሊን ቅጣት ውሳኔ፤

ሐ) ከሕግ ውጪ የደመወዝ ወይም ሌሎች

ክፍያዎች መያዝ ወይም መቆረጥ፤

መ) በሥራ ምክንያት ከደረሰ ጉዳት

የመነጨ መብት መጓደል፤

ሠ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 77(7)

ከተመለከተው በስተቀር በቅሬታ አጣሪ

ኮሚቴ ታይተው ውሳኔ

ከተሰጠባቸው ጉዳዮች፤

ረ) የሥራ መልቀቂያና የአገልግሎት

ማስረጃ ለማግኘት ከቀረበ ጥያቄ፤

2. ጊዚያዊ ሠራተኞችና በማቋቋሚያ ሕጋቸው

የመንግስት ሠራተኞች ሕግ መሠረታዊ

appeals brought by a civil servant

on thebasis os oath.

2. The orders and decisions given by the

ተhe Administrative Tribunal shall be

deemed to be the order and decision of

any court of competent jurisdiction.

80. Jurisdiction of the

Administrative Tribunal

The Administrative Tribunal shall have the

power to hear and decide on:

1. appeals lodged by civil servants

relating to:

a) unlawful suspension or termination

of service;

b) rigorous disciplinary penalty;

c) unlawful attachment or deduction

of salary or other payments;

d) infringement of rights arising from

employment injury;

e) except provided under Article

77(7) of this Proclamation, cases

decided upon investigation by

grievance handling committee;

f) request for termination letters and

certificate of service;

2. appeals lodged by temporary

employees and employees of

government institutions authorized by

Page 70: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

70

ዓላማዎችን በመከተል በራሳቸው የውስጥ

መመሪያ ሠራተኞቻቸውን እንዲያስተዳድሩ

የተፈቀደላቸው መሥሪያ ቤቶች ውስጥ

ተቀጥረው የሚሰሩ ሠራተኞች

የሚያቀርቧቸውን ይግባኞች፣

3. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ይግባኝ የተባለበትን

አስተዳደራዊ ውሳኔ ከመረመረ በኋላ

ውሳኔውን ለማጽናት፣ ለመሻር ወይም

ለማሻሻል ይችላል፡፡

4. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ ውሳኔ በሰጠ

በአምስት የስራ ቀናት ውስጥ የውሳኔን

ግልባጭ ለይግባኝ ባዩ ወይም ለመስሪያ

ቤቱ ተወካይ እንዲደርሰው ማድረግ

አለበት፡፡

5. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ በፍሬ ነገር

ክርክር የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ

ይሆናል፤ ሆኖም የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ

ውሳኔ የሕግ ስህተት አለበት ብሎ

የሚከራከር ወገን የፍርድ ቤቱ ውሳኔ

በደረሰው በ60 ቀን ውስጥ ይግባኙን

ለክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ማቅረብ

ይችላል፡፡

81.የውሳኔ አፈጻጸም

1. ማንኛውም የክልሉ መንግስት መስሪያ ቤት

የአስተዳደር ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ውሳኔ

በደረሰው በአስር የስራ ቀናት ውስጥ

መፈጸም አለበት፡፡

their establishment legislations to

administer their employees in

accordance with directives issued

following the basic principles of the

civil service laws.

3. The Administrative Tribunal may, after

hearing an appeal, confirm, reverse or

vary an administrative decision.

4. The Administrative Tribunal shall

make a copy of the decision be

received by the appealer or the

representative of the Bureau with in

five working days.

5. The decision of the Administrative

Tribunal on question of facts shall be

final; provided, however, that any

party who claims that the decision of

the Administrative Tribunal has error

of law, may appeal to the Federal

Supreme Court within 60 days from

the date of decision of the

Administrative Tribunal.

81. Execution of Decision

1. Any government institution of the

Region shall comply with the

decision of the Administrative

Tribunal within ten business days.

Page 71: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

71

2. በአዋጁ አንቀጽ 80(3) እና (4) መሠረት

ፍርድ ቤቱ የሰጠው ውሳኔ እስከ 30 ቀን

ድረስ አልተፈጸመልኝም በማለት የውሳኔው

ተጠቃሚ ሲያመለክት የአስተዳደር ፍርድ

ቤቱ ውሳኔውን እንዲያስፈጽምለት በክልሉ

ለመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት

ይመራለታል፡፡

3. የአስተዳደር ፍርድ ቤቱን ውሳኔ

ያላስፈጸመው የመስሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ

በመስሪያ ቤቱና በሠራተኛው ላይ

ለሚደርሰው ጉዳት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

ክፍል አስራ አንድ የሥራ ውል ማቋረጥና ማራዘም

82.በራስ ፈቃድ የሥራ ውል ስለማቋረጥ

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

በማንኛውም ጊዜ የአንድ ወር ቅድሚያ

ማስጠንቀቂያ በመስጠት ሥራውን

በፈቃዱ ሊለቅ ይችላል፤ ሆኖም መስሪያ

ቤቱ ሠራተኛውን በቀላሉ ሊተካው

የሚችል ከሆነ የአንድ ወሩን ጊዜ

ሳይጠብቅ ስንብቱን ሊፈቅድለት

ይችላል፡፡

2. Where the beneficiary of a decision

pleaded that the decision of the

Administrative Tribunal given in

accordance with Article 80(3) and

(4) of this Proclamation is not

executed within 30 days, the

Administrative Tribunal shall refer

the case to the Region First Instance

Court to enforce the execution of the

decision.

3. The head of the government

institution who failed to execute the

decision of the Administrative

Tribunal shall be liable for the

damage sustained by the institution

and the civil servant.

SECTION ELEVN

TERMINATION AND EXTENSION OF

SERVICE

82. Resignation of a license willingly

1. Any civil servant may, by giving a

one month prior notice, resign at any

time; provided, however, that the

government institution may release

him prior to the end of the notice

period if it can easily replace him.

Page 72: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

72

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተውን

የአንድ ወር የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ

ሳይሰጥ አገልግሎቱን ያቋረጠ የመንግሥት

ሠራተኛ ግዴታውን ባለመወጣቱ

ለሚደርሰው ጉዳት እንደተገቢነቱ በፍትሐ

ብሔር እና በወንጀል ሕግ መሠረት

ተጠያቂ ይሆናል፡፡

3. የመንግሥት ሠራተኛው ለሥራው እጅግ

አስፈላጊና በቀላሉ ለመተካት የማይቻል

ሆኖ ሲገኝ ወደ ፊት ከሚቀጠርበት መስሪያ

ቤት ጋር በመስማማት የመልቀቂያውን

ጥያቄ ሠራተኛው ካመለከተበት ቀን ጀምሮ

ከሦስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ ሊራዘም

ይችላል፡፡

83. በሕመም ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ

አዋጅ አንቀጽ 42(2) ወይም (4)

በተመለከተው ጊዜ ውስጥ ወደ ሥራ

ለመመለስ ካልቻለ በሕመም ምክንያት

አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡

2. የአዋጁ አንቀጽ 59(3) ድንጋጌ

እንደተጠበቀ ሆኖ በሥራው ምክንያት

ጉዳት የደረሰበት የመንግሥት ሠራተኛ

ለዘለቄታው መሥራት አለመቻሉ

በሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ አገልግሎቱ

ይቋረጣል፡፡

2. Any civil servant, who has

terminated his service without giving

a one month prior notice referred to

in sub-article (1) of this Article, shall

have civil and criminal liability for

any damages caused by such failure.

3. Where the service of the civil servant

is indispensable and he could not be

replaced easily, his release may, in

agreement with his future employer,

be delayed for a period not exceeding

three months counted from the date

of application.

83. Termination Due to Illness

1. Where a civil servant is unable to

resume work within the time

specified under Article 42(2) or (4)

of this Proclamation, he shall be

deemed unfit for service and his

service shall be terminated.

2. Without prejudice to the provisions

of Article 59(3) of this Proclamation,

where a civil servant who has

sustained employment injury is

medically determined to be

permanently disabled, his service

shall forthwith be terminated.

Page 73: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

73

3. የአዋጅ አንቀጽ 25 ንዑስ አንቀጽ (3)(ለ)

መሠረት በሚፈጸመው ዝውውር

ተስማምቶ ለመስራት ፈቃደኛ ያልሆነ

የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎቱ

ይቋረጣል፡፡

84.በችሎታ ማነስ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት

1. የሙከራው ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግስት

ሠራተኛ በሥራ አፈጻጸም ውጤቱ

የችሎታ ማነስ ከታየበት ተገቢው የአቅም

ማጎልበት ሥልጠናዎች ተሰጥተውት

ካልተሻሻለ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡

2. የመንግሥት ሠራተኛ ያለውን ዕውቀትና

ችሎታ እየተጠቀመ በተመደበበት ሥራ

ላይ የሥራ አፈጻጸም ውጤቱ በተከታታይ

ለሶስት ጊዜ ከሚጠበቀው ውጤት በታች

ከሆነ በችሎታ ማነስ አገልግሎቱ

ይቋረጣል፡፡

3. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (2) ድንጋጌ ቢኖርም

ለተከታታይ አምስት ዓመታት ከፍተኛ

የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት ሲያገኝ

የነበረ የመንግሥት ሠራተኛ የሥራ

አፈጻጸም ምዘና ውጤቱ በተከታታይ

ለአራት ጊዜ ከሚጠበቀው ውጤት በታች

ካልሆነ በስተቀር ከሥራ አይሰናበትም፡፡

3. If a civil servant does not agree on a

transfer that could be affected in

accordance with sub-article 3(b) of

Article 25 of this Proclamation, his

service shall be terminated.

84. Termination on Grounds of

Inefficiency

1. The service of a civil servant who has

completed his probation period may be

terminated due to inefficiency where his

performance evaluation result indicate

his inefficiency and has shown no

improvement after being given

appropriate capacity building training.

2. The service of a civil servant may be

terminated due to inefficiency where his

performance evaluation result is below

satisfactory for three successive

evaluation periods despite exerting all

his knowledge and ability to accomplish

his work.

3. Notwithstanding the provisions of sub-

article (2) of this Article, a civil servant

whose performance evaluation result is

above satisfactory for five successive

years may not be dismissed on grounds

of inefficiency unless his performance

evaluation result becomes below

satisfactory for the following four

successive evaluation periods.

Page 74: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

74

4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (2) እና (3) መሠረት

የመንግሥት ሠራተኛውን ከሥራ

ማሰናበት የሚቻለው እንደአስፈላጊነቱ

በአዋጁ አንቀጽ 30 ላይ የተቀመጠውን

የሥራ አፈጻጸም ምዘና ዓላማ በመከተል

ይሆናል፡፡

85. ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት ከሥራ ማሰናበት

1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት

ሠራተኛ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት

በሥራ ገበታው ላይ ካልተገኘ ምክንያቱን

በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ ለመሥሪያ ቤቱ

ማሳወቅ አለበት፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት

ሪፖርት የተደረገለት የመንግሥት

መሥሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ወይም

ተወካዩ ሠራተኛው ከሥራ ገበታው ላይ

የተለየበት ምክንያት ከአቅም በላይ

መሆኑን ካረጋገጠ የመንግሥት

ሠራተኛው ይዞት የነበረውን የሥራ

መደብ ለስድስት ወር ክፍት አድርጎ

መጠበቅ አለበት፡፡ ሆኖም የመንግሥት

ሠራተኛው በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ

ወደ ሥራው ካልተመለሰ ከሥራ

ማሰናበት ይቻላል፡፡

3. የዚህ ንኡስ አንቀጽ (2) ድንጋጌ ቢኖርም

የመንግስት ሰራተኛው ከስድስት ወር

በላይ በሥራ ላይ ያልተገኘው በእስር

4. The termination of service of a civil

servant under sub-article (2) and (3) of

this Article shall, as may be necessary,

be effected for the achievement of' the

purposes of performance evaluation

under Article 30 of this Proclamation.

85. Termination due to Force Majeure

Situations

1. A civil servant who has completed

probation and is absent from work due

to force majeure, shall inform the

situation within one month to the

respective government institution.

2. The government institution that has

received the reasons of absence of a

civil servant in accordance with sub-

Article (1) of this Article shall, after

verifying the validity of the reason,

keep the post of the civil servant vacant

for six months. Provided, however, that

the service of a civil servant may be

terminated if he is unable to resume

work within the six months.

3. Notwithstanding sub-article (2) of this

Article, if a civil servant who isabsent

from work due to detention for more

Page 75: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

75

ምክንያት ከሆነና ከተጠረጠረበት

የወንጀል ድርጊት በነፃ ስለመለቀቁ

ማስረጃ ካቀረበ የመንግስት መስሪያ ቤቱ

ባለው ክፍት የሥራ መደብ ቀደም ሲል

ይከፈለው የነበረውን ደመወዝ እያገኘ

ወደ ሥራ እንዲመለስ ማድረግ አለበት፡፡

4. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ

እንደተጠበቀ ሆኖ የሙከራ ጊዜውን

ያጠናቀቀ የመንግሥት ሠራተኛ

ባልታወቀ ምክንያት ለተከታታይ አሥር

ቀናት ከመደበኛ የሥራ ቦታው ላይ

ከተለየ በየአስር ቀናት ልዩነት

በተከታታይ ለሁለት ጊዜ በማስታወቂያ

ተጠርቶ ለመንግስት መሥሪያ ቤቱ

ሪፖርት ካላደረገ ከሥራ ይሰናበታል፡፡

5. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (4) መሠረት

በማስታወቂያ ጥሪ የተደረገለት

የመንግሥት ሠራተኛ ከሥራ ከተለየበት

ቀን ጀምሮ አንድ ወር ከመሙላቱ በፊት

ወደ ሥራው ለመመለስ ለመንግስት

መሥሪያ ቤቱ ሪፖርት ካደረገ የመሥሪያ

ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሠራተኛው ከሥራ

የቀረበትን ምክንያት በመመርመር

የሚወስደው አስተዳደራዊ እርምጃ

እንደተጠበቀ ሆኖ ወደ ሥራው

እንዲመለስ ይደረጋል፡፡

6. የዚህ ንዑስ አንቀጽ (4) ቢኖርም ከስራ

than six months produces an evidence

of his acquittal, the government

institution shall reinstate him on any

vacant position by maintaining his

previous salary.

4. Without prejudice to the provisions of

sub-article (1) of this Article, when a

civil servant who has completed his

probation is absent from his work for

ten consecutive workings days due to

unknown reasons, the government

institution may terminate his service

after calling him to report by two

consecutive notices of ten days each.

5. A civil servant who has reported to

work pursuant to the notices made in

accordance with sub-article (4) of this

Article if reports to work within a

month from the first day of his absence

shall, without prejudice to the

administrative measure that may be

taken by the head of the government

institution upon examining the reasons

of his absence, be reinstated to his

position.

6. Notwithstanding the provisions of sub-

article (4) of this Article, a government

Page 76: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

76

የተሰናበተ ሰራተኛ ከሥራ ከቀረበት ቀን

ጀምሮ በስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ

የቀረበት ምክንያት ከአቅም በላይ

ለመሆኑ ለመሥሪያ ቤቱ ሪፖርት

ካደረገና በቂ ማስረጃ ካቀረበ በመሥሪያ

ቤቱ ውስጥ ተመሳሳይ የሆነ ክፍት

የሥራ መደብ ከተገኘ የመሥሪያ ቤቱ

የበላይ ኃላፊ ወይም ተወካዩ ሲፈቅድ

ወደ ሥራ ሊመለስ ይችላል፡፡

7. የሙከራ ጊዜውን ያላጠናቀቀ

የመንግሥት ሠራተኛ ባልታወቀ

ምክንያት ለአንድ ወር ጊዜ በሥራ

ገበታው ላይ ካልተገኘ ያለተጨማሪ ሥነ-

ሥርዓት አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡

86. የሠራተኛ ቅነሳ

1. ማንኛውንም የመንግሥት ሠራተኛ፣

ሀ) የሥራ መደቡ ሲሰረዝ፣

ለ) መሥሪያ ቤቱ ሲዘጋ፣

ሐ) ትርፍ የሰው ኃይል ሲኖር፣

በዚህ አዋጅ አንቀጽ 29(1) መሠረት

ለመደልደል ካልተቻለ ወይም የመንግሥት

ሠራተኛው ዝቅ ባለ የሥራ ደረጃ ላይ

ለመሥራት ፈቃደኛ ካልሆነ ከሥራ

ይሰናበታል፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1)(ሐ) መሠረት

ቅነሳ የሚደረገው የመንግሥት

ሠራተኛው በመሥሪያ ቤት ውስጥ

institution may, upon authorization by

the head of the institution or his

representative, reinstate a civil servant

to a similar vacant position if he reports

to work within six months from the date

of his absence by producing sufficient

evidence to prove that his absence was

caused by force majeure.

7. The service of a civil servant who has

not completed his probation shall be

terminated without any additional

formality where he is absent from work

due to unknown reasons.

86. Retrenchment

1. Any civil servant shall be retrenched

where: a) his position is abolished;

b) the government institution is closed; or

c) redundancy of man power is

created;

and where it is not possible to reassign him

in accordance with Article

29(1) of this Proclamation or where he is

reluctant to accept a position of a lower

grade.

2. Retrenchment of a civil servant in

accordance with sub-article (1) (c) of

this Article shall be made when it is

Page 77: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

77

በተመሳሳይ የሥራ መደብ ላይ ካሉ

ሌሎች የመንግሥት ሠራተኞች ጋር

ሲወዳደር በሥራ ውጤቱና ባለው

ችሎታ ዝቅተኛ መሆኑ ሲረጋገጥ

ነው፡፡

87. በዲስፕሊን ምክንያት ከሥራ ማሰናበት

በዚህ አዋጅ አንቀጽ 68 ንዑስ አንቀጽ (1)(ረ) መሠረት በዲስፕሊን ቅጣት የተወሰነበትና በአስተዳደራዊ ይግባኝ ውሳኔው ያልተሰረዘለት የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎቱ ይቋረጣል፡፡

88. በዕድሜ ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ በዚህ

አዋጅ አንቀጽ 93 መሠረት አገልግሎቱ

ካልተራዘመ በስተቀር በሕግ ከተወሰነው

የመጦሪያ ዕድሜ ከደረሰበት የመጨረሻ

ወር የመጨረሻ ቀን ጀምሮ አገልግሎቱ

እንዲቋረጥ ይደረጋል፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት በጡረታ

ለሚሰናበት የመንግሥት ሠራተኛ ጡረታ

ከመውጣቱ ከሶስት ወር በፊት በጽሑፍ

እንዲያውቀው ይደረጋል፡፡

89. በሞት ምክንያት አገልግሎት ስለማቋረጥ

1. ማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

ከሞተበት ቀን ጀምሮ አገልግሎቱ

proved that his performance and

qualification are lower when compared

with other civil servants holding the

same position.

87. Termination of Service on

Disciplinary Grounds

The service of a civil servant shall be

terminated where a disciplinary penalty

under sub-article (1) (f) of Article 68 of this

Proclamation is imposed on him and the

penalty is not reversed by the Administrative

Tribunal on appeal.

88. Retirement

1. The service of a civil servant whose

service is not extended beyond

retirement age pursuant to Article 93 of

this Proclamation shall be terminated on

the last day of the last month in which

he attained the retirement age

determined by law.

2. A civil servant who retires in

accordance with sub-article (1) of this

Article shall be notified of his

retirement in writing three months prior

to his retirement.

89. Termination on the Ground of

Death

1. The service of a civil servant shall be

terminated on the day of his death.

Page 78: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

78

ይቋረጣል፡፡

2. አገልግሎቱ በሞት ምክንያት የተቋረጠ

የመንግሥት ሠራተኛ የሞተበት ወር

ሙሉ ደመወዙ እንዲሁም በዚህ አዋጅ

አንቀጽ 40(1) መሠረት ላልተወሰደ

የዓመት ዕረፍት ፈቃድ የሚፈጸም ክፍያ

ለትዳር ጓደኛው፣ የትዳር ጓደኛ ከሌለው

ለሕጋዊ ወራሾች ይከፈላል፡፡

3. አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ የተደነገገው

እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም የመንግሥት

ሠራተኛ በሞት ምክንያት አገልግሎቱ

ሲቋረጥ ለሚሠራበት መሥሪያ ቤት

በጽሑፍ ላሳወቃቸው የትዳር ጓደኛው

ወይም በስሩ ይተዳደሩ ለነበሩ ቤተሰቦች

የሦስት ወር ደመወዝ በአንድ ጊዜ

ይከፈላል፤ ሆኖም የትዳር ጓደኛውን

ወይም በሥሩ የሚተዳደሩ ቤተሰቦቹን

ሳያስመዘግብ የሞተ እንደሆነ ሥልጣን

ካለው አካል ወይም ፍርድ ቤት በሚሰጥ

ማስረጃ መሠረት ክፍያው ይፈጸማል፡፡

4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት

የሚሰጠው ክፍያ ከግብርና ከጡረታ

መዋጮ ነጻ ይሆናል፤ እንዲሁም በዕዳ

ሊከበር ወይም በማቻቻያነት ሊያዝ

አይችልም፡፡

90 .የአገልግሎት ምስክር ወረቀት አሠጣጥ

1. ለማንኛውም የመንግሥት ሠራተኛ

2. The full salary for the month in which a

civil servant has passed away as well as

the payment referred to in Article 41(1)

of this Proclamation for unused annual

leaves shall be paid to his spouse or in

the absence of spouse to his legal heirs.

3. Without prejudice to the provisions of

the relevant pension law, where a civil

servant dies, a lump sum of payment

equivalent to his three months’ salary

shall be paid to his spouse or members

of his family who were dependent on

him, and were communicated, in

writing, by him to the government

institution; provided, however, that in

the absence of such communication of

the spouse or family members, the

payment shall be effected upon the

production of evidence given by a

competent body or court.

4. The payment under sub-article (3) of

this Article shall be exempted fromtax

and pension contribution; and shall not

be subject to attachment or setoff.

90. Certificate of Service

1. A certificate of service to be issued

Page 79: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

79

የሚሰጥ የሥራ ልምድ የምስክር ወረቀት

ሠራተኛው ሲያከናውን የነበረውን የሥራ

ዓይነት፣ የአገልግሎት ዘመኑና ሲከፈለው

የነበረውን ደመወዝ የሚገልጽ መሆን

አለበት፡፡

2. የሥልጠና ውል ግዴታ ወይም

በመንግሥት መሥሪያ ቤቱ የሚፈለግበት

ማናቸውም ዕዳ ያለበት የመንግስት

ሠራተኛ በማንኛውም ምክንያት

አገልግሎቱን ሲያቋርጥ የውል ግዴታውን

ስለመፈጸሙ ወይም ከዕዳ ነጻ መሆኑን

የሚገልጽ ማስረጃ ከማግኘቱ በፊት የሥራ

ልምድ የምስክር ወረቀት አይሰጠውም፡፡

3. የዚህ ንኡስ አንቀጽ (2) በሥራ ላይ እያለ

የሥራ ልምድ የምስክር ወረቀት

ለሚጠይቅ የመንግስት ሠራተኛ ተፈጻሚ

አይሆንም፡፡

91. አገልግሎት ሲቋረጥ የሚፈጸም ክፍያ

1. የሙከራ ጊዜውን ያጠናቀቀ የመንግሥት

ሠራተኛ በአዋጁ አንቀጽ 86 መሠረት

በቅነሳ ምክንያት ከሥራ ከተሰናበተና

የሥራ ውሉ በተቋረጠበት ዕለት የጡረታ

አበል የማይከፈለው ከሆነ፣

ሀ) ለመጀመሪያ አንድ ዓመት የሦስት ወር

ደመወዝ፣

ለ) በተጨማሪ ለአገለገለበት ለእያንዳንዱ

ዓመት የወር ደመወዙ አንድ ሦስተኛ

to any civil servant shall indicate the

type and length of his service as well

as his salary.

2. If a civil servant who is bound by an

obligation of a training contract or is

indebted towards the government

institution terminates his service for

any reason, he shall not be entitle to

a certificate of service before

obtaining a clearance certificate for

discharging his obligations.

3. The provisions of sub-article (2) of

this Article shall not be applicable to

a civil servant whose service is not

terminated.

91. Severance Pay

1. Any civil servant who has been

retrenched under Article 86 of this

Proclamation and is not entitled to

pension allowance on the date of the

termination of his service shall be paid:

a) his three months’ salary for the first

year of his service; and

b) One-third of his monthly salary for

each additional year of his service;

Page 80: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

80

እየታከለ፣ይከፈለዋል፤ሆኖም የሚሰጠው

ክፍያ ከሠራተኛው የአሥራ ሁለት ወር

ደመወዙ መብለጥ የለበትም፡፡

2. የሙከራ ጊዜውን ለጨረሰና ከአንድ ዓመት

በታች ላገለገለ የመንግስት ሠራተኛ

የሚፈጸመው ክፍያ ከአገልግሎቱ ጋር

ተመጣጣኝ ይሆናል፡፡

92.አገልግሎትን ማራዘም

1. የመንግሥት ሠራተኛ የመጦሪያ ዕድሜው

ከደረሰ በኋላ በአንድ ጊዜ እስከ አምስት

ዓመት በጠቅላላው ከአሥር ዓመት

ለማይበልጥ ጊዜ አገልግሎቱን ማራዘም

ይቻላል፡፡

2. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የአንድን

የመንግሥት ሠራተኛ አገልግሎት

ማራዘም የሚቻለው፣

ሀ) የሠራተኛው ትምህርት፣ ልዩ ዕውቀትና ችሎታ ለመሥሪያ ቤቱ ሥራ ጠቃሚ ሆኖ ሲገኝ፣

ለ) በደረጃ ዕድገት፣ በዝውውር ወይም በቅጥር ተተኪ ሠራተኛ ለማግኘት አለመቻሉ ሲረጋገጥ፣

ሐ) ሠራተኛው ለሥራው ብቁ መሆኑ በሕክምና ማስረጃ ሲረጋገጥ፣

መ) ሠራተኛው አገልግሎቱን ለመቀጠል ሲስማማ፣ እና

ሠ) የአገልግሎቱ መራዘም ጥያቄው የመጦሪያ ዕድሜው ከመድረሱ ከሦስት ወር በፊት ለቢሮው ቀርቦ ሲፈቀድ

provided, however, that such payment

shall not exceed his 12 months’salary.

2. A civil servant who has completed his

probation and served for less than one

year shall be entitled to severance pay in

proportion to his service.

92. Extension of Service

1. The service of a civil servant may be

extended beyond his retirement age for

a period up to five years at a time and

for a period not exceeding ten years in

total.

2. The service of a civil servant may be

extended under sub-article (1) of this

Article where:

a) his qualification, special skill and

ability is found to be essential to the

government institution;

b) it is not possible to replace him by

another civil servant through

promotion, transfer or recruitment;

c) he is proved fit for service by

medical certificate;

d) he has agreed to the extension of his

service; and

e) the extension is approved by the

Bureau upon a request submitted

three months prior to the date of his

retirement.

Page 81: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

81

ነው፡፡

ክፍል አሥራ ሁለት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

93. የቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ

ጭማሪና ሌላ ጥቅም መሰረዝ

1. የሐሰት የትምህርት ወይም የሥራ ልምድ

ማስረጃ በማቅረብ ወይም ሥልጣን

በሌለው ሰው ወይም ይህን አዋጅ ወይም

አዋጁን ለማስፈጸም የወጣውን ደንብና

መመሪያ ወይም ሌላ ማናቸውንም ሕግ

በመተላለፍ የተፈፀመ ቅጥር፣ የደረጃ

ዕድገት፣ የደመወዝ ጭማሪ ወይም ሌላ

ጥቅም በዲስፕሊንና በወንጀል

የሚያስከትለው ተጠያቂነት እንደተጠበቀ

ሆኖ በመሥሪያ ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም

ቢሮው በማናቸውም ጊዜ ይሰርዛል፡፡

2. የቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣ የደመወዝ

ጭማሪ ወይም ሌላ ጥቅም የተሰረዘበት

የመንግሥት ሠራተኛ በዲስፕሊንና

በወንጀል መጠየቁ እንደተጠበቀ ሆኖ

የመሰረዙ እርምጃ እስከተወሰደበት ጊዜ

ድረስ የተከፈለውን ደመወዝና ሌሎች

ጥቅሞች እንዲመልስ አይጠይቅም፡፡

3. ከሕግ ውጭ ቅጥር፣ የደረጃ ዕድገት፣

የደመወዝ ጭማሪ ወይም ሌላ ጥቅም

SECTION TWELVE

MISCELLANEOUS PROVISIONS

93. Nullification of Appointment,

Promotion, Salary Increment and

Other Benefits

1. If any appointment, promotion, salary

increment or other benefits is effected

upon presentation of false evidence of

education or experience or effected by

unauthorized person or contravenes this

Proclamation, regulations and directives

issued for the implementation of this

Proclamation or any other law, it shall,

without prejudice to disciplinary and

criminal liabilities, be nullified by the

head of the government institution or the

Bureau.

2. Without prejudice to his disciplinary and

criminal liability, a civil servant whose

appointment, promotion, salary

increment or other benefits has been

nullified may not be requested to pay

back the salary and other benefits he has

received up to the date of the

nullification.

3. An official or member of a committee

who intentionally or with gross

negligence authorizes unlawful

Page 82: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

82

እንዲሰጥ ሆን ብሎ ወይም በከባድ

ቸልተኝነት የፈቀደ የሥራ ኃላፊ ወይም

የኮሚቴ አባል አግባብ ባለው የዲስፕሊን፣

የወንጀል ሕግ እና የፍትሐብሔር ሕግ

ድንጋጌዎች መሠረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

4. በዚህ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት

የተጠቀሰው ጥፋት መፈጸሙን የመሥሪያ

ቤቱ የበላይ ኃላፊ ወይም ቢሮው

ከደረሰበት ጥፋቱን ለማረም የሚያስችል

እርምጃ መውሰድ እና ኃላፊውን ወይም

የኮሚቴ አባሉን በወንጀልና በፍትሐብሔር

ሕግ ተጠያቂ ለማድረግ ሥልጣን ላለው

የመንግሥት አካል የተፈጸመውን ድርጊት

በማስረጃ አስደግፎ ማቅረብ አለበት፡፡

94. የሥልጣን ውክልና ስለመስጠት

ቢሮው የፐብሊክ ሰርቪሱን የሰው ሀብት ሥራ

አመራር ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ

አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ

የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ለመሥሪያ

ቤቶች በውክልና ማስተላለፍ ይችላል፡፡

95. የአዋጁን አፈጻጸም ስለመቆጣጠር

1. ቢሮው ይህን አዋጅና በአዋጁ መሠረት

የሚወጡትን ደንቦችና መመሪያዎች

በትክክል በሥራ ላይ መዋላቸውን

የመቆጣጠር ሥልጣንና ኃላፊነት

appointment, promotion, salary

increment or other benefits shall be

liable under the relevant disciplinary,

criminal and civil law provisions.

4. Where the head of the government

institution or the Bureau finds out that a

fault specified under sub-article (3) of

this Article has been committed, it shall

take corrective measure and submit the

case with pertinent evidence to the

relevant government body that has the

power to initiate criminal or civil

proceedings against the persons

responsible for the violation.

94. Delegation of Power

The Bureau may delegate its powers and

duties under this Proclamation to

government institutions where it deems it

necessary for the efficient and effective

human resource management of the public

service.

95. Supervision of Implementation of

the Proclamation

1. The Bureau shall have the powers and

duties to supervise the proper

implementation of this Proclamation

and regulations and directives issued

hereunder.

Page 83: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

83

ይኖረዋል፡፡

2. ቢሮው በዚህ ንዑስ አንቀጽ (1)

የተሰጠውን ሥልጣንና ኃላፊነት ተግባራዊ

ለማድረግ በማናቸውም ጊዜ፣

ሀ) በመንግስት መሥሪያ ቤቶች በመገኘት ወይም እንዲላኩለት በማዘዝ ማህደሮችንና ሌሎች መረጃዎችን መመርመር፣ እና

ለ) ጉዳዩ የሚመለከተውን የሥራ ኃላፊ ወይም ሌሎች የመንግስት ሠራተኞች በቃል ወይም በጽሁፍ እንዲያስረዱ መጠየቅ፣ይችላል፡፡

3. ቢሮው በዚህ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት በሚያደርገው ምርመራ ወይም በሌላ በማናቸውም መንገድ ሕግ መጣሱን ወይም አድሎ መፈጸሙን ከደረሰበት፣

ሀ) ትክክል ያልሆነ አሠራር እንዲስተካከል የማዘዝ፣

ለ) ጉዳዩ ውሳኔ እስኪያገኝ ድረስ አፈጻጸሙን የማገድ፣

ሐ) ለድርጊቱ ተጠያቂ በሆነው የሥራ ኃላፊ ወይም የመንግሥት ሠራተኛ ላይ ተገቢው አስተዳደራዊ እርምጃ እንዲወሰድበት የማድረግ፣ እና

መ) በአዋጁ አንቀጽ 93(4) መሠረት የመፈጸም፣ሥልጣን ይኖረዋል፡፡

2. The Bureau, in exercising its powers

and duties under sub-article (1) of this

Article, may at any time:

a) examine files and other records by

sending inspectors to government

institution or by ordering them to

submit such files and records; and

b) require the concerned official or other

civil servants to give oral or written

explanation.

3. Where the Bureau, through its

investigation under sub-article (2) of

this Article or otherwise, discovers that

the law is infringed or a discriminatory

act is committed, it shall have the

power:

a) to order the rectification of the

irregularities;

b) to suspend the execution of the

matter until decision is made there

on;

c) to cause the taking of appropriate

administrative measures against the

official or the civil servant

responsible for the act; and

d) to act in accordance with Article 93

(4) of this Proclamation.

Page 84: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

84

96.ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን

1. አዋጁን ለማስፈጸም የሚያስፈልግ ደንብ የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት ሊያወጣ ይችላል፡፡

2. ቢሮው አዋጁንም ሆነ ደንቡን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡

97. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች

1. ቢሮው ለክፍት የሥራ መደቦች

አመልካቾች በፈተና ተወዳድረው

የሚመረጡበትን የመግቢያና የብቃት

ማረጋገጫ ሥርዓት መዘርጋት የሚያስችሉ

መመዘኛዎችና መለኪያዎች በአገር አቀፍ

ደረጃ እስኪዘረጋ ድረስ የመንግሥት

ሠራተኞች ቅጥርን፣ የደረጃ እድገትን፣

ዝውውርና ድልድልን በተመለከተ በዚህ

አዋጅ በተደነገጉት ሌሎች መስፈርቶች

ብቻ አፈጻጸማቸው ይቀጥላል፡፡

2. የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ ምደባና

የደመወዝ ደረጃ ደንብ ቁጥር 2 (የሕግ

ክፍል ማስታወቂያ ቁጥር 419/1964)፣

እና በሥራ ላይ ያሉ መመሪያዎች የአዋጁ

ድንጋጌዎች እስካልተቃረኑ እና በዚህ

አዋጅ አንቀጽ 96 መሠረት በሚወጡ

ደንቦች እና መመሪያዎች እስከሚተኩ

ድረስ ተፈጻሚነታቸው ይቀጥላል፡፡

96. Power to Issue Regulations and

Directives

1. The Council of the Region may issue

regulations necessary for the

implementation of this Proclamation.

2. The Bureau may issue directives

necessary for the implementation of the

Proclamation and Regulation.

97. Provisions

1. Until the Bureau adopts national criteria

and parameters that enable the

establishment of eligibility and

competence certification for examining

and selecting applicants for vacant

posts, the other selection criteria

provided for by this Proclamation alone

shall continue to apply to the

recruitment, promotion, transfer and

redeployment of civil servants.

2. The relevant provisions of the Public

Service Position Classification and

Scale Regulations No. 2 (Legal Notice

No. 419 of 1972), and existing

directives shall, in so far as they are

consistent with this Proclamation,

remain in force until replaced by

regulations and directives issued in

accordance with Article 96 of this

Proclamation.

Page 85: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

85

98. የተሻሩ ሕጎች

1. የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የመንግስት ሠራተኞች አዋጅ 47/94 በዚህ አዋጅ ተሽሯል፡፡

2. ይህን አዋጅ የሚቃረን ማናቸውም ሕግ፣ መመሪያ፣ የአሠራር ልምድ በዚህ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉትን ጉዳዮች በሚመለከት ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡

99. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ

ይህ አዋጅ በክልሉ ምክር ቤት ከጸደቀበት ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሀዋሳ --------------- ቀን 2011 ዓ.ም

ሚሊዮን ማቴዎስ

የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት ፕሬዝደንት

98. Repealed Laws

1. The South Nations, Nationalities and

Peoples Region Civil Servants

Proclamation No. 47/2002 is here by

repealed.

2. No law, directive or practice shall, in so

far as it is inconsistent with this

Proclamation, have force or effect in

respect of matters provided for by this

Proclamation.

99. Effective Date

This Proclamation shall enter into

force on the date of its approval by

the Region council.

Hawassa --------------- 2018

Milion Mathewos

South Nations, Nationalities and Peoples’

Region State President

Page 86: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

1

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስት

ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ

DEBUB NEGARIT GAZETA

OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE

የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአስፈፃሚ አካላትን

ሥልጣንና ተግባር መወሰኛ አዋጅ ቁጥር /2011

መግቢያ፣

የክልሉ መንግሥት በሃገራችን እየተካሄደ ያለውን ለውጥ ውጤታማ፣ ዘላቂ እና ተቋማዊ

ለማድረግ እንዲሁም የልማትና የመልካም አስተዳደር ሥራዎቻችን ለመወጣት የሚያሰችልና

ከደረስንበት ዕድገት ደረጃ አንጻር የአስፈፃሚ አካላት አደረጃጀት፣ ስልጣንና ተግባር ፈትሾ

ማስተካከል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፣

የክልላችንን የኢኮኖሚ ዕድገት በላቀ ደረጃ ለማፋጠን የአስፈፃሚ አካላት አደረጃጀት የተልዕኳቸውን

ስፋትና ተቀራራቢነት መሰረት ባደረገ መልኩ እንደገና መወሰን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ፣

በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕገ-መንግስት አንቀፅ 51 ንዑስ

አንቀፅ 3 (ሀ) መሰረት የሚከተለው ታውጇል፡፡

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ

?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ

Year No

Hawassa /2018

›mT q$_R

hêú qN ጥቅምት //፪ሺ፲፩ ዓ.M

Page 87: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

2

ክፍል አንድ

ጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአስፈፃሚ

አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር /2011” ተብሎተብሎ ሊጠቀስ

ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፡-

1) “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡

2) “ክልል ምክር ቤት” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት ምክር ቤት ነው፡፡

3) “መስተዳድር ምክር ቤት” ማለት በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 65 መሠረት የተገለጸው ሆኖ በዚህ አዋጅ

አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 1 የተመለከተው ከፍተኛ የአስፈፃሚ አካል ወይም ካቢኔ

ነው፡፡

4) “አስተዳደር ምክር ቤት” ማለት እንደአግባብነቱ የዞን፣ የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር፣

የልዩ ወረዳ፣ የወረዳ አስተዳደር አስፈፃሚ አካል ወይም ካቢኔ ነው፡፡

5) “አስተዳደር እርከን” ማለት እንደአግባብነቱ በክልሉ የሚገኙ የዞን፣ የልዩ ወረዳ፣

የወረዳ፣ የከተማ፣ የክፍለ ከተማ እና የገጠርና ከተማ ቀበሌ አስተዳደርን

ያጠቃልላል፡፡

6) “የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤት” ማለት ቢሮ፣ ኮሚሽን፣ ኤጀንሲ፣ ኢንስቲቲዩት፣

ጽሕፈት ቤት፣ ባለስልጣን መሥሪያ ቤት እና ሌሎች የመንግሥት አስተዳደር

Page 88: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

3

ተግባር ለማከናወን በዚህ አዋጅና በሌሎች ሕጐች መሰረት የተቋቋሙትንና

በሥራቸው ያሉትን መሥሪያ ቤቶችን ያጠቃልላል፡፡

7) “ቢሮ” ማለት ለመስተዳደር ምክር ቤት ተጠሪ የሆኑ የክልሉ አስፈፃሚ መስሪያ

ቤቶች ናቸው፡፡

8) “ኃላፊ ወይም ምክትል ኃላፊ” ማለት እንደቅደም ተከተሉ የአስፈፃሚ አካላት

መሥሪያ ቤቶችን በበላይነት ለመምራት በኃላፊነት የተሾመ ወይም የተመደበ ኃላፊ

ወይም ምክትል ኃላፊ ነው፡፡

9) “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡

ክፍል ሁለት

ስለአስፈፃሚ አካላት መስሪያ ቤቶች

3. መቋቋም

1) የሚከተሉት የአስፈፃሚ አካላት መስሪያ ቤቶች የመስተዳደር ምክር ቤት አባል

ሆነው በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋል፡፡

1) የሰላምና ፀጥታ ቢሮ

2) የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

3) ጠቅላይ አቃቤ ህግ

4) የግብርና ቢሮ

5) የንግድና ገበያ ልማት ቢሮ

6) የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ

7) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ

8) የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ

9) የትምህርት ቢሮ

10) የጤና ቢሮ

11) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ቢሮ

12) የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ

Page 89: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

4

13) ¾›=”}`ý^õ‹“ ¾›=”Æeƒ] MTƒ u=a

14) የገቢዎች ባለሥልጣን

15) የባህል፤ ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ

16) ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ

17) የሰራተኛና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ

18) የእንስሳት እና አሳ ሃብት ልማት ቢሮ

2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 መሰረት የተቋቋሙ የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶች

ተጠሪነት ለክልል መንግሥት መስተዳድር ምክር ቤትና ለርዕሰ መስተዳድሩ ይሆናል፡፡

ክፍል ሦስት

ስለርዕሰ መስተዳድሩ፣ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና መስተዳድር ምክር ቤት

4. መስተዳድር ምክር ቤት

1) የሚከተሉት የመስተዳድር ምክር ቤት አባላት ናቸው፣

ሀ) ርዕሰ መስተዳድሩ፣

ለ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ እና

ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 ንዑስ አንቀጽ 1 ከተራ ቁጥር 1 እስከ 17

የተመለከቱትን አስፈጻሚ አካላትን የሚመሩ ኃላፊዎች፡፡

2) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 (ሐ) የተመለከተው ማንኛውም ኃላፊ በመስተዳደር

ምክር ቤቱ የመገኘት ግዴታ አለበት፡፡ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት መገኘት

በማይችልበት ጊዜ ምክትሉ ወይም ካንድ በላይ ምክትሎች ባሉ ጊዜ፤ በግልፅ

ተለይቶ በፅሁፍ ውክልና የተሠጠው ምክትል ኃላፊ ወይም በግልፅ ተለይቶ በፅሁፍ

ውክልና የተሠጠው ከሌለ በሹመት ቅድሚያ ያለው ምክትል ኃላፊ በመስተዳደር

ምክር ቤቱ ስብሰባ ላይ ይገኛል፡፡

3)

Page 90: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

5

5. የርዕሰ መስተደድሩ ስልጣንና ተግባር

የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሥልጣንና ተግባር በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 68 የተመለከተው ይሆናል፡፡

6. የምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ሥልጣንና ተግባር

የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሥልጣንና ተግባር በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 69 የተመለከተው ይሆናል፣

7. የክልል መስተዳድር ምክር ቤት ስልጣንና ተግባር

የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ሥልጣንና ተግባር በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 66 የተመለከተው ይሆናል፡፡

8. የመስተዳደር ምክር ቤት አሰራር

1) የመስተዳደር ምክር ቤት ፡-

ሀ/ የራሱ የውስጥ ደንብ ይኖረዋል፤

ለ/ በውስጥ ደንቡ በሚወሰነው መሠረት መደበኛና አስቸኳይ ስብሰባዎች

ያደርጋል፤

ሐ/ ምልአተ ጉባኤ የሚባለው ከአባላቱ ከግማሽ በላይ ሲገኙ ይሆናል፤

መ/ የሚያስተላልፈው ውሳኔ በተባበረ ድምጽ ይሆናል፤ በተባበረ ድምጽ መወሰን

ካልተቻለ በድምጽ ብልጫ ይወሰናል፡፡

2) ርዕሰ መስተዳድሩ፡-

ሀ/ የመስተዳደር ምክር ቤት አባላት አጀንዳ የማስያዝ መብታቸው እንደ ተጠበቀ

ሆኖ፣ ለምክር ቤቱ በአጀንዳ የሚቀርቡ ጉዳዮችን ይወስናል፤

ለ/ የመስተዳድር ምክር ቤቱን ስብሰባ ይመራል፤

Page 91: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

6

ሐ/ ለመስተዳድር ምክር ቤቱ በአጀንዳ የቀረበ ጉዳይ በርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት

ቤት መታየት የሚያስፈልገው ሆኖ ካገኘው አጀንዳውን ለሌላ ጊዜ

ሊያስተላልፍ ይችላል፤

9. የርዕሰ መስተዳድር ጽህðት ቤት

1) የርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት በተሻሻለው የክልሉ መንግሥት ሕገ-መንግሥት

አንቀጽ 70 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት የክልሉ መስተዳድር እና የርዕሰ መስተዳድር

ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ይሆናል፡፡

2) የርዕሰ መስተዳድር ጽህፈት ቤት ሥልጣንና ተግባር በተሻሻለው የክልሉ

መንግሥት ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 70 ንዑስ አንቀጽ 4 ላይ የተመለከተው

ይሆናል፡፡

3) በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ 1 ላይ የተÖቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ርዕስ መስተዳደሩ

ስልጣንና ተግባሩን ለማከናወን የሚረዱ ልዩ ልዩ ጽህፈት ቤቶችን ሊያቋቁም

ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በደንብ ይወሰናል፡፡

ክፍል አራት

የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶች ሥልጣንና ተግባር

10. የወል ስልጣንና ተግባር

1) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 መሠረት የመስተዳድር ምክር ቤት አባል የሆነ እያንዳንዱ

የአስፈፃሚ አካል መሥሪያ ቤት በሥራው መስክ፡-

ሀ) ሕግና ፖሊሲዎች ያመነጫል፣ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም በስራ

ላይ ያውላል፣

ለ) ጥናትና ምርምር ያካሂዳል፣ የአቅም ግንባታ ኘሮግራሞችን ተግባራዊ

ያደርጋል፣ መረጃዎችን ያሰባስባል፣ ያደራጃል፣ እንደአስፈላጊነቱ

ያሰራጫል፣

Page 92: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

7

ሐ) የፌዴራልና የክልሉን ሕጐች በስራ ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፤

መ) በሕግ መሰረት ውሎችና ስምምነቶች ያደርጋል፣ ሠራተኛ ይቀጥራል፣

ያስተዳድራል፣ ያሰናብታል፣

ረ) የኤች አይ ቪ ኤድስ ተጠቂዎችንና የአካል ጉዳተኞችን የእኩል ተጠቃሚ

እና ሙሉ ተሳታፊ የሚሆኑበትን ያመቻቻል፣

ሰ) በሚያዘጋጃቸው ፖሊሲዎች፣ ሕጎች፣ የልማት ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች

የሴቶችንና የወጣቶችን ጉዳይ፣ የሕጻናት ጥቅምና ደህንነትን ያስጠብቃል፣

የአካባቢ ጥበቃን፣ የአደጋ ስጋት ስራ አመራርን፣ የሰብዓዊ መብት የድርጊት

መርሃ ግብር መካተታቸውን ያረጋግጣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል ፣

2) በየአስተዳደር እርከን የሚገኙትን የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶችን እና

በማቋቋሚያ ሕጐቻቸው ተጠሪ የሆኑ የአስፈፃሚ አካላት መስሪያ ቤቶችን አፈፃጸም

በበላይት ይመራል፣ ያስተባብራል፣ አደረጃጀታቸው፣ የሥራ ፕሮግራሞቻቸውን

እና በጀታቸውን መርምሮ ለሚመለከተው የመንግስት አካል እንዲያቀርቡ

ይወስናል፣

3) ተጠሪው የሆኑ የክልሉ መንግስት የልማት ድርጅቶችን አግባብ ባለው ሕግ መሠረት

ይከታተላል፣ ይደግፋል፣ የልማቱ አጋዥ ሆነው መስራታቸውን ያረጋግጣል፤

4) በዚህ አዋጅና በሌሎች ህጎች የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ

ያውላል፤

5) ስለሥራው አፈፃፀም በየወቅቱ ለርዕሰ መስተዳድሩ እና ለመስተዳድር ምክር ቤት

ሪፓርት ያቀርባል፣

Page 93: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

8

11. የሠላምና ፀጥታ ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

1) ሰላምን ለማስጠበቅ አግባብ ካላቸው አካላት ጋር በመተባበር ይሰራል፤ የአገርና ሕዝብ

ሰላም፣ ደህንነትና ነጻነት እንዲከበሩ የሚያስችል ስልት ይነድፋል፤ የግንዛቤና የንቅናቄ

ሥራዎችን ያከናውናል፤

2) በተለያዩ ኃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች፣ እንዲሁም በተለያዩ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች መካከል ሰላምና መከባበር እንዲሰፍን ለማድረግ አግባብ ካላቸው የመንግሥት

አካላት፣ የባህልና የኃይማኖት ተቋማት፣ እንዲሁም ከሌሎች አግባብነት ካላቸው አካላት

ጋር በመተባበር ይሠራል፤

3) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር አገራዊ አንድነትና መግባባትን የሚያጎለብት

የባህል ልውውጥ፣ የስነ-ዜጋ ትምህርት እና ኪነ-ጥበብ የሚስፋፋበትን ሁኔታ

ያመቻቻል፤

4) በክልሉ በግለሰቦችና በቡድኖች መካከል የሰላም፣ የመከባበርና የመቻቻል ባህል

እንዲዳብር የግንዛቤና ንቅናቄ ስልቶችን ይቀይሳል፣ አተገባበሩን ይከታተላል፤

5) የክልሉን የፀጥታ ሁኔታ በሚመለከት ጥናትና ክትትል ያደርጋል፣ የፀጥታ መረጃዎችን

ይሰበስባል፣ ይተነትናል፣ ያሰራጫል ጥቅም ላይ እንዲውሉ ያደርጋል የክልሉን ሰላም

ያረጋግጣል፣

6) የክልሉን ሕዝብ ደህንነት፣ ሰላምና ፀጥታ ለማረጋገጥ አግባብነት ካላቸው አካላት ጋር

ተባብሮ ይሠራል፣

7) በክልሉ ውስጥ ዘመናዊ የሆነ የፀጥታ መረጃ ፍሰት አያያዝና አደረጃጀት እንዲኖር

ስልት ይቀይሳል፣ ይተገብራል፣

8) የፀጥታ መረጃ ለማሰባሰብና ለማስተዳደር የሚረዳ ልዩ የፋይናንስና የበጀት አስተዳደር

እንዲሁም የሰው ኃይል አስተዳደር ደንብ በመስተዳደር ምክር ቤት ውሳኔ ተግባራዊ

ያደርጋል፣

9) ከአጐራባች ክልሎችና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር ፀጥታን በሚመለከት ግንኙነት

ያደረጋል፣ በድንበር አከባቢ ያለውን ህብረተሰብ ግንኙነት እንዲሻሻልና እንዲጠናከር

የሚረዱ ሥራዎችን ይሠራል፣

Page 94: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

9

10) ክልሉ በሚያዋስናቸው ጐረቤት አገሮች ድንበር አካባቢ የግጭት ሁኔታ በመከታተል

መረጃ ያሰባስባል፣ ግጭት እንዳይከሰት የመከላከል ሥራዎችን ይሠራል፡፡ ሲከሰትም

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት መፍትሔ እንዲያገኙ ያደረጋል፣

11) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በግጭት መነሻ ምክንያቶች ላይ ጥናትና

ምርምር ያካሂዳል፣ የመፍትሔ ሃሳቦችና የአፈፃፀም ስትራቴጂዎችን ያቀርባል፣

ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፣

12) በክልሉ በሚገኙ የአስተዳደር እርከኖች መካከል ግጭቶች እንዳይነሱ የመከላከል

ሥራዎችን ይሠራል፣ ሲከሰቱም በቁጥጥር ሥር ያውላል፣ የግጭቱን መንስዔ

አጣርቶ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣

13) በክልሉ በሰው ሰራሽ ወይም በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የተፈናቀሉ ወገኖችን

በቋሚነት መልሶ ለማቋቋም የሚረዱ የመልሶ ማቋቋሚያ ፕሮጀክቶች አጥንቶ

ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያÅርጋል፣

14) በዕለት ዕርዳታ ስራ ላይ ከሚንሳቀሳቀሱ መንግስታዊና መንግስታዊ ካልሆኑ

ድርጅቶች ጋር በጋራ ይሰራል፣ አሰራራቸውን በበላይነት ይመራል ይቆጣጠራል፣

15) የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት eራዎችን ያከናውናል፣ የምግብ ዋስትና ችግር

ባለባቸው አካባቢዎች የሚካሄደውን የማገገሚያ ስርዐት ይዘረጋል፣ ሁሉም የምግብ

ዋስትና ፕሮግራሞች ተቀናጅተው እንዲፈፀሙ ያÅርጋል፣ ይቆጣጠራል፣

16) በተለያዩ ሃይማኖቶችና እምነቶች ተከታዮች መካከል ሠላምና መከባበር እንዲሰፍን

ለማድረግና ግጭትንም ለመከላከል እንዲቻል አግባብ ካላቸው የመንግሥት አካላት፣

የሃይማኖት ተቋማትና ከሌሎች ማናቸውም አካላት ጋር በመተባበር ይሠራል፤

17) በክልሉ ውስጥ የሚንቀሣቀሱ የሀይማኖትና የእምነት ተቋማትን ይከታተላል፡፡

ፈቃድ ያድሣል፣ ሕገ-ወጥ ሆኖ ሲገኝም ፈቃድ ያግዳል፣ ይዘርዛል፤

18) የፀረ-ሰላም ኃይሎችን እንቅስቃሴ ይከታተላል፣ በዚህም የሚፈጠሩ ችግሮችን

ለመፍታት የሚያስችሉ አሠራሮችን አጥንቶ ተግባራዊ ያደረጋል፣

19) በክልሉ ውስጥ ባሉ አስተዳደር እርከኖች መካከል የሚነሱ የማካለል ጥያቄዎች

በሠላማዊ መንገድ እንዲፈቱ ያደርጋል፣

Page 95: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

10

20) የክልሉን የፖሊስ ኮሚሽን ሥራዎች በበላይነት ይመራል፣ ይከታተላል፣

ያስተባብራል፣

21) በክልሉ በተለያዩ የአስተዳደር እርከኖች ከብሔረሰቦች ማንነት ጋር ተያይዘው

በሚነሱ የድንበር ማካለል ጉዳዮች በብሔረሰቦች ምክር ቤት የሚሰጡትን ውሣኔዎች

ተግባራዊ ያደርጋል ፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣

22) የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋዎች በአስቸኳይ በቁጥጥር ስር ለማዋል እንዲቻል

ሲታዘዝ የፀጥታ ኃይል ያሠማራል፣

23) የፀጥታ መደፍረስ ወይም የተፈጥሮ አደጋ ሲከሰት በሚወሰደው የመከላከል እርምጃ

በሴቶችና በህፃናት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ የጥንቃቄ እርምጃ ይወስዳል፣

24) የሚሊሽያ ኃይልን አቅም በመገንባት የህብረተሰቡን ሰላምና ፀጥታ እንዲጠበቅ

ያደርጋል፣

25) ሚሊሻውን ፀጥታን ለማስከበር በሚያስችል አኳኋን ያደራጃል፣ እንደአስፈላጊነቱ

ከህዝቡና ከሌሎች የፀጥታ ኃይሎች ጋር በቅንጅት የሚሰራበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣

26) ሚሊሺያው ለረጅም ጊዜ ከምርት ሥራው ሳይነጠል በፀጥታና ሌሎች መንግሥታዊ

ሥራዎች ላይ እንዲሰማራ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣

27) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

12. የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

ቢሮው የሚŸተሉት ሥልጣንና ተግባራት Ãኖሩል፣

1) የክልሉን የልማት ዕቅድ አዘገጃጀትና አፈፃፀም ሥርዓት ይዘረጋል፣

የሚመለከታቸውን አካላት በማስተባበር የክልሉን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ልማት

ዕቅድ ያዘጋጃል ሲፈቀድም ሥራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፣

2) የክልል መንግስት በጀት ያዘጋጃል፣ በተፈቀደው በጀት መሰረት ክፍያ ይፈፅማል፣

የበጀቱን አፈፃፀም ያስተዳድራል፣ ይገመግማል፣ ይቆጣጠራል፣

3) የክልሉ መንግስትን የበጀት፣ የሂሳብ፣ የክፍያና፣ የውስጥ ኦዲት ሥርዓት ይዘረጋል፣

በስራ ላይ መዋሉን ይከታተላል፣

Page 96: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

11

4) የክልሉን መንግስት የገንዘብ ሰነዶች፣ ገንዘቦችና ንብረቶች ይይዛል ያስተዳድራል፣

5) የክልሉን መንግስት የብድርና ዕርዳታ ስምምነቶች ይፈርማል፣ ያስተዳድራል፣

6) ለኢኮኖሚና ማህበራዊ ልማትና ዕድገት የሚረዱ ጥናቶችን ያደርጋል ያሰራጫል፣

7) በኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማት ዘርፍ የተሰማሩ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ

ድርጅቶችን ስራ ከሚመለከታቸው ጋር በመሆን ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፣

8) የክልሉን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ልማት መረጃዎችን ይሰበስባል ያደራጃል፣

ይተነትናል፣ ያሰራጫል፣

9) የክልሉን የፊዚካልና ማህበራዊ መሰረተ-ልማት ስርጭትና የተፈጥሮ ሀብት

የሚያሳይ ካርታና አትላስ ያዘጋጃል፣ ያሰራጫል፣

10) ዘመናዊ የበጀት አስተዳደር የሂሳብ አያያዝ፣ የግዥና የንብረት አስተዳደር ስርዓት

ይመሰርታል፣ ስራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፣

11) የክልሉን መንግስት የፋይናንስና ንብረት ኢንስፔክሽን ያከናውናል፣ እርምጃ

ይወስዳል እንዲወስድም ያደርጋል'

12) የክልሉን የሥነ-ሕዝብ ጉዳይ በበላይነት ይመራል ያስተባብራል፣

13) የክልሉን መንግስት የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ያሳትማል፣ ያሰራጫል፣ ይከታተላል፣

ይቆጣጠራል'

14) የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ህጎች ላይ ማብራሪያ ያዘጋጃል ያሰራጫል፣

15) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር በክልሉ የሚከናወኑ የልማት ፕሮግራሞች

እንዲጠኑ ያደርጋል፣ አፈፃፀማቸውን ይገመግማል፡፡

16) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

13. ጠቅላይ አቃቤ ህግ

ጠቅላይ አቃቤ ህግ የሚከተሉት ስልጣንና ተÓባራት ይ•ሩል፡-

1) በሕግ ጉዳዮች የክልል መንግስት ዋና አማካሪ እና ተወካይ ሆኖ ይሰራል፤

Page 97: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

12

2) በፌደራል መንግስት ተዘጋጅቶ የጸደቀውን የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በክልሉ ውስጥ

ተግባራዊ እንዲሆን ያስተባብራል፣ ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

3) የወንጀል ፍትሕ መረጃዎችን መሰብሰብ፣ ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት

የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፣ ያስፈፅማል፡፡

4) በፌዴራልና በክልሉ ሕገ-መንግስታት እና በሌሎች ሕጎች የተደነገጉ የግልና የቡድን

መሰረታዊ መብቶች እና ነፃነቶች መከበራቸውን ያረጋግጣል፣

5) የወንጀል ጉዳይን በተመለከተ፤

ሀ) በክልሉ ፍርድ ቤት ስልጣን ስር በሚወድቁ በማናቸዉም የፀረ-ሙስና እና

የታክስ ህጎችን በመጣስ በሚፈፀሙ የወንጀል ጉዳዮች እንዲሁም ከባድና

ውስብስብ በሆኑ ሌሎች የወንጀል ድርጊቶች የወንጀል ምርመራ ከፖሊስ

ጋር አብሮ ያጣራል፣ምርመራውን በበላይነት ይመራል፡፡

ለ) በሕዝብ ጥቅም መነሻ ወይም በወንጀል የማያስጠይቅ ሁኔታ መኖሩ በግልፅ

ሲታወቅ የወንጀል ምርመራ እንዲቋረጥ ወይም የተቋረጠው የወንጀል

ምርመራ እንዲቀጥል ያደርጋል፤ ማናቸውም የወንጀል ምርመራዎች በሕግ

መሰረት መከናወናቸውን ያረጋግጣል፤ አስፈላጊውን ህጋዊ ትእዛዝ

ለሚመለከተዉ አካል ይሰጣል፣

ሐ) ምርመራቸው በፖሊስ በተጀመረባቸው መካከለኛ፣ ቀላል እና በግል አቤቱታ

በሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮች ምርመራ በአግባቡ ስለመከናወኑ በቅርበት

ክትትል ያደርጋል፤ በተጀመረ የወንጀል ምርመራ አስመልክቶ ፖሊስ

ለዓቃቤ ህግ ማሳወቁን ያረጋግጣል፤

መ) በወንጀል መዝገብ ላይ የተሰጠ የዓቃቤ ሕግና የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን

ለሚመለከተው ፖሊስ ያሳውቃል፣ የወንጀል ምርመራ መዝገቦችን

አስመልክቶ በየደረጃው ባሉ ዓቃቤያነ ሕግ በተሰጡ ውሳኔዎች ላይ በፖሊስ

የሚቀርቡ አቤቱታ ተቀብሎ ውሳኔ ይሰጣል፤

Page 98: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

13

ሠ) የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከሕግና ከማስረጃ አንፃር መርምሮ በሥነ-

ሥርዓት ሕግ መሰረት የተቀመጡ መመዘኛዎች ሲሟሉ የ’አያስከስስም’

ወይም የ’ተዘግቷል’ ውሳኔ ይሰጣል፤

ረ) የጥፋተኝነት ድርድር ይወስናል፣ ድርድር ያደርጋል፣ አማራጭ የመፍትሄ

እርምጃ እንዲወሰድ ይወስናል፣ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤

ሰ) መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዩች ክስ ይመሰረታል፣ ይከራከራል፣

ለህዝብ ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ ያነሳል፣ የተነሳ ክስ እንዲቀጥል

ያደርጋል፡፡

ሸ) የወንጀል ድርጊት ጠቋሚዎችና ምስክሮች በህግ መሰረት ጥበቃና ከለላ

እንዲያገኙ ያደርጋል፡፡

ቀ) በማረፊያ ቤትና በማረሚያ ቤት ቁጥጥር ሥር ያሉ ተጠሪጣሪዎችንና

ታራሚዎችን ይጎበኛል፣ አያያዛቸው እና ቆይታቸው በሕግ መሰረት

መፈጸሙን ያረጋግጣል፣ ሕገ ወጥ ተግባር ተፈፅሞ እንደሆነ እንዲታረም

ያደርጋል፡፡ሕግን ተላልፈዋል በተባሉ ሰዎች ላይ በሕግ መሰረት እርምጃ

ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፤

በ) በዕርቅ ሊያልቁ የሚችሉ የወንጀል ድርጊቶች በእርቅ የሚጠናቀቁበትን ሁኔታ

ያመቻቻል፣

ተ) ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው ውሳኔዎችና ትእዛዞች

መፈፀማቸውንና መከበራቸውን ይከታተላል፣ ሳይፈፀሙ ከቀሩ ወይም

አፈፃፀማማቸው ሕግን ያልተከተለ ከሆነ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ ለሰጠው ፍርድ

ቤት በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ ያደርጋል፤

ቸ) በፍርድ ቤት የሚወሰኑ የወንጀል ቅጣቶች በአግባቡ እንዲፈፀሙ ለማድረግ

የሚያስችሉ ሥርዓቶችን ያደራጃል ወይም መደራጀታቸውን ያረጋግጣል፤

Page 99: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

14

ኀ) የሞት ቅጣት ውሳኔዎችን ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፕሬዚዳንት በፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ በኩል እንዲቀርብ ያደርጋል፤

አፈፃፀሙን ይከታተላል፡፡

6) የፍትሐ ብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ፤

ሀ) በክልል የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የሕዝብ እና የክልል መንግስት መብትና

ጥቅም ወኪል ሆኖ ይከራከራል፣ ያስከብራል፣ እንዲከበሩ ያደርጋል፣

የሚከበሩበትን ሂደት ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤

ለ) ትላልቅ የመንግስት ፕሮጀክቶችን የውል ዝግጅት እና ድርድር ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር በመሆን ያደርጋል፣ የሕዝብና የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶች

ጥቅም ይጎዳል ብሎ ሲያምን በሌሎች ጉዳዮች ውል እና የመግባቢያ ሰነዶች

ዝግጅትና ድርድር ያደርጋል ወይም የሚመለከታቸውን አካላት ያማክራል፤

ሐ) የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶችን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ ይመሰርታል፤

በከሰሱበት ወይም በተከሰሱበት የፍትሐብሔር ጉዳዮች ላይ ክርክር ያደርጋል፤

በተጀመረ ክርክር ተቋማትን ተክቶ በተናጠል ወይም በጋራ ይከራከራል፣ ወይም

በክርክር አመራር ላይ ለመሥሪያ ቤቶች አቅጣጫ ይሰጣል፣ በሕግ መሠረት

ለተሰጡ ዉሳኔዎች ፍርድን ያስፈፅማል፤

መ) በክልሉ መንግስት መስሪያ ቤቶች እና በግል ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች መካከል

የሚከሰቱ የፍትሐብሔር ክርክሮች በድርድር እንዲያልቁ ጥረት ያደርጋል፤

ድርድሩ ካልተሳካ ጉዳዩን ስልጣኑ ለሚፈቅድለት ፍርድ ቤት አቅርቦ

ይከራከራል፣

ሠ) የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶች እርስ በርሳቸው ያልተግባቡባቸው

የፍትሐብሔር ጉዳዩች በፍርድ ቤት ወይም ከፍርድ ቤት ውጭ ባለ አማራጭ

የክርክር መፍቻ መንገድ እንዲወሰን ውሳኔ ሀሳብ ይሰጣል፤ በውሳኔው መሰረት

መፈፀሙን ያረጋግጣል፤

Page 100: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

15

ረ) የተመዘበረ የመንግስት ገንዘብ ስልጣን ባለዉ ፍርድ ቤት ክስ በማቅረብ

ያስመልሳል፡፡ የሙስና ወንጀል ዉጤት የሆኑት እና በፍርድ ሂደት ላይ ያሉ

ንብረቶችን ያስተዳድራል፤ እንዲወረስ ዉሳኔ የተሰጠባቸዉን ንብረቶች

ለሚመለከተዉ የመንግስት አካል ያስተላልፋል፡፡

ሰ) የፍትሐብሔር ክስ ለመመሥረት የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ዜጎች በተለይም

ሴቶችን፣ ሕፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን ወክሎ ይከራከራል፤

ሸ) የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ ተበዳዩች እንዲካሱ መልሰው

እንዲቋቋሙ እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር ጥቅማቸውን

ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል የፍትሐብሔር ክስ ያቀርባል ወይም ይደራደራል፤

7) የሕግ ጥናት፣ ማርቀቅ እና ማስረፅ ሥራን በተመለከተ፤

ሀ) በክልል መንግሥት የሚወጡ ሕጎች የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ስራ ይሰራል፤

የመንግስት አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከፌዴራልና ከክልሉ ሕገ መንግስትና

ከሌሎች ሕጎች ጋር የተጣጣመ መሆኑን ያረጋግጣል፣ ለሚመለከታቸው

ክፍሎችም አስተያየት ያቀርባል፤

ለ) በክልሉ በስራ ላይ ባሉ ህጎች ጥናት በማድረግ ሕጎች እንዲሻሻሉ የውሳኔ ሀሳብ

ያቀርባል፣ ሲደገፍም ለተባሉት ማሻሻያዎች ረቂቆችን በማዘጋጀት

ለሚመለከታቸው አካላት ያቀርባል፣

ሐ) ሕጐችን የማሰባሰብ፣የማጠቃለልና የኮዲፊኬሽን ሥራ ይሰራል፤ የክልሉን ህጎች

በባለአደራነት ይይዛል፣ ያሰራጫል፤

መ) ዓቃቤያነ ሕግ ስለ ስራቸው ያላቸውን አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት

በተከታታይ እና በየደረጃው ለማሳደግ ትምህርት እና ሥልጠና ይሰጣል፤

እንዲሰጣቸው ያደርጋል፤

ሠ) የህብረተሰቡን ንቃተ ሕግ ለማዳበር ለክልሉ ህብረተሰብ በተለያዩ ዜደዎች የንቃተ

ህግ ትምህርት ይሰጣል፤

Page 101: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

16

8) የጠበቆች፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች፣ ሲቪክ ማህበራት እና የሰነድ ማረጋገጥን በተመለከተ፤

ሀ) በክልሉ ፍርድ ቤቶች ለሚከራከሩ ጠበቆች ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ስራቸውን

ይቆጣጠራል፣ የጠበቆችን ዲሲፕሊን ጉዳዮች አይቶ ይወስናል፤ በህግ መሰረት

ይሰርዛል፣

ለ) በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የኢትዮጵያውያን የበጎ አድራጎት ድርጅቶችንና ማህበራትን

ይመዘግባል፣ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣል፣ ስራቸውን

ይቆጣጠራል፣ ያረጋግጣል፣ በሕግ መሰረት ይሰርዛል፣

ሐ) አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ሰነዶችን ይመዘግባል፣ ያረጋግጣል፣ ይሽራል፣

ይሰርዛል፣

መ) ነፃ የሕግ ድጋፍ አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን ይቀርፃል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣

በመስኩ የሚሰማሩ አካላትን ያስተባብራል፤

9) ብሄራዊ የሰብአዊ መብት ድርጊት መርሀግብር መነሻ በማድረግ ክልላዊ ሰብአዊ መብት

የድርጊት መርሀ ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ያዘጋጃል፣ አፈፃፀሙን

ይከታተላል፤ በክልል ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት ያስተባብራል፣ ለሚመለከታቸው

አካላት ሪፖርት ያቀርባል፤

10) የዓቃቤ ሕግ የውሳኔ አሰጣጥ እና የፍቅደ ሥልጣን አጠቃቀም ወጥነትን ለማረጋገጥ

በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የፀደቀ መመሪያ ተግባራዊ መደረጉን ያረጋግጣል፤

11) በዓቃቤያነ ሕግ የሚሰጡ ውሳኔዎች በሕግ መሰረት መከናወናቸውን የሚያረጋግጥ

የኢንስፔክሽን ክፍል ያደራጃል፣ ጉድለቶችን በጥናት አስደግፎ ይለያል፤ በግኝቱ መሠረትም

እንዲታረሙ ያደርጋል፣ አስፈላጊ ሲሆን እርምጃ ይወስዳል ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፣

መልካም ተሞክሮዎችን ይቀምራል፤ ያስፋፋል፤

12) የክልሉን ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን ሥራዎች በበላይነት ይመራል፣ ይከታተላል፣

ያስተባብራል፤የህግ ታራሚዎች ይቅርታ የሚያገኙበትን ስርዓት ይዘረጋል፡፡

13) የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የአስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና

ተግባር በሚወስነው አዋጅ የመስተዳድር ምክር ቤት አባል ለሆኑ አስፈፃሚ አካል መስሪያ

ቤቶች የተሠጡ የወል ሥልጣንና ተግባርን ሥራ ላይ ያውላል፤

Page 102: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

17

14) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

14. የግብርና ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት Ãኖሩል፣

1) የግብርና ልማትን ለማስፋፋት የግብርና ግብዓቶችን ማባዣ፣ የዕፅዋት ጥራት

ቁጥጥር ማዕከላትን፣ ማሰልጠኛ ተቋማትንና ላቦራ„ሪዎችን ያቋቁማል፣

ያeፋፋል፣

2) በግብርና ልማት ኢንቨስትመንት ዘርፍ ለተሰማሩና ለሚሰማሩ ባለሀብቶች እና

ባለድርሻ አካላት መረጃና የቴክኒክ ድጋፍ ያÅርጋል፣

3) የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ለማሻሻል ለአርሶ አደሩ፣ ለአርብቶ

አደሩ እና ለግል ባለሀብቱ የሚሰጡ የኤክስቴንሽንና የሥልጠና አገልግሎቶች

እንዲስፋፉ ያÅርጋል፣

4) የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠናው ኮሌጆችን ያስተዳድራል፣

የግብርና ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ከክልሉ የሰው ኃይል ፍላጎት ጋር

መጣጣሙን ያረጋግጣል፣ ስልጠናው ፍላጎትን መሰረት ያደረገ እንዲሆን

ያÅርጋል፣

5) የግብርና ግብዓት አቅርቦት፣ ስርጭትና ግብይት አቅምን ይገነባል፣ የብድር

አቅርቦትና ስርጭት ያመቻቻል፣ ያረÒግጣል፣

6) የግብርና ምርት ግብዓት ወይም ግብዓት ብዜት ዘርፍ ለሚሰማሩ ድርጅቶች

ወይም ግለሰቦች የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል፣ በሕግ

መሰረት ይcርዛል፣

7) የግብርና ኤክስቴንሽን መርሃ-ግብር ያዘጋጃል፣ ስትራቴጃዎችና ስልቶችን

ይቀይሳል፣ ይተÑብራል፣ የኤክስቴሽን ስርዓቱን uማጥናት እንዲሻሻል ያÅርጋል፣

8) አርሶ አደሮች በህብረት ስራ ማሕበራትና በግል ባለሀብቶች አማካይነት የሚካሄዱ

የዘር ብዜት ስራዎች እንዲስፋፉ ያደርጋል፣ ያስተባብራል፣ የቴክኒክ ድጋፍና የምክር

አገልግሎት Ãሰጣል፣

9) ሕገ-ወጥ የግብርና ግብዓቶች ግብይትና ዝውውር ይቆጣጠራል፣ ይከታተላል፣ በሕግ

መሰረት እርምጃ ይወስÇM፣

Page 103: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

18

10) ¾ግብርና ልማት ባለሙያዎችን መልምሎ ያሰለጥናል፣ የአርሶ ›ደሮች የስልጠና

ማዕከላትን ያsቁማል፣ ያስተÇÉራል፣

11) ከአጎራባች ክልሎች ወደ ክልሉ የሚገቡ የእፅዋት፣ የአዝርዕት እና ተዋፅኦ ላይ

ተገቢውን ቁጥጥር ያÅርጋል፣

12) በክልሉ የሰብል ሃብት ላይ ወረርሽን እንዳይከሰትና የደን ቃጠሎ እንዳይነሳ

ይከላከላል፣ ከተከሰተም በአፋጣኝ በቁጥጥር ስር እንዲውል ያÅርጋል፣

13) በግብርና ምርት ላይ ተፅዕኖ የሚያስከትሉ ወቅታዊ ሁኔታዎችን ይከታተላል፣

የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ስርዓት ይዘረጋል፣ አፋጣኝ እርምጃ ይ¨ስዳል፣

14) የሰፈራ ፕሮግራም በበላይነት ይመራል፣ ሰፋሪው እስከ መቋቋም ድረስ አስፈላጊ

የሆኑ የእርሻ መሳሪያዎች፣ ግብዓትና መሰረተ ልማቶች እንዲሟሉ ያÅ`Òል፣

15) የግብርና ምርቶች ግብዐት መሰረተ-ልማቶች ይገነባል፣ እንዲገነቡና እንዲስፋፉ

ያደርጋል፣

16) u›ጠቃላይ የክልሉን የግብርና፣ ግብዐትና የአደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ መረጃ

ያሰባስባል፣ ያጠናቅራል፣ ይተነትናል፣ ለሚመለከታቸው አካላት ያcራጫል'

17) ግብርና ምርምር ባለድርሻ አካላት በp”σ“ በትብብር የሚሰሩበትን ስርዓት

òረጋል፣

18) የሰብል ሃብት ልማት እንዲስፋፋ ያደርጋል፣ ተስማሚ ፖኬጆችን ያዘጋጃል፣

ተግባራዊ ያደርጋል፣

19) ¾ግብርና ምርት ግብዓት ጥራት አጠባበቅ ለ›Uራቾችና ለለ?ሎች ተዋንያን ¾U¡`

አገልግሎትና ስልጠና ይሰጣል፣ የግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ያÅርጋል'

20) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

15. የእንስሳት እና ዓሳ ሃብት ልማት ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ስልጣንና ተግባር ይኖሩታል

1) ቢሮው ለአርሶ አደሩ፣ ለአርብቶ አደሩና ለግል ባለሃብቱ የሚሰጡ የዘርፉ የኤክስቴንሽን

አገልግሎት ቀልጣፋና ጥራት ያለው፣ ተደራሽና ውጤታማ እንዲሆን ሥርዓት

ይዘረጋል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣

2) ዘርፉ የሚጠይቀውን የሰለጠነ የሰው ሃይል በትምህርት ዝግጅትና በሙያ መስክ

በጥናት ይለያል፣ ከሚመለከታቸው የትምህርትና ስልጠና ተቋማት ጋር በቅንጅት

ይሠራል፣

Page 104: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

19

3) በምርታማነታቸውና በሽታን በመቋቋም የታወቁ የሀገረሰብና የውጭ ዝሪያ ያለቸው

እንስሳትን ይለያል፣ የዝርያ ማሻሻያ ሥራ ይሠራል፣ ያስፋፋል፣

4) በየደረጃው አስፈላጊ የሆኑ አደረጃጀቶች፣ ማሰልጠኛና ሠርቶ ማሣያ ማዕከላት፣

የህክመና መስጫ ተቋማት፣ ላብራቶሪዎችና ሌሎች መሠረተ ልማቶች ያቋቁማል፣

የአስተዳደር ሥርዓት ይዘረጋል፣ ያስተዳድራል፣

5) የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት በገበያ እንዲመራ ያደርጋል፣ የእንስሳትና አንስሳት

ተዋጽኦ ምርቶች ምርታማነትና የጥራት ደረጃ እንዲሻሻል ይሠራል፣ ቅድመና ድህረ-

ምርት ቴክኖሎጂዎች ያስተዋውቃል፣ አቅርቦቱን ይደግፋል፣ ያስፋፋል፣

6) በክልሉ የእንስሳትና ዓሳ ሀብት የምርምር አቅም ይገነባል፣ የምርምርና

ስርፀት ሥርዓት ይዘረጋል፣

7) የእንስሳትና ዓሣ ምርትና ምርታማነት ማሳደጊያና ማሻሻያ ግብአቶች አቀርቦትን

ያመቻቻል፣ እንዲመረቱ ያደርጋል፣ በዘርፉ የሚሰማሩ አካላትን አቅም ይገነባል፣

የብቃት ማረጋገጫ ይሠጣል፣ ይሰርዛል፣

8) የእንስሳት ክትባትና መድሐኒት አቅርቦት፣ ግብይት፣ አያያዝ ዝውውር ስርዓት

ይዘረጋል፣ የብቃት ማረጋገጫ ይሠጣል፣ ይቆጣጠራል፣ በህግ መሠረት እርምጃ

ይወስዳል፣

9) የእንስሳት ገበያና የዝውውር መስመሮችን ይወስናል፣ ይቆጣጠራል፣ የኳራንቲይን

አገልግሎት ይሰጣል፣ ከአጎራባች ክልሎችና ከፌዴራል መንግሥት አካላት ጋር

በቅንጅትና ትብብር ይሠራል፣

10) የእንስሣት በሽታ ወረርሽኝና ተዛማች በሽታዎች እና የውሃ አካላት ብክለት

የመከላከያና የመቆጣጠሪያ ሥርዓት ይዘረጋል፣ ያስፈጽማል፣ ሲከሰትም አፋጣኝ

እርምጃ ይወሰዳል፣

11) የእንስሳት የጤና አገልግሎት ይሰጣል፣ የእንስሳት በሽታዎች ምረመራ፣ አሰሳና

ቁጥጥር ሥራዎችን ያካሄዳል፣

12) በእንስሳትና ዓሳ ሀብት ኢንቨስትመንት ለሚሰማሩ ባለሀብቶ የቴክኖሎጂ አቅርቦትና

የኤክስቴንሽን አገልግሎት ድጋፍ ይሰጣል፣ ከአርሶ አደሩ ወይም አርብቶ አደሩ ጋር

በምርትና በግብይት እንዲተሳሰሩ ይደግፋል፣

13) የእንስሳትና ዓሳ ሀብት በልማት ቀጠናዎች ይለያል፣ እንዲለማ ተገቢውን ድጋፍ

ያደረጋል፣

Page 105: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

20

14) በክልሉ ለሚገኙ ቄራዎችና የእርድ ቦታዎች የቁም እንስሳትና የበድን ስጋ ምርመራና

ቁጥጥር ያደርጋል፣ መስፈርቶችን ያዘጋጃል፣ ተግባራዊነታቸውን ይቆጣጠራል፣

ባለሙያ ይመድባል፣ ደረጃቸውን ያልጠበቁትን ይዘጋል፣ አስፈላጊ እርምጃ

በሚመለከተው አካል እንዲወሰድ ያደርጋል፣

15) ዓላማውን ለማሳካት የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

16. የንግድ ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት Ãኖሩል፣

1) ንግድና ኢንቨስትመንት እንዲስፋፋ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ያደርጋል፣

2) በክልሉ ውስጥ ንግድን ለማስፋፋትና ለማጠናከር ቀልጣፋ የግብይት ሥርዓትና

ተገቢ የንግድ አሠራር እንዲሰፍን ያደርጋል፣

3) አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ይሰጣል፣

ይቆጣጠራል፣ ይሰርዛል፣ የንግድ መዝገብ ያደራጃል፣

4) በህግ በልዮ ሁኔታ ለሌላ አስፈፃሚ አካል የተሰጠው እንደተጠበቀ ሆኖ ህገ-ወጥ

የግብርና ምርቶች ዝውውር ይቆጣጠራል፣ ይከታተላል፣ በህግ አግባብ እርምጃ

ይወስዳል፣

5) በህግ በልዮ ሁኔታ ለሌላ አስፈፃሚ አካል የተሰጠው እንደተጠበቀ ሆኖ የግብይትን

ሥርዓትን በበላይነት ይመራል፣ ይከታተላል፣ ድጋፍ ይሰጣል፣

6) ተገቢ ያልሆነ የንግድ አሰራርን ለመከላከል የሚያስችል የተሟላ ሥርዓት

ይዘረጋል፣ የንግድ ሕጎች መከበራቸውን ያረጋግጣል፣ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፣

7) በሕግ መሰረት ለሸማቾች ጥበቃ ያደርጋል፣ የንግድ እቃዎችንና አገልግሎቶችን

ሥርጨት ይቆጣጠራል፣

8) አገባብ ባለው አካል የዋጋ ቁጥጥር የተደረገባቸውን መሠረታዊ የንግድ ዕቃዎችና

አገልግሎቶች መተግበራቸውን ይቆጣጠራል፣

Page 106: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

21

9) አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ ያላቸው የንግድ ዕቃዎችና አገልግሎቶች የደረጃውን

መስፈርት ማሟላታቸውን ይቆጣጠራል፤ ከተዘጋጀላቸው ደረጃ በታች ሆነው

በተገኙት ላይ እርምጃ ይወስዳል፤

10) የሀገሪቱን ሕጋዊ ሥነልክ ሥርዓት በአግባቡ መተግበሩን ይቆጣጠራል፣

11) የንግድ የዘርፍና የሙያ ማህበራት እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋቋሙትንም

እንዲጠናከሩ ያደርጋል፣

12) ንግድን በማስፋፋት ረገድ የከተማና የገጠር፣ የከተሞች የእርስ በርስ ትስስር

እንዲጠናከር ስትራቴጂ ይቀይሳል ተግባራዊ ያደርጋል፣

13) በከተማ ስራ አጥ ዜጐች በጥቃቅንና አነስተኛ የንግድ ሥራዎች ተሳታፊና ተጠቃሚ

የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ ያደራጃል፣ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፤

14) የኤግዚብሽንና ፕሮሞሽን ስራዎችን በበላይነት ይመራል፣ ይከታተላል፣

ይቆጣጠራል፣

15) የግብርና ምርት ውጤቶች ጥራታቸው ተጠብቆ ተገቢውን ገበያ በአገር ውስጥና

በውጭ እንዲያገኙ

16) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚችሉ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

17. የትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል

1) በክልሉ መደበኛና መደበኛ ያልሆኑ የትራንስፖርት አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፣

2) የትራንስፖርት አገልግሎቶች አቅርቦት በተቀናጀ መንገድ እንዲፈፀምና የክልሉን

የልማት ስትራቴጂዎች በተሟላ ሁኔታ እንዲያገለግል መደረጉን ያረጋግጣል፤

3) የትራንስፖርት አገልግሎቶች አስተማማኝና ደህንነታቸው የተጠበቀ መሆኑን ለማረጋገጥ

የሚያስችል የቁጥጥር ሥርዓት እንዲዘረጋና ስራ ላይ እንዲውል ያደርጋል፤

4) በሀገሪቱን የትራንስፖርት ፖሊሲዎች መሰረት በክልሉ በሚገኙ ውሃ አካላት ላይ

የትራንስፖርት አገልግሎት እንዲስፋፋ ያበረታታል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ይሰርዛል

5) በክልሉ የትራንስፖርት መሰረተ-ልማት አገልግሎት እንዲስፋፋ፣ እንዲሻሻልና እንዲጠገን

ያደርጋል፣

Page 107: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

22

6) የክልሉን የመንገድ ልማት ሥራዎች በበላይነት ይመራል፣ ድረጃ ይወስናል፣

ያስተዳድራል፣ የዲዛይንና የግንባታ ጥራት ቁጥጥር ስራዎችን ያካሂዳል፣

ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣

7) በከተማ ታክሲ አገልግሎት ለሚሰማሩ ግለሰቦችና ድርጅቶች ፈቃድ ይሰጣል፣ በዘርፉ

የሚቋቋሙ ማህበራትን ይመዘግባል፣ ስምሪት ይሰጣል፣

8) በክልሉ ለሚቋቋሙ የተሸከርካሪ ጥገና ጋራዦች፣ የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋማትና

ለተሸከርካሪ አመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ተቋማት ፈቃድ ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል፣

ይሰርዛል፣

9) በህዝብና በጭነት ማመላለሻ ሥራ ላይ ለሚሰማሩ አካላት የብቃትና የሙያ ፈቃድ

ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ይሰርዛል፤ ለሚሰጡት አገልግሎት የሚያስከፍሉትን ታሪፍ

ያወጣል፣ ይከታተላል፤ ለህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችም ደረጃ ያወጣል፣ ያድሳል

10) ለአሽከርካሪዎችና ለተሸከርካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ያግዳል፣

ይሰርዛል፣

11) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና እና የቴክኒሻኖች ማሰልጠኛ ማዕከላት ያቋቁማል፣

ስልጠና ይሰጣል በዘመናዊ ቴክኖሎጂ እንዲታገዝ ያደርጋል፣

12) የሕዝብና የጭነት ማመላለሻ መናኸሪያዎች እንዲቋቋሙ ያደርጋል፣ ያስተዳድራል፣

13) የመንገድ ትራንስፖርት ሕጎች መከበራቸውን ይከታተላል፣እርምጃ ይወስዳል፣

14) ባለሞተር ተሸከርካሪዎች ላይ የሚለጠፉ ሰሌዳዎችንና የትራንስፖርት ህትመቶችን

ያሳትማል፣ ያሰራጫ፣

15) በክልሉ የመንገድ ደህንነት ፈንድና ካውንስል ያቋቁማል፣

16) የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ አደጋ ሲከሰት ወይም በሌሎች አስፈላጊ ምክንያቶች የንግድ

ማመላለሻ ተሽከርካሪዎችን በአስፈላጊው ቦታና መስመር ደልድሎ ያሰማራል፣

ይከታተላል፣

17) ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር የመንገድ ትራፊክ አደጋ ለመከላከል በቅንጅት ይሠራል፣

18) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚችሉ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

Page 108: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

23

18. የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩል፣

1) የከተማ ልማትንና ኮንስትራክሽንን የሚመለከቱ ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎችን፣

የልማት ፓኬጆችን እና ፕሮግራሞችን ይቅርጻል፣ ሲጸድቅም ተግባራዊ ያደርጋል፣

2) የከተማ ነዋሪው ሕዝብ ከአቅሙ ጋር የተመጣጠነ መኖሪያ ቤት እንዲሰራ አጠቃላይ

አቅጣጫ ለመቀየስ የሚያስችሉ ጥናቶችን ያካሂዳል፣ ለተግባራዊነታቸውም ለከተሞች

የአቅም ግንባታ ድጋፍ ይሰጣል፣

3) የከተሞችን የደረጃ መመዘኛና ደረጃ ይወስናል፣ ዕውቅና እንዲያገኙ ያደርጋል፣

4) ከተሞች የአካባቢያቸው የልማት ማዕከል እንዲሆኑ የተቀናጀ ድጋፍ ይሰጣል፣

5) የከተሞች ልማት ከገጠር ልማት እና ከድህነት ቅነሳ ጋር በተቀናጀ መንገድ

የሚከናወንበትን ሁኔታ በሚመለከት ጥናት ያደርጋል፣ ተግባራዊ እንዲሆን

ያግዛል፣ አፈጻፀሙን ይከታተላል፣

6) በከተሞች ዘመናዊ መሰረተ-ልማት እንዲስፋፋ ጥረት ያደርጋል፣ ለተለያዩ

አገልግሎቶች የሚውል የለማ መሬት ያዘጋጃል፣

7) የክልሉን ከተሞች ፕላን ያዘጋጃል፣ አተገባበራቸውን ይከታተላል፣ድጋፍ ይሰጣል

8) በከተማ ፕላን ዝግጅት ለሚሰማሩ አማካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ ይሰጣል

ደረጃቸውን ይወስናል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይሰርዛል፣

9) ከተሞች የሚያመነጯቸውን ደረቅና ፈሳሽ ቆሻሻዎች የሚወገድበትንና ውበት

ያላቸው የመናፈሻ አገልግሎቶች የሚመሰረቱበትን የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል፣

ድጋፍ ያደርጋል፣

10) በከተሞች ለሕዝብ ልማት ሲባል ለመንግስታዊ ፕሮጀክቶችና ለሌሎች አገልግሎቶች

ለሚዛወሩ ይዞታዎችና ከይዞታቸው ለሚፈናቀሉ ሰዎች ካሳ የሚከፈልበት ሥርዓት

እንዲዘረጋ ያደርጋል አፈፃፀሙን ይከታተላል፣

11) ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ የለማ መሬት ያዘጋጃል፣ ለተገልጋይ ያቀርባል፣

የአቅርቦቱን ፍትሐዊነት ያረጋግጣል፤ የተላለፈ መሬት ህጋዊነቱን ተከትሎ

Page 109: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

24

ለልማት መዋሉን ይከታተላል፣ ህገወጥ ግንባታዎችን ይቆጣጠራል ህጋዊ

ሥርዓትን ያስይዛል፤

12) የመሬትና የንብረት ዋስትና ካሳ ሥርዓት ይዘረጋል፣

13) በቴክኖሎጂ የተደገፈና ወጥ የሆነ የከተማ መሬት ይዞታ ምዝገባና የአድራሻ መረጃ

ሥርዓት በክልሉ ይዘረጋል፣

14) በከተሞች የልማትና መልካም አስተዳደር ሥራዎች ላይ ነዋሪው ህዝብ በተደራጀ

አግባብ እንዲሳተፍ ለማስቻል የአሠራር ስርዓት ይዘረጋል፣ የማስፈጸም አቅም

ይገነባል፤ ያስተባብራል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፡፡

15) የቤቶች ልማት ፕሮግራሞችን ይመራል፣ የቴክኒክ ድጋፍ ይሰጣል፣ ይቆጣጠራል

የከተማ ነዋሪ ሕዝብ ከአቅሙ ጋር የተመጣጠነ የመኖሪያ ቤት እንዲሰራ ስልት

ይቀይሳል፣ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፣

16) የኮንስትራክሽን ዘርፉን በአግባቡ ለመምራት የሚያስችል የረጅም ጊዜ ስትራቴጂ

ይነድፋል፣ ይተገብራል፤ ለዘርፉ ዕድገት አስፈላጊ የሆኑ ጥናቶችን ከሚመለከታቸው

አካላት ጋር ቅንጅት በመፍጠር ይተገብራል፤

17) በሃገር አቀፍ ደረጃ የተወዳዳሪነት ብቃት ያለው የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ

ለመገንባት የሚያስችሉ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ያደርጋል፤ በዲዛይን፣

በጨረታና፣ በኮንትራት ይዘት ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለበት ሥርዓት

ይዘረጋል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤

18) በኮንስትራክሽ ሥራዎች ላይ ተገቢውን ቁጥጥር ያደርጋል፤ የኮንስትራክሽን

ሥራዎችን ደረጃ ያወጣል፣ መከበራቸውን ይከታተላል፤

19) በክልሉ መንግሥት በጀት ለሚሠሩ ሕንፃዎች ዲዛይኖችና የግንባታ ውሎች

እንዲዘጋጁ ሙያዊ ድጋፍ ያደርጋል፣ የግንባታ ሥራዎችን ይቆጣጠራል

20) የሕንፃ ኮድና ስታንዳርዶች በከተሞች ተፈጻሚ እንዲሆኑ ተገቢው አደረጃጀት፣

አሠራርና የሰው ሃይል አቅም እንዲፈጠር ድጋፍ ያደርጋል፤

21) በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሚሰማሩ መሐንዲሶችና አርክቴክቶችን ይመዘግባል፣ የሙያ

ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤ የሥራ ተቋራጮችንና የአማካሪዎችን

Page 110: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

25

ደረጃ ይወስናል፤ ከአንድ በላይ በሆኑ ክልሎች ውስጥ መሥራት ለሚችሉ የሥራ

ተቋራጮችና አማካሪዎች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ይሰጣል።

22) በሥራ ላይ ባሉ ሌሎች ሕጎችና ድንጋጌዎች ለከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ እና

ለኮንስትራክሽን ቢሮ ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባራት በዚህ አዋጅ ለከተማ

ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ተሰጥተዋል።

23) በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች ለኮንስትራክሽንን ቢሮ ተሰጥተው

የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለከተማና ኮንስትራክሽን ቢሮ ተሰጥተዋል፡፡

24) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚችሉ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

19. የውሃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይ•ሩታል፣

1) የ¡ልሉን የውሃ ሀብት ያስተÇድራል፣

2) የክልሉን የከርሰ ምድርና ገፀ ምድር ውሃ ሀብት በመጠንና በጥራት ይለያል፣

ጥቅም ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ያSቻቻል፣

3) የውሃ ልማትና አስተዳደር ማኑዋሎችንና ደረጃዎችን ያ²ጋጃል እንዲሁም ሌሎች

የውሃ ሴክተር ስራዎችን ይቆ×ጠራል፣

4) የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ዝርዝር ጥናት ያጠናል፣ ግንባታዎችን ያከናውናል፣

5) የከተማና ገጠር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋን እንዲያድግ ያደርጋል፣

ደረጃውን ይወስናል፣ የ‚¡ኒካዊ ሥራዎችን ›ፈፃፀም ይከታተላል፣

6) የገጠር መጠጥ ውሃ ተቋማት አስተዳደር ኮሚቴዎችን ያደራጃል ሕጋዊ የሰውነት

ፈቃድ ይሰጣል፣ የከተማ ውሃ አገልግሎት ድርጅቶችን ያደራጃል፣

7) በክልሉ የውሃ ተፋሰሶች ፍትሐዊና ሚዛናዊ የውሃ ክፍፍልና ምደባ መኖሩን

ይቆ×ጠራል፣

Page 111: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

26

8) የውሃ ዕጥረት ባለባቸው የክልሉ አካባቢዎች የአስቸኳይ ጊዜ የውሃ አቅርቦት

ያመቻቻል፣ ችግሩንም በዘለቄታዊነት ለማስወገድ የሚያስችሉ ተግባራትን

ያከናውናል፣

9) የውሃ አካላት ብክለትን ይከላከላል፣ ይቆጣጠራል፣ የውሃ ናሙና ይሰበስባል፣

የላብራቶሪ ምርመራ ያÅርጋል፣

10) በውሃና በመስኖ ልማት ስራ ለሚሰማሩ ተቋራጮች፣ አማ"ሪዎችና ባለሞያዎች

ደረጃቸውን ይወስናል፣ የሥራ ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ያግዳል፣ ይcርዛል፣

11) የክልሉን የመስኖ ልማት ሽፋን ለማሳደግ የመስኖ ልማትና የማጠንፈፍ ሥራዎች

ጥናትና ዲዛይን ያከናውናል፣ የግንባታ ጨረታ ያዘጋጃል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣

12) የወንዞች ፍሰት አቅጣጫ መግራት እና የጐርፍ መከላከያ ሥራዎች ጥናት ዲዛይንና

ግንባታ ቁጥጥር ሥራዎችን ያከናውናል፣

13) በክልሉ የሚካሄዱ የመስኖ ኮንስትራክሽን ሥራዎች መስፈርት ያዘጋጃል፣

ተግባራዊነቱን ይመራል፣

14) የመስኖ አለኝታ ጥናት፣ ዲዛይንና ግንባታ ሥራዎች ይመራል፣ ይከታተላል፣

ይቆጣጠራል፣ አቅም ይገነባል፣

15) የመስኖ ተቋማትን ይንከባከባል፣ ይጠግናል፣ የመስኖ ተቋሞችን በአካባቢው

ሙያተኞችን በማሰልጠን እንዲንከባከቡና እንዲያስተዳድሩ ያበቃል፣

16) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

20. የትምህርት ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

1) የመማር ማስተማር ሥራን በበላይነት ይመራል፣

Page 112: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

27

2) የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን፣ ኮሌጆችን፣ የመምህራን ማሠልጠኛ

ተቋማትን፣ የትምህርት በሬዲዮ ማሠራጫ ጣቢያዎችን፣ አዳሪ ትምህርት ቤቶችን

ያቋቁማል፣ ያስተዳድራል፣

3) የክልሉ ትምህርትና ሥልጠና ደረጃውንና ጥራቱን የጠበቀ መሆኑን ያረጋግጣል፣

ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፣ መጽሐፍትንና የትምህርት መርጃ መሣሪያዎችን

ያሟላል፣ ያሠራጫል፣

4) የመምህራን ድልድልና ምደባ ያካሂዳል፣ በየደረጃው ለማስተማር ብቁ የሚያደርጉ

ሁኔታዎች መሟላታቸውን ያረጋግጣል፣ ለመምህራን ስልጠና ይሰጣል፣

5) የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ያዘጋጃል፣ አፈፃፀሙን

ያስተዳድራል፣ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፣

6) በአገር አቀፍ ደረጃ የተዘጋጁ ፈተናዎችን በክልሉ ያስፈጽማል፣

7) በክልሉ ዕድሜያቸው ለትምህርት የደረሱ ህፃናትና ወጣቶች የመማር ዕድል

የሚያገኙበትን ስልት ይቀይሣል፣ ተግባራዊ ያደርጋል፣

8) የአርብቶ አደር አካባቢ የትምህርት እንቅስቃሴ ያበረታታል፣ ልዩ ድጋፍ ይሰጣል፣

9) የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መማሪያ መጽሐፍት ህትመትና ስርጭት

ያከናውናል፣ እንዲከናወን ያደርጋል፣

10) የመንግሥት፣ መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶችና የግል ትምህርት ቤቶችን የብቃት

ደረጃ ያረጋግጣል፣ ፈቃድ ይሰጣል፣ ይሰርዛል፣

11) የትምህርት ተቋማትን የማስፈፀም አቅም ችግሮችን ይለያል፣ ዕቅድ በመንደፍ

ለችግሮቹ መፍትሔ ይሰጣል፣

12) የመምህራንና የትምህርት አመራር አካላት የመፈፀም አቅም ይገነባል፣

13) የቅድመ መደበኛ፣ የልዩ ፍላጐት፣ የጐልማሶችና የአማራጭ መሠረታዊ

ትምህርቶችን አደረጃጀት ይወስናል ፣ መርሃ ግብር ያወጣል ይከታተላል፣ ድጋፍ

ይሰጣል፣

14) የመማር ማስተማር ምዘና አሰጣጥ ችግሮችና ውጤታማነት ላይ ጥናት ያካሂዳል፣

የመፍትሔ አቅጣጫዎችን ይቀይሳል፣ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፣

Page 113: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

28

15) የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ሥርዓተ-ትምህርትን ያዘጋጃል፣ በክልሉ ተግባራዊ

ያደርጋል፣

16) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

21. የጤና ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት Ãኖሩል፣

1) በክልሉ ጤናና ጤና ነክ ጉዳዮችን በበላይነት ይመራል፣ ያስተባብራል፣

2) የጤና አገልግሎት ሽፋን እንዲያድግ ተገቢውን ጥረት ያደርጋል፣

3) በብድርና ዕርዳታ የሚከናወኑ የጤና ፕሮግራሞችን አፈፃፀም ይከታተላል፣

ያስተባብራል፣

4) የጤናውን ዘርፍ ልማት ክልላዊ ፕሮግራም ይነድፋል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣

ይገመግማል፣

5) ክልላዊ የጤና መረጃ ሥርዓቱን ይመራል፣ ያስተባብራል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣

6) ወረርሽኝና ተላላፊ በሽታዎችን ለመከላከል የሚያስችሉ ስልቶችን ይቀይሳል፣

ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፣

7) ክልላዊ የአመጋገብ ሥርዓት ስትራቴጂን አፈጻፀም ይከታተላል፣ ያስተባብራል፣

8) የሕብረተሰቡን ጤና ሊጎዱ የሚችሉ ድንገተኛ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ የመከላከል

እርምጃ ይወስዳል ያስተባብራል፣

9) በክልሉ ውስጥ አስፈላጊ የሆኑ መድሐኒቶችና የሕክምና መሳሪያዎች በበቂ መጠን

መኖራቸውንና በአግባቡ ጥቅም ላይ መዋላቸውን ያረጋግጣል፣

10) በክልሉ የሚገኙ የመንግስት ጤና ተቋማትን ያደራጃል፣ ያስተዳድራል፣

11) የጤና ሥርዓቱን ካርታ ያዘጋጃል፣ የጤና መሰረተ ልማቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል፣

ድጋፍም ይሰጣል፣

Page 114: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

29

12) በክልሉ ኤች አይቪ ኤድስን የመከላከል፣ የመቆጣጠርና የዘርፈ ብዙ ምላሽ ተግባርን

በበላይነት ይመራል፣ ያስተባብራል፣ ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣

13) የክልሉን የጤና ችግር ለመፍታትና የጤና አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል የሚረዱ

ምርምሮች እንዲካሄዱ ተገቢውን ድጋፍ ያደርጋል፣

14) አግባብነት ያላቸው የተለያዩ ዘዴዎችን በመጠቀም የጤና አጠባበቅ ትምህርት

እንዲስፋፋ ያደርጋል፣

15) በክልሉ የጤና ትምህርትና ስልጠና ተቋማትን ያቋቁማል፣ ያደራጃል፣

ያስተዳድራል፣

16) በክልሉ የምግብ፣ የመድሐኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ሥራዎች

በአግባቡ መፈፀማቸውን ያረጋግጣል፣

17) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

22. የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት Ãኖሩል፣

1) በክልሉ የሚከናወኑ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ፕሮግራሞ‹ አገር አቀፍ

ደረጃቸውን ጠብቀው መካሄዳቸውን ያረጋግጣል፣

2) ደረጃውን የጠበቀ መሰረታዊ መለስተኛና መካከለኛ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና

ሥልጠና ሥርዓተ-ትምህርት እንዲዘጋጅ ያደርጋል፣ ይከታተላል፣ ይደግፋል፣

3) በክልሉ የመሰረታዊ የመለስተኛና መካከለኛ ደረጃ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና

ሥልጠና ተቋማት ያቋቁማል፣ ያስፋፋል፣ ያስተዳድራል፣

4) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ከክልሉ የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት ጋር

መጣጣሙን ያረጋግጣል፣ ጥራትና አግባብነቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ እርምጃ

ይወስዳል፣

5) ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ኮሌጆችና በዘርፉ ለሚሰማሩ ሌሎች

ማሰልጠኛ ተቋማት የቅድመ-ዕውቅናና ዕውቅና ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል ከደረጃው

በታች ሆነው ሲገኙ ፈቃዳቸውን ይሰርዛል፣

Page 115: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

30

6) የትምህርትና ሥልጠና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሥርዓት ያዘጋጃል፣ ተፈፃሚነቱን

ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣

7) የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ማዕከላት የቴክኖሎጂ የዕውቀትና ክህሎት

ሽግግር ማዕከላት እንዲሆኑ አስፈላጊውን ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፣

8) ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ዘርፍ የግል ባለሀብቶችና መንግስታዊ

ያልሆኑ ድርጅቶች የሚሳተፉበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ ያበረታታል፣ አስፈላጊውን

ድጋፍ ይሰጣል፣

9) የክልሉን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና ስትራቴጂ ያዘጋጃል ሲፈቀድም

ይፈፅማል፣ ያስፈጽማል፣

10) ለቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ቅድመ

ዕውቅናና ዕውቀና ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ይሰርዛል፣

11) ዓላማውን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

23. የሴቶች፣ ሕፃናትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩል፣

1) የሴቶች፣ የሕፃናትና የወጣቶች መብትና ጥቅሞችን በማስከበር ዙሪያ ግንዛቤና ንቅናቄ

እንዲፈጠር ያደርጋል፣

2) የሴቶችን፣ የሕፃናትና የወጣቶችን ሁኔታ የሚያመላክቱ ዝርዝር መረጃዎችን

ይሰበስባል ያደራጃል፣ በሚመለከታቸው ሁሉ እንዲታወቁ ያደርጋል፣

3) ሴቶችና ወጣቶች በክልሉ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ እንቅስቃሴዎች ውስጥ በንቃት

ለመሳተፍ የሚያስችላቸው ዕድሎች የተመቻቹላቸው መሆኑን ያረጋግጣል፣

4) ሴቶችና ወጣቶች እንደየፍላጎቶቻቸውና እንደ ችግሮቻቸው ተደራጅተው ለመብቶቻቸው

እንዲታገሉና ችግሮቻቸውን ማስወገድ እንዲችሉ ያበረታታል፣ ሁኔታዎችን

ያመቻቻል፣

Page 116: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

31

5) በክልሉ መንግስት አካላት የሚያዘጋጁ ፖሊሲዎች፣ ሕጎች፣ የልማት ፕሮግራሞችና

ፕሮጀክቶች የሴቶችና ወጣቶች ጉዳይ እንዲያካትቱ ስልት ይነድፋል፣ ይገመግማል፣

ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፣

6) በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚቃጡ መድሎዎችን ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችና ጥቃቶችን

በጥናት በመለየት የሚወገዱባቸውን ሁኔታዎች ያመቻቻል፣ አፈጻፀሙን ይከታተላል፣

ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ ይሰራል፣

7) ሴቶች በተለያዩ የመንግስት አካላት በወሳኔ ሰጪ የስራ ቦታዎች ላይ ለመመደብ በቂ

ትኩረት የተሰጣቸው መሆኑን ያረጋግጣል፣

8) በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ሴቶችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚረዱ

ጥናቶችን ያካሂዳል፣ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶችን በመቅረፅ ተግባራዊ እንዲሆኑ

ያደርጋል፣ የብድርና ቁጠባ አገልግሎት የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣

አፈጻፀሙን ይከታተላል፣

9) ሴቶችና ወጣቶች በልማት፣ በመልካም አስተዳደርና ዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ላይ

ንቁ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ስልት ይቀይሳል ድጋፍ ይሰጣል፣

10) የሴቶችና የወጣቶች አደረጃጀቶችን አቅም ለማጎልበት የሚያስችሉ ጥናቶችን

ያካሂዳል፣ ስልጠናዎችን ይሰጣል፣ የስልጠና አገልግሎት የሚሰጥበትን አሰራር

ያመቻቻል፣ ያስተባብራል፣

11) የእናቶች የኑሮ ሁኔታ ስለሚሻሻልበትና የሕፃናት መብትና ደህንነት ስለሚጠበቅበት

ሁኔታ ያጠናል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ተግባራዊ ያደርጋል፣

12) በክልሉ ሴቶችንና ሕጻናትን የሚመለከቱ ሀገራችን የፈረመቻቸው አለም አቀፍ

ውሎችና ስምምነቶች አፈጻፀም ይከታተላል፣ ለሚመለከታቸው አካላትም ሪፖርት

ያቀርባል፡፡

24. የሰራተኛና ማሕበራዊ ጉዳይ ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩል፣

1) የኢንዱስትሪ ሰላም እንዲጠበቅ፤

ሀ/ ሠራተኞችና አሠሪዎች በማኅበር የመደራጀትና የሕብረት ድርድር የማድረግ መብቶቻቸውን እንዲጠቀሙ ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤

Page 117: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

32

ለ/ በአሠሪዎችና በሠራተኞች መካከል የሁለትዮሽ እንዲሁም የመንግሥት ወገንን ጨምሮ የሦስትዮሽ አሠራሮች እንዲለመዱ ያደርጋል፤

ሐ/ የሥራ ክርክሮች በተቀላጠፈ መንገድ መፍትሄ እንዲያገኙ የሚያስችሉ

አሠራሮችን ይዘረጋል፤

2) የሙያ ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የወጡ የሥራ ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ

ዘዴዎች በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣

3) በክልሉ ውስጥ መደበኛና መደበኛ ባልሆነ ሥራ የተሰማራውን የሰው ኃይልና የስራ

አጥነት ችግር ያጠናል፣ ሥራ ፈላጊዎችንና ክፍት የሥራ መደቦችን ያጠናል፣

ይመዘግባል፣ ሥራና ሠራተኛ ለማገናኘት የሚያስችሉ እርምጃዎችን ይወስዳል፣

4) በክልሉ ውስጥ የሚቋቋሙትን አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችንና ወኪል

ቀጣሪዎችን ይመዘግባል፣ የሥራ ፈቃድ ይሰጣል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር

በመተባበር ይቆጣጠራል፣ በሕግ መሠረት ያግዳል፣ ፈቃዳቸውን ይሰርዛል፣

5) የሥራ ገበያ መረጃዎችን ያሰባስባል፣ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፤

6) የሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የወጡ የሥራ ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ

ዘዴዎች በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣

7) በክልል አቀፍ ደረጃ የሚደራጁትን የሠራተኛና የአሰሪ ማኅበራት ይመዘግባል፤ በአሰሪና

ሠራተኛ ማህበራት መካከል የሚደረጉ የሕብረት ስምምነቶችን መርምሮ ይመዘግባል፣

8) የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ይከላከላል፣ ከሚመለከታቸዉ ጋር በመተባበር መብቶቻቸዉ

መከበሩን ይከታተላል፣

9) ህጋዊ የሥራ ፈቃድ አግኝተዉ በክልሉ በተለያዩ የሥራ መስኮች የሚሰሩ የዉጭ ዜጎችን

ይመዘግባል፣ ይከታተላል፣ የሥራ ፈቃዳቸዉ መታደሱን ያረጋግጣል፣

10) የዜጐች ማኅበራዊ ደህንነት የሚጠበቁባቸውንና የሚሻሻሉባቸውን ዘዴዎች በተለይም፡-

ሀ/ የአካል ጉዳተኞች እኩል ዕድል ተጠቃሚና ሙሉ ተሳታፊ ሊሆኑ

ስለሚችሉበት፣

ለ/ አረጋዊያን እንክብካቤ ስለሚያገኙበትና ተሳትፎአቸው ሊጎለብት ስለሚችልበት፣

ሐ/ የማኅበራዊ ችግሮችን ስለመከላከልና በችግሩ ውስጥ የሚገኙ የኅብረተሰብ

ክፍሎች የተሐድሶ አገልግሎት ስለሚያገኙበት ሁኔታ ከሚመለከታቸው

ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ይሰራል፣ ማህበረሰብ አቀፍ ማህበራዊ ጥበቃ

Page 118: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

33

አሰራርና አደረጃጀቶችን ያጠናክራል፣ሥራ ላይ የሚውልበትን ሁኔታ

ያመቻቻል፣

መ/ ማህበራዊ ችግሮች ውስጥ ያሉና ቀጥታ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የህብረተሰብ

ክፍሎች በጥናት በመለየት የቀጥታ ድጋፉን እንዲያገኙ ያደርጋል፣ ድጋፉ

ከሌሎች ማህበራዊ አገልግሎቶች ጋር ተጣምሮ መሰጠቱን ያረጋግጣል፣

11) የአካል ጉዳተኞችን ተሀድሶ ማዕከላት በክልሉ ያቋቁማል፣ ያጠናክራል፤ ያስተዳድራል፣

12) በክልሉ መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ ፓሊሲዎች፣ የልማት ፕሮግራሞች፣ ፕሮጄክቶችና

ዕቅዶች የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያንን ጉዳዮች እንዲያካትቱ ስልት ይነድፋል፣ በጋራ

ይገመግማል፣ ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፣

13) የቤተሰብ ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን ይነድፋል፣ ተግባራዊ

ያደርጋል፤

14) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚችሉ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

25. ¾›=”}`ý^õ‹“ ›=”Æeƒ] MTƒ u=a

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩል፣

1) ኢንዱስትሪና ኢንተርፕራይዞች እንዲስፋፋ የተመቻቹ ሁኔታዎች እንዲፈጠሩ ያደርጋል

2) የኢንዱስትሪ የዘርፍና የሙያ ማህበራት እንዲቋቋሙ ያበረታታል፣ የተቋቋሙትንም

እንዲጠናከሩ ያደርጋል፣

3) ኢንዱስትሪን በማስፋፋት ረገድ የከተማና የገጠር፣ የከተሞች የእርስ በርስ ትስስር

እንዲጠናከር ስትራቴጂ ይቀይሳል ተግባራዊ ያደርጋል፣

4) በከተማ ስራ አጥ ዜጐች በጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ሥራዎች ተሳታፊና

ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ ያደራጃል፣ ድጋፍ እንዲያገኙ ያደርጋል፤

5) በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለሚሰማሩ ባላሀብቶች ምቹ ሁኔታዎችን ይፈጥራል፣ ድጋፍ

ይሰጣል፣ ሁሉንም አገልግሎቶች በአንድ ማዕከል የሚያገኙበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣

6) ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር የኢንዱስትሪ መንደሮች የሚለሙበትን ሁኔታ

ያመቻቻል፣ መሰረተ ልማት እንዲሟላላቸው ያደርጋል፤

7) በክልሉ የካይዘን ፍልስፍና አስተሳሰብ ያሰርጻል፣ ውጤታማ እንዲሆንም ተቋማዊ ድጋፍ

ይሰጣል፤ ክትትል ያደርጋል፣

Page 119: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

34

8) ዓላማውን ለማስፈጸም የሚችሉ ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፣

26. የገቢዎች ባለሥልጣን

ባለሥልጣኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

1) የክልሉን የታክስና የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በበላይነት ይመራል፣ ያስተዳድራል፤

2) በክልሉ በመካሄድ ላይ ያለውን የታክስ ሥርዓት ማሻሻያ ፕሮግራም አፈጻጸም

በባለቤትነት ይመራል፣ ያስተባብራል፤

3) ቀልጣፋ፣ ግልፅነትና ተጠያቂነት የሰፈነበት የአገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓት

ይዘረጋል፡፡

4) ለታክስ ከፋዩ አማራጭ የታክስ መክፈያ ተቋማትን ያመቻቻል፤

5) ታክስ ከፋዮች በፍቃደኝነት ታክስ የመክፈል ባህልን እንዲያዳብሩ የግንዛቤ

ማስጨበጫ ፕሮግራሞች ተግባራዊ ያደርጋል፤

6) በክልሉ ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ላይ ተመሰርቶ ጥናቶችን በማካሄድ የክልሉን የገቢ

መሠረት ያሰፋል፣ በታክስ አስተዳደሩ የሚከሰቱ ችግሮች እንዲፈቱ ያደርጋል፣

የፖሊሲና የሕግ ሀሳቦችን ያመነጫል፤

7) የታክስ ሕጐችን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ በማናቸውም ሰው እጅ የሚገቡ ሰነዶችን

ይመረምራል፣ ይይዛል፤

8) ለታክስ አወሳሰን የሚያስፈልጉት መረጃዎች ያሰባስባል፣ ያጠናክራል፣ እነዚህኑ

በመጠቀም ታክስ ይወስናል፣ ይከሳል፤

9) ታክስ ያልሆኑ የከተማ ቦታ ይዞታ፣ የቤት ባለቤትነት፣ የንብረትና የአገልግሎት

ክፍያ አወሳሰንና አሰባሰብ የሚያገለግሉ መረጃዎችን ይሰበስባል፣ ይተነትናል፣

ጥቅም ላይ እንዲውል ያደርጋል፣

10) ከተሞች የማዘጋጃ ቤቶች ገቢ አወሳሰንና አሰባሰብ ጥናት ያደርጋል፣ ገቢዎችን

በሕጉ መሠረት ይሰበስባል፣ ለመንግስት ግምጃ ቤት ገቢ ያደርጋል፣

11) የታክስ ወይም የግብር ግዴታቸውን ያልተወጡ የግብር ወይም የታክስ ከፋዬችን

ንብረት በህግ መሠረት ያሰከብራል፣ ያስይዛል፣ በሃራጅ እንዲሸጥ ያደርጋል፣

Page 120: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

35

12) በታክስ እና በግብር ላይ የሚቀርቡ አቤቱታዎችን ይመረምራል ውሣኔ ይሰጣል

መቀጫዎችን በሕግ መሠረት ይጥላል፣ ያነሳል፣

13) ለግብር ይግባኝ ጉባዔ የሚቅረቡ የግብር ወይም የታክስ አወሳሰን ጉዳዮችን

ይከታተላል ያስወስናል፣

14) ዓላማውን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

27. የባህል፤ ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ

የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባሮች ይኖሩታል፡-

1) በክልሉ የሚገኙ ታሪካዊ፣ ባህላዊ ቅርሶችና እሴቶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁ

ለሣይንስና ቴክኖሎጂ አገልግሎት እንዲውሉ ያደርጋል፤

2) በክልሉ የሚገኙ ቋንቋዎች እንዲጠኑ፣ ሥነ-ጽሑፎቻቸው እንዲዳብሩና እንዲስፋፉ

ያደርጋል፤

3) የትርጉም አገልግሎትና የአስተርጓሚነት ሙያ ዕውቀት እንዲዳብርና እንዲስፋፋ

የሚያደርጉ ተግባሮችን ያከናውናል፤ ደረጃውን የጠበቀ የሥራ ቋንቋ አጠቃቀም

እና የትርጉም አገልግሎት እንዲኖር ይደግፋል፣ ክትትል ያደርጋል፤

4) በጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች ተፅእኖ ሳቢያ ማኀበራዊ እድገትን የሚያጓትቱ

አመለካከቶችን፤ እምነቶችንና ልማዳዊ አሰራሮችን የመለወጥ ተግባሮች

ያከናውናል፤

5) ለክልሉ ልማት አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ባህሎች እንዲስፋፋ ያደርጋል፤

6) በባህል ዘርፍ የሕዝቡን ተሳትፎ ተቋማዊ መሠረት ለማስያዝ የባህል ተቋማት

እንዲስፋፉ ያደርጋል፤

7) የዕደ ጥበብ፣ የኪነ ጥበብና የሥነ-ጥበብ ሥራዎች እንዲስፋፉ ያደርጋል፤ ለልማቱ

የሚኖራቸውን አስተዋጽኦ ለማጎልበት የዘርፉን መረጃዎች በዘመናዊ መንገድ

እንዲደራጁ ያደርጋል፣ ተደራሽነቱንም ያረጋግጣል፣

8) በዘርፉ ውጤታማ የፈጠራ ሥራዎችን ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማትና

ማበረታቻ የሚሰጥበት ሥርዓት ይዘረጋል፣ ተግባራዊም ያደርጋል፣

9) በክልሉ የፊልም ተውኔት ጥበብ ሥራዎች የሚያድጉበትን አግባብ ያመቻቸል፣

Page 121: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

36

10) የክልሉን የቱሪዝም መስሕቦችና መልካም ገፅታ ያስተዋውቃል፤ ቱሪዝም በክልሉ

እንዲስፋፉ ያበረታታል፤

11) የክልሉን ቱሪስት መስሕቦች ተለይተው እንዲታውቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው

እንዲለሙና እንዲደራጁ፣ የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች እንዲስፋፉ፣

የየአካባቢው ማኀበረሰብም ከቱሪዝም ጥቅሞች ተካፋይ እንዲሆን የሚደረግበትን

አግባብ ያመቻቻል፤

12) የክልሊ የተፈጥሮ ቅርሶች እንዲጠኑ፣ እንዲጠበቁና ለቱሪዝም አመቺ ሆነው

እንዲለሙና ጥቅም ላይ እንዲውሉ የሚደረጉበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣ በሃገር

አቀፍ ደረጃ በቅድመ ሁኔታነት የተቀመጡ መስፈርቶችን በማሟላት የክልሉ

ቅርሶች በአለም አቀፍ ቅርስነት የሚመዘገቡበትን ሁኔታ ከሚመለከታቸው አካላት

ጋር ያመቻቻል፣

13) የባህልና የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን ደረጃዎች ይወስናል፣ ተፈጻሚነቱን

ይቆጣጠራል፣

14) በቱሪዝም የሠመረ አገልግሎት እንዲኖር የቱሪስቶችም ደህንንት እንዲረጋገጥ

የሚያስፈልገው የብዙ ወገኖች የሥራ ቅንጅት እውን እንዲሆን ለሚፈጠሩ የጋራ

መድረኮች በማዕከልነት ያገለግላል፣

15) በሰው ኃይል ሥልጠናና በሙያ ምክር አገልግሎት አማካይነት የባህል፣ የስፖርትና

የቱሪዝም ሴክተርን የማስፈጸም አቅም ይገነባል፣

16) የባህል፣ ስፖርትና ቱሪዝም መረጃዎችን ያሰባስባል፣ ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፡፡

17) ህዝቡን በስፖርት ለሁሉምና ባህላዊ ስፖርት ተሳታፊና ተጠቃሚ ያደርጋል፣

18) የሰለጠነ የሰው ሃይል ማፍራትና ብቃትን ለማሳደግ የስፖርት ትምህርት፣ ሥልጠናና

ምርምር ተቋሞች የሚቋቋሙበትን ሥልት በመቀየስ ተግባራዊ እንዲሆን ያደርጋል፣

19) የስፖርት ማዘውተሪያ ሥፍራዎችንና የስፖርት ማበልጸጊያ ማዕከላትን ያስፋፋል፤

20) ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር የስፖርት ህክምና አገልግሎት ያደራጃል፤

በስፖርት አበረታች መድሃኒቶችና ዕፆች መጠቀምን ለመላከል የሚያስችል ሥርዓት

ይዘረጋል፣

21) ውድድሮችንና ፌስቲቫሎችን በማዘጋጀት የስፖርቱ ዘርፍ የገቢ መሠረቶችን ያሰፋል፣

የህብረተሰቡን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ያሳድጋል፣

Page 122: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

37

22) የስፖርት ማህበራት ስለሚቋቋሙበት ሁኔታ መመሪያ ያወጣል፤ በፌደራል ደረጃ

የሚቋቋሙ የስፖርት ማህበራትን ይመዘግባል፣ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፡፡

23) በሥራ ላይ ባሉ የሌሎች ሕጎች ድንጋጌዎች ስፖርትን በሚመለከት ለወጣቶችና

ስፖርት ቢሮ ተሰጥተው የነበሩ ሥልጣንና ተግባሮች በዚህ አዋጅ ለባህል፣ ቱሪዝምና

ስፖርት ቢሮ ተሰጥተዋል፡፡

28. ፐብሊክ ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ

ቢሮው የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩል፣

1) የክልሉ መንግስት ፐብሊክ ሰርቪስ ብቃት ያለውና ውጤታማ መሆኑን

ያረጋግጣል፣

2) የክልል መንግስት ሰራተኞች ምልመላና መረጣ በብቃት ላይ የተመሰረተ እንዲሆን

ያደርጋል፣

3) የፐብሊክ ሰርቪሱ የሰው ኃይል በቀጣይነት በሚለማበት ጥቅም ላይ የሚውልበትን

ስልት ይቀይሳል፣ ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፣

4) ለፐብሊክ ሰርቫንቱ በብቃትና በአፈጻፀም ውጤታማነት ላይ የተመሰረተ የክፍያና

የማበረታቻ ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፣ ውጤታማነቱን ይገመግማል

አስፈላገጊውን የማሻሻያ እርምጃ ይወስዳል፣

5) የክልል መንግስት ሰራተኞች ሥነ-ምግባር መከታተያ ስርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፣

አፈጻፀሙን ይከታተላል፣

6) የክልል መንግስት ሰራተኞች አስተዳደር ሕጎች በትክክል ስራ ላይ መዋላቸውን

ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፣

7) የመንግስት ዘርፍ አቅም ግንባታ ስራዎችን ያስተባብራል፣ የመንግስት ዘርፍ

አገልግሎት በቀጣይነት የሚሻሻልበትና ውጤታማ የሚሆንበትን ስልት ይቀይሳል

ተግባራዊነቱንም ይከታተላል፣ ይገመግማል፣

8) የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶችን አደረጃጀት አግባብነትን ይመረምራል፣

በአደረጃጀት ማሻሻያ ጥናቶች ላይ አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል፣

Page 123: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

38

9) በክልል መንግስት መስሪያ ቤቶች የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ፣ የቅሬታ

አቀራረብና አፈታት ሥርዓት መዘርጋቱንና ተግባራዊ መደረጉን ያረጋግጣል፣

10) የፐብሊክ ሰርቪሱ የሰው ሃብት አመራርና የተቋማዊ መረጃዎች ሥርዓት በወጥነት

እንዲዳብርና እንዲተገብር ያደርጋል ማዕከላዊ የመረጃ ምንጭ ሆኖ ያገለግላል፣

11) የክልሉን የመንግስት መስሪያ ቤቶችን የሰው ሀብት አስተዳደር በበላይነት ይመራል፣

የስራ አመራር መመሪያዎችና የአፈፃፀም መስፈርቶችን ያዘጋጃል ያስፈፅማል፣

12) የመንግስት ሰራተኞችን የደመወዝ፣ የልዩ ልዩ አበሎችና ጥቅማ ጥቅሞች ማሻሻያ

ያጠናል ሲፈቀድም ስራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣

13) በሕግ መሰረት የክልል መንግስት ሰራተኞችን ከጡረታ ዕድሜ ክልል በላይ

በአገልግሎት ላይ ስለማቆየት በሚቀርቡ ጥያቄዎች ላይ ውሳኔ ይሰጣል፣

14) ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ክፍል አምስት

ስለሌሎች አስፈፃሚ አካለት እና ተጠሪነት

29. ሌሎች የአስፈጻሚ አካላት መስሪያ ቤቶች

1) በዚህ አዋጅ ውሰጥ ያልተመለከቱ ሌሎች የክልሉ መንግሥት አስፈጻሚ አካላት

በማቋቋሚያ ሕጎቻቸው መሰረት ስራቸውን ይቀጥላሉ፡፡

2) የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት አዲስ

አስፈፃሚ አካላት፤

1) የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን፣

2) የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዮት፣

3) የአካባቢ ጥበቃ፣ ደን እና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ባለስልጣን፣

4) የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኮሚሽን፣

5) የእንስሳት ሀብት ልማት ኮሚሽን፣

6) የልዩ ድጋፍ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት፣

7) የአርብቶ አደር ኮሚሽን፣

Page 124: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

39

8) የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፣

9) የኢንተርፕራይዞች ልማት አጄንሲ፣

10) የፓሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት፣

11) የኮንስትራክሽን ባለስልጣን፣

12) የከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ኤጀንሲ፣

13) ፕሬስ ሴክሬተሪያት

14) የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ኤጀንሲ እና

15) የስፖርት ኮሚሽን፤ በዚህ አዋጅ ተቋቁመዋል፡፡

3) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2 የተቋቋሙት አስፈጻሚ አካላት አደረጃጀት፣

ሥልጣንና ተግባር በተመለከተ በመስተዳደር ምክር ቤት በሚወጣው ደንብ መሠረት

ይወሰናል፡፡ ‹

30. ስለተጠሪ አስፈፃሚ አካላት

1) በሚከተሉት ንዑሳን አንቀጾች የተደረጉት የተጠሪነት ማሻሻያዎች እንደተጠበቁ ሆነው፣

ሌሎች አስፈፃሚ አካላት በተቋቋሙባቸው ሕጎች በተደነገገው መሠረት ሥራቸውን

ይቀጥላሉ፡፡

2) የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ የስያሜና የተጠሪነት

ማሻሻያ የተደረገባቸው አስፈፃሚ አካላት በመስተዳደር ምክር ቤት በሚወጣ ደንብ መሰረት

አደረጃጀትና ስልጣንና ተግባራት የሚወሰን ይሆናል፡፡

3) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ተጠሪነት ለርዕሰ መስተዳደሩ ይሆናል፡፡

ሀ) ኢንቨስትመንት ኮሚሽን፣

ለ) የአካባቢ ጥበቃ፣ ደን እና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር ባለስልጣን

ሐ) የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኮሚሽን፣

ረ) የፓሊሲ ጥናትና ምርምር ኢንስቲትዩት

ሰ) ፕሬስ ሴክሬተሪያት

4) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ለሠላምና ፀጥታ ቢሮ ተጠሪ ይሆናል

ሀ) ፓሊስ ኮሚሽን

ለ) ሚሊሻ ጽሕፈት ቤት

ሐ) ወሳኝ ኩነት ኤጀንሲ

Page 125: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

40

መ) የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን፣

5) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የግብር ቢሮ ተጠሪ ይሆናል

ሀ)) ህብረት ስራ ልማት ኤጄንሲ፣

ለ) ደቡብ ግብርና ምርምር ኢንስትቲዩት

ሐ) ቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን

መ) ግብርና ግብዓት ቁጥጥር ባለስልጣን

ሠ) ደቡብ ምርጥ ዘር ድርጅት

ረ) የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም ኤጀንሲ

6) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ተጠሪ ይሆናል

ሀ) ግዢ ኤጀንሲ

ለ) የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ኤጀንሲ

ሐ) የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን፣

7) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተጠሪ ይሆናል

ሀ) ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን

ለ) የፍትህ አካላት ማሰልጠኛና የሕግ ምርምር ማዕከል

8) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ

ሀ) የከተማ መሬትና መሬት ነክ ንብረት ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ/ፅ/ቤት

ለ) የከተሞች ፕላን ኢንስቲዩት

ሐ) የቤቶች ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ

መ) የኮንስትራክሽን ባለስልጣን

ሠ) የከተማ መሬት ልማትና ማኔጅመንት ኤጀንሲ

ረ) የተቀናጀ የመሬት መረጃ ስርዓት ዝርጋታ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት

9) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የውሃ፣ማዕድንና ኢነርጂ ልማት ቢሮ ተጠሪ ይሆናል

ሀ) የመስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ

ለ) የማዕድንና ኢነርጂ ልማት ኤጀንሲ

Page 126: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

41

10) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ይሆናል

ሀ) የኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽንና መገናኛ ኤጀንሲ

ለ) የገጠር ቀበሌ አስተዳደር መዋ/ማጠ/ፕሮ/ ጽህፈት ቤት

ሐ) አመራር አካዳሚ

መ) የልዮ ድጋፍ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት

11) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የመንግስት የልማት ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ባለስልጣን

ተጠሪ ይሆናል

ሀ) የቤቶች ልማት ኢንተርፕራይዝ

ለ) የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት

ሐ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን

መ) ደቡብ ዲዛይን ግንባታ ቁጥጥር ኢንተርፕራይዝ

ሠ) የፐብሊክ ሰርቪስ ሰራተኞች የሰርቪስ አገልግሎት ድርጅት፣ ‹‹

12) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት የቴክኒክና ሙያ፣ ትምህርትና ሰልጠና ቢሮ ተጠሪ

ይሆናል፡፡

ሀ) የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዮት

ለ) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ኤጀንሲ

13) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ለትራንስፓርትና መንገድ ልማት ቢሮ ተጠሪ ይሆናል፡፡

ሀ) የመንገዶች ባለስልጣን

ለ) ለትራንስፓርት ባለስልጣን

14) የሚከተሉት አስፈፃሚ አካላት ለእንስሳት እና አሳ ሃብት ልማት ቢሮ ተጠሪ ይሆናሉ

ሀ የእንስሳት ሃብት ልማት ኮሚሽን

ለ የአርብቶ አደር ኮሚሽን

15) የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ተጠሪነቱ ለጤና

ቢሮ ይሆናል

16) የአነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪ ማኑፋክቸሪንግ ልማት ኤጀንሲ ተጠሪነት

ለኢንተርፕራይዞችና ኢንደስትሪ ልማት ቢሮ ይሆናል፡፡

17) ስፓርት ኮሚሽን ተጠሪነቱ ለባህል፣ ቱሪዝምና ስፓር ቢሮ ይሆናል፡፡

Page 127: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

42

18) የደቡብ ብሄር በሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት የሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

ተጠሪነት ለክልሉ ምክር ቤት ይሆናል፡፡

ክፍልል ስድስትስድስት

የአየአስፈፃሚ አካላት መሥሪያስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶች ቤቶች መዋቅር እና ኃላፊዎችመዋቅር እና ኃላፊዎች

3311.. የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያየአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶች በየቤቶች በየደረጃው የሚቋቋሙ ስለመሆኑደረጃው የሚቋቋሙ ስለመሆኑ

1) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 3 መሠረት የተቋቋሙ አስፈጻሚ አካላት መሥሪያቤቶች

እንደሁኔታው በዞን፣ በልዩ ወረዳ፣ በወረዳ፣ በከተማና በክፍለከተማ ደረጃ ሊቋቋም

ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በመስተዳድር ም/ቤቱ ይወሰናል፡፡

2) የአስተዳደር ምክር ቤት አባል የሆኑ በየአስተዳደር እርከኑ የሚገኙ የአስፈፃሚ

አካላት መስሪያ ቤቶች ተጠሪነት ለአስተዳደሪውና ለአስተዳደር ምክር ቤቱ

እንዲሁም በየደረጃወው ላሉ የአስፈፃሚ አካላት መስሪያ ቤቶች ይሆናል፡፡

3) ለአስፈፃሚ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የተሰጠው ሥልጣንና ተግባር በየአስተዳደር

እርከን ላሉት መስሪያ ቤቶች እንደአስፈላጊነቱ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

4) እያንዳንዱ የአስፈፃሚ አካላት መስሪያ ቤቶች ኃላፊና እንደአስፈላጊነቱ ምክትል

ኃላፊዎች፤ እንዲሁም የሥራ ሂደት ባለቤቶች እና ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡

5) ተቀራራቢ ተግባር ያላቸው የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶች አንድ የድጋፍ ሰጪ

ማዕከል በጋራ ሊጠቀሙ ይችላሉ፡፡

6) በየደረጃው ያሉ አስፈጻሚ መሥሪያቤቶች በየአስተዳደር ዕርከኑ እንደ-አስፈላኒነቱ

ተቀናጅተው ወይም ተጣምረው ሊደራጁ ይችላሉ፡፡

3322.. የአስፈፃየአስፈፃሚ አካላት ሚ አካላት መስሪያመስሪያ ቤት ኃላፊዎች ተጠሪነት፣ ቤት ኃላፊዎች ተጠሪነት፣ ሥልጣንና ተግባር

1) የመስየመስተዳድር ምክር ቤት አባላት የሆኑ የአስፈፃሚ አካላት መሥሪያ ቤቶች

ኃላፊዎች ለርዕሰ መስተዳደሩ እና ለመስተዳደሩ ምክር ቤት ተጠሪ ይሆናሉ፡፡

2) እያእያንዳንዱ የአስፈፃሚ መሥሪያ ቤት ኃላፊ፡-

Page 128: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

43

ሀ/ ለመሥሪያ ቤቱ የተሰጠውን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ መዋሉን

ያረጋግጣል፣

ለ/ መሥሪያ ቤቱን ይወክላል፤ ያስተዳድራል፣

ሐ/ ሥራንና ሠራተኛን ይመራል፣

መ/ ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲðpድም ሥራ ላይ ያውላል፣ አፈፃፀሙንም

ለመስተዳድር ምክር ቤት ሪፖርት ያደርጋል፣

ሠ/ በሕግ ለመሥሪያ ቤቱ የተሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

3) የዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ድንጋጌዎች እንደ አግባብነቱ በየደረጃው

ለሚገኙ የአስተዳደር እርከኖች ተፈፃሚ ሊሆን ይችላል፡፡

ክፍል ክፍል ሰባትሰባት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎችልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

33. አስፈጻሚ አካላትን እንደገና ስለማደራጀት

የመስተዳደር ምክር ቤት አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ደንብ በማውጣት፣ ማንኛውም አስፈጻሚ

አካል እንዲታጠፍ ወይም ከሌላ አስፈጻሚ አካል ጋር እንዲዋሃድ ወይም እንዲከፋፈል

ወይም ተጠሪነቱ ወይም ሥልጣንና ተግባሩ እንዲለወጥ ወይም አዲስ አስፈጻሚ አካል

እንዲቋቋም በማድረግ የክልሉን መንግሥት አስፈጻሚ አካላትን የማደራጀት ሥልጣን

በዚህ አዋጅ ተሰጥቶታል፡፡

3344.. ደንብና መመሪያ የማውጣት ደንብና መመሪያ የማውጣት ሥልጣንሥልጣን

1) ይህንይህን አዋጅ ለማስፈፀም የሚረዱ ደንቦችን መስተዳድር ምክር ቤት ሊያወጣ

ይችላል፡፡

Page 129: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

44

2) ይህን አዋጅና አዋጁን ለማስፈፀም የሚወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም የሚረዱ

መመሪያዎችን የመስተዳደር ምክር ቤት አባል የሆኑ አስፈፃሚ አካላት መስሪያ

ቤቶች ሊያወጡ ይችላሉ፡፡

3355.. የተሻሩ ሕጐችየተሻሩ ሕጐች

1) የተየተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የአስፈፃሚ

አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር 161/2008

በዚህ አዋጅ ተሽሯል፡፡

2) ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረን ማንኛውም ደንብ፣ መመሪያ ወይም አሠራር በዚህ

ደንብ በተሸፈኑ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

36. መብትና ግዴታዎች ስለማስተላለፍ

1) የእንስሳትና አሳ ሃብት ልማት ቢሮ እና የአርብቶ አደርና ጉዳዮችን የሚለከት

የአርብቶ አደርና ልዮ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ

ለተቋቋመው ለእንስሳት ቢሮ ተላልፏል፡፡

2) ልዮ ድጋፍን የሚለከተው የአርብቶ አደርና ልዮ ድጋፍ ማስተባበሪያ ቢሮ መብትና

ግዴታ ለፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ተላልፏል፡፡

3) ወጣቶችን የሚመለከቱ የወጣቶችና ስፓርት ቢሮ መብትና ግዴታ በዚህ አዋጅ

ለተቋቋመው ሴቶች፣ ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ተላልፏል፡፡

4) የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት መብትና ግዴታ ለርዕሰ መስተዳድሩ

ለሚቀቋቋመው ሴክሬተሪያት ይተላለፋል፡፡

5) ስፓርትን የሚመለከቱ የወጣቶችና ስፓርት ቢሮ መብትና ግዴታ በዚህ አዋጅ

ለተቋቋመው ባህል፣ ቱሪዝምና ስፓርት ቢሮ ተላልፏል፡፡

6) ፍትህ ቢሮን የሚመለከቱ መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው ጠቅላይ

አቃቤ ህግ ተላልፏል፡፡

7) የሴቶችና ሕፃናት ቢሮ መብትና ግደቴዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው ሴቶች፣

ህፃናትና ወጣቶች ቢሮ ተላልፏል፡፡

Page 130: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

45

8) የባህልና ቱሪዝም ቢሮ መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው ባህል፣ቱሪዝና

ስፓርት ቢሮ ተላልፏል፡፡

9) የኢንዱስትሪ ዘርፍን የሚመለከቱ የንግድና ኢንዱስትሪና ቢሮ መብትና ግዴታዎች

በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው ለኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ተላልፏል፡፡

10) የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና የሚመለከቱ የስፓርትና ወጣቶች ጉዳይ ቢሮ

እና የከተማ ልማትና ቤቶች ቢሮ መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው

የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኮሚሽን ተላልፏል፡፡

11) የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽኅፈት ቤት መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለተቋቋመው

የፕሬስ ሴክሬተሪያት ተላለፏል፡፡

12) ስልጣንና ተግባራት መካከል ህትመትን የሚመለከቱ ለሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት

የተላለፉ ሲሆን ሌሎች ስልጣንና ተግባራት በዚህ አዋጅ ለተቀቋመው ለፕሬስ

13) የኮንስትራክሽን ቢሮ መብትና ግዴታዎች በዚህ አዋጅ ለከተማና ኮንስትራክሽን ልማት

ቢሮ ተላልፏል፡፡

አዋጁ ተፈፃሚ የሚሆንበት ጊዜአዋጁ ተፈፃሚ የሚሆንበት ጊዜ

ይህይህ አዋጅ ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሀዋሣሀዋሣ /2011 ዓ.ም

ሚሊዮሚሊዮን ማቲዎስን ማቲዎስ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ርዕሰ መርዕሰ መስስተዳድር ተዳድር

Page 131: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

1

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL

mNGST db#B nU¶T Uz@È DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTH

NATIONS, NATIONALITIES AND PEOPLES’ REGION STATE

አዋጅ ቁጥር-------/2011 ዓ.ም

የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች

ክልልመንግስት ጠቅላይ ዓቃቤን ሕግ ለማቋቋም የወጣ ረቂቅ አዋጅ

ሕገ መንግስቱን እና ሕገ መንግስታዊ ሥርዓቱን

እንዲሁም የሕግ የበላይነትን የሚያስከብር፤ ወጥነት

ያለው ውጤታማና ቀልጣፋ አገልግሎት የሚሰጥ፤

የሕዝብንና የመንግስትን ጥቅም በተሟላ ሁኔታ

የሚያስጠብቅ አንድ ጠንካራ ሕግ አስከባሪ የዓቃቤ

ሕግ ተቋም ማቋቋም አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

የሕዝብ ተአማኒነት ያለው፣ በተሟላ ተቋማዊና

ሙያዊ ነፃነት የሚያገለግል እንዲሁም ለሙያዊ፣

ተቋማዊና ሕዝባዊ ተጠያቂነት የሚገዛ፣ በግልጽነትና

በአሳታፊነት የሚሰራ የዓቃቤ ሕግ ተቋም ማቋቋም

በማስፈለጉ፤

በተለያዩ ተቋማት ተበታትኖ የሚሰራው የዓቃቢያነ ህግ

ስራ በአንድ ተቋም ስር ተደራጅቶ መሰራት እንዳለበት

PROCLAMATION No. ------/2018

A DRAFT PROCLAMATION TO PROVIDE FOR

THE ESTABLISHMENT OF THE ATTORNEY

GENERAL OF THE THE SOUTH NATIONS,

NATIONALITIESAND PEOPLES’ REGION STATE

WHEREAS, it has been found necessary to

establish one strong law enforcement public

prosecution institution which can comprehensively

protect public and government interest and deliver

uniform, effective and efficient service as well as

enforcing the constitution and constitutional

systems and the supremacy of law;

WHEREAS, it has been found necessary to re-

organize institution which enforces rule of law and

ensures that laws are properly organized and

government works are conducted in accordance

with the law;

WHEREAS, it has been believed that the public

prosecution activity to be performed at various

organizations shall be performed by organizing

under sole institution;

bdb#B B/@éC½B/@rsïC ?ZïC KL§êE

mNGST Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ አዋጅ ›mT q$_R (((((¼2011

hêú qN 2011 ›.M

Year No Hawassa /2018

Page 132: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

2

በመታመኑ;

በ1994 ዓ ም በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕገ-መንግስት አንቀፅ

51 ንዑስ አንቀፅ 3 (ሀ) መሰረት የሚከተለው

ታውጇል፡፡

ክፍል አንድ

ጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ “የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር --------/2011” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

በዚህ አዋጅ ውስጥ የቃሉ አገባብ የተለየ ትርጉም

የሚያሰጥ ካልሆነ በስተቀር፤

1. “ክልል” ማለት “የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና

ህዝቦች ክልል ነው፤

2. “ምክር ቤት” ማለት በደቡብ

ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት በየእርከኑ የሚገኙ የህግ አዉጭ

አካል ነው፡፡

3. “መስተዳድር ምክር ቤት” ማለት በተሻሻለው

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 65 መሠረት

የተገለጸው ሆኖ የክልሉ ከፍተኛ የአስፈፃሚ

አካል ወይም ካቢኔ ነው፡፡

4. “አስተዳደር ምክር ቤት” ማለት በደቡብ

ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት በየእርከኑ የሚገኙ አስፈፃሚ

መስሪያ ቤት ሀላፊዎች በአባልነት የሚገኙበት

NOW, THEREFORE, in accordance with the sub

article 3 (a) of Article 55 (1) of the 2002 revised

Constitution of the Southern Nations,Nationalities

and Peoples’ Region State, it is hereby Proclaimed

as follow;

PART ONE

GENERAL

1. Short Title

This Proclamation may be cited as the “South

Nations, Nationalities and Peoples’ Region

State Attorney General Establishment

Proclamation No. ---- ------- /2018”.

2. Definition

In this Proclamation unless the context

otherwise requires:

1. “region” means the Southern Nations,

Nationalities and Peoples’ Region;

2. “council” means a legislative organ in

each administration of the South Nations,

Nationalities and Peoples’ Region;

3. “executive council” means a Supreme

Executive Organ or cabinet us defined

under urticle 65 of the revised

Constitution of the South Nations,

Nationalities and Peoples’Region;

4. “administration council” means an

executive organ, which heads of each

level executive organization are

members, in the Southern Nations,

Page 133: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

3

አስፈፃሚ አካል ነዉ፡፡

5. “የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶች” ማለት

ሕጋዊ ሰውነት ያላቸው ሙሉ በሙሉ ወይም

በከፊል በክልሉ መንግስት በጀት የሚተዳደሩ

አካላት ሆነው የክልሉ መንግስት የልማት

ድርጅቶችንም ይጨምራል፡፡

6. ““ሕግ” ማለት በፌደራል መንግስቱ ህግ

አውጪ ወጥተው በክልሉ ውስጥ ተፈጻሚነት

ያላቸው የሕግ ማእቀፎችን፣ በክልሉ ሕግ

አውጪ አካላት የወጡ አዋጆችን፣ ደንቦችን

እና ስልጣን በተሰጣቸው የክልሉ መንግስት

አካላት የወጡ መመሪያዎችን ያጠቃልላል፡፡

7. “ሕገ-መንግስት” ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ

ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ እና የተሻሻለው

የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

ሕገ-መንግስትን ያጠቃልላል፡፡

8. “የወንጀል ሕግ” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ

ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ህዝብ ተወካዮች

ምክር ቤት የተደነገገ የወንጀል ሕግ ነው፡፡

9. “ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” ማለት “የደቡብ ብሄሮች

ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት ጠቅላይ

ዓቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት ነው፤

10. “ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” ማለት “በደቡብ

ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት

በርዕሰ መስተዳድር አቅራቢነት በክልል ምክር

ቤት የተሾመ የክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ

መስሪያ ቤት የበላይ ኃላፊ ነው፤

11. “ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” ማለት

Nationalities and Peoples’ Region;

5. “offices of the regional state” means

organs with legal personality relay

wholly or partly on the Regional State

budget to be administered, encluding the

developmental organizations of the

Regional State;

6. “law” means legal packages that are

applicable in the Region, issued by the

Federal Government’s legislative organ;

Proclamations and Regulations issued by

the Regional Legislative organ and

encludes Directives issued by the

empowered Regional State’ organs;

7. “constitution” means the Constitution of

the Federal Democratic Republic of

Ethiopia and encludes the revised

Constitution of the Southern Nations,

Nationalities and Peoples’ Region;

8. “criminal law” means the criminal law

provided by the House of Peoples’

Representatives of the Federal

Democratic Republic of Ethiopia;

9. “Attorney General” means Attorney

General office of the Southern Nations,

Nationalities and Peoples’ Regional

State;

10. “chief Attorney General” means a chief

head of the Regional Attorney General

office submitted by excutive council and

appointed by the South Nations,

Nationalities and Peoples’ Regional

Council;

11. “deputy Attorney General” means a

Page 134: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

4

“በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

መንግስት ርዕሰ መስተዳድር የተሾመ የክልል

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት ምክትል

ኃላፊ ነው፤

12. “ዓቃቤ ሕግ” ማለት በመስተዳድር ምክር ቤት

በሚወጣ ደንብ መሰረት የሚቀጠር ወይም

የሚመደብ እና የሚተዳደር የሕግ ባለሙያ

ሲሆን በዚህ አዋጅ አንቀጽ 7 መሠረት

የተሾሙ ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉን፣ ምክትል

ጠቅላይ ዓቃቤያነ ሕግን እና በየእርከኑ ያሉት

የዓቃቤ ህግ መስሪያ ቤት ኃላፊዎችንም

ይጨምራል፤

13. “ፖሊስ” ማለት ስልጣን ያለው የክልል ወይም

የፌደራል ፖሊስ ነው፡፡

14. “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ

የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤

15. የፆታ አገላለፅ፤ በዚህ አዋጅ ውስጥ በወንድ

ፆታ የተገለፀው ሴትንም ይጨምራል፡፡

ክፍል ሁለት

መቋቋም፣ተጠሪነት፣ሥልጣን እና ተግባር

3. መቋቋም

“የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

መንግስት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት ከዚህ

በኋላ “ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ” እየተባለ የሚጠራ

ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት ያለው የመንግስት

መስሪያ ቤት ሆኖ በዚህ አዋጅ ተቋቁሟል፡፡

4. ዋና መስሪያ ቤት

የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ዋና መስሪያ ቤት በሀዋሳ

deputy head of the Regional Attorney

General office appointed by the Chief

Executive of the South Nations,

Nationalities and Peoples’ Region State;

12. “public prosecutor” means a lawyer

employed or assigned and administered

under Regulation that is issued by the

Executive Council and includes the Chief

Attorney General, the deputy Attorney

General and heads of Attorney General

office in each level which are appointed

in accordance with Article 7 of this

Proclamation;

13. “police” means federal or regional police

with legal Power;

14. “person” means a natural person or a

body with legal personality;

15. Gender expression; for the purpose of

this Proclamation, expression in the

masculine gender includes the feminine.

PART TWO

Establishment, Accountability,

Powers And Duties

3. Establishment

The South Nations, Nationalities and Peoples’

Region State Attorney General (hereafter

called the “Attorney General”) is hereby

established as an autonomous government

office, which has its own legal personality.

4. Head Office

Page 135: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

5

ከተማ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ በክልሉ በተለያዩ

ቦታዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቶች ወይም

ምድብ ጽህፈት ቤቶች ሊኖሩት ይችላል፡፡

5. ተጠሪነት

1. ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተጠሪነቱ ለርዕሰ

መስተዳድሩ እና ለመስተዳድር ምክር ቤት

ይሆናል፡፡

2. በዞን እና በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ያሉ የዓቃቤ

ህግ መምሪያ እና በልዩ ወረዳ ያሉ የዓቃቤ ህግ

ፅ/ቤቶች ተጠሪነታቸው ለጠቅላይ ዓቃቤ ህግ እና

በየአስተዳደር እርከኑ ለሚገኙ ዋና አስተዳዳሪ

ወይም ካንቲባ እና አስተዳደር ምክር ቤት

ይሆናል፡፡

3. በወረዳ፣በከተማ አስተዳደር እና በሀዋሳ ከተማ

ክፍለ ከተማ ያሉ የዓቃቤ ህግ ፅ/ቤቶች

ተጠሪነታቸው ለዞን፣ለልዩ ወረዳ ወይም

ለሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ዓቃቤ ህግ መምሪያ

ሀላፊ እና በየአስተዳደር እርከኑ ለሚገኙ ዋና

አስተዳዳሪ ወይም ካንቲባ ወይም ስራ አስፈፃሚ

እና አስተዳደር ምክር ቤት ይሆናል፡፡

4. በክልሉ በየትኛውም ደረጃ ለሚገኝ ዓቃቤያነ ሕግ

የበላይ ኃላፊ ጠቅላይ ዓቃቤ-ህግ ነው፡፡

5. በዚሁ አንቀፅ ንኡስ አንቀፅ 4 የተጠቀሰው

እንደተጠበቀ ሆኖ በየትኛውም ደረጃ ያለ ዓቃቤ

ህግ ለበላይ ኃላፊያቸውና ለተመደቡበት የስራ

ዘርፍ ኃላፊዎቻቸው ተጠሪ ይሆናሉ፡፡

6. ሥልጣንና ተግባራት

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሚከተሉት ሥልጣንና

The head office of the Regional Attorney

General shall be in Hawassa and may have

branch or allocate offices in different area of

the region, as may be necessary.

5. Accountability

1. The Regional Attorney General shall be

accountable to the Chief Executive and

Executive Council;

2. The departments of public prosecutors in

zone and Hawassa City administration and

public prosecutor offices in especial woreda

shall be accountable to the Regional

Attorney General and to the chief

administrater or Mayor found at each

administration level;

3. The public prosecutor offices in woreda and

sub city of Hawasssa city shall be

accountable to the public prosecutor

departments of Zone, especial woreda or

Hawassa city administration and to the chief

administrater or Mayor or Executive found

at each administration level and

administration council;

4. Chief Attorney General shall be a head of

public prosecutors found at every level in

the Region;

5. Subject to Sub Article 4 of this Article,

public prosecutor at every level shall be

accountable to their principal heads and to

the division heads they are assigned;

6. Power and duties

Page 136: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

6

ተግባራት ይኖሩታል፤

1. በሕግ ጉዳዮች የክልል መንግስት ዋና አማካሪ

እና ተወካይ ሆኖ ይሰራል፤

2. በፌደራል መንግስት ተዘጋጅቶ የጸደቀውን

የወንጀል ፍትህ ፖሊሲ በክልሉ ውስጥ

ተግባራዊ እንዲሆን ያስተባብራል፣

ይከታተላል፣ ያረጋግጣል፡፡

3. የወንጀል ፍትሕ መረጃዎችን መሰብሰብ፣

ማደራጀት፣ መተንተንና ማሰራጨት

የሚያስችል ሥርዓት ይዘረጋል፣ ያስፈፅማል፡፡

4. በፌዴራልና በክልሉ ሕገ-መንግስታት እና

በሌሎች ሕጎች የተደነገጉ የግልና የቡድን

መሰረታዊ መብቶች እና ነፃነቶች

መከበራቸውን ያረጋግጣል፣

5. የወንጀል ጉዳይን በተመለከተ፤

ሀ) በክልሉ ፍርድ ቤት ስልጣን ስር በሚወድቁ

በማናቸዉም የፀረ-ሙስና እና የታክስ ህጎችን

በመጣስ በሚፈፀሙ የወንጀል ጉዳዮች

እንዲሁም ከባድና ውስብስብ በሆኑ ሌሎች

የወንጀል ድርጊቶች የወንጀል ምርመራ

ከፖሊስ ጋር አብሮ ያጣራል፣ምርመራውን

በበላይነት ይመራል፡፡

ለ) በሕዝብ ጥቅም መነሻ ወይም በወንጀል

የማያስጠይቅ ሁኔታ መኖሩ በግልፅ ሲታወቅ

የወንጀል ምርመራ እንዲቋረጥ ወይም

የተቋረጠው የወንጀል ምርመራ እንዲቀጥል

ያደርጋል፤ ማናቸውም የወንጀል

ምርመራዎች በሕግ መሰረት መከናወናቸውን

ያረጋግጣል፤ አስፈላጊውን ህጋዊ ትእዛዝ

ለሚመለከተዉ አካል ይሰጣል፤

The Regional Attorney General shall have the

following power and duties:

1. works as principal advisor and

representative of the Regional government

regarding law;

2. coordinates, follows up and ensures the

implementation of the criminal justice

policy, prepared and ratified by Federal

government, in the Region;

3. Develop the system enables to collect,

organize, analyze and distribute the

informations of criminal justice; execute the

same;

4. Ensure if basic right and liberties of the

individual and group stated in federal and

Regional Conistitutions and in other

laws,are respected;

5. regarding criminal matters:

a) Investigates tough and complex criminal

cases as well as every criminal cases

committed by violating the anti-

corruption and tax laws, with police,

which are falling under the jurisdiction

of Regional courts,direct investigation

principally.

b) Effects the discontinuation or restart of

discontinued investigation on the basis of

public interest or when it is clearly

known that there could be no criminal

liability, ensures that investigation is

conducted in accordance with the law,

gives the necessary instruction to the

Page 137: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

7

ሐ) ምርመራቸው በፖሊስ በተጀመረባቸው

መካከለኛ፣ ቀላል እና በግል አቤቱታ

በሚቀርቡ የወንጀል ጉዳዮች ምርመራ

በአግባቡ ስለመከናወኑ በቅርበት ክትትል

ያደርጋል፤ በተጀመረ የወንጀል ምርመራ

አስመልክቶ ፖሊስ ለዓቃቤ ህግ ማሳወቁን

ያረጋግጣል፤

መ) በወንጀል መዝገብ ላይ የተሰጠ የዓቃቤ

ሕግና የፍርድ ቤት ውሳኔዎችን

ለሚመለከተው ፖሊስ ያሳውቃል፣ የወንጀል

ምርመራ መዝገቦችን አስመልክቶ በየደረጃው

ባሉ ዓቃቤያነ ሕግ በተሰጡ ውሳኔዎች ላይ

በፖሊስ የሚቀርቡ አቤቱታ ተቀብሎ ውሳኔ

ይሰጣል፤

ሠ) የተጠናቀቁ የምርመራ መዝገቦችን ከሕግና

ከማስረጃ አንፃር መርምሮ በሥነ-ሥርዓት

ሕግ መሰረት የተቀመጡ መመዘኛዎች

ሲሟሉ የ’አያስከስስም’ ወይም የ’ተዘግቷል’

ውሳኔ ይሰጣል፤

ረ) የጥፋተኝነት ድርድር ይወስናል፣ ድርድር

ያደርጋል፣ አማራጭ የመፍትሄ እርምጃ

እንዲወሰድ ይወስናል፣ ተግባራዊነቱን

ይከታተላል፤

ሰ) መንግስትን በመወከል የወንጀል ጉዳዩች ክስ

ይመሰረታል፣ ይከራከራል፣ ለህዝብ ጥቅም

አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው ክስ ያነሳል፣

የተነሳ ክስ እንዲቀጥል ያደርጋል፡፡

ሸ) የወንጀል ድርጊት ጠቋሚዎችና ምስክሮች

በህግ መሰረት ጥበቃና ከለላ እንዲያገኙ

concern body;

c) effects immediate follow up if a

criminal investigation of medium, simple

and perivatly presented petition issues

which has been started by the police are

conducted appropriately; ensures if the

police notify regarding criminal

investigation to the public prosecutor.

[

d) informs the relevant police about

decisions given on criminal case files by

the public prosecutor and court; receives

and gives decision on appeals presented

by the police against decisions given at

different level of the public prosecution;

e) provides appropriate legal decision on

completed investigation files based on

evidence and law in accordance with

procedure law;

f) determines guilty plea, conducts plea

bargaining, decides alternative actions to

be taken, follows the implementation;

g) institutes criminal case charges by

representing the federal government,

litigates, withdraws charge when found

necessary in the interest of the public,

resumes withdrew charge.

Page 138: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

8

ያደርጋል፡፡

ቀ) በማረፊያ ቤትና በማረሚያ ቤት ቁጥጥር

ሥር ያሉ ተጠሪጣሪዎችንና ታራሚዎችን

ይጎበኛል፣ አያያዛቸው እና ቆይታቸው በሕግ

መሰረት መፈጸሙን ያረጋግጣል፣ ሕገ ወጥ

ተግባር ተፈፅሞ እንደሆነ እንዲታረም

ያደርጋል፡፡ሕግን ተላልፈዋል በተባሉ ሰዎች

ላይ በሕግ መሰረት እርምጃ ይወስዳል ወይም

እንዲወሰድ ያደርጋል፤

በ) በዕርቅ ሊያልቁ የሚችሉ የወንጀል ድርጊቶች

በእርቅ የሚጠናቀቁበትን ሁኔታ ያመቻቻል፣

ተ) ፍርድ ቤቶች በወንጀል ጉዳይ የሚሰጡዋቸው

ውሳኔዎችና ትእዛዞች መፈፀማቸውንና

መከበራቸውን ይከታተላል፣ ሳይፈፀሙ ከቀሩ

ወይም አፈፃፀማማቸው ሕግን ያልተከተለ

ከሆነ በጉዳዩ ላይ ውሳኔ ለሰጠው ፍርድ ቤት

በማመልከት የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ

ያደርጋል፤

ቸ) በፍርድ ቤት የሚወሰኑ የወንጀል ቅጣቶች

በአግባቡ እንዲፈፀሙ ለማድረግ የሚያስችሉ

ሥርዓቶችን ያደራጃል ወይም መደራጀታቸውን

ያረጋግጣል፤

ኀ) የሞት ቅጣት ውሳኔዎችን ለኢትዮጵያ

ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፕሬዚዳንት በፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ

በኩል እንዲቀርብ ያደርጋል፤ አፈፃፀሙን

ይከታተላል፡፡

6. የፍትሐ ብሔር ጉዳዮችን በተመለከተ፤

h) Enacts the criminal act informant and

evidences to have protection and secure

under law;

i) pays visit to suspected and inmates under

custody at police stations and prisons,

ensure their handling and reside is

carried out in accordance with the law,

cause unlawful act to be corrected; take

measures or cause measures to be taken

based on the law against people who are

found to have transgressed the law;

j) facilitates the condition in which

criminal acts that are completed with

settlement to be considered with

settlement;

k) follows the implementation and

enforcement of judgments and orders

given by courts under criminal case,

applies to the court that gave judgments

and orders and makes corrective action

to be taken where they have not been

implemented or their implementation is

contrary to law;

l) organizes or ensures the establishment of

systems for the proper execution of

criminal punishments imposed by the

court of law;

m) causes death penalty decisions to be

submitted to the President of the

Federal Democratic Republic of

Ethiopia through Federal Attorney

General; follow up the execution.

Page 139: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

9

ሀ) በክልል የመንግስት መሥሪያ ቤቶች የሕዝብ

እና የክልል መንግስት መብትና ጥቅም ወኪል

ሆኖ ይከራከራል፣ ያስከብራል፣ እንዲከበሩ

ያደርጋል፣ የሚከበሩበትን ሂደት ይከታተላል፣

ይቆጣጠራል፤

ለ) ትላልቅ የመንግስት ፕሮጀክቶችን የውል

ዝግጅት እና ድርድር ከሚመለከታቸው አካላት

ጋር በመሆን ያደርጋል፣ የሕዝብና የክልል

መንግስት መስሪያ ቤቶች ጥቅም ይጎዳል ብሎ

ሲያምን በሌሎች ጉዳዮች ውል እና የመግባቢያ

ሰነዶች ዝግጅትና ድርድር ያደርጋል ወይም

የሚመለከታቸውን አካላት ያማክራል፤

ሐ) የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶችን በመወከል

የፍትሐብሔር ክስ ይመሰርታል፤ በከሰሱበት

ወይም በተከሰሱበት የፍትሐብሔር ጉዳዮች

ላይ ክርክር ያደርጋል፤ በተጀመረ ክርክር

ተቋማትን ተክቶ በተናጠል ወይም በጋራ

ይከራከራል፣ ወይም በክርክር አመራር ላይ

ለመሥሪያ ቤቶች አቅጣጫ ይሰጣል፣ በሕግ

መሠረት ለተሰጡ ዉሳኔዎች ፍርድን

ያስፈፅማል፤

መ) በክልሉ መንግስት መስሪያ ቤቶች እና በግል

ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች መካከል የሚከሰቱ

የፍትሐብሔር ክርክሮች በድርድር እንዲያልቁ

ጥረት ያደርጋል፤ድርድሩ ካልተሳካ ጉዳዩን

ስልጣኑ ለሚፈቅድለት ፍርድ ቤት አቅርቦ

ይከራከራል፣

ሠ) የክልል መንግስት መስሪያ ቤቶች እርስ

በርሳቸው ያልተግባቡባቸው የፍትሐብሔር

6. regarding civil matters:

a) litigates, enforces, causes enforcement,

follows and controls the process of

enforcement within the regional

government offices by acting as an agent

of rights and interest of the public and

regional government;

b) advises and participates with concerned

bodies in contract preparation and

negotiation of large government projects;

participates or advises concerned bodies

in other contract and consensuse

document preparation and negotiation

when it believes that public and

government interest could be affected;

c) institute civil suits on behalf of the federal

government office; represent them in civil

litigation where they sue or sued,

represent them in an ongoing civil

litigation by its own or together with

them; gives direction to government

offices on the management of the

litigation; cause execution of judgment on

decision imposed in accordance with law;

d) cause effort on the civil despute arising

among the regional government offices

and non-governmental organizations or

individuals to be completed in

negotiation; litigates presenting the issue

Page 140: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

10

ጉዳዩች በፍርድ ቤት ወይም ከፍርድ ቤት

ውጭ ባለ አማራጭ የክርክር መፍቻ መንገድ

እንዲወሰን ውሳኔ ሀሳብ ይሰጣል፤ በውሳኔው

መሰረት መፈፀሙን ያረጋግጣል፤

ረ) የተመዘበረ የመንግስት ገንዘብ ስልጣን ባለዉ

ፍርድ ቤት ክስ በማቅረብ ያስመልሳል፡፡

የሙስና ወንጀል ዉጤት የሆኑት እና በፍርድ

ሂደት ላይ ያሉ ንብረቶችን ያስተዳድራል፤

እንዲወረስ ዉሳኔ የተሰጠባቸዉን ንብረቶች

ለሚመለከተዉ የመንግስት አካል

ያስተላልፋል፡፡

ሰ) የፍትሐብሔር ክስ ለመመሥረት የገንዘብ አቅም

የሌላቸውን ዜጎች በተለይም ሴቶችን፣

ሕፃናትን፣ አካል ጉዳተኞችን እና አረጋውያንን

ወክሎ ይከራከራል፤

ሸ) የገንዘብ አቅም የሌላቸው የወንጀል ተጎጂ የሆኑ

ተበዳዩች እንዲካሱ መልሰው እንዲቋቋሙ

እንዲሁም ከጉዳቱ የተያያዙ የፍትሐብሔር

ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ እነሱን በመወከል

የፍትሐብሔር ክስ ያቀርባል ወይም

ይደራደራል፤

7. የሕግ ጥናት፣ ማርቀቅ እና ማስረፅ ሥራን

በተመለከተ፤

ሀ). በክልል መንግሥት የሚወጡ ሕጎች የሕግ

ረቂቅ ዝግጅት ስራ ይሰራል፤ የመንግስት

አካላት የሚያዘጋጁት ረቂቅ ህግ ከፌዴራልና

ከክልሉ ሕገ መንግስትና ከሌሎች ሕጎች ጋር

የተጣጣመ መሆኑን ያረጋግጣል፣

to the court eligible if the negotiation fails

e) give decision for settlement of disputes

arising between regional government

offices through judicial means or out of

court alternative dispute settlement

mechanisms, and ensures the execution

of the decision;

f) administers properties that are on the

process of the court verdict and result

from corruption; pass the properties

which are decided to be successes to the

concerned government body; causes the

corrupted government money to be

returned by presenting charge to the court

havig power;

g) conducts litigation by representing

citizens who do not have financial

capacity to institute civil action; specially

women, children, disabled and the elderly;

h) represent victims of crime who do not

have financial means in litigations or

negotiations for their compensation,

reinstitution and protection of their civil

interests emanated from the damage

sustained;

7. regarding legal study, drafting and

decimination activity;

a) perform preparation of draft laws to be

promulgated by the regional

Page 141: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

11

ለሚመለከታቸው ክፍሎችም አስተያየት

ያቀርባል፤

ለ) በክልሉ በስራ ላይ ባሉ ህጎች ጥናት በማድረግ

ሕጎች እንዲሻሻሉ የውሳኔ ሀሳብ ያቀርባል፣

ሲደገፍም ለተባሉት ማሻሻያዎች ረቂቆችን

በማዘጋጀት ለሚመለከታቸው አካላት

ያቀርባል፣

ሐ) ሕጐችን የማሰባሰብ፣የማጠቃለልና የኮዲፊኬሽን

ሥራ ይሰራል፤ የክልሉን ህጎች በባለአደራነት

ይይዛል፣ ያሰራጫል፤

መ) ዓቃቤያነ ሕግ ስለ ስራቸው ያላቸውን

አመለካከት፣ እውቀትና ክህሎት በተከታታይ

እና በየደረጃው ለማሳደግ ትምህርት እና

ሥልጠና ይሰጣል፤እንዲሰጣቸው ያደርጋል፤

ሠ) የህብረተሰቡን ንቃተ ሕግ ለማዳበር ለክልሉ

ህብረተሰብ በተለያዩ ዜደዎች የንቃተ ህግ

ትምህርት ይሰጣል፤

8. የጠበቆች፣ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች፣ ሲቪክ

ማህበራት እና የሰነድ ማረጋገጥን በተመለከተ፤

ሀ. በክልሉ ፍርድ ቤቶች ለሚከራከሩ ጠበቆች

ፈቃድ ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ስራቸውን

ይቆጣጠራል፣ የጠበቆችን ዲሲፕሊን

ጉዳዮች አይቶ ይወስናል፤ በህግ መሰረት

ይሰርዛል፣

ለ) በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የኢትዮጵያውያን የበጎ

አድራጎት ድርጅቶችንና ማህበራትን

ይመዘግባል፣ የሕጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ

ምስክር ወረቀት ይሰጣል፣ ስራቸውን

government; ensure that draft laws

prepared by government organs are

consistent with the federal and regional

Constitutions and others laws; provide

legal opinion to concerned bodies;

b) conducts legal studies on the functional

laws in the region and present decision

idea to be reformed; submits to the

concerned bodies by preparing draft for

raised amendement when supported;

c) carry out codification, compilation and

consolidation of laws; hold and dispense

regional laws as atitle holder;

d) provide training or cause provision of

training and education at every level for

continuous development of the attitude,

knowledge and skill of public

prosecutors;

e) Provide legal awareness education in

different methods to the regional society

for the development of their legal

awareness.

8. regarding advocates, charity organizations,

civic societies and ;document certification;

a) supervise advocates practicing at

regional courts and services provided by

them; license, renew, revoke the license

in accordance with the law; determines

by overtaking disciplinary issues of

advocates;

b) recored the Ethiopian charity

Page 142: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

12

ይቆጣጠራል፣ ያረጋግጣል፣ በሕግ መሰረት

ይሰርዛል፣

ሐ) አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ሰነዶችን

ይመዘግባል፣ ያረጋግጣል፣ ይሽራል፣

ይሰርዛል፣

መ) ነፃ የሕግ ድጋፍ አሰጣጥ ስትራቴጂዎችን

ይቀርፃል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፣ በመስኩ

የሚሰማሩ አካላትን ያስተባብራል፤

9. ብሄራዊ የሰብአዊ መብት ድርጊት መርሀግብር

መነሻ በማድረግ ክልላዊ ሰብአዊ መብት የድርጊት

መርሀ ግብርን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር

በመሆን ያዘጋጃል፣ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤

በክልል ደረጃ የሚመለከታቸውን አካላት

ያስተባብራል፣ ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት

ያቀርባል፤

10. የዓቃቤ ሕግ የውሳኔ አሰጣጥ እና የፍቅደ ሥልጣን

አጠቃቀም ወጥነትን ለማረጋገጥ በጠቅላይ ዓቃቤ

ሕግ የፀደቀ መመሪያ ተግባራዊ መደረጉን

ያረጋግጣል፤

11. በዓቃቤያነ ሕግ የሚሰጡ ውሳኔዎች በሕግ

መሰረት መከናወናቸውን የሚያረጋግጥ

የኢንስፔክሽን ክፍል ያደራጃል፣ ጉድለቶችን በጥናት

አስደግፎ ይለያል፤ በግኝቱ መሠረትም እንዲታረሙ

ያደርጋል፣ አስፈላጊ ሲሆን እርምጃ ይወስዳል

ወይም እንዲወሰድ ያደርጋል፣ መልካም

ተሞክሮዎችን ይቀምራል፤ ያስፋፋል፤

12. የክልሉን ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን

ሥራዎች በበላይነት ይመራል፣ ይከታተላል፣

organizations and companies working in

the Region; issue legal personality

assurance certificate; supervise their

work; ensure; revoke by law;

c) record, ensure, repeal, and revoke

document under pertinent law;

d) design strategy for provision of free legal

aid, follow up implementation of same,

coordinate bodies engaged in the sector;

9. prepare regional human right action plan

together with the concerned bodies based

on national human rights action plan,

follow up implementation of same,

coordinate the concerned bodies at national

level; submit report to the relevant bodies;

[

10. ensure that the directive issued by the

Attorney General with the view to ensure

consistent application of discretion and

provision of decision of the public

persecutors is enforced;

11. organize inspection department and

investigate that decisions passed by public

prosecutors are in accordance with the law,

identify defects based on studies and take

corrective measures on the bases of findings

to rectify the problems; when necessary, take

measure or cause measures to be taken;

compute, scale up good practices;

Page 143: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

13

ያስተባብራል፤የህግ ታራሚዎች ይቅርታ

የሚያገኙበትን ስርዓት ይዘረጋል፡፡

13. የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

መንግስት የአስፈጻሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር

በሚወስነው አዋጅ የመስተዳድር ምክር ቤት አባል

ለሆኑ አስፈፃሚ አካል መስሪያ ቤቶች የተሠጡ

የወል ሥልጣንና ተግባርን ሥራ ላይ ያውላል፤

14. የንብረት ባለቤትና የይዞታ ባለመብት ይሆናል፣

ውል ይዋዋላል፣ በራሱ ስም ይከሳል፣ ይከሰሳል፤

15. በሕግ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባራት ወይም

ዓላማውን ለማስፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን

ያከናውናል፡፡

7. ሹመት

1. ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ህጉ በርዕሰ መስተዳድሩ

አቅራቢነት በክልል ምክር ቤት ይሾማል፡፡

2. ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ በክልሉ ርዕሰ

መስተዳድር ይሾማል፡፡

3. በዞን፣በልዩ ወረዳ እና በሀዋሳ ከተማ

አስተዳደር ያሉ የዓቃቤ ህግ መምሪያ ኃላፊዎች

በየአስተደደር እርከኑ ዋና አስተዳዳሪ/ካንቲባ

አቅራቢነት በየእርከኑ ባሉ ምክር ቤቶች

ይሾማሉ፡፡

4. በወረዳ፣ በከተማ አስተዳደር እና በክፍለ ከተማ

በየእርከኑ ያሉ ጽ/ቤት ኃላፊዎች በየአስተደደር

እርከኑ ዋና አስተዳዳሪ/ካንቲባ/ ወይም ስራ

አስፈፃሚ አቅራቢነት በየእርከኑ ባሉ ምክር

ቤቶች ይሾማሉ፡፡

12. lead, follow up, coordinate principally the

activities of Regional prisonss administration

commission, develop the system in which

legal inmates acquire pardon;

13. exercise the common powers and duties

provided for, the offices of executive organ

and member of the Executive Council, under

the Definition of Powers and Duties of the

Executive Organs of the Southern Nations,

Nationalities and Peoples’ Regional State

Proclamation;

14. own and possess property, enter into

contracts, sue or be sued in its own name;

15. perform other activities that help to achieve its

objectives or carry out its power and duties

given by law.

7. Position

1. A chief Attorney General shall be appointed

by Council of the region up on the

recommendation of the Executive Council.

2. A Deputy Attorney General shall be

appointed by the Executive Council.

3. The heads of public prosecutor offices in

Zone, especial woreda and Hawassa City

administration shall be appointed at Council

of their level by approval of their

administrative level administrater/mayor.

4. The heads of public prosecutor offices in

woreda, urban center administration and sub

city levels shall be appointed at council of

their level by approval of their administrative

Page 144: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

14

5. በየትኛውም ደረጃ የሚሾም የዓቃቤ ህግ

መስሪያ ቤት ሀላፊ በህግ ትምህርት እውቅና

ካለው ተቋም የተመረቀ መሆን አለበት፡፡

8. የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አቋም

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ፣

1. አንድ ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እና ምክትል

ጠቅላይ ዓቃቤያነ ሕግ፤

2. የሥራ ዘርፎች፤

3. የማኔጅመንት ኮሚቴ፤

4. የክልል ዓቃቤያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ፤

5. በዓቃቤ ሕግ መተዳደሪያ ደንብ መሰረት

የተቀጠሩ/የተመደቡ ዓቃቢያነ ሕግ፤ እና አስፈላጊ

ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡

9. የዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሥልጣንና ተግባር

1. ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ የጠቅላይ ዓቃቤ

ሕግ የበላይ ኃላፊና የካቢኔ አባል በመሆን

በሙያውና በሕግ መሠረት ጠቅላይ ዓቃቤ

ሕግን ይመራል፣ ያስተዳድራል፡፡

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፤

ሀ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 የተመለከቱትን

ሥልጣንና ተግባራት በሥራ ላይ

ያውላል፤

ለ) በክልል የሥነ-ምግባርና የፀረ-ሙስና

ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ 142/2004፣

እንዲሁም በተሻሻለው የገቢዎች

level administrater/mayor or executive.

5. The head of public prosecutor to be

appointed at every level shall be a graduate in

legal education from recognized institution.

8. Organization of the Attorney General

The Attorney General shall have:

1. a chief Attorney General and Deputy

Attorney Generals;

2. line divisions;

3. Management Committee;

4. Regional Public Prosecutors

Administration head Council;

5. Public prosecutors employed/assigned in

accordance with the public prosecutor

administrative Regulation; and necessary

staffs.

9. Powers and Duties of the ChiefAttorney

General

1. The Chief Attorney General shall be the

head of the Attorney General and a

member of cabinet; and lead and

administer the Attorney General

professionally and in accordance with the

law.

2. Without prejudice to sub-article of this

Article, the Chief Attorney General shall

have the powers and duties to:

a) exercise the powers and duties

stipulated under Article 6 of this

Proclamation;

b) exercise the prosecution powers and

duties given to the organizations in the

Page 145: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

15

ባለስልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር

143/2004 ለተቋማት ተሰጥተው የነበሩ

የዓቃቤ ህግነትን የተመለከቱ ሥልጣንና

ተግባራትን ሥራ ላይ ያውላል፤

ሐ) በምክትል ጠቅላይ ዓቃቤያነ ሕግ

እንዲሁም በየእርከኑ ባሉ የዓቃቤ ህግ

መስሪያ ቤት ኃላፊዎች የዓቃቤ ህግ ስራ

አስመልክቶ የተሰጡ ውሳኔዎችን

ያፀድቃል፣ያሻሽላል፣ይለውጣል፣ይሽራል

ወይም ጉዳዩ እንዲጣራ ወይም እንደገና

እንዲታይ ያደርጋል፤

መ) ዓቃቢያነ ህግን በኣቃቢያነ ህግ መተዳደሪያ

ደንብ መሰረት እንዲሁም ድጋፍ ሰጪ

ሠራተኞችን በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ

ህጎች መሰረት ይቀጥራል፣ ያስተዳድራል፣

በህግ መሰረት ያሰናብታል፤

ሠ) የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግን ስትራቴጂክ

ዕቅድና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲፈቀድም በስራ

ላይ ያውላል፤

ረ) ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በተፈቀደለት በጀት

እና የሥራ ፕሮግራም መሰረት ገንዘብ

ወጪ ያደርጋል፤

ሰ) ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደርጉት

ግንኙነቶች ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግን

ይወክላል፤

ሸ) የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግን የሥራ አፈጻጸም

እና የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጅቶ

ለመንግስት ያቀርባል፤

ቀ) ለሥራ ቅልጥፍናና ውጤታማነት

Regional Ethics and Anti- corruption

Commission under its establishment

Proclamation No 142/2012 and in the

revised Revenues Authority under its

establishment Proclamation No.

143/2012;

c) revoke, change, modify, suspend,

approve the decision given by deputy

Attorney Generals and heads of public

prosecutors office concerning public

prosecutor activity, or refer the case

for re-examination or revision by the

one that has given the decision;

d) hire, administer public prosecutors in

the by laws of public prosecutors and

the supporting staff of the Attorney

General in accordance with the

Regional civil service laws; and

dismiss in accordance with law;

e) prepare strategic plan and budget of

the Attorney General, and implements

same upon approval;

f) effect payment in accordance with the

budget approved and work program of

the Attorney General;

g) represent the Attorney General in

its dealings with third parties;

h) prepare and submit the performance

and financial report of the Attorney

General to the Government;

i) delegate part of his powers and

Page 146: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

16

በሚያስፈልግ መጠን ከሥልጣንና

ተግባሩ በከፊል ለምክትል ዋና ጠቅላይ

ዓቃቤ ሕግ፣ ዓቃቤያነ ሕግና ሠራተኞች

በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡

በ) በሕግ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራት

ያከናውናል፡፡

10. የምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሥልጣንና ተግባር

ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተጠሪነቱ ለዋና

ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ሆኖ፣

1. ለዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ የተሰጡትን

ሥልጣንና ተግባራት በማቀድ፣ በማደራጀት፣

በመምራትና በማስተባበር ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ

ሕጉን ያግዛል፤

2. የሚመደብባቸውን ዘርፎች ይመራል፣

ያስተዳድራል፤

3. በዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ ተለይተው

የሚሰጡትን ተግባራት ያከናውናል፤

4. ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ በማይኖርበት ጊዜ

ውክልና ያልተሰጠ እንደሆነ በሹመት

ቅድሚያ ያለው ምክትል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ

የዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግነት ሥራን ተክቶ

ይሰራል፤

11. ከሹመት ስለመነሳት

1. ዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ሕጉ እና ምክትል

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እንደዚሁም በየእርከኑ

የሚገኙ የዐቃቤ ሕግ ሀላፊዎች

ከሹመታቸዉ ሊነሱ ይችላሉ፡፡

duties to deputy chief attorney

general, public prosecutors and

employees to the extent necessary

for effective and efficient

performance of the activities of the

Attorney General;

j) perform other activities given to him

by law.

10. Power and Duties of the Deputy Attorney

Generals

Deputy attorney general shall be accountable

to a chief attorney general, and;

1/ shall assist the Chief Attorney General

in planning, organizing, leading and

coordinating powers and duties given

to a chief Attorney General;

2/ shall lead and administer the line

divisions to which he is assigned;

3/ shall perform specific duties given to

them by the Chief Attorney General;

4/ in the absence of the Chief Attorney

General, without giving delegation, the

senior Deputy Attorney General shall

represent and perform the duties of the

Chtef Attorney General;

11. Removal from position

1. The Chief Attorney General and the

Deputy Attorney General as well as the

public prosecutors at various levels may

be removed from their position.

Page 147: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

17

12. የዓቃቤያነ ሕግ አስተዳደር

የዓቃቤያነ ሕግ አስተደደር በመስተዳድር ምክር

ቤት በሚወጣ የዓቃቢያነ ህግ መተዳደሪያ ደንብ

ይወሰናል፡፡

13. የዓቃቤያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ

1. የዓቃቤያነ ሕግ አስተዳደር ዋና ጉባኤ በዚህ

አዋጅ ተቋቁሟል፤ የጉባኤው ሰብሳቢ ዋና

ጠቅላይ ዓቃቤ ህጉ ይሆናል፡፡ የጉባኤውን

አባላት፣ የአሠራር ሥነ-ሥርዓትና ሌሎች

ዝርዝር ጉዳዮች የመስተዳድር ምክር ቤት

በሚያወጣው የዓቃቢያነ ህግ አስተዳደር ደንብ

ይወሰናል፡፡

2. የራሱ ጽህፈት ቤት፣ለስራዉ የሚያስፈልጉ

ዓቃቢያነ ህግ እና በዋና ጠቅላይ ዓቃቤ ህጉ

የሚሰየም የጽህፈት ቤት ኃላፊ ይኖረዋል፡፡

ክፍል ሶስት

ሙያዊ ነፃነትና ተጠያቂነት

14. የዓቃቤያነ ሕግ የሙያ ነፃነት

ዓቃቤ ሕግ ሥልጣኑንና ተግባሩን ሲያከናውን

ከማንኛውም ሰው ወይም አካል ጣልቃ ገብነት ነፃ

ሆኖ በሕግ መሠረት ብቻ ይፈፅማል፡፡

15. . ተጠያቂነት

በየትኛውም ደረጃ ያለ ዓቃቤ ሕግ በሥራ

አፈፃፀማቸውና በሥነ-ምግባራቸው ለሚታየው

ጉድለት የዲስፕሊን ተጠያቂነቱ በመስተዳድር ምክር

ቤት በሚወጣው የዓቃቢያነ ህግ መተዳደሪያ ደንብ

` 12. Administration of Public Prosecutors

The administration of public prosecutors

shall be determined by by-laws of public

prosecutors which is issued by the Executive

Council.

13. public prosecutors’ administration head

council

1. The Public Prosecutors Administration head

Council is hereby established with this

Proclamation; the chair person of the council

shall be a chief Attorney General. The

members, working procedures and the details

of which shall be determined by public

prosecutors administration regulation to be

issued by the Executive Council.

2. The assembly shall have its own office,

public prosecutors necessary for work, and

head of the office who is assigned by a Chief

Attorney General.

PART THREE

Proffetional Independence And

Accountablity

14. Public Prosecutors’ Professional

Independence

The Attorney General shall discharge its

powers and duties based on law independently

free from any person or body’s interference.

15. Accountability

Public prosecutors in every level shall be

accountable, in accordance with the public

prosecutors’ working Regulation issued by

Executive Council, for defects in their work

Page 148: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

18

መሰረት ይሆናል፡፡

16. አቤቱታ የማቅረብ መብት

1. ዓቃቤ ሕግ በሚሰጠው ውሳኔ ላይ ቅሬታ

ያለው ማንኛውም ሰው በየደረጃው ለሚገኙ

የዓቃቤ ሕግ ኃላፊዎች አቤቱታ የማቅረብ

መብት ይኖረዋል፤ አቤቱታ የቀረበለት ኃላፊ

ጉዳዩን በአፋጣኝ አጣርቶ ውሳኔ መስጠት

አለበት፡፡

2. አቤቱታ የቀረበለት ኃላፊ ጉዳዩን ለማጣራት

አግባብ ያላቸውን ባለሙያዎች የሚያካትት

ኮሚቴ ሊያቋቁም ይችላል፡፡

3. አቤቱታውን የመረመረው ኃላፊ የሕግና

የማስረጃ ምክንያቱን በመጥቀስ በበታች ዓቃቤ

ሕግ የተሰጠውን ውሳኔ ለማጽደቅ፣

ለማሻሻል፣ለመለወጥ፣ለመሻር፣ለማገድ ወይም

ጉዳዩን አስቀድሞ አይቶ ወደ ወሰነው ክፍል

ለመመለስ ይችላል፡፡

4. ከላይ በአንቀፅ 3 መሰረት በተሰጠዉ ዉሳኔ

ቅሬታ ያለዉ አካል ቅሬታዉን ደረጃዉን

ጠብቆ እስከ ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ድረስ

በየእርከኑ ላሉት የበላይ ሀላፊዎች ማቅረብ

ይችላል፡፡ሆኖም የጠቅላይ ዓቃቤ ህግ ዉሳኔ

የመጨረሻ ይሆናል፡፡

17. ጥቆማ ወይም አስተያየት የማቅረብ መብት

1. ማንኛውም ሰው በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ

ሥልጣንና ተግባር ውስጥ የሚወድቅ

ማንኛውም መታረምና መስተካከል አለበት

የሚለውን ጉዳይ ወይም ተፈጽሟል የሚለውን

የሥነ-ምግባርና የሕግ ጥሰት በማናቸውም

መንገድ ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እንዲሁም

performance and ethics.

16. Right to Lodge Complaint

1. Any person who has grievance against the

decision of public prosecutor has the right

to lodge complaint to the public

prosecutor’s heads at different levels. A

head received complaint shall urgently

investigate and give decision.

2. A head received complaint may form a

committee containing relevant professionals

to investigate the case.

3. A superior considering the complaint may

suspend, change, modify, revoke or approve

the decision of the subordinate public

prosecutor or return the case to the section

that saw the case previously by stating his

legal and factual reasons.

4. A body that has an appeal on decision set in

accordance with Article three may submit

its appeal to the heads of Attorney General

at each level; whereas the decision by

Attorney General shall be the end,

17. Right to Inform or Present Suggestion

1. Any person may inform or present

suggestion to the Attorney General or to

the public prosecutor’s heads at different

levels in any way on any matter which

falls under the power and duty of the

Attorney General which he believes

Page 149: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

19

በየአስተዳደር እርከኑ ላሉት የዓቃቤ ህግ

መስሪያ ቤት ኃላፊዎች ጥቆማ ወይም

አስተያየት ለማቅረብ ይችላል፡፡

2. በዚህ አንቀፅ በንዑስ ቁጥር አንድ መሰረት

ጥቆማ ወይም አስተያየት የሚቀበሉ አካላት

ጥቆማ፣ አስተያየትና ቅሬታዎችን

የሚቀበሉበትን፣ የሚያጣራበትና የመፍትሄ

እርምጃ የሚወሰድበት እና ለሕብረተሰቡ

የሚገለጽበትን የአሠራር ሥርዓቶች ይዘረጋል፡፡

ክፍል አራት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

18. መብትና ግዴታን ስለማስተላለፍ

1. በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

መንግስት አስፈፃሚ አካላት ሥልጣንና ተግባር

ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 161/2008

እና በሌሎች ሕጎች ለፍትሕ ቢሮ ተሰጥተው

የነበሩ ሥልጣንና ተግባራት በዚህ አዋጅ

መሠረት ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተላልፈዋል፡፡

2. በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

መንግስት የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና

ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 142/2004

እና በሌሎች ሕጎች ለክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-

ሙስና ኮሚሽኑ ተሰጥቶ የነበረ የዓቃቤ

ሕግነት ሥልጣን ለጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ

ተላልፏል፡፡

3. በደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

መንግስት ገቢዎች ባለሥልጣን ማቋቋሚያ አዋጅ

ቁጥር 143/2004 እና በሌሎች ሕጎች ለባለስልጣኑ

ተሰጥቶ የነበረው የዓቃቤ ሕግነት ሥልጣን ለጠቅላ

ይጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተላልፏል፡፡

should be corrected and rectified or his

claim of ethical and legal violation which

has been committed.

2. In accordance with sub article 1 of this

Article, bodies that collect inform and

suggestion shall lay down working system

whereby suggestion and complaints are

received, investigated and corrective

measures are taken and notified to the

public.

PART FOUR

Miscelaneous Provisions

18. Transfer of Rights and Duties

1. The powers and duties given to the Bureau of

Justice under the Definition of Powers and

Duties of the Executive Organs of the

Southern Nations, Nationalities and

Peoples’Regional State Proclamation No.

161/2016 and other laws are hereby

transferred to Attorney General pursuant to

this Proclamation.

2. The public prosecution power given to the

Southern Nations, Nationalities and Peoples’

Regional State Ethical and Anti-corruption

Commission under its establishment

Proclamation No142/2012 and other laws are

hereby transferred to Attorney General.

3. The public prosecution power given to the

Southern Nations, Nationalities and Peoples’

Regional State Revenues Authority under its

establishment Proclamation No. 143/2012 and

other laws are hereby transferred to Attorney

General.

Page 150: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

20

4. የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር

እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር

161/2008 አንቀፅ 30 ንዑስ አንቀፅ 13 እና

በማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን ማቋቋሚያ

ደንብ ቁጥር 137/2008 አንቀፅ 6 ንፁስ አንቀጽ 1

መሰረት የክልሉን ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን

አስመልክቶ ለጸጥታና አስተዳደር ቢሮ የተሰጠዉ

ስልጣን በዚህ አዋጅ ተጠሪነቱ ለጠቅላይ ዓቃቤ ህግ

ተላልፉል፡፡

5. በንግድ ውድድር እና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ ቁጥር

813/2ዐዐ6 እንዲሁም በሌሎችሕጎች ለንግድ

ውድድርና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን ተሰጥቶ

የነበረው የዓቃቤ ሕግነት ሥልጣን ለክልል

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ተላልፏ፡፡

6. በንግድ ውድድር እና የሸማቾች ጥበቃ አዋጅ

ቁጥር 813/2ዐዐ6 እንዲሁም በሌሎች ሕጎች

ለንግድ ውድድርና ሸማቾች ጥበቃ ባለሥልጣን

ተሰጥቶ የነበረው የወንጀል ምርመራ የማድረግ

ሥልጣን ለክልል ፖሊስ ኮሚሽን ተላልፏል፡፡

7. የደቡብ ብሄር፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል

የፍትህ አካላት ባለሙያዎች ስልጠና ማዕክል

ተጠሪነት በዚህ አዋጅ ለጠቅላይ ዓቃቤ-ህግ

ተላልፏል፡፡

19. የመተባበር እና የመፈጸም ግዴታ

1. የክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግና ዓቃቤያነ ሕግ በሕግ

የተሰጣቸውን ሥልጣንና ተግባር ለመወጣት

4. The power given to the security and

administration bureau, regarding the regional

prisons commission, according to Article 30,

sub Article 13 of the Proclamation

No.161/2016 which is issued to redetermine

the Powers and duties of the executive organs

of the Southern Nations, Nationalities and

Peoples’ Region State and the prisons

administration commission of the region is

accountable to the security and administration

bureau of the region in Article 6, sub Article 1

of Regulation No.137/2016 , is transferred to

Attorney General hereby this Proclamation.

5. The prosecution power given to the Trade

competition and consumers protection

Authority under the proclamation. No

813/2013 and other laws are hereby

transterred to the region state Attorney

General.

6. The crime investigation power to the Trade

competition and consumers’ protection

Authority under proclamation No.813/2013

and other laws are hereby transferred to the

region police commission.

7. The accountability of the Suthern Nations,

Nationalities and Peoples’ Reogion Justs

Organs profesionals traiming center

transferred to Attorney General hereby this

Proclamation.

19. Duty to Cooperate

1. Any person who is requested to cooperate

with the Regional Attorney General and

public prosecutors in the execution of their

Page 151: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

21

ትብብር የተጠየቀ ማንኛውም ሰው ከአቅም በላይ

ያልሆነ እና ጉዳት የማያስከትልበት ከሆነ

የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡

2. ይህ አዋጅ ከመውጣቱ በፊት በሥራ ላይ የነበሩ

የክልል ፍትህ ቢሮ እና የስር መዋቅር አመራር እና

ሠራተኞች፣የገቢዎች ባለሥልጣን አመራር እና

ሰራተኞች በዚህ አዋጅ መሠረት የሚደረገውን

ሽግግር የመተባበርና የመደገፍ ግዴታ አለባቸው፡፡

3. ማንኛውም የፖሊስ አባል የዓቃቤ ሕግን የመጨረሻ

እና ሕጋዊ ውሳኔ የማክበር እና የመፈጸም ግዴታ

አለበት፡፡

20. የወንጀል ተጠያቂነት

1. ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ እና ዓቃቤያነ ሕግ

ሥራቸውን በነፃነት እንዳያከናውኑ ጣልቃ

የሚገባ ወይም የሚሰጡትን ህጋዊ ውሳኔ

የማያከብርና የማያስፈጽም እንዲሁም

የመተባበር ግዴታውን የማይወጣ ማንኛውም

ሰው አግባብ ባለዉ የወንጀል ህግ ይጠየቃል፡፡

2. ማንኛውም የፖሊስ አባል የዓቃቤ ሕግን

የመጨረሻ እና ሕጋዊ ውሳኔ በመቃወም

ያልታዘዘ እንደሆነ አግባብ ባለው ሕግ

በወንጀል ይጠየቃል፡፡

21. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች

1. በመስተዳድር ምክር ቤት የወጡ ደንቦች፣ በፍትሕ

ቢሮ፣ በክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን እና በክልል

የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን የወጡ የጠቅላይ

ዓቃቤ ሕግ ሥልጣንና ተግባር ለማስፈፀም

አግባብነት ያላቸው መመሪዎች እና ማኑዋሎች

በሌሎች ደንቦች፣ መመሪያዎች ወይም ማኑዋሎች

powers and duties has a duty to cooperate if it

is not beyond his capacity and does not cause

danger.

2. Leaders and employees of the Regional

Justice Bureau and the subordinate structure,

leaders and employees of the revenue

authority who have been in charge before the

coming into force of this Proclamation have

duty to cooperate with and assist the transition

based on this Proclamation.

3. Any member of the police shall have duty to

respect and execute final and legal decision of

the public prosecutor.

20. Criminal Liability

1. Any person, who does not respect and

execute the authorized decision provided as

well as does not exercise; or interferes

against the Attorney General and public

prosecutors inorder not perform their work

independently, shall be liable by pertinent

criminal law.

2. Any member of the police who resists and

fails to execute the final and legal decision

of the public prosecutor shall be punished in

accordance with relevant law.

21. Transitory Provisions

1. The regulations issued by the Executive

Council, directives and manuals issued by the

Bureau of Justice, Regional Revenues

Authority, Regional Ethics and Anti-

corruption Commission which are relevant

for the enforcement of the powers and duties

of the public prosecution shall be applicable

Page 152: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

22

እስካልተተኩ ድረስ ተፈፃሚነታቸው ይቀጥላል፡፡

2. አግባብነት ያላቸው የተሻሻለው የፌደራል የፀረ-

ሙስና ልዩ የሥነ-ሥርዓትና የማስረጃ አዋጅ

434/97 (በአዋጅ ቁጥር 882/2007

እንደተሻሻለ)፣የተሻሻለው የፌደራል ስነ ምግባርና

ፀረ ሙስና ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር

433/2007 (በአዋጅ ቁጥር 883/2007

እንደተሻሻለ)፣የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ የወጣ

አዋጅ ቁጥር 881/2007 በክልሉ በሚፈፀሙ

የሙስና ወንጀሎች እንደየአግባብነቱ ተፈፃሚ

ይሆናሉ፡፡

3. በክልሉ ፍትህ ቢሮ፣በገቢዎች ባለስልጣን እና

በክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን

ተቀጥረው ወይም ተመድበዉ በሥራ ላይ የሚገኙና

በጠቅላይ ዓቃቤ ህግ የሚወጡ መሥፈርቶቹን

አሟልተው ወደ ክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ መስሪያ

ቤት የሚዛወሩ ዓቃቤያነ ሕግ በዚህ አዋጅ መሠረት

በዓቃቤ ሕግነት ሥራቸውን ይቀጥላሉ፡፡፡

4. በክልሉ ፍትህ ቢሮ፣በገቢዎች ገቢዎች ባለስልጣን

እና በክልል የሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን

ለዓቃቤ ሕግ የሥራ ክፍሎች በድጋፍ ሰጪነት

ሥራ ላይ የሚገኙና በክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ

ውሳኔ ወደ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሚዛወሩ

የመንግስት ሰራተኞች በዚህ አዋጅ መሠረት የክልል

ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሠራተኞች ሆነው ሥራቸውን

ይቀጥላሉ፡፡

5. በጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ሥልጣን ሥር የሚወድቁ

ሆነው ነገር ግን በክልሉ ፍትህ ቢሮ፣የሥነ-

ምግባርና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን፣ በገቢዎች

ባለሥልጣን ተይዘው በመታየት ላይ የሚገኙ

unless replaced by other regulations,

directives or manuals.

2. The Federal Ethics and Anti-corruption

Commission under its establishment

Proclamation No 433/2005 (as amended by

Proclamation No. 883/2015) and the Revised

Anti-corruption Special Procedure and

Evidence Proclamation No. 434/2005 (as

amended by Proclamation No. 882/2015 and

Proclamation No.881/2015 issued to

determine the Corruption crimes shall be

executed as may be necessary.

3. The Public prosecutors, who are employed or

assigned to worke for Regional Ethics and

Anti-corruption Commission, Revenues

Authority, and Justice Bureau, and

transferred to the Attorney General upon

satisfying the criteria issued by Attorney

General, shall continue their work as public

prosecutors pursuant to this Proclamation.

4. Public servants, working as supporting staff

for prosecution departments, in the Regional

Justice Bureau, Ethics and Anti-corruption

Commission, and Regional Revenues

Authority, and transferred to the Attorney

General by decision of the Regional Attorney

General, shall continue their work as

employees of the Regional Attorney General

pursuant to this Proclamation.

5. The criminal and civil cases, which are

pending under the power of the regional

Justice Bureau, Ethics and Anti-Corruption

Commission, and Revenues Authority but

Page 153: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

23

የወንጀልና የፍትሐብሔር ጉዳዮች የክልሉ ጠቅላይ

ዓቃቤ ሕግ በአራት ወር ውስጥ እስኪረከባቸው

ድረስ በተጀመሩበት አኳኋን መታየት ይቀጥላሉ፣

እንዲሁም በነዚህ መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ ዓቃብያነ-

ሕግ እና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች አስተዳደር

በነበረበት ሁኔታ ይቀጥላል፡፡

6. በዲሲፕሊን ኮሚቴዎች ወይም በሌሎች የዓቃቤ

ሕግ አስተዳደር ጉባኤዎች በመታየት ላይ ያሉ

የዓቃቤ ሕግ የዲስፕሊን ክስ ጉዳዮች በዚህ አዋጅ

መሠረት ለተቋቋመው የዓቃቤያነ ሕግ አስተዳደር

ጉባኤ ተላልፈዋል፡፡

7. በክልል ፍትህ ቢሮ፣ የሥነ ምግባርና የፀረ-ሙስና

ኮሚሽን እና በክልል ገቢዎች ባለሥልጣን እጅ

የሚገኙ ጥቆማዎች፣ የምርመራ እና የዓቃቤ ሕግ

መዛግብትና ሰነዶች እንዲሁም

ኤግዚብቶች፣የተያዙና በክርክር ላይ ያሉ ንብረቶች

ወደ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይዛወራሉ፡፡

8. በክልሉ ስነ ምገባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን እና

በክልሉ ገቢዎች ባለስልጣን መስሪያ ቤት የተጀመሩ

የወንጀል ምርመራዎች ለክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን

ተላልፏል፡፡

22. በጀት

የክልል ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ከመንግስት

በሚመደብለት በጀት ይተዳደራል፡፡

droped under the jurisdiction of the Attorney

General, shall be continued in the manner

they were started until the Regional Attorney

General accepts them within four months; the

public prosecutors and supporting staff

administration shall continue as they are.

6. Discipline charge Cases of the public

prosecutors pending under the discipline

committee or other public prosecutors

administration councils shall be transferred to

the public prosecutors administration council

established in accordance with this

Proclamation;

7. The uncovering, investigation found under

the Regional Justice Bureau, Regional Ethics

and Anti- corruption Commission, and

Regional Revenues Authority, and files and

documents of public prosecutors, as well as

showings, seized properties and properties on

dispute shall be transferred to Attorney

General.

8. Criminal investigations that are strated in the

Region Anti corruption Commision and

Revenue Authority are transmitted to the

Region Police Commission

22. Budget

The Regional Attorney General shall be

administered by budget allocated by the

Government.

Page 154: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

24

23. የሂሳብ መዛግብት

1. ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የተሟላና ትክክለኛ የሂሳብ

መዛግብት ይይዛል፡፡

2. የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ የሂሳብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ

ሰነዶች በክልል ዋና ኦዲተር ወይም በዋና ኦዲተር

በሚሰየም ኦዲተር በየዓመቱ ይመረመራሉ፡፡

24. ደንብና መመሪያ የማውጣት ስልጣን

1. የመስተዳድር ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈጸም

የሚያስፈልጉ ደንቦችን ሊያወጣ ይችላል፡፡

2. ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ይህን አዋጅ እና በዚህ

አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት የወጡ

ደንቦችን ለማስፈፀም የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን

ሊያወጣ ይችላል፡፡

3. በህግ መሰረት ለህዝብ ይፋ እንዳይደረጉ

ከተከለከሉ ሚስጥራዊ ሰነዶች በስተቀር

የሚያወጣቸውን መመሪያዎች በማናቸውም

መንገድ እንዲታተሙ እና እንዲሰራጩ

ይደረጋል፡፡

25. ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች

ከዚህ አዋጅ ጋር የሚቃረኑ ማናቸውም ሕጎች

በዚህ አዋጅ ውስጥ በተሸፈኑ ጉዳዩች ላይ

ተፈፃሚት አይኖራቸውም፡፡

26. አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ

ይህ አዋጅ በክልል ምክር ቤት ከፀደቀበት ቀን

ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሀዋሳ …….. ቀን 2011 ዓ.ም ሚሊዮን ማቲዎስ

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

23. Books of Accounts

1. The Attorney General shall keep complete

and accurate books of account.

2. The books of accounts and financial

documents of the Attorney General shall be

audited annually by the Regional Auditor

General or by an auditor designated by him.

24. Power to Issue Regulation and Directive

1. The Executive Council may issue

regulations necessary to enforce this

Proclamation.

2. The Attorney General may issue directives

necessary for the enforcement of this

Proclamation and regulations issued

pursuant to sub-article (1) of this Article.

3. Except the secret documents banned to

public by law, directives issued shall be

published and disseminated by any means.

25. Inapplicable Laws

No laws, in so far that they are inconsistent

with this Proclamation, shall be applicable

with respect to matters covered under this

Proclamation.

26. Effective Date

This Proclamation shall enter into force on the

date of its approval by regional council.

Hawassa this -------day of 2018

Milion Mathewos

Chief executive of the South Nations,

Nationalities and Peoples Region state

Page 155: DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS

25