117
የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE) (አቤ) የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ 2007/08 - 2011/12 የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ጽ/ቤት ሕዳር 2008

የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

  • Upload
    others

  • View
    132

  • Download
    12

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና

ኦዲት ቦርድ (AABE)

(አቤ)

የአምስት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድ

2007/08 - 2011/12

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ ጽ/ቤት

ሕዳር 2008

Page 2: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 2

ማውጫ

ገፅ

መግቢያ………………………………………………………………………………………………………………….…………………… 5

1. ክፌሌ አንዴ…………………………………………………………………………………………………………………………………… 9

1.1 ስትራቴጂካዊ ዓውዴ…………………………………………………………………………………………………………………… 9

1.1.1 የቦርደ ኃሊፉነትና ተግባር…………………………………………………………………………………………….……………… 9

1.1.2 የቦርደ ዓሊማዎች…………………………………………………………………………………………………….…………………… 10

1.1.3 ቦርደ ሇማሳካት የሚሻው……………………………………………………………………………………………………..……… 11

1.1.4 ኃሊፉነቱን በመወጣት ረገዴ ቦርደ የሚከተሇው አካሄዴ…………………………………………………………….. 11

1.2 የስትራቴጂክ ዕቅዴ ዝግጅት ማዕቀፌ……………………………………………………………………………….………… 14

1.2.1 ቁሌፌ ተቋማዊ አውታሮች………………………………………………………………………………………………….………… 15

1.3 የስትራቴጂክ አቅጣጫ…..…………………………………………………………………………………………….……………… 16

1.3.1 ራዕይ…………………………………………………………………………………….……………………...………………………………. 16

1.3.2 ተሌዕኮ…………………………………………………….…………………………………………………….……………………………… 16

1.3.3 እሴቶች………………………………………………..………………………………………………………………………………………… 16

1.3.4 የምንመራባቸው ፖሉሲዎች……….………………………………………………………………………...……………………… 17

1.4 የቦርደ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት.……………………....………………………………………………………….……………. 19

1.4.1 የስራ አስፇፃሚው አካሌ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት……………………………………………………………………… 19

1.4.2 የቦርደ ጽ/ቤት አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት (የሥራ አስፇፃሚው መዋቅር)..…….…………………………… 20

1.4.3 የቀረበው አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት አመክንዮ……………………………………………………………………………… 20

1.4.4 በአፊጣኝ የሰራተኛ ምዯባና ቅጥር የሚሹ የስራ መዯቦች ዝርዝር ……………………………………………… 21

1.5 የዲይሬክተሮች ቦርዴ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት…………………………………………………………………………… 23

1.5.1 የዲይሬክተሮች ቦርዴ…………………………………………………………………………………………………………………… 23

1.5.2 የዲይሬክተሮች ቦርዴ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት…………………………………………………………………………… 23

1.6 ቦርደ ተግባሩን የሚያከናውንበት ከባቢያዊ ሁኔታ……..……………………………………………………………… 24

Page 3: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 3

1.6.1 የባሇዴርሻ አካሊት ፌሊጎት እና ከእኛ የሚጠብቁት……………………………………………………………………… 24

1.6.2 ሉያጋጥሙ የሚችለ ስጋቶች………………………………………………………………………………………………………… 26

1.6.3 በዕቅዴ ዝግጅቱ የተወሰደ ቁሌፌ ታሳቢዎች…………..…………………………………………………………………… 27

1.6.4 በቦርደ ስትራቴጂ ሊይ ተጽእኖ ያሳረፈ ወቅታዊ ኩነቶች …………………………………………………………… 28

1.6.5 ውጤት ሇማስመዝገብ የሚረደ መሌካም አጋጣሚዎች……………………………………………………………… 33

1.7 የሚያስፇሌገን የመፇፀም አቅም እና ሥጋቶቻችን………………………………………………………………………… 33

1.7.1 የሰው ሀብት……………………………………………………………………………………………………………….…………………. 33

1.7.2 የአሰራር ስርዓቶች እና የስራ ሂዯቶች…………………………………………………………………………………………… 34

2. ከፌሌ ሁሇት………………………………………………………………………………………………………………………………… 35

2.1 ቁሌፌ ሥራዎች – ግቦች፣ ዓሊማዎች፣ ስትራቴጂዎች እና ውጤት መሇኪያዎች………………………… 35

2.1.1 የሙያ አፇጻጸም ዯረጃዎች ማውጣት…………………………………………………………………………………………… 35

2.1.2 የኦዱት አፇፃፀም ክትትሌ እና ግምገማ………………………………………………………………………………………… 38

2.1.3 የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀት እና አቀራረብ ክትትሌ እና ግምገማ………………………………………… 42

2.1.4 የሙያ ትምህርት፣ ሥሌጠና፣ ሙያ ማጎሌበት፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫና አክሬዱቴሽን…………… 44

2.1.5 ምርመራ እና ሕግ ማስከበር………………………………………………………………………………………………………… 49

3. ከፌሌ ሶስት…………………………………………………………………………………………………………………………………… 50

3.1 የስትራቴጂክ ዕቅዴ የትግበራ መርሀግብር………………………………………………………………………………….. 50

3.1.1 ግቦች፣ ዓሊማዎች፣ የውጤት መሇኪያዎች፣ ተዯራሽ ግቦች እና ኃሊፉነቶች………………………………… 50

3.1.2 በዕቅዴ ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት የምንከተሇው የአሰራር ስሌት………………………………………………… 53

3.1.3 በመጀመሪያው ዓመት ቅዴሚያ ሰጥተን የምናከናውናቸው ተግባራት………………………………………… 53

3.2 የስጋት አስተዲዯር………………………………………………………………………………………………………………………… 54

3.2.1 በስትራቴጂክ ዕቅደ የስራ ዘመን ሉያጋጥሙን የሚችለ ስጋቶች………………………………………………… 55

4. አባሪዎች……………………………………………………………………………………………………………………………………… 57

አባሪ ፩: የምንመራበት ፖሉሲ……………………………………………………………………………………………………… 57

አባሪ ፪: የቦርዴ አማካሪ ኮሚቴዎች እና ተግባሮቻቸው……………………………………………………………… 61

Page 4: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 4

አባሪ ፫ : የቦርደ ፅ/ቤት ሌዩ ሌዩ የሥራ ክፌልች ኃሊፉነቶች እና የሰው ሃይሌ ፌሊጎት………………. 76

አባሪ ፬ : ብሔራዊ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች የትግበራ ፌኖተ ካርታ 96

Page 5: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 5

መግቢያ

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ አስዯናቂ በሚባሌ የዕዴገት ጎዲና ሊይ የሚገኝ ሲሆን፣ ባሇፈት ተከታታይ አስራ

ሁሇት ዓመታት በሀገራችን የተመዘገበው የ 10.8% አማካኝ ዓመታዊ የኢኮኖሚ ዕዴገት መጣኔ

በተመሳሳይ ጊዜ ከሰሀራ በታች ባለ የአፌሪካ ሀገራት ከታየው የ 5.3%1 አማካኝ ዓመታዊ የኢኮኖሚ

ዕዴገት መጣኔ ጋር ሲነፃፀር እጅግ ከፌተኛ ነው፡፡ ይህም የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በአፌሪካ በከፌተኛ

ፌጥነት በማዯግ ሊይ ከሚገኙ ኢኮኖሚዎች መካከሌ ግምባር ቀዯሙ እንዱሆን አዴርጎታሌ፡፡

በአሁኑ ወቅት መንግስት የመጀመሪያውን ዙር የአምስት ዓመት የእዴገት እና ትራንስፍርሜሽን ዕቅዴ

(እትዕ) ትግበራ ከሞሊ ጎዯሌ የተሳካ በሚባሌ መሌኩ አጠናቆ የሁሇተኛውን ዙር ትግበራ ሇመጀመር

አስፇሊጊውን ቅዴመ ዝግጅት በማዴረግ ሊይ ይገኛሌ፡፡ በዚህ የሁሇተኛው ዙር የእትዕ በመጀመሪያው

ዙር የተመዘገቡ ውጤቶችን የበሇጠ በማሻሻሌና በማስቀጠሌ መንግስት ሀገሪቱን በ2017 የመካከሇኛ

ገቢ ካሊቸው ሀገራት ተርታ ሇማሰሇፌ ያስቀመጠውን ዕቅዴ ሇማሳካት አስፇሊጊ የሆነውን የኢኮኖሚ

መዋቅር ሽግግር ሇማምጣት መሠረት የሚጣሌበት እንዯሆነ ይታመናሌ፡፡ በመሆኑም መንግስት ሀገሪቱን

በአፌሪካ ተቀዲሚ የማምረቻ ኢንደስትሪ ማዕከሌ ሇማዴረግ ካሇው ፌሊጎት እና ወዯ ኢንደስትሪ መር

ኢኮኖሚ ሇሚዯረገው የኢኮኖሚ መዋቅር ሽግግር መሰረት ሇመጣሌ በሁሇተኛው እትዕ የማምረቻ

ኢንደስትሪ ዘርፌ የተሇየ ትኩረት ተሰጥቶታሌ፡፡ በዚህም መሠረት ዘርፈ ከአጠቃሊይ ኢኮኖሚው

የሚኖረው ዴርሻ አሁን ካሇበት 4% ወዯ 8% እና በመጨረሻም በ2017 ወዯ 18% በመቶ

ሇማሳዯግ ታቅዶሌ፡፡ በሁሇተኛው እትዕ ዘመን አጠቃሊይ ኢኮኖሚው በአማካኝ በ11% እንዯሚያዴግ

የሚጠበቅ ሲሆን፤ የኢንደስትሪ ዘርፈ (የግንባታ፣ የማዕዴን እና የማምረቻ ኢንደስትሪ ሴክተሮችን

ጨምሮ) በ18% እንዯሚያዴግ ይጠበቃሌ፡፡

በሁሇተኛው እትዕ ወዯ ማምረቻ ኢንደስትሪ ዘርፌ የሚዯረገው ሽግግር እጅግ ከፌተኛ የሆነ የፊይናንስ

ሀብት ማሰባሰብ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ይህም ከሀገር ውስጥ ከሚመነጭ ሀብት እና ከውጭ ሀገር

የሚመጣ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት እንዯሚሆን ይታመናሌ፡፡ ስሇሆነም ይህን ወዯ ሀገር ውስጥ

1 የዓሇም ባንክ ሪፖርት

Page 6: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 6

እንዱመጣ የሚጠበቀውን የኢንቨስትመንት ፌሰት በከፌተኛ መጠን ሇመጨመር እና ኢኮኖሚው

የሚያመነጨውን ሀብት ሇማሣዯግ የተመቸ የንግዴና ኢንቨስትመንት ከባቢ ሁኔታን መፌጠርና

ማጎሌበት አስፇሊጊ ይሆናሌ፡፡ ቀጣይነት ያሇው ዕዴገትን ሇማረጋገጥ እና የተመቸ የንግዴና

ኢንቨስትመንት ከባቢን ሇመፌጠር መሠረታዊ ከሆኑ ቅዴመ ሁኔታዎች መካከሌ ዯግሞ ብቃት ባሇውና

ገሇሌተኛ በሆነ አካሌ ተገቢው ቁጥጥር በሚዯረግበት ጠንካራ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ የተዯገፇ

ከፌተኛ ጥራት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ሥርዓት በሀገሪቱ ውስጥ እንዱኖር

ማዴረግ ዋንኛው ነው፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ሥርዓት በኢትዮጵያ ውስጥ መኖር የግብር አሰባሰብ ሥርዓቱን ቀሌጣፊማነት በማሻሻሌ

ሇሌማት የሚያስፇሌገውን ገቢ በማሳዯግ ረገዴ ጉሌህ ዴርሻ ይኖረዋሌ፡፡ (ማሻሻያ እንዯሚያስፇሌገው

በዓሇም ባንክ በተዯረገ ግምገማ የተሇየ የመንግስት ፊይናንስ አመራር አካሌ)2 በተጨማሪም ከፌተኛ

ጥራት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ሥርዓት ኢትዮጵያ በ2007 ዓ.ም

ባስተናገዯችው የ3ኛው ዓሇም አቀፌ ፊይናንስ ሇሌማት ጉባዔ ዘሊቂ የሌማት ግቦችን ሇማሳካት ሀገራት

ሉወስዶቸው የሚገቡ እርምጃዎች በሚሌ “በአዱስ አበባው የዴርጊት መርሀ ግብር” ተሇይተው

የተቀመጡትን የትኩረት አቅጣጫዎች ሇመተግበር ዋና መሰረት ነው፡፡

በመሆኑም ከፌተኛ ጥራት ያሇውን የዓሇም አቀፌ ፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን

ተቀብል በስራ ሊይ ማዋሌ የሀገራችንን ኢኮኖሚ ዕዴገት እምቅ አቅም ሇመጠቀምና አጠናክሮ

ሇማስቀጠሌ ወሳኝ ነው፡፡ የነዚህ ዯረጃዎች መተግበር ዓሇም አቀፌ ኢንቬስተሮች በሀገራችን የፊይናንስ

ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ የጥራት ዯረጃ ሊይ የሚኖራቸውን አመኔታ በመጨመርና

ኢንቨስትመንትን በማበረታታት የኢኮኖሚ እዴገቱን የሚያስቀጥሌ ከመሆኑ በሻገር፤ የኢኮኖሚ

መረጋጋትን፣ የሀብት አስተዲዯርን፣ ግሌፅነትንና ተጠያቂነትን በተቋም እና በመንግስት ዯረጃ

እንዱጠናከር በማዴረግ በሀገሪቱ የዕዴገት አቅም ሊይ ጥሌቅ የሆነ ውጤት ያሳዴራሌ፡፡ በተጨማሪም

በሀገር ውስጥ ያሇውን አጠቃሊይ የሙያ ትምህርት ዯረጃ እና ሙያውን የሚቆጣጠሩ አካሊትን አቅም

በማሳዯግ የተሻሻለ ፖሉሲዎችና ውሳኔዎች እንዱኖሩ የሚያግዝ ሲሆን፣ ሇኢንቨስትመንት የሚሆን

2 የመንግስት ወጪ እና የፊይናንስ ተጠያቂነት (PEFA) ግምገማ ግኝቶች

Page 7: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 7

የፊይናንስ ሀብቶችን ሇማሰባሰብ በእጅጉ ተፇሊጊ የሆነውን የሀገር ውስጥ የአክስዮን ገበያ ማዕከሌ

ሇማቋቋም የተመቸ ሁኔታ ይፇጥራሌ፡፡ በአጠቃሊይ የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎችን መተግበር መሌካም አስተዲዯርን ሇማሻሻሌ በመንግስት በኩሌ የሚዯረገውን ጥረት

በማገዝ ረገዴ ጉሌህ ዴርሻ የሚኖረው ሲሆን፣ እንዯ ኢትዮጵያ በፌጥነት በማዯግ ሊይ ባለ ሀገራት ዘንዴ

ዘሊቂ የኢኮኖሚ ዕዴገትን ከማረጋገጥ አኳያ እንቅፊት እንዯሆኑ የሚታወቁትን ሙስና እና የኪራይ

ሰብሳቢነት ባህሪያትን ሇመቀነስ ያግዛሌ፡፡

የኢትዮጵያ መንግስት ከፌተኛ የጥራት ዯረጃ ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ሥርዓት

የተመቸ የንግዴና ኢንቨስትመንት ከባቢ በመፌጠርና ኢንቨስትመንትን በማበረታታት የሚኖረውን

ከፌተኛ ጠቀሜታ፣ እንዱሁም የተጠናከረ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ የኢኮኖሚ ዕዴገቱን በመዯገፌ፣

በማበረታታት እና በማረጋጋት የሚጫወተውን ቁሌፌ ሚና በመገንዘብ በሀገር ውስጥ በሚገኙ በግሌ፣

በመንግስት እና መንግስታዊ ባሌሆኑ ተቋማት ሊይ ተፇፃሚ የሚሆን “የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና

አቀራረብ” አዋጅን በ 2007ዓ.ም አውጥቷሌ፡፡ አዋጁንም የሚያስፇፅም “የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና

ኦዱት ቦርዴ” በሚኒስትሮች ም/ቤት ዯንብ አቋቁሟሌ፡፡ አዋጁ በተሇያዩ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ

ተፇፃሚ የሚሆኑ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ማዕቀፍችን ያስቀመጠ ሲሆን፣ ሙያውን

በበሊይነት የመምራት፣ የመቆጣጠርና የማሳዯግ ኃሊፉነት ሇቦርደ ሰጥቷሌ፡፡

በስትራቴጂክ ዕቅዴ ዘመኑ ተቀዲሚ ትኩረታችን የሚሆነው በሀገሪቱ የሙያውን አቅምና ብቃት

ማጎሌበት እና የቦርደን አቅም መገንባት ነው፡፡ ከነዚህ ወሳኝ እርምጃዎች በመቀጠሌ የሚኖረው ፇታኝ

ተግባር አስተማማኝ የክትትሌና የቁጥጥር ሰርዓት በመመስረት ቀጣይነት ያሇው የዯረጃዎች አተገባበር

ሊይ ክትትሌ ማዴረግ እና ዯረጃዎች በተግባር ሲውለ በሚኖረን የዲበረ ግንዛቤ ሊይ ተመርኩዘን

አስፇሊጊ ማሻሻያዎችን ማዴረግ ይሆናሌ፡፡ በአጠቃሊይ በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ውስጥ ካሇው የሙያውና

የሙያተኞች አፇፃፀም ዯረጃና ከሂሳብ አዘጋጆችም ሆነ ኦዱተሮች ወቅታዊ አቅም አንፃር ዯረጃዎቹን

በአግባቡ በመረዲትና በመተግበር ረገዴ ተግዲሮቶች ሉያጋጥሙ እንዯሚችለ የሚጠበቅ ነው፡፡

በተሇይም በተጓዲኝ የንግዴ ከባቢውን ከመምራት እና አዱሶቹ ዯረጃዎች የተመሰረቱበት “በመርህ ሊይ

የተመሰረተ” ማዕቀፌ የሚጠይቀው የአሰራር ባህሌ እየተሰራበት ካሇው “በዝርዝር ሕግ ሊይ የተመሰረተ”

Page 8: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 8

ማዕቀፌ ከሚጠይቀው የአሰራር ባህሌ ጋር አጣጥሞ ከመሄዴ ሁኔታ ጋር ተዲምሮ ሲታይ ተግዲሮቶቹ

በእጅጉ ፇታኝ እንዱሆኑ ያዯርጋሌ፡፡ በመሆኑም ዯረጃዎቹን በአግባቡ ሇመረዲት እና ሇመተግበር

የሚያግዙ የሀገር ውስጥ ሁኔታዎችን ያገናዘቡ ዝርዝር ማብራሪያዎች እና የተግባር ማጣቀሻ

መመሪያዎችን ባሇሙያዎቹ የሚፇሌጉ በመሆኑ በቦርደ በኩሌ ተዘጋጅተው መቅረብ ይኖርበቸዋሌ፡፡

የስትራቴጂክ ዕቅደ ቦርደ በአዋጅና በማቋቋሚያ ዯንቡ በግሌጽ ተሇይተው በተሰጡት ኃሊፉነቶች እና

ተግባራት ሊይ የተመሰረተና የዓሇም አቀፌ መሌካም ተሞክሮዎችን ባገናዘበ ሁኔታ የተዘጋጀ ነው፡፡

Page 9: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 9

ክፍል ፩

1.1. ስትራቴጂካዊ ዓውዴ

1.1.1. የቦርደ ኃሊፉነትና ተግባር

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ የተወካዮች ምክር ቤት በሀገሪቱ ተፇፃሚ እንዱሆን ባወጣው

“የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ” አዋጅ ቁ. 847/2007 መሠረት በተቀዲሚነት የህዝብ

ጥቅም የማስጠበቅ ዓሊማን በመያዝ በሚኒስትሮች ም/ቤት ዯንብ ቁጥር. 332/2007 የተቋቋመ

የመንግስት አካሌ ነው፡፡ ይህን ዓሊማ ሇማሳካት እንዱችሌም በኢትዮጵያ ውስጥ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት

ሙያን የመምራትና የመቆጣጠር እንዱሁም ዓሇም አቀፌ እውቅና ያሇው ብሔራዊ የሙያ ብቃት

ማረጋገጫ ሇመስጠት የሚያስችሌ የሙያ ስርዓተ-ትምህርት ቀርጾ የመተግበር ኃሊፉነቶች

ተሰጥተውታሌ፡፡ በተጨማሪም፦

በሀገር ውስጥ ተፇፃሚ የሚሆኑ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት የአፇፃፀም ዯረጃዎችን የማውጣት፣

ባሇሙያዎች የሚመሩበትን የሙያ ስነ-ምግባር መመሪያ የማውጣት፣

የሙያ አገሌግልት ሇሚሰጡ ባሇሙያዎችና ዴርጅቶች ፇቃዴ የመስጠት፣ የመመዝገብና

አፇፃፀማቸውን የመከታተሌና የመቆጣጠር፣

ሪፖርት አቅራቢ አካሊቶችን የመሇየት፣ የመመዝገብና የሚያቀርቧቸው የፊይናንስና የኦዱት

ሪፖርቶች ዯረጃቸውን የጠበቁ መሆናቸውን የመከታተሌና የመቆጣጠር፣

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና የማዘጋጀትና የመስጠት፣

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ትምህርትና ስሌጠና እንዱሁም ተከታታይ የሙያ ማጎሌበቻ

ዴጋፍችን የማዴረግ፣

የወጡ አዋጆች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎችና አግባብ ያሊቸው የመንግስት ፖሉሲዎችን ተከትሇው

በማይሰሩ ባሇሙያዎች፣ ዴርጅቶች እና የሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ ተገቢውን አስተዲዯራዊ

እርምጃ የመውሰዴ፣ … ወዘተ

Page 10: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 10

የመሳሰለት ኃሊፉነቶች ተሰጥተውታሌ፡፡

ቦርደ በህግ የተጣሇበትን ኃሊፉነት ሇመወጣት የሚያከናውናቸው ዘርፇ ብዙ ተግባሮች ውጤታማነት

ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር በሚኖረው የሰመረ ግንኙነትና ተግባቦቶች ሊይ የተመሠረተ በመሆኑ በዕቅዴ

ዝግጅቱ ወቅት ዋና ዋና ባሇዴርሻ አካሊት ተሇይተው ፌሊጎታቸው የተተነተነ ሲሆን፣ የስትራቴጂክ ዕቅደ

ይህንኑ ከግምት ውስጥ ያስገባ እንዱሆን ጥረት ተዯርጓሌ፡፡ በተመሳሳይ መሌኩ ዕቅደ ምለዕና

አተገባበሩንም የተሳካ ሇማዴረግ የቦርዴ አባሊት እና ሰራተኞች በዕቅዴ ዝግጅቱ ሊይ መሪ ዴርሻ

እንዱኖራቸው ተዯርጓሌ፡፡

1.1.2. የቦርደ ዓሊማዎች

ቦርደ እንዱያሳካቸው የሚጠበቁ በማቋቋሚያው ዯንብ አንቀፅ አምስት ሊይ በግሌፅ ተሇይተው

የተቀመጡ ዓሊማዎች ያለት ሲሆን፣ እነሱም፡-

በሪፖርት አቅራቢ አካሊት የሚቀርቡ የፊይናንስ እና ተያያዥነት ያሊቸውን ሪፖርቶች አዘገጃጀት

እና አቀራረብ ጥራት ማስጠበቅ፤

ኦዱተሮችና የሂሳብ ባሇሙያዎች የሊቀ የሙያ አፇፃፀም ዯረጃ እንዱኖራቸው ማዴረግ፤

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ አገሌግልቶችን የጥራት ዯረጃ ማስጠበቅ፤

የሙያው አፇፃፀም የህዝብ ጥቅምን ሇማስጠበቅ መዋለን ማረጋገጥ፤

የባሇሙያዎችን የሙያ ነፃነት ማስከበር ናቸው፡፡

ቦርደ እነዚህን ዓሊማዎች ሇማሳካት ዘርፇ ብዙ እንቅስቃሴዎችን የሚያዯርግ ሲሆን፣ በዋናነት፡-

ሙያው በሀገር ውስጥ እንዱዯረጅ እና እንዱስፊፊ የሚያግዙ አስፇሊጊ ተቋማትን አቅም

የማጎሌበትና የመዯገፌ፤

ሀገር በቀሌ የሆኑ ጠንካራ የሙያ ማህበራት እንዱመሰረቱና እንዱዯራጁ የማበረታታትና

የመዯገፌ፤

በሀገር ውስጥ ጠንካራ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ እንዱኖር የመዯገፌ፤

Page 11: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 11

የዓሇም አቀፌ ዯረጃን የጠበቀ ብሔራዊ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት (ሲ.ፒ.ኤ)

የሚሰጥበትን የሙያ ስርዓተ-ትምህረት የመቅረፅና የመተግበር፣ እንዱሁም

ሪፖርት አቅራቢ አካሊትና ኦዱተሮች ቦርደ የሚቀበሊቸውን የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ተከትሇው

እንዱሰሩ የመዯገፌና የመቆጣጠር ተግባራቶችን ያከናውናሌ፡፡

1.1.3. ቦርደ ሇማሳካት የሚሻው

የምናቅዯውና የምንጥረው የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን በኢትዮጵያ ውስጥ በተሟሊና በተገቢው

መንገዴ ሇመምራትና ሇመቆጣጠር የሙያውን የአፇፃፀም ዯረጃዎች የማውጣት፤ ሙያውን በሀገር ውስጥ

የማጠንከር፤ ብሔራዊ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎችን የማስተዲዯር እና አገሌግልቱን የሚሰጡ

ባሇሙያዎችና ሪፖርት አቅራቢ አካሊትን የመመዝገብና የመከታተሌ ኃሊፉነታችንን በብቃትና በተሳካ

መሌኩ ሇመወጣት የምንችሌ ጠንካራ የቁጥጥር አካሌ መሆን ነው፡፡

የኦዱት አገሌግልት ጥራቱን የጠበቀና የህብረተሰቡን ጥቅም ያስከበረ እንዱሆን ጥረት እናዯርጋሇን፡፡

ይህንንም ሇማሳካት አገሌግልቱን ሇሚሠጡ ባሇሙያዎች ፇቃዴ የመስጠትና የመመዝገብ፤ አገሌግልቱን

የሚሠጡበትን ዯረጃዎችና ላልች ሙያው የሚጠይቃቸውን መስፇርቶች የመወሰን ስራዎችን ጨምሮ

ባሇሙያዎች አገሌግልታቸውን ዯረጃውን በጠበቀ መሌኩ እየሰጡ መሆናቸውን ሇማረጋገጥ የሚያስችሌ

የክትትሌና ግምገማ፣ ቅሬታ የሚቀርብበት፣ የሚጣራበትና ጥፊተኛ ሆነው በሚገኙት ሊይ ተገቢው

አስተዲዯራዊ እርምጃ ሇመውሰዴ የሚቻሌበትን ስርዓት እንተገብራሇን፡፡ በተጨማሪም ብቃት እና

ተገቢው የሙያ ማረጋገጫ ያሊቸው የባሇሙያዎች ቁጥር በሀገራችን ውስጥ በከፌተኛ ሁኔታ

እንዱጨምር እና በአጠቃሊይ የህዝብን ጥቅም ሇማስጠበቅ መሰረት የሆነው የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ ጥራት በአገራችን እንዱጎሇብት ሇማዴረግ እንሰራሇን፡፡

1.1.4. ኃሊፉነቱን በመወጣት ረገዴ ቦርደ የሚከተሇው አካሄዴ

በተቋማት የሚቀርቡ የፊይናንስና ተዛማጅ ሪፖርቶችም ሆነ አጠቃሊይ የተቋማቱን አስተዲዯር

አስተማማኝነት ሇማረጋገጥ የሚያስችሌ የጥራት ዯረጃውን የጠበቀ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

Page 12: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 12

አቀራረብ ስርዓት በማስፇን ረገዴ ካሇን የመከታተሌና የመቆጣጠር ኃሊፉነት በተጓዲኝ ሇዚያ የተመቻቸ

ሁኔታ እንዱፇጠር አስፇሊጊውን ዴጋፌ እናዯርጋሇን፡፡

እንዯ መንግስት ተቆጣጣሪ አካሌ የመጨረሻ ግባችን የሆነውን የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

ተዓማኒነት ሇማረጋገጥ የሂሳብ ስራና የኦዱት አገሌግልት የጥራት ዯረጃ እንዱሻሻሌ የምንሰራ ሲሆን፣

ያንንም ሇማሳካት በሕግ የተሰጠንን ስሌጣን በሙለ እንጠቀማሇን፡፡ ይህን ማዴረግ ስንችሌ የንግዴ

ማህበረሰቡን፣ የኢንቨስተሮችን፣ የተቀጣሪ ሰራተኞችን … ወዘተ ጨምሮ የሁለንም ባሇዴርሻ አካሊት

ጥቅም የሚያስጠብቅ ጤናማ የዴርጅት አስተዲዯር እና የተመቸ የንግዴና ኢንቨስትመንት ከባቢ ተፇጥሮ

ኢንቨስትመንት እንዱስፊፊና የሀገራችን ኢኮኖሚ ተጠናክሮ ተሇዋዋጭና ውስብስብ በሆነው የዓሇም

አቀፌ ገበያ ሊይ ተወዲዲሪ እንዱሆን የበኩሊችንን ዴርሻ እንወጣሇን፡፡

ኃሊፉነታችንን ሇመወጣት በምናከናውናቸው ስራዎች በሙለ የህዝብ ጥቅምን ሇማስጠበቅ የምንሻ

ሲሆን፣ ከሚመሇከታቸው ባሇዴርሻ አካሊት ማሇትም ከሪፖርት አቅራቢዎች (የመንግስት ዴርጅቶችን

ጨምሮ)፣ ከሂሳብና ኦዱት ባሇሙያዎች፣ … ወዘተ ጋር በምክክር የምንሰራበት መንገዴ እንከተሊሇን፡፡

የምንጥረው የባሇዴርሻ አካሊትን ግምት የተስተካከሇና በአግባቡ የሚመራ፣ ቀሌጣፊና አስተማማኝ

የሆነ፣ ክፌተት የላሇውና ዴግግሞሽን ያስቀረ፣ ውጤታማ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

የክትትሌና ቁጥጥር ስርዓት በአገራችን እንዱሰፌን ሇማዴረግ ነው፡፡ ይህ ዯግሞ በፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ የስራ ሂዯት የተሇያዩ ክፌልች ሊይ በተሇያየ ዯረጃ ክትትሌና ቁጥጥር የሚያዯርጉ

የተሇያዩ የመንግስት አካሊት ስራዎቻቸውን ወጥና ተዯጋጋፉነት ባሇው የህግ ማዕቀፌ ስር በትብብር እና

በቅንጅት የሚሰሩበትን ሁኔታ መፌጠርን የሚጠይቅ ይሆናሌ፡፡ ስሇሆነም ስራዎቻችንን

ከሚመሇከታቸው የመንግስት ተቆጣጣሪ አካሊት ማሇትም ከብሔራዊ ባንክ፣ ከምርት ገበያ ባሇስሌጣን፣

ከመንግስት ዴርጅቶች ተቆጣጣሪ አካሊት፣ ከገቢዎችና ጉምሩክ ባሇስሌጣን፣ የንግዴ ፌቃዴ ከሚሰጡ

አካሊት፣ … ወዘተ ጋር በመቀራረብ በትብብርና በጋራ ሇመስራት ጥረት እናዯርጋሇን፡፡

ሪፖርት አቅራቢዎች በአዋጁ እንዱያዘጋጁ የተጠየቁትን ሇሁለም ጥቅም የሚሰጥ የፊይናንስ ሪፖርቶች

እና በተቆጣጣሪ አካሊት እንዱያቀርቡ የሚጠየቁትን የተሇያዩ የቁጥጥር ሪፖርቶች አዘጋጅቶ በማቅረብ

ረገዴ ፇታኝ ሁኔታዎች ሲገጥማቸው ይታያሌ፡፡ ስሇሆነም በእነዚህ ሪፖርቶች መካከሌ የሚታዩ ሌዩነቶች

Page 13: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 13

በተቻሇ መጠን እንዱጠቡ ወይም ጨርሶውኑ እንዱወገደ ቢዯረግ ችግሩን ሇመቅረፌ እና ሪፖርት

አቅራቢዎች የተሇያዩ ሪፖርቶችን ሇማዘጋጀት የሚያወጡትን ተጨማሪ ወጪ ሇመቀነስ ከማስቻለ

በተጨማሪ የተቆጣጣሪ አካሊት በፊይናንስ ሪፖርት አዋጁ የተጠየቀውን ሇሁለም ጥቅም የሚያገሇግሌ

የፊይናንስ ሪፖርት የጥራት ዯረጃውን ጠብቆ የተዘጋጀ እንዱሆን በመቆጣጠርና በማስፇፀም ረገዴ

የሚኖራቸውን ሚና በእጅጉ ያሳዴገዋሌ፡፡

በላሊ በኩሌ እነዚህ ተቆጣጣሪ ተቋማት በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት እና ኦዱት ዯረጃዎች መሰረት

የሚዘጋጁ የፊይናንስ እና ኦዱት ሪፖርቶችን በመቆጣጠርና በማስፇፀም ረገዴ የአቅም ውሱንነት

እንዲሇባቸውና በቂ ዝግጅትም እንዲሊዯረጉ እንረዲሇን፡፡ እነዚህ ተቆጣጣሪዎች ትኩረት የሚያዯርጉት

በተወሰነና በራሳቸው የተሇየ ፌሊጎት ሊይ ብቻ ያነጣጠረ በሚሆንበት ጊዜ ሪፖርት አቅራቢዎች ሇህዝብ

የሚያቀርቧቸው የፊይናንስ ሪፖርቶች ተገቢውን የጥራት ዯረጃ የጠበቁ እንዱሆኑ በማገዝ ረገዴ

የሚኖራቸው አስተዋፅኦ የተገዯበ ይሆናሌ፡፡ በተሇይ ዯግሞ ሪፖርት አቅራቢዎቹ በመንግሥት አካሊት

ቁጥጥር በማይዯረግባቸው የሥራ መስኮች የተሰማሩ የህዝብ ጥቅም ያሇባቸው ዴርጅቶች በሚሆኑበት

ጊዜ ተጨማሪ ችግር የሚያጋጥም ይሆናሌ፡፡ ስሇሆነም በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ሊይ

በሀገራችን የሚኖረው የክትትሌና ቁጥጥር ስርዓት ተመጣጣኝ፣ ውጤታማና ስኬታማ እንዱሆን

ሇማዴረግ ችግሮችን በጥሌቀት በመረዲት፣ በትምህርት እና ስሌጠና፣ የተቋም አቅም ግንባታ በመሳሰለት

ዋና ዋና ጉዲዮች ሊይ ትኩረት ሰጥተን እንሰራሇን፡፡

የሂሳብ ባሇሙያዎች/ኦዱተሮች/አማካሪዎች ሪፖርት አቅራቢ አካሊት እና አጠቃሊይ የንግደ ማህበረሰብ

ጥራት ካሇው የፊይናንስ ሪፖርት አቀራረብ እና የተቋም አስተዲዯር ዯረጃ እንዱዯርስ አስፇሊጊውን

ዴጋፌ እንዯሚያዯርጉ የምናምን ሲሆን፣ ነገር ግን የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስህተቶችን

እና የተቋም አስተዲዯር ውዴቀትን ሙለ በሙለ ሇማስቀረት የሚያስችሌ ፌፁም የሆነ ስርዓት በተግባር

ሊይ ሇማዋሌ አዲጋች አንዯሚሆን እንረዲሇን፡፡ ይሁንና በሕግ የተሰጠንን ስሌጣንና በሥራችን አጋጣሚ

የሚኖረንን ተሰሚነት አሟጠን በመጠቀም ወዯዚያ የተጠጋጋ ስርዓት ሇማስፇን ጠንክረን እንሰራሇን፡፡

Page 14: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 14

1.2. የስትራቴጂክ ዕቅዴ ዝግጅት ማዕቀፌ

የስትራቴጂክ እቅዲችንን ሇመቅረፅ የተጠቀምነው የዕቅዴ ዝግጅት ማዕቀፌ ከውጫዊና ውስጣዊ

ከባቢዎች የሚመነጩ ተፅእኖዎችን በሚገባ በመቆጣጠር እና ተፅዕኖ በማሳዯር የተጣሇበትን ኃሊፉነት

በብቃት ሇመወጣት የሚችሌ ጠንካራ ተቋም በጠንካራ መሰረት ሊይ ሇማነፅና በቀጣይነት ሇመገንባት

የሚያስችለ ተቋማዊ አውታሮችን ሇመሇየት ያስቻሇን ነው፡፡ እነኚህ አምስት አውታሮች ተዯጋጋፉና

ቦርደ በማንኛውም ጊዜ ሉኖረው የሚገባ ቁሌፌ ተቋማዊ ባህሪያትን የሚያመሇክቱ ሲሆኑ፣ እነሱም፦

አስፇሊጊነት (አግባብ ያሇው መሆን)፣ ዘሇቄታዊነት፣ ተቋማዊ-ነፃነት፣ መሌካም ስም እና ተዓማኒነት፣ እና

ራስን ከከባቢ ጋር የማስማማት ችልታ ናቸው፡፡ ተቋማዊ አውታሮቹ በጠንካራ እሴቶች እና የተቋም

አቅም ሊይ የሚገነቡ ይሆናሌ፡፡ የእነኚህ አውታሮች መገንባትና የበሇጠ መዋሀዴ ጠንካራና ውጤታማ

ቦርዴ ሇመገንባት ዋና ምሶሶ ከመሆናቸው በተጨማሪ ስር የሰዯዯ የሇውጥ ዝግጁነት ባህሌ በተቋሙ

ውስጥ በማስረፅ ቦርደ ሁላም ሇሇውጥ የተዘጋጀና ተፅዕኖ ፇጣሪ የሆነ ተቋም እንዱሆን ያስችለታሌ፡፡

ከተከተሌነው የስትራቴጂክ ዕቅዴ ማዕቀፌ ጋር በተጣጣመ መሌኩ ዕቅደን በማዘጋጀት ሂዯት መሰረት

ከሆኑን አምስቱ ቁሌፌ አውታሮች አኳያ ስጋቶችን የምንገመግም ሲሆን፣ ስኬታችንን የምንሇካበት

መንገዴ ከራዕያችን ጋር በቀጥታ የተገናኘ እንዱሆን ሇማዴረግ ሇእያንዲንደ ቁሌፌ አውታር ተስማሚ

የሆኑ ግቦችና የስኬት መሇኪያ መስፇርቶች ተሇይተው ተቀምጠዋሌ፡፡ በተጨማሪም ከስትራቴጂክ

አቅጣጫችን ጋር የሰመረና ሰትራቴጂያችንን ሇመተግበር የሚያስችሇንን ተስማሚ ዴርጅታዊ አስተዲዯር

እና የተቋም መዋቅር ቀርፀናሌ፡፡

በቀጣይነት ዓመታዊ ዕቅዴ በምናዘጋጅበት ጊዜ የቦርደን ውጫዊና ውስጣዊ ከባቢዎች እየተከታተሌን

በጥሌቀት የምንገመግም ሲሆን፤ የመንግስት ፖሉሲዎችን፣ ሙያውን፣ ገበያውን፣ … ወዘተ በተመሇከተ

የተሇወጡ እና አዲዱስ የተከሰቱ ጉዲዮችን በመሇየት እና በስራችን ሊይ የሚኖራቸውን ውጤት

በመገምገም አስፇሊጊውን እርምጃ የምንወስዴ ይሆናሌ፡፡ ይህ ሂዯት በዓሇም አቀፌም ሆነ በሀገር ውስጥ

(የመንግስት ፖሉሲ ወዘተ…) በመከሰት ሊይ ያለ ሇውጦች ሊይ የሚኖረንን ግንዛቤ እንዴናዲብርና

የምንሰራው የቁጥጥር ስራ ከተሇወጡ ሁኔታዎች ጋር የተጣጣመና የህዝብ ጥቅምን ያስጠበቀ እንዱሆን

ሇማዴረግ ያስችሇናሌ፡፡

Page 15: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 15

1.2.1. ቁሌፌ ተቋማዊ አውታሮች

የአምስቱ ቁሌፌ ተቋማዊ አውታሮች ውጤታማ አፇፃፀም በሕግ የተጣሇብንን ኃሊፉነት ሇመወጣትና

ራዕያችንን ሇማሳካት ወሳኝ ናቸው፡፡

አውታር 1፡ አስፇሊጊነት

በሕግ የተጣሇብንን ኃሊፉነት ሇመወጣት እና የዯንበኞችን፣ የሰራተኞችን፣ የባሇሙያዎችን፣ የሪፖርት

አቅራቢዎችን እና የላልች ባሇዴርሻ አካሊት ፌሊጎት ሇሟሟሊት እና ሇማርካት ዯንበኛ ተኮርና ከዘመኑ

ጋር የሚራመዴ ተቋም ሇመሆን እንሰራሇን፡፡

አውታር 2፡ ዘሇቄታዊነት

ተግባራችንን ሇማከናወን የምንከተሊቸው የአሰራር ስርዓቶች፣ የሥራ ሂዯቶችና ስሌቶች በሰራተኞች፣

በፊይናንስ አቅማችን፣ በዯንበኞች እና በአጠቃሊይ በህዝቡ ሊይ አሊስፇሊጊ አለታዊ ውጤቶችን

የማያሳዴሩና በቀጣይነት አገሌግልት እየሰጠን እንዴንቀጥሌ የሚያስችለን ናቸው፡፡

አውታር 3፡ ተቋማዊ ነፃነት

በአዯረጃጀትም ሆነ በአሰራር ከሙያው ጋር የሚኖረን አሊስፇሊጊ ግንኙነቶች እና ሙያው ራሱን በራሱ

የተቆጣጠረ የሚያስመስለ ሁኔታዎችን በማስወገዴ ተቋማዊ ነጻነታችንን ጠብቀን ቀሌጣፊ እና

ውጤታማ የቁጥጥር ተግባር ሇማከናወን የሚያስችሇንን አዯረጃጀትና አሰራር እንከተሊሇን፡፡

አውታር 4፡ መሌካም ስም እና ተዓማኒነት

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን በተመሇከተ ሥመጥር ሇመሆንና ተዓማኒነትን ሇማግኘት ጠንክረን

እንሰራሇን፡፡ ባሇዴርሻ አካሊት በምንሰራው ሥራና በብቃታችን የጠነከረ እምነት ኖሯቸው እንዯ ሌህቀት

ማዕከሌና የህዝብ ጥቅም አስጠባቂ እንዱያምኑብን በሂሳብ አያያዝ፣ በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ፣ በኦዱት እና የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዙሪያ ጥሌቅ ዕውቀትና ሰፉ ሌምዴ እንዱኖረን

እንሠራሇን፡፡

Page 16: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 16

አውታር 5፡ ከከባቢ ጋር የመስማማት ብቃት

ተግባራችንን በማያቋርጥ የሇውጥ ሂዯት ውስጥ በሚገኝ ከባቢያዊ ሁኔታ እንዯምናከናውን

የምንገነዘብና፣ ከሇውጥ ጋር እራሳችንን አጣጥመን የምንሄዴ እና/ወይም በከባቢያችን ሊይ ተገቢ ተጽእኖ

የማሳረፌ አቅም እንዱኖረን ጠንክረን እንሰራሇን፡፡

1.3. የስትራቴጂክ አቅጣጫ

1.3.1. ራዕይ

ዓሇም አቀፊዊ እውቅና ያሇን በኢትዮጵያ ውስጥ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን በተሳካ ሁኔታ

የሚቆጣጠር ገሇሌተኛ ተቆጣጣሪ አካሌ ሆኖ መገኘት ነው፡፡

1.3.2. ተሌዕኮ

በኢትዮጵያ ውስጥ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብን በማረጋገጥ

ኢንቨስትመንት እንዱስፊፊና የህዝብ ጥቅም እንዱጠበቅ ዴጋፌ ማዴረግ ሲሆን፣ ይህንንም ሇማስቻሌ

በሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ሊይ ህጎች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎች እና የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች

በሚጠይቁት መሰረት ተገቢ ክትትሌና ቁጥጥር ማዴረግ ነው፡፡

1.3.3. እሴቶቻችን

በማያቋርጥ የሇውጥ ዐዯት ከጊዜ ወዯ ጊዜ እየረቀቁና እየተወሳሰቡ የሚሄደ የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ ፌሊጎቶች የሚንፀባረቁበትን የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን በኢትዮጵያ ውስጥ

እንዴንቆጣጠር በሕግ የተሰጠንን ኃሊፉነት ሇመወጣት በምናከናውናቸው ተግባራት በሙለ

የምናከብራቸውና የምንመራባቸው እሴቶቻችን የሚከተለት ናቸው፡፡

ታማኝነት

እያንዲደ የቦርደ አባሌና ሠራተኛ በማናቸውም ሁኔታ የሊቀ የስነ-ምግባር ዯረጃዎችን በማሳየት

የባሌዯረቦቹን እና የተገሌጋዩን ህዝብ አመኔታ የማግኘት ኃሊፉነት አሇበት፡፡ በግሇሰብም ሆነ በተቋም

ዯረጃ ተግባራችንን የምናከናውነው በታማኝነት፣ በሀቀኝነት እና ያሇአዴሌኦ ነው፡፡

Page 17: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 17

ሚዛናዊነት

የቁጥጥር ተግባራችንን የምናከናውነው ሕግን ተከትሇን በቅንነት እና ሚዛናዊነትንና ተመጣጣኝነትን

በጠበቀ ሁኔታ ነው፡፡ የሰው ሀብታችንን የምናስተዲዴረው ብዝሃነትን፣ ግብረገብነትን፣ ሚዛናዊነትን እና

መከባበርን በሚያረጋግጥ መንገዴ ነው፡፡

ተባባሪነት

መረዲዲት፣ መዯጋገፌ፣ የቡዴን ስራ እና አጋራዊነት እንዯ ተቋም ተሌዕኳችንን፤ ከባሇዴርሻ አካሊት ባሇን

ትብብር ዯግሞ የጋራ ግባችንን ሇማሳካት የምንሠራበት መንገዴ ነው፡፡

ተጠያቂነት

በምንሠራው ሥራ በግሌ እና በጋራ ኃሊፉነትን ሇመውሰዴ ያሇን ዝግጁነትና ተነሳሽነት ሇምናገሇግሇው

ሕዝብ ያሇን ተጠያቂነት መገሇጫ ነው፡፡

ችግር ፇቺነት

በግሌ ተነሳሽነት ኃሊፉነትን አውቆ መሥራት፣ አዲዱስ ሀሳቦችን በማመንጨት መተግበር፣ እራስን

ከጊዜው ጋር ሇማራመዴ በዕውቀትና መረጃ በሌፅጎ መገኘት፣ መሇኝነት፣ ሇሇውጥ ዝግጁነት እና

ውጤታማነት የሚያጋጥሙንን ስጋቶችና ተግዲሮቶች ተቋቁመን ዘሊቂነታችንን ሇማረጋገጥ

ከሰራተኞቻችን የምንጠብቀው አስተዋፅኦ ነው፡፡

ሇሌህቀት ያሇ ቁርጠኝነት

የሊቀ የአፇፃጸም ዯረጃ፣ ከፌተኛ ችልታና ብቃት፣ ቁርጠኝነት እና የዓሊማ ፅናት ራሳችንን የሌህቀት

ማዕከሌ ሇማዴረግ ከሰራተኞቻችን አጠንክረን የምንፇሌገው ነው፡፡

1.3.4. የምንመራባቸው ፖሉሲዎች

ቀሌጣፊና ውጤታማ የክትትሌና ቁጥጥር ሥርዓት ሇመመስረትና እውን ሇማዴረግ የምናከናውናቸው

ዘርፇ ብዙ ሥራዎችና ፕሮግራሞች ቀጥሇው በተገሇፁት ጥቅሌ ፖሉሲዎች ይመራለ፦

Page 18: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 18

በክትትሌና ቁጥጥር፣ ሕግን በማስከበር እና በትምህርትና ስሌጠና ዙሪያ የምንሠራቸውን ሥራዎች

ውጤታማነት ከፌ ሇማዴረግ በተቻሇ መጠን በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ከሚገኙ አግባብ

ካሊቸው አካሊት ጋር መተባበር እና ግብዓቶችን በጋራ መጠቀም፤

ኃሊፉነታችንን በመወጣት ረገዴ እንቅፊት (ችግር) ሉፇጥሩ የሚችለ አዲዱስ የሚከሰቱ ሥጋቶችን፣

የንግዴና የገበያ እንቅስቃሴ አጠቃሊይ አቅጣጫዎችን ወዘተ... በተሻሇ ሁኔታ ሇመገመትና የትኩረት

አቅጣጫዎችን ሇመሇየት የሚያስችሌ በስጋት ሊይ የተመሰረተ የአሰራር ሥርዏቶችን መከተሌ፤

የአገሌግልት አሰጣጣችንን ቀሌጣፊ፣ ውጤታማና ተዯራሽ ሇማዴረግ እና ተገሌጋዩ ሕዝብ መረጃ

በቀሊለ የሚያገኝበትን ሁኔታ ሇመፌጠር አቅም በፇቀዯ መጠን ዘመናዊ የመረጃና የመገናኛ

ቴክኖልጂዎችን መጠቀም፤

ዘሇቄታዊነት ያሇው ተቋማዊ ሌህቀትን ሇመፌጠር መስራት፤

ፖሉሲዎችን በተመሇከተ ዝርዘር መግሇጫዎች በተቀጥሊ ፩ ተዘርዝረዋሌ፡፡

ቀጥል የተመሇከተው ሥዕሊዊ መግሇጫ የስትራቴጂክ ዕቅዲችንን ሇማዘጋጀት የተከተሌነውን ማዕቀፌ

ጠቅሇሌ አዴርጎ ያሳያሌ፡፡

Page 19: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 19

የስትራቴጂክ ዕቅዴ ዝግጅት ማዕቀፌ

1.4. የቦርደ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት

1.4.1. የሥራ አስፇፃሚው አካሌ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት

የቦርደ ጽ/ቤት ሉተገብረው ያቀዯው አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት (የተቋም መዋቅር) ቦርደ በሕግ

የተጣሇበትን ኃሊፉነት በብቃት ሇመወጣትና ራዕዩን ሇማሳካት እንዱችሌ አስፇሊጊውን ሁለ ዴጋፌና

እገዛ ሇማዴረግ የሚችሌ አቅም ያሇው ጠንካራ ጽ/ቤትን ማቋቋም ዓሊማ ያዯረገ ሲሆን፣ የጽ/ቤቱ

አጠቃሊይ አመራርና አስተዲዯር የዋና ዲይሬክተሩ (ስራ አፇጻሚው) እና እሱ የሚመሰረተው የከፌተኛ

ሥራ አመራር ቡዴን ነው፡፡ ጽ/ቤቱ ሇመሳብና ቀጥሮ ሇማቆየት ጥረት የሚያዯረገው የዲይሬክተሮች

ራዕይ እና ተሌዕኮ አስፇ

ሊጊነት

ዘሇቄ

ታዊ

ነት

መሌ

ካም

ስም

ና ተ

ዓማ

ኒነት

ከከ

ባቢ

ጋር የ

መስማ

ማት

ብቃ

ስትራቴጂዎች እና

መሇኪያዎች

ስትራቴጂዎች እና

መሇኪያዎች

ስትራቴጂዎች እና

መሇኪያዎች

ስትራቴጂዎች እና

መሇኪያዎች

ተቋማዊ የመፇፀም ችልታ

እሴቶች

የሰው ሀብት አመራር የመረጃና የመገናኛ ቴክኖልጂ

የቴክኒካሌ ብቃት አመራር ኦፕሬሽናሌ

ሙያን ማጎሌበት

ችግር ፇቺነት

ተባባሪነት

ታማኝነት ሚዛናዊነት

ተጠያቂነት ሇሌህቀት ያሇ ቁርጠኝነት

ተቋ

ማዊ

ነጻነት

ስትራቴጂዎች እና

መሇኪያዎች

Page 20: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 20

ቦርዴ (የሚያቋቁማቸውን አማካሪ ኮሚቴዎችን ጨምሮ) በሕግ የተጣሇበትን ከፌተኛና ሀገራዊ ኃሊፉነት

በአግባቡ ሇመወጣት ይችሌ ዘንዴ አስፇሊጊውን እገዛ ሇማዴረግ የሚችለ በሙያ ትምህርትና በሥራ

ሌምዴ የዲበረ ከፌተኛ የቴክኒካሌ እና የሥራ አመራር አቅምና ብቃት ያሊቸውን ባሇሙያዎችና

ኦፉሰሮችን ይሆናሌ፡፡

1.4.2. የቦርደ ጽ/ቤት አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት

1.4.3. የቀረበው አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት አመክንዮ

ከታች በስዕለ በሚታየው የጽ/ቤቱ አስተዲዯራዊ መዋቅር የተመሇከተው የከፌተኛ ስራ አስፇጻሚው

አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት በዋናነት ግብ ያዯረገው የጽ/ቤቱ አጠቃሊይ አመራር እና አወቃቀር ቦርደ

በአዋጅና በማቋቋሚያ ዯንቡ የተሰጡትን ተግባርና ኃሊፉነቶች በብቃት እንዱወጣ ማስቻሌን ነው፡፡

የሙያውን አፇጻጸም የሚወስኑ ዯረጃዎችን፣ ዯንቦችና መመሪያዎችን ማውጣት፤ የሙያውን አፇጻጸም

መከታተሌ፣ መቆጣጠርና ህግ የማስከበር ሥራዎች እና የሙያ ትምህርትና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ

ፇተናዎች የቦርደ ቁሌፌ ኃሊፉነቶች እንዯሆኑ የታመነ በመሆኑ እነዚህ ሶስት ዋና ዋና የስራ ዘርፍች

ዋና ዲይ ሬ ክተር

(ሥራ አ ስ ፇፃሚ)

ዲይ ሬ ክተር ስ ትራቴጂ፣ ፖሉሲ እ ና

እ ቅዴ ዝግጅት

የ ውስ ጥ ኦዱት

ዲይ ሬ ክተር የ ዯንበኛና ባ ሇ ዴር ሻ

አ ካሊት ጉዲዮች

ዲይ ሬ ክተር ቢዝነስ ኢንፍርሜሽን

እ ና ቴክኖልጂ

ዲይ ሬ ክተር የ መረ ጃና የ ውጭ

ግንኙነት

ዲይ ሬ ክተር

የ ዴር ጅት አገሌግልቶች

ዲይ ሬ ክተር የ ሂሳብ አ ያያዝና የ ፊይናንስ ሪፖር ት

ዯረ ጃዎች ና መመሪ ያዎች

ዲይ ሬ ክተር የ ኦዱት እ ና የ ማረ ጋገጥ አ ገሌግልት ዯረ ጃዎች ና

መመሪ የ ዎች s

ዲይ ሬ ክተር

የ ዴር ጅት አመራር ዯረ ጃዎች ና

መመሪ ያዎች

ዲይ ሬ ክተር የ ሙያና የ ባ ሇ ሙያዎች

አ ፇጻፀም ቁጥጥር

የ ሙያ አፇፃፀም ክትትሌና ግምገማ

መምሪ ያ

የ ሙያተኞች እ ና የ ሙያ ማህበ ራት ቁጥጥርና ዴጋፌ

መምሪ ያ

ዲይ ሬ ክተር የ ፊይ ናንስ ሪ ፖር ቶች

አ ዘገጃጀጀት እ ና አ ቀራረ ብ ክትትሌና ግምገማ

ዲይ ሬ ክተር የ ሕግ አገሌግልት እ ና ሕግ

ማስ ከበ ር

የ ሕግ ማማከር ና ቁጥጥር አ ገሌግልት

መምሪ ያ

የ ምር መራና ሕግ ማስ ከበ ር

መምሪ ያ

ም /ዋና ዲይ ሬ ክተር የ ሙያ ትምህርት እና

ስ ሌጠና

ም /ዋና ዲይ ሬ ክተር ዯረ ጃዎች፣ ዯንቦ ች

እ ና መመሪ ያዎች

ዲይ ሬ ክተር የሙያ ትምህርት እና የ ብቃት ማረ ጋገጫ

ፇተናዎች

ም /ዋና ዲይ ሬ ክተር የ ሙያ አ ፇፃፀም ክትትሌ፣

ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበ ር

የ ፊ ይ ናንስ ሪ ፖር ቶች አ ዘገጃጀጀት እ ና

አ ቀራረ ብ ክትትሌና ግምገማ መምሪ ያ

“ IFRS” የሥሌጠና ማዕከሌ

Page 21: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 21

በምክትሌ ዋና ዲይሬክተር ዯረጃ እንዱመሩ ተዯርገዋሌ፡፡ ይህ የሆነበት መሰረታዊ ምክንያት በስራ

ዘርፍቹ የሚሸፇኑት ተግባሮች ከፌተኛ የቴክኒካሌ አቅምና ብቃት እንዱሁም የስራ ሊይ ሌምምዴ

(ተሞክሮ) የሚጠይቁ በመሆኑ፤ ተጠሪነታቸው ሇዋና ዲይሬክተሩ በሆኑት የም/ዋና ዲይሬክተር

ዯረጃዎች የሚመዯቡት ከፌተኛ ባሇሙያዎች የሊቀ የአፇጻጸም እና የጥራት ዯረጃ ሇማረጋገጥ

ስሇሚያስችሌ እና ዋና ዲይሬክተሩ በዝርዝር ቴክኒካሌ ጉዲዮች ሊይ ከተገቢው መጠን በሊይ ሳይጠመዴ

አጠቃሊይ የቦርደን እንቅስቃሴ በሚመሇከቱ ስትራቴጂክ ጉዲዮች ሊይ ማተኮር እንዱችሌ ስሇሚያግዙ

ነው፡፡ በላሊ በኩሌ በዲይሬክተር ዯረጃ እንዱመሩ የተዯረጉት ዲይሬክቶሬቶች የስራ ባህሪያቸው

በአብዛኛው በኦፕሬሽን ሊይ ያተኮረ በመሆኑ ምክትሌ ዋና ዲይሬክተር ሳያስፇሌጋቸው ተጠሪነታቸው

በቀጥታ ሇዋና ዲይሬክተሩ እንዱሆን ተዯርጓሌ፡፡

1.4.4. በአፊጣኝ የሰራተኛ ምዯባና ቅጥር የሚሹ የስራ መዯቦች ዝርዝር

የቦርደ ጽ/ቤት በአሁኑ ጊዜ ዋና ዲይሬክተር እና አራት ሰራተኞችን (የዲይሬክተሩ ፀሀፉና ሶስት

ባሇሙያዎች) በመያዝ ቦርደን የማቋቋምና የማዯራጀት እንዱሁም በአዋጁ እና ማቋቋሚያ ዯንቡ

የመሸጋገሪያ ዴንጋጌዎች የተቀመጡ የሽግግር ጊዜ ተግባራትን በማከናወን ሊይ ናቸው፡፡ ቦርደ

በስትራቴጂክ እቅደ ሊይ የተመሇከቱትን ዘርፇ ብዙ ስራዎች በታቀዯው መጠንና የጊዜ ሰላዲ ሇማከናወን

ይችሌ ዘንዴ ቀጥሇው በተመሇከቱት የስራ መዯቦች አፊጣኝ የሰራተኞች ምዯባና ቅጥር ማዴረግ

ቅዴሚያ ሉሰጠው የሚገባ ተግባር ይሆናሌ፡፡

ም/ዋና ዲይሬክተር - የሙያ አፇጻጸም ክትትሌና ቁጥጥር

የሙያና የሙያተኞች ክትትሌና ቁጥጥር ዲይሬክተር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች

በሙለ

የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌና ቁጥጥር ዲይሬክተር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች

በሙለ

የህግ አገሌግልትና የህግ ማስከበር ዲይሬክተር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች

በሙለ

ም/ዋና ዲይሬክተር - የሙያ ዯረጃዎችን፣ ዯንቦችንና መመሪያዎችን ማውጣት

Page 22: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 22

የሂሳብ አያያዝና የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ዲይሬክተር እና በስሩ

የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች በሙለ

የኦዱትና የማረጋገጥ ስራዎች ዯረጃዎች ዲይሬክተር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች

በሙለ

የዴርጅት አስተዲዯርና አመራር ዯረጃዎች ዲይሬክተር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች

በሙለ

ም/ዋና ዲይሬክተር - የሙያ ትምህርት እና ስሌጠና

የሙያ ትምህርት እና የብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ዲይሬክተር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ

ባሇሙያዎች በሙለ

የሙያ ትምህርት ማናጀር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች በሙለ

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ማናጀር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች በሙለ

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ስሌጠና ማዕከሌ

ማናጀር እና በስሩ የሚያስፇሌጉ ባሇሙያዎች በሙለ

የዴርጅት አገሌግልቶች ዲይሬክተር

የፊይናንስ ማናጀር እና የተወሰኑ የክፌለ ሰራተኞች

የሰው ሀብት ማናጀር እና የተወሰኑ የክፌለ ሰራተኞች

የጠቅሊሊ አገሌግልት ማናጀር እና የተወሰኑ የክፌለ ሰራተኞች

የቢዝነስ ኢንፍርሜሽን እና ቴክኖልጂ ዲይሬክተር እና የተወሰኑ የክፌለ ሰራተኞች

የዯንበኞችና ባሇዴርሻ አካሊት ጉዲይ ክትትሌ ዲይሬክተር እና የተወሰኑ የክፌለ ሰራተኞች

የስትራቴጂክ፣ የፖሉሲ እና እቅዴ ዝግጅት ዲይሬክተር እና የተወሰኑ የክፌለ ሰራተኞች

የጽ/ቤቱ ሌዩ ሌዩ ዲይሬክቶሬቶች እና የተሇያዩ የስራ ክፌልች ዝርዝር ተግባራት እና የሰው ሀይሌ

ፌሊጎቶች በተቀጥሊ ፪ ተያይዘው ቀርበዋሌ፡፡

Page 23: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 23

1.5. የዲይሬክተሮች ቦርዴ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት

1.5.1. የዲይሬክተሮች ቦርዴ

መንግስት ቦርደን በበሊይነት የሚመራ የዲይሬክተሮች ቦርዴ ያዋቀረ ሲሆን፤ ሰብሳቢውን ጨምሮ 12

አባሊቶችን አግባብነት ካሊቸው የመንግስት አካሊት፣ ከፌተኛ የትምህርት ተቋማት፣ ከግለ ዘርፌና

ሙያውን ከሚወክለ የሙያ ማህበራት በማውጣጣት ሰይሟሌ፡፡ የቦርደ አወቃቀርም በዓሇም አቀፌ

የኦዱት ተቆጣጣሪዎች ማህበረሰብ ዘንዴ እንዯ መሌካም የቁጥጥር አሰራር ሌምዴ ተዯርጎ የሚወሰዯውን

ተሞክሮ መሰረት በማዴረግ ቦርደን ከሙያው (ከሙያ ማህበር) በአሰራር፣ በአዯረጃጀትና ከላልች

ግንኙነቶች ነፃ እንዱሆን በማሰብ ነው፡፡ ይሁንና የዚህ አይነቱ አወቃቀር የሚፇጥራቸው በአንዴ በኩሌ

ቦርደ ከሙያው እንዱኖረው የሚፇሌገውን የአሰራር፣ አዯረጃጀትና ግንኙነቶች ነፃነት በመጠበቅ እና

በላሊ በኩሌ ዯግሞ ቦርደ የሚፇሌገውን ቀሌጣፊና ውጤታማ ክትትሌና ቁጥጥር የማዴረግ ውጥን

የማሳካት ውስብስብ ሁኔታዎችን አጣጥሞና አመጣጥኖ ሇማስኬዴ ሰፉ ስራ የሚጠይቅ መሆኑን

መገንዘብ ያስፇሌጋሌ፡፡

1.5.2. የዲይሬክተሮች ቦርዴ አስተዲዯራዊ አዯረጃጀት

የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ቁ 847/2007 እና የሚኒስትሮች ም/ቤት ዯንብ ቁ

332/2007 ቦርደ የተቋቋመበትን ዓሊማዎች እና ተግባራት ሇማሳካት የተሠጠውን ሥሌጣንና

የሚያከናውናቸውን የተሇያዩ ተግባርና ኃሊፉነቶችን በዝርዝር የሚያስቀምጡ ሲሆን፣ በዯንቡ አንቀፅ

7(2) ዯግሞ ቦርደ ሃሊፉነቱን በአግባቡ እንዱወጣ የሚያግዙትን የተሇያዩ የአማካሪ ኮሚቴዎችን

እንዯአስፇሊጊነቱ የማቋቋም ስሌጣን ተሰጥቶቷሌ፡፡

በመሆኑም ቦርደ ኃሊፉነቱን ቀሌጣፊና ውጤታማ በሆነ መንገዴ ሇመወጣት እንዱያስችሇው ከታች

በተመሇከተው የቦርደ አሥተዲዯራዊ አዯረጃጀት ሊይ የተመሇከቱት ኮሚቴዎች፣ ንዐስ ኮሚቴዎች፣

ምክር ቤቶች እና ፓናልች ይቋቋማለ፡፡ እያንዲንደ ኮሚቴ የሚኖረውን የሥራ ዴርሻ እና ኃሊፉነት፣

የሚያከናውናቸውን ተግባሮች፣ የኮሚቴው አወቃቀርና አባሊት፣ የስብሰባ ስነ-ስርዓት እና ላልች

አስፇሊጊ የሆኑ ጉዲዮችን በግሌፅና በዝርዘር የሚያሳይ ቢጋር በቦርደ ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ይሆናሌ፡፡

Page 24: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 24

እነዚህ ኮሚቴዎች በቦርደ ከተቋቋሙ በኋሊ የተሰጣቸውን የሥራ ዴርሻ ሇመወጣት የሚያስችሊቸውን

የክትትሌና የማማከር ተግባራት ማከናወን የሚጀምሩ ሲሆን፣ የቦርደ ጽ/ቤት የተሇያዩ ክፌልች

ሇኮሚቴዎቹ አስፇሊጊውን የሙያና የቴክኒካሌ ዴጋፌ ያዯርጋለ፡፡

1.6. ቦርደ ተግባሩን የሚያናከናውንበት ከባቢያዊ ሁኔታ

1.6.1. የባሇዴርሻ አካሊት ፌሊጎት እና ከእኛ የሚጠብቁት

በሕግ የተጣሇብን ኃሊፉነትና ተግባር የተሇያዩ ባሇ ዴርሻ አካሊት ፌሊጎቶችን እንዴናሟሊ የሚያስገዴዯን

በመሆኑ ወሳኝ የሚባለ ባሇዴርሻ አካሊትን መሇየትና ፌሊጎቶቻቸውን እና ከእኛ የሚጠብቁትን ውጤት

ጠንቅቆ መረዲት የግዴ ይሊሌ፡፡ በዚህም መሠረት ዋና ዋና ባሇዴርሻ አካሊት እና ከእኛ የሚጠብቁት

ውጤቶች ተሇይተው ከዚህ እንዯሚከተሇው ቀርበዋሌ፡፡

መንግስት፤

መንግስት የሃገሪቱን ኢንቨስትመንት እና የኢኮኖሚ ዕዴገት የሚዯግፌ እና የሕዝብ ጥቅምን

የሚያስጠብቅ በአግባቡ የሚመራ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ በሀገሪቱ ውስጥ እንዱፇጠር ጠንካራ

ፌሊጎት አሇው፡፡ ስሇሆነም ቦርደ የሕዝብ ጥቅምን የሚያስከብር እና ሙያውን ቀሌጣፊና ውጤታማ

የዲይሬክተሮች ቦርዴ

የቦርዴ ቁ ጥጥር ኮሚቴዎች ኦዱት ኮሚቴ

እጩ አቅ ራቢ ኮሚቴ

የ ዴር ጅት አ ስ ተዲዯር

ዯረ ጃዎች፣ ዯንቦች እ ና መመሪ ያዎች ቋሚ የ ምክክር

የ ሙያ ብቃት ማረ ጋገጫ ፇተናዎች

ኮሚቴ

የ ሂሳብ አ ያያዝ ዯረ ጃዎች፣ ዯንቦች እ ና መመሪ ያዎች ቋሚ የ ምክክር

መዴረ ክ

የ ፊይ ናንስ ሪ ፖር ቶች ክትትሌና ቁጥጥር

የ አ ማካሪ ዎች ቋሚ የ ምክክር

የ ዯረ ጃዎች፣ ዯንቦች እ ና መመሪ ያዎች

ኮሚቴ

የ ሙያ ትምህርት እና

ስ ሌጠና ኮሚቴ የ ሙያ አ ፇፃፀም

ክትትሌ፣ ቁጥጥርና ሕግ ማስ ከበ ር

ኮሚቴ

የ ኦዱትና የ ማረ ጋገጥ ሥራ ዯረ ጃዎች፣ ዯንቦች እ ና መመሪ ያዎች ቋሚ የ ምክክር

የ ኦዱት ሥራዎች አ ፇፃፀም ክትትሌ

እ ና ቁጥጥር የ አ ማካሪዎች ቋሚ የ ምክክር መዴረክ

በ ምር መራ ሊይ ያለ ጉዲዮች

ክትትሌና ቁጥጥር

ንዐስ ኮሚቴ

ች ልት

(ክስ ሰ ሚዎች ) ች ልት

(ክስ ሰ ሚዎች )

የ ሰ ር ቲፉኬሽን እ ና አ ክሬ ዱቴሽን ኮሚቴ

Page 25: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 25

በሆነ መሌኩ ሇመቆጣጠር የሚያስችለትን የሊቁ የዓሇም አቀፌ ተሞክሮዎች፣ የአሰራር ሌምድችና

ቴክኒኮችን የሚጠቀም ብቃት፣ ጥንካሬ እና ዘሊቂነት ያሇው ተቆጣጣሪ አካሌ እንዱሆን ይጠብቃሌ፡፡

ኢንቬስተሮች፤

ባሇሀብቶች ኢንቨስትመንትን በተመሇከተ የሚያዯርጉት ውሳኔ አስተማማኝ በሆኑ የመረጃ ግብዓቶች

ሊይ የተመሰረተ እንዱሆን ይፇሌጋለ፡፡ ስሇሆነም ቦርደ በሀገሪቱ ውስጥ ከፌተኛ የጥራት ዯረጃ ያሇው

የሂሳብ አዘገጃጀት፣ አቀራረብ እና የኦዱት አገሌግልት እንዱኖር የሚጠበቅበትን የጎሊ አስተዋፅኦ

እንዱያበረክት ይጠብቃለ፡፡

የኦዱት ዴርጅቶች፤

የኦዱት ዴርጅቶች የሙያ ነፃነታቸው ተጠብቆ ጥራት ያሇው ኦዱት አገሌግልት በተመጣጣኝ ዋጋ

የመስጠት ፌሊጎት አሊቸው፡፡ ስሇሆነም ቦርደ የሚያዯርጋቸው የክትትሌና የቁጥጥር ስራዎች

የባሇሙያዎችን የሙያ ነፃነት ያስከበረ፣ ዴርጅታቸውን በተሻሇ መንገዴ ሇመምራት የሚያግዛቸውና

በአጠቃሊይ በሙያው አፇፃፀም እና እዴገት ሊይ እሴትን የሚጨምር እንዱሆን ይጠብቃለ፡፡

ሪፖርት አቅራቢ አካሊት፤

የሪፖርት አቅራቢ አካሊት የጥራት ዯረጃቸውን የጠበቁ የፊይናንስ ሪፖርቶችን አዘጋጅተው በወቅቱ

ሇማቅረብ የሚችለበት ሁኔታ እንዱመቻችሊቸው ይፇሌጋለ፡፡ ስሇሆነም ቦርደ በፊይናንስ ሪፖርቶች

ሊይ የሚያዯርጋቸው የክትትሌና ግምገማ ሥራዎች ውጤታማ፣ ገንቢ እና እሴት የሚጨምሩ እንዱሆኑና

በተጨማሪም አዱሶቹን ዯረጃዎች ሇመተግበር የሚያግዙ ሥሌጠናዎች እና የተግባር ማጣቀሻ ማንዋልች

እንዱዘጋጅሊቸው እንዱሁም የዴጋፌና የማማከር እገዛ እንዱዯረግሊቸው ይጠበቃለ፡፡

ላልች ተቆጣጣሪ አካሊት፤

ላልች ተቆጣጣሪ አካሊት የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ እንዱሁም የኦዱት አገሌግልትን

በተመሇከተ በሀገሪቱ ውስጥ ቀሌጣፊና ውጤታማ የቁጥጥር ስርዓት እንዱሰፌን ጠንክሮ የሚሰራ አጋር

ይፇሌጋለ፡፡ ስሇሆነም ቦርደ በትብብር ሇመስራት እራሱን ያዘጋጀና በስራው ሊይም ዕምነት የሚጣሌበት

እንዱሆን ይጠብቃለ፡፡

Page 26: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 26

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት፤

የከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ትምህርት እና ሥሌጠና በሀገራችን እንዱያዴግና

እንዱጎሇብት ይፇሌጋለ፡፡ ስሇሆነም ቦርደ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ትምህርት ስሌጠናን ሇማሳዯግና

ሇማጎሌበት ተባብሮ ሇመስራት የተዘጋጀ እንዱሆን ይጠብቃለ፡፡

የሙያ ማህበራት፤

የሙያ ማህበራት በሀገሪቱ ውስጥ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ እንዱስፊፊ፣ እንዱጎሇብት እና የህዝብን

ጥቅም ያስጠበቀ እንዱሆን ይፇሌጋለ፡፡ ስሇሆነም ቦርደ ሇሙያው ዕዴገት የተመቻቸ ሁኔታን የሚፇጥር

ሚዛናዊ፣ የተመጣጠነ እና የሕዝብን ጥቅም የሚያስጠብቅ የቁጥጥር ስርዓት በሀገሪቱ ውስጥ

እንዱያሰፌን ይጠብቃለ፡፡

1.6.2. ሉያጋጥሙ የሚችለ ስጋቶች

ተግባራችንን የምናከናውንበት ከባቢያዊ ሁኔታ የምንሰራቸውን ስራዎች ውጤታማነት ሉያስተጓጉለ

የሚችለ ሌዩ ሌዩ ስጋቶችን (እንቅፊቶችን) ሉፇጥር እንዯሚችሌ የሚጠበቅ በመሆኑ አቅም በፇቀዯ

መጠን ሁኔታዎችን ተቆጣጥረን ሇመስራት ስጋቶችን አስቀዴመን የምንሇይበት፣ መነሻ ምንጫቸውን

የምንረዲበትና ሉያስከትለ የሚችለትን ጉዲት ገምግመን የጉዲቱን መጠን ሇመቀነስ የሚያስችለ ተገቢ

የመከሊከያ እርምጃዎችን ሇመውሰዴ የሚያግዘን የስጋት አስተዲዯር ሥርዓት እንተገብራሇን፡፡ በዚህ

ረገዴ ቀጥሇው በተገሇፁት ሶስት ዋና ዋና ክፌልች ዙሪያ ሉያጋጥሙ በሚችለ የስጋት ምንጮች ሊይ

አስፇሇጊውን ክትትሌ እና ቁጥጥር እናዯርጋሇን፡፡

በአፇፃፀም ዙሪያ የሚኖሩ ስጋቶች፤

በዚህ ክፌሌ ውስጥ ከአፇፃፀም ጋር የሚያያዙ ስጋቶች የሚሸፇኑ ሲሆን፣ በሕግ የተሰጠንን ኃሊፉነት እና

ተግባርን አሇመወጣት፣ የጥራት ዯረጃውን ያሌጠበቀ አገሌግልት መስጠት፣ ባሇዴርሻ አካሊት ከእኛ

በሚጠብቁት እና በሕግ በተሰጠን ኃሊፉነትና ተግባር መካከሌ ሉኖር የሚችሌ ክፌተቶችን ተገንዝቦ

ተገቢ እርምጃ ያሇመውሰዴ፣ … ወዘተ የመሳሰለትን ይካተታለ፡፡

Page 27: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 27

በአቅም ዙሪያ የሚኖሩ ስጋቶች፤

በዚህ ክፌሌ ውስጥ ዘሇቄታዊ የሆነ አገሌግልት እንዲንሰጥ የሚያዯርጉ ስጋቶች የሚሸፇኑ ሲሆን፣

ኃሊፉነትን ሇመወጣት የሚያስችሌ በቂና አስተማማኝ ሙያዊ የቴክኒክ ብቃት በተቋም ውስጥ ሇመፌጠር

ያሇመቻሌ፣ ሥራን በሚጠበቅ የአፇፃፀም ዯረጃ ሇማከናወን የሚያስችለ ግብዓቶችን በበቂ ሁኔታ

ያሇማዯራጀት፣ … ወዘተ የመሳሰለት ይካተታለ፡፡

በፊይናንስ ዙሪያ የሚኖሩ ስጋቶች፤

በዚህ ክፌሌ ውስጥ ኃሊፉነታችንን በአግባቡ ሇመወጣት የሚያስችሌ በቂና አስተማማኝ የፊይናንስ

ምንጭ እንዲይኖር የሚያዯርጉ ስጋቶች የሚሸፇኑ ሲሆን፣ እነዚህ ስጋቶች ሁለንም የሚነኩ በመሆኑ

በቦርደ ሁሇንተናዊ እንቅስቃሴና የአፇፃፀም ብቃት ሊይ እንዴምታ የሚኖራቸው ናቸው፡፡

1.6.3. በዕቅዴ ዝግጅቱ የተወሰደ ቁሌፌ ታሳቢዎች

ይህ የስትራቴጂክ ዕቅዴ የተዘጋጀው በተሇይ ቦርደን በማቋቋም ረገዴ በመጀመሪያዎቹ ዓመታት

እንዯምንተገብራቸው ከምናስባቸው ሥራዎች ጋር በተገናኘ መሆን ወይም መፇፀም ይኖርባቸዋሌ በሚሌ

የተቀበሌናቸውን ጉዲዮች በተመሇከተ የተወሰኑ ታሳቢዎችን ከግምት ውስጥ በማስገባት ሲሆን፣ የነኚህ

ታሳቢዎች ዕውን መሆን በዕቅደ የተቀመጡትን ግቦችና ዓሊማዎች ሇማሳካት ወሳኝ መሆኑን መገንዘብ

ይገባሌ፡፡ እነኚህ ታሳቢዎች የሚከተለት ናቸው፦

መንግስት ቦርደን ሇማቋቋምና ሇማጠናከር በማዴረግ ሊይ ያሇውን የፊይናንስ እና ላልች

ተቋማዊ ዴጋፍች አጠናክሮ ይቀጥሊሌ፤

የቦርደን በሕግ የተሰጠ ኃሊፉነት፣ተግባር እና ስሌጣን በአለታዊ መሌኩ የሚቀይር የሕግ ሇውጥ

አይኖርም፤

የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በተሳካ ሁኔታ በተገበሩ አገሮች የካበተ ሌምዴ ያሊቸው ኤክስፐርቶች

በጽ/ቤቱ ውስጥ በጊዜያዊነት ተመዴበው የቴክኒክና ስሌጠና ዴጋፌ ይሰጣለ፤

አስፇሊጊ ክህልት፣ ብቃት እና ሌምዴ ያሊቸውን ባሇሙያዎች ሇመቅጠርና ሇማቆየት የሚያስችሌ

አቅም ይኖረናሌ፤

Page 28: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 28

ከፊይናንስ ሪፖርት አቀራረብ እና አዘገጃጅት አዋጅ እንዱሁም ከዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ጋር

የሚቃረኑ ወይም ሇመተግበር እንቅፊት የሚሆኑ ሕጎች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎች እና የአሠራር

ሌምድች ተሇይተው ሲታወቁ በመንግስት እና በሚመሇከታቸው ተቆጣጣሪ አካሊት በኩሌ

አፊጣኝ የማስተካከያ እርምጃ ይወሰዲሌ፤

ሪፖርት አቅራቢ አካሊት የዓሇም አቀፌ ፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎችን ሇመተግበር በሚዘጋጀው

ብሔራዊ ፌኖተ ካርታ መሰረት የጊዜ ሰላዲውን ተከትሇውና ጠብቀው ይተገብራለ፤

እቅደን በአግባቡ ሇመተግበር የሚያስችሌ በቂ የፊይናንስ እና ላልች ግብዓቶች (ቢሮ እና

አስፇሊጊ ቁሳቁሶችን ጨምሮ) አቅርቦት ይኖራሌ፤

1.6.4. በቦርደ ስትራቴጂ ሊይ ተጽእኖ ያሳረፈ ወቅታዊ ኩነቶች

ተግባራችንን የምናከናውነው በፇጣን የሇውጥ ሂዯት ውስጥ በሚገኝ ከባቢያዊ ሁኔታ ውስጥ ሲሆን፣

ቀጥሇው የተመሇከቱት በመሬት ሊይ የሚታዩ የከባቢያዊው ሁኔታ መገሇጫዎች በስትራቴጂክ ዕቅዲችን

ሊይ የተፅእኖ አሻራቸውን አሳርፇዋሌ፡፡

ተግዲሮት :

በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ውስጥ ያለ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ያሊቸው የባሇሙያዎች ቁጥር በእጅጉ አናሳ

በመሆኑ በባሇሙያዎች አቅርቦት እና ፌሊጎት (በግሌ እና በመንግስት ዘርፌ) መካከሌ የሚታይ ሰፉ

ክፌተት መኖር፡፡

የምንወስዯው የመፌትሄ እርምጃ:

የዓሇም አቀፌ ዯረጃን የሚያሟሊ ብሔራዊ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ የሚሰጥበት የሙያ ትምህርት

ሥርዓት ቀርፆ መተግበር፤

በአገራችን በተመዘገበው ፇጣን የኢኮኖሚ ዕዴገት ምክንያት የሚፇጠረውን የባሇሙያዎች ፌሊጎት

በየዯረጃው ሇሟሟሊት የተሇያዩ የብቃት ዯረጃና አገሌግልት ሇመስጠት የሚችለ በቂ ባሇሙያዎችን

ሇማፌራት የሚያስችሌ ባሇ ሁሇት ዯረጃ የሙያ ስርዓተ-ትምህርት እና ፇተናዎች (CAT(E) እና

CPA(E)) ቀርፆ መተግበር፣

Page 29: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 29

ሙያውን በተመሇከተ በከፌተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ የጠሇቀ ግንዛቤ ሇመፌጠር የሚያስችሌ

ሰፉ የማስተዋወቅ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች በመስራት የተቋማቱ የሂሳብ አያያዝ ሥርዓተ-

ትምህርት ከሚቀረፀው ብሔራዊ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዱት የሙያ ትምህርት የመግቢያ መመዘኛ

ጋር የተጣጣመ እንዱሆን ተፅኖ መፌጠር፡፡

ተግዲሮት :

በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ውስጥ ጠንካራና የዓሇም አቀፈን የሙያ ተቋም (IFAC) የአባሌነት መመዘኛ

የሚያሟሊ የሙያ ማህበር አሇመኖር፡፡

የምንወስዯው የመፌትሄ እርምጃ:

አህጉራዊ ከሆነው የሙያ ተቋም (PAFA) እና ከዓሇም አቀፈ የሙያ ተቋም (IFAC) ጋር

በትብብር በመስራት የዓሇም አቀፈን የሙያ ማህበር አባሌነት መመዘኛ መስፇርት ሇሟሟሊት

የሚችሌ ወይም የሚያሟሊ ሀገር በቀሌ የሙያ ማህበር እንዱመሰረት እና እንዱጎሇብት ማዴረግ፤

ሀገር በቀሌ ጠንካራ የሙያ ማህበራትን በማዯራጀት፣ በመዯገፌ እና በማጎሌበት ረገዴ ውጤታማ

ተሞክሮ እና መሌካም ስም ያሇው እና የዓሇም አቀፈ የሙያ ማህበር አባሌ የሆነ የሙያ ማህበር

በመምረጥ ተመሳሳይ ሥራ በሀገራችን ሇመተግበር የሚቻሌበትን የትብብር አሠራር ማመቻቸት፡፡

ተግዲሮት :

የዓሇም አቀፌ የሙያ አፇፃፀም ዯረጃዎችን በተመሇከተ በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት በሚሰጠው

ትምህርት እና አገሌግልቱን በተግባር ሇማከናወን በሚያስፇሌገው እውቀት መካከሌ ክፌተት፡፡

የምንወስዯው የመፌትሄ እርምጃ:

በከፌተኛ የትምህርት ተቋማት የሚሰጠው የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሥርዓተ-ትምህርት የዓሇም አቀፌ

የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ እና የኦዱት ዯረጃዎችን ያካተተ እንዱሆን ከተቋማቱ

ጋር በመቀራረብ መሥራት፤

Page 30: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 30

የዓሇም አቀፌ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት አፇፃፀም ዯረጃዎችን ሇማስተዋወቅና ሰፉ ግንዛቤ ሇመፌጠር

የሚያስችለ ወርክሾፖች፣ ሴሚናሮች፣ ፍረሞች፣ … ወዘተ ማዘጋጀት፡፡

ተግዲሮት :

የሂሳብ አዘጋጆች፣ የሪፖርት አቅራቢዎች፣ ኦዱተሮች እና ተቆጣጣሪ አካሊት በዓሇም አቀፌ የሂሳብ

አያያዝና የኦዱት አፇፃፀም ዯረጃዎች ሊይ ያሊቸው ዕውቀት በሚፇሇገው ዯረጃ ያሇመሆን፡፡

የምንወስዯው የመፌትሄ እርምጃ:

የዓሇም አቀፌ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት አፇፃፀም ዯረጃዎች ሊይ (የአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች እና

የፐብሉክ ሴክተር ዯረጃዎችን ጨምሮ) አሰሌጣኞችን ሇማፌራት የሚያስችሌ የስሌጠና ሰነዴ

እንዱቀረፅና እንዱጎሇብት በማዴረግ የአሰሌጣኞች ሥሌጠና ብቃትና ሌምዴ ባሊቸው ባሇሙያዎች

የሚሰጥበትን መንገዴ ማመቻቸት፤

የዓሇም አቀፌ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት አፇፃፀም ዯረጃዎች ሊይ (የአነስተኛና መካከሇኛ ዯርጅቶች

እና የፐብሉክ ሴክተር ዯረጃዎችን ጨምሮ) የሰርተፉኬት እና የዱፕልማ ኮርሶች ከሚሰጡ ታዋቂ

የሙያ ማህበራት ጋር በመተባበር እና በጋራ በመስራት ኮርሶቹ በሀገር ውስጥ የሚሰጡበትን ሁኔታ

ማመቻቸት፤

ከፌተኛ የትምህርት ተቋማትን፣ የሂሳብ አዘጋጆችን፣ የሪፖርት አቅራቢዎችን፣ ኦዱተሮችን እና

ተቆጣጣሪ አካሊትን ጨምሮ በፊይናንስ ሪፖርት የአቅርቦት ሰንሰሇት ውስጥ ሚና ያሊቸውን በሙለ

ሉጠቅም በሚችሌ መሌኩ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ሇመተግበር የሚያስችሌ ሰፉ የዝግጅት

ሥራዎችን መስራት፡፡

ተግዲሮት :

በሀገራችን ወዯ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች በመዯረግ ሊይ ያሇው

ሽግግር ያሌተቀናጀና ገና በጅምር ሊይ የሚገኝ መሆኑ፡፡

Page 31: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 31

የምንወስዯው የመፌትሄ እርምጃ:

የሪፖርት አቅራቢ አካሊትን አቅምና ዝግጁነት እንዱሁም በአዋጁ የተፇቀዯውን የአምስት ዓመት

የሽግግር ጊዜ ባገናዘበ መሌኩ ብሔራዊ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች

የትግበራ ፌኖተ ካርታ አዘጋጅቶ መተግበር፤

ትግበራውን ውጤታማ ሇማዴረግ የሚያስችሌ የክትትሌ፣ የቁጥጥር እና የዴጋፌ ሥራ መሥራት፡፡

ተግዲሮት፡

በሀገሪቱ ውስጥ በሚገኙ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት ውስጥ ያሇው መሌካም የዴርጅት አስተዲዯር ሌምዴ

(ሥርዓት) ዯካማና ያሌዲበረ መሆኑና በሀገሪቱ ውስጥ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የኦዱት እና የፊይናንስ

ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ሥርዓት ሇማስፇን የሚዯረገው ጥረት የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያን

ሇማጎሌበት ከሚሰራው ሥራ በተጓዲኝ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት መሌካም የዴርጅት አስተዲዯር

ሥርዓት የሚገነቡበትን ሁኔታ በመፌጠር ካሌታገዘ ውጤት ሉያመጣ የማይችሌ መሆኑ፡፡

የምንወስዯው የመፌትሔ እርምጃ፡

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን ሇማጎሌበት ከምናዯርገው ጥረት በተጓዲኝ በሪፖርት አቅራቢ አካሊት

መሌካም የዴርጅት አስተዲዯር ሇማስፇን የሚያስችሌ ዯንብና መመሪያ ተቀርፆ የሚተገበርበት ሁኔታ

እንዱፇጠር መስራት፤

የሪፖርት አቅራቢ አካሊት መሌካም የዴርጅት አስተዲዯር ሥርዓት ሇመዘርጋትና ውጤታማነቱን

ሇመቆጣጠር የሚያግዛቸው በሊቀ ተሞክሮዎች ሊይ የተመሰረቱ የተግባር ማጣቀሻ ማንዋልች፣

የአሰራር ዘዳዎች ... ወዘተ ማዘጋጀት፣ ማስተዋወቅ እና የዴጋፌ ስራ መሥራት፤

መሌካም የዴርጅት አስተዲዯር መተግበር ውጤታማና በአግባቡ የሚመሩ የንግዴ ዴርጅቶችን

በመፌጠር ረገዴ የሚኖረውን ቁሌፌ ዴርሻ በተመሇከተ ሇኢንቨስተሮች እና በአጠቃሊይ

ሇማህበረሰቡ የማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች መሥራት፡፡

Page 32: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 32

ተግዲሮት፡

በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ውስጥ የኦዱት አገሌግልት የሚሰጡ የኦዱት ዴርጅቶች ትናንሽ እና ቁጥራቸዉም

አነስተኛ፣ በቴክኒካሌ እና በላልች ሀብቶች ያሊቸው አቅም ያሌዲበረ በመሆኑ የሚሰጡት የኦዱት

አገሌግልት የጥራት ዯረጃ በአብዛኛው ከዓሇም አቀፌ ዯረጃ ጋር ያሌተጣጣመ መሆኑ፡፡

የምንወስዯው የመፌትሄ እርምጃ፡

የኦዱት ዴርጅቶችን አቅም ሇማሳዯግና ሇማጎሌበት የሚያስችሌ የቴክኒካሌ እና የምክር ዴጋፌ

ማዴረግ፤

የኦዱት ዴርጅቶች የሚሰጡት የኦዱት አገሌግልት የጥራት ዯረጃውን የጠበቀ መሆኑን ሇማረጋገጥ

የሚያስችሌ ውጤታማ የክትትሌና ግምገማ ሥርዓት ቀርፆ መተግበር፤

በሀገሪቱ ውስጥ በቂ ብዛትና አቅም ያሊቸው አነስተኛና መካከሇኛ የኦዱት ዴርጅቶች እንዱሁም

በአህጉር እና ዓሇም አቀፌ ዯረጃ ብቃት ያሇው የኦዱትና ተዛማጅ አገሌግልቶች የመስጠት አቅም

ያሊቸው የተወሰነ ቁጥር ያሊቸው ትሊሌቅ የኦዱት ዴርጅቶችን ሇመፌጠር የሚያስችሌ ስትራቴጂ

ቀርፆ መተግበር፡፡

ተግዲሮት፡

በመርህ ሊይ የተመሰረቱት አዱሶቹ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት ዯረጃዎች እና በሀገሪቱ

ውስጥ ሇረጅም ጊዜ ሲሰራበት በቆየው በዝርዝር ሕግ ሊይ የተመሰረቱ ዯረጃዎች እና የአሰራር ሌምድች

መካከሌ የአሠራር እና የአስተሳሰብ ባህሌ ሌዩነት መኖሩና ይህም ከፌተኛ ሇውጥን የሚጠይቅ መሆኑ፡፡

የምንወስዯው የመፌትሔ እርምጃ፡

ሰፉ በሆነ የማስተዋወቅ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ዘመቻ የተዯገፇ ተገቢ የሆነ የሇውጥ አመራር እና

አተገባበር ስሌት ነዴፍ መተግበር፡፡

Page 33: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 33

1.6.5. ውጤት ሇማስመዝገብ የሚረደ መሌካም አጋጣሚዎች

የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 847/2007 እና የቦርደ ማቋቋሚያ

የሚኒስቴሮች ም/ቤት ዯንብ ቁጥር 332/2007 ኃሊፉነታችንን ሇመወጣት የሚያስችሌ ጠንካራ

የሕግ መሰረት የሠጠን መሆኑ፤

በገንዘብና የኢኮኖሚ ትብብር ሚ/ር በኩሌ ጠንካራና ውጤታማ ቦርዴ ሇመመስረት ጠንካራ

ፌሊጎትና ቁርጠኝነት እንዱሁም ያሌተቋረጠ የፊይናንስ እና ተቋማዊ ዴጋፌ መኖር፤

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በመተግበር ረገዴ የዲበረ ሌምዴ ካሊቸው ሀገራት ተመሳሳይ ተቋማት

ያሊቸውን የዲበረ ሌምዴና ተሞክሮዎችን ሇመውሰዴ የሚያስችሌ ሁኔታ መኖሩና ሀገራቱ

ሌምድቻቸዉን ሇማካፇሌ ፌቃዯኝነት ማሳየታቸዉ፡፡

1.7. የሚያስፇሌገን የመፇፀም አቅም እና ሥጋቶቻችን

1.7.1. የሰው ሀብት

የተጣሇብንን ኃሊፉነት ከመወጣት አኳያ ውጤታማነታችን በተቀዲሚነት የሚወሰነዉ ተገቢው ዕውቀት

እና ክህልት ያሊቸውን በቂ ባሇሙያዎች ቀጥሮ በማቆየት የሚያስፇሌገንን ተቋማዊ የቴክኒካሌ አቅምና

ብቃት ሇመገንባት በሚኖረን ችልታና አቅም ሊይ ይሆናሌ፡፡ በላሊ በኩሌ እነዚህ የምንፇሌጋቸው

ባሇሙያዎች በገበያው በከፌተኛ ሁኔታ ተፇሊጊነት ያሊቸው ሲሆን፣ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች በሀገራችን

የመተግበሩ ሂዯትም የባሇሙያዎቹን ተፇሊጊነት የበሇጠ እንዯሚጨምረው ከወዱሁ መገመት ይቻሊሌ፡፡

ይኽም ሁኔታ ቦርደ አቅም ያሊቸውን ጠንካራ ባሇሙያዎች ቀጥሮ ሇማቆየት ከገበያው የተሻሇ ዯመወዝ፣

ጥቅማ ጥቅም እና የሥራ ምቹ ሁኔታ የማቅረብ አቅም ሉኖረው እንዯሚገባ የሚያሳይ ሲሆን፣ ይህንን

ሁኔታ ያገናዘበ የሰው ሀብት ሌማት ስትራቴጂክ ዕቅዴ በዕቅዴ ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት ቀርፀን

መተግበር ይኖርብናሌ፡፡ የሚዘጋጀው የሰው ሀብት ስትራቴጂ ቀጥሇው የተገሇፁትን የሚያካትት መሆን

ይኖርበታሌ፦

የመተካካት ዕቅዴ (ሇተሳሇጠ የአገሌግልት ቀጣይነት)

ሰራተኞችን ይዞ ሇማቆየት የሚያስችሌ ዕቅዴ (ሇዘሇቄታዊነት)

Page 34: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 34

የሚያስፇሌግ ተቋማዊ የዕውቀትና ክህልቶች ዕቅዴ ( አስፇሊጊነትና ዘሇቄታዊነት)

የዯመወዝ እና ላልች ጥቅማ ጥቅሞች ዕቅዴ (ሇዘሇቄታዊነት)

በተወሰኑ ባሇሙያዎች ሊይ ጥገኝነትን የመቀነስ ዕቅዴ (ሇዘሇቄታዊነት)

ከሊይ የተመሇከቱትን ጉዲዮች ያካተተ የሰው ሀብት ሌማት እስትራቴጂ በዕቅዴ ዘመኑ የመጀመሪያ

ዓመት ውስጥ መተግበር ይኖርብናሌ፡፡ በዚህ ረገዴ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በተሳካ ሁኔታ ከተገበሩ

ሀገራት የካበተ የስራ ሌምዴ ያሊቸውን ኤክስፐርቶች በማፇሊሇግ እና በጊዜያዊነት በቦርደ ጽ/ቤት

ተመዴበው የቴክኒክ፣ የማማከር እና የስሌጠና ዴጋፌ እንዱሰጡ በማዴረግ የውስጥ አቅማችንን

የምንገነባበት ሁኔታ እንዱፇጠር አስፇሊጊውን የፊይናንስ ዴጋፌ ሇማግኘት ጥረት እናዯርጋሇን፡፡

1.7.2. የአሰራር ስርዓቶች እና የስራ ሂዯቶች

በዚህ ረገዴ የምንከተሇው መርህ የምንተገብረው የአሰራር ሥርዓትና የሥራ ሂዯቶች በሕግ ከተጣሇብን

ሰፉ ኃሊፉነት እና በዚያ ረገዴ ሉያጋጥሙን ከሚችለ ስጋቶች ጋር የተመጣጠነ እንዱሆን ማዴረግን ነው፡

፡ በመሆኑም ባሇዴርሻ አካሊት በእኛ ሊይ አመኔታ ኖሯቸው እንዱዯግፈን የውስጥ አሰራር ስርዓታችን

በዓሇም አቀፈ የጥራት ቁጥጥር ዯረጃ (ISCQ 1) ሊይ የተመሰረተ እንዱሆን እናዯርጋሇን፡፡ ይህን

የውስጥ አሰራር መመሪያ ማንዋሌ በዕቅዴ ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት አዘጋጅተን በስራ ሊይ እናውሊሇን፡፡

በተጨማሪም ከተሰጠን ሰፉ ኃሊፉነት እና የምንሰራው ሥራ በሀገሪቱ ባለ ክሌልች በሙለ ከመሆኑ

አኳያ የአገሌግልት ተዯራሽነታችንን፣ የስራ ቅሌጥፌናችንን እና ውጤታማነታችንን ሇመጨመር

የሚያግዘንን የመረጃ እና ቴክኖልጂ አቅም በፇቀዯ መጠን እንጠቀማሇን፡፡ ሇሥራችን ተስማሚ የሆነ

የመረጃና ቴክኖልጂ እስትራቴጂክ እቅዴ ቀርፀን የመጀመሪው ዓመት ሊይ እንዱተገበር እናዯርጋሇን፡፡

Page 35: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 35

ክፍል ሁለት

2.1. ቁሌፌ የስራ ክፌልች - ግቦች፣ ዓሊማዎች እና ስትራቴጂዎች

በሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ እና በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ረገዴ የተሟለ ዯረጃዎች እንዱኖሩ

ማዴረግ፣ ኦዱተሮች የሙያ ነጻነታቸው ተጠብቆ ሙያዊ ግዳታቸውን እንዱወጡ ማዴረግ፣ የተሻሇ

የሂሳብና ኦዱት አሰራርና አፇጻጸም እንዱሰፌን ማዴረግ እንዱሁም በሀገር ወስጥ የሙያ ብቃት

ማረጋገጫ ያሊቸው ባሇሙያዎች ቁጥር እነዱጨምር ማዴረግ በዕቅዴ ዘመኑ የምንሰራባቸው ዋና ዋና

ጉዲዮች ሲሆኑ፣ በተጨማሪም በኢትዮጵያ ውስጥ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎችን በተሳካና ውጤታማ በሆነ መንገዴ ሇመተግበር ዋና መሰረት የሆኑትን የሙያ

ትምህርት፣ ስሌጠና እና የክህልት ማጎሌበት ስራዎችን በስፊት መስራት ይጠበቅብናሌ፡፡ በዚህም

መሰረት በስትራቴጂክ ዕቅዴ ዘመኑ ውጤት ሉመዘገብባቸው የሚገባ አምስት ቁሌፌ የስራ መስኮች

የተሇዩ ሲሆን፣ በነዚህ ቁሌፌ የስራ መስኮች ስር ተሇይተው የተቀመጡ ስትራቴጂዎችን በብቃት

መፇፀም የቦርደን ግቦችና ዓሊማዎች ሇማሳካት ከፌተኛ እገዛ የሚያዯርግ ይሆናሌ፡፡ እነዚህ ቁሌፌ የስራ

ክፌልች የሚከተለት ናቸው፡-

1. የሙያ ዯረጃዎችን ፣ ዯንቦችንና መመሪያዎችን ማውጣት

2. የኦዱት ጥራት ግምገማ እና ክትትሌ

3. የሂሳብ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማ እና ክትትሌ

4. የሙያ ትምህርት፣ ስሌጠና፣የሙያ ማጎሌበቻ እና የብቃት ማረጋገጥና እውቅና መስጠት

5. ምርመራና ህግ ማስከበር

2.1.1. የሙያ ዯረጃዎችን ዯንቦችንና መመሪያዎችን ማውጣት

ዓሊማ

ከፌተኛ የጥራት ዯረጃ ያሊቸውና ዓሇም አቀፌ ተቀባይነትን ያገኙ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎች፣ የኦዱት ዯረጃዎች፣ የሙያ ስነምግባር መመሪያዎች እና የዴርጅት መሌካም

Page 36: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 36

አስተዲዯር መመሪያዎችን በመቀበሌና በኢትዮጵያ ውስጥ እንዱተገበር በማዴረግ ኢንቨስተሮችና ላልች

የፊይናንስ ሪፖርት ተጠቃሚዎች በሂሳብ መግሇጫዎች ሊይ የሚኖራቸውን አመኔታ ማረጋገጥ፡፡

ግብ ፩

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ፣ የፐብሉክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዱት፣

የሙያ ስነምግባር እና የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች እንዱሁም

በዓሇም አቀፌ ዯረጃ ተቀባይነት ያሊቸው መሌካም ተሞክሮዎችን መሰረት በማዴረግ በሀገር ውስጥ

ተፇጻሚ የሚሆኑ ዯረጃዎችን፣ ዯንቦችንና መመሪያዎችን ማውጣት፡፡

ስትራቴጂዎች

የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች በሀገራችን ውስጥ ተግባራዊ የሚዯረጉበትን መንገዴ በተመሇከተ ቦርደ

የሚከተሇውን አቅጣጫ እና የውሳኔ ማእቀፌ ማሇትም ዯረጃዎችን ባለበት ሁኔታ የመቀበሌ ወይም

የማስማማት ወይም የማሻሻሌ ፖሉሲ ቀርፆ መተግበር፤

የተሇያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ መንገድችንና ዘዳዎችን በመጠቀም ኦዱተሮች፣ የሪፖርት አቅራቢ

ዴርጅት ዋና ስራ አስፇጻሚዎች፣ የቦርዴ አባሊት፣ የኦዱት ኮሚቴ አባሊትና ላልች ተቆጣጣሪ

መስሪያቤቶች በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ሊይ ያሊቸውን

እውቀትና ግንዛቤ ማሳዯግ፤

የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በኢትዮጵያ ውስጥ ሇመተግበር የሚያስችሌ የሪፖርት አቅራቢ አካሊትን

አቅምና ዝግጁነት እንዱሁም በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ ሊይ የተቀመጠውን

የአምስት ዓመት የጊዜ ገዯብ ከግምት ውስጥ ያስገባና ተግባራዊ ሉሆን የሚችሌ ብሔራዊ ፌኖተ

ካርታ በማዘጋጀት መተግበር፤

ጠንካራ አዯረጃጀት እና የተሟሊ ክትትሌና ዴጋፌ ሇማዴረግ የሚስያስችሌ አሠራር በመቅረፅ እና

በመተግበር የተዘጋጀው ፌኖተ ካርታ በአግባቡና በተሳካ ሁኔታ እንዱተገበር ማዴረግ፤

ከሚመሇከታቸው የመንግስት አካሊት ጋር በትብብር በመስራት በሀገራችን ከሚተገበሩት ዓሇም

አቀፌ ዯረጃዎች ጋር የሚቃረኑ እና/ወይም ትግበራውን ቀሌጣፊና ውጤታማ በሆነ መሌኩ

Page 37: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 37

በማከናወን ረገዴ-እንቅፊት የሚሆኑ ህጎች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎች እና ላልች የአሰራር ሌምድችን

መሇየትና ወቅታዊ የማሻሻያ እርምጃ እንዱወሰዴባቸው ማዴረግ፡፡

ግብ ፪

የሀገራችንን ነባራዊ ሁኔታ ያገናዘቡ እና ዘርፌ ነክ የሆኑ ጉዲዮችን ከግምት ውስጥ ያስገቡ ቴክኒካሌ

መመሪያዎች፣ ቴክኒካሌ ማብራሪያዎች፣ የተግባር ማጣቀሻ ማንዋልች እና ላልች አጋዥ ሰነድችን

አዘጋጅቶ በማውጣት ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎቹ በተሳካ ሁኔታ እንዱተገበሩ የተመቸ ሁኔታ መፌጠር፡፡

ስትራቴጂዎች

ሀገራዊ፣ ዘርፌ ነክ እና/ወይም ከዯረጃዎቹ ጋር በተያያዙ ጉዲዮች ምክንያት የሀገር ውስጥ የአፇፃፀም

መመሪያዎች፣ የቴክኒካሌ መመሪያዎች፣ ቴክኒካሌ ማብራሪያዎች ወይም የተግባር ማጣቀሻ

ማንዋልች የሚያስፇሌጋቸው ጉዲዮችን በወቅቱ እና በብቃት ሇመሇየት የሚያስችሌ ያሰራር

ስርዓቶችን እና የስራ ሂዯቶችን በመቅረፅና በመተግበር አስፇሊጊ መመሪያዎች እና አጋዥ ሰነድች

በፌጥነት አዘጋጅቶ ማቅረብ፤

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎቹን በሀገር ውስጥ ሇመተግበር የሚያግዙ የሀገር ውስጥ የአፇፃፀምና ቴክኒካሌ

መመሪያዎች እና ማብራሪያዎች አዘጋጅቶ ሇማውጣት ከሚመሇከታቸው የመንግስት አካሊት ጋር

በመተባበር መስራት እንዱሁም ከአህጉራዊና ከዓሇም አቀፌዊ ዯረጃ አውጪ እና ተቆጣጣሪ

አካሊት አስፇሊጊ ምክርና ዴጋፌ መጠየቅ፡፡

ግብ ፫

የዓሇም አቀፌ የዯረጃዎች አውጭ ቦርድች በሚያካሄዯው የዯረጃዎች ማውጣት ሂዯት ሊይ በንቃት

በመሳተፌ የዓሇም አቀፌ የዯረጃዎች አወጣጥ ሊይ ተፅዕኖ ሇማሳረፌ ጥረት ማዴረግ፡፡

ስትራቴጂዎች

በአፌሪካ የሂሳብ ባሇሙያዎች ፋዳሬሽን (PAFA) የቴክኒካሌ እና የዯረጃዎች ማውጣት ፍረሞች

ሊይ በንቃት በመሳተፌ የሚወጡ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች፣ ቴክኒካሌ ማብራሪያዎች የተግባር

Page 38: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 38

ማጣቀሻ ማንዋልች ሀገራዊ ጉዲዮችን ያገናዘቡ/ያካተቱ እንዱሆኑ ጥረት ማዴረግ፡፡ አዲዱስ

ዯረጃዎችን ሇማውጣት አስተያየት ሇሚጋብዙ ረቂቅ ሰነድች ሃገራዊና አህጉራዊ ጉዲዮችን ሉያካትቱ

የሚገባበትን አመክንዮ የሚያመሊክት ምሊሽ መስጠት፤

በዯረጃዎች ሊይ ማሻሻያ ወይም ሇውጥ እንዱዯረግባቸው በማሳሰብ አስተያየት በመጋበዝ

በሚቀርቡ ረቂቅ ሰነድች ሊይ ሀገራዊና አህጉራዊ ጉዲዮችን ሉያካትቱ የሚገባበትን አመክንዮ

የሚያመሊክት ምሊሽ መስጠት፡፡

የስኬት መሇኪያዎች

የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጆች፣ የሂሳብ መግሇጫ ተጠቃሚዎች፣ ኦዱተሮች እና ተቆጣጣሪ አካሊት

በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ሊይ የሚኖራቸው ከፌተኛ የሆነ የግንዛቤ መጠን፤

በሀገራችን የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ትግበራ ሇመምራት በምናዘጋጀው ከጊዜው ጋር የሚሄዴ

የትግበራ ፖሉሲ፤

በስትራቴጂክ ዕቅዴ ዘመኑ መጨረሻ ኢትዮጵያ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን እና የዴርጅት መሌካም

አስተዲዯር መመሪያዎችን ተቀብሊ በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ ታዯርጋሇች፤

ሀገራዊ፣ ዘርፌ ነክ ወይም ከዯረጃዎች ጋር በተያያዘ ሁኔታ ምክንያት ሀገራዊ ያፇፃፀም መመሪያ

ሇሚያስፇሌጋቸው ጉዲዮች በቂ የቴክኒካሌ መመሪያዎች፣ ቴክኒካሌ ማብራሪያዎች፣ የተግባር

ማጣቀሻ ማንዋልች ማዘጋጀት፤

በዓሇም አቀፌ የዯረጃ አወጣጥ ሂዯት ሊይ በሚኖረን ንቁ የተሳትፍ መጠን፡፡

2.1.2. የኦዱት ጥራት ግምገማ እና ክትትሌ

ዓሊማ

ውጤታማ በሆነ የኦዱት አሰራር ግምገማና ክትትሌ ኢንቨስተሮች እና ላልች የሂሳብ መግሇጫ

ተጠቃሚዎች ኦዱት በሆኑ የሂሳብ መግሇጫዎች ሊይ እምነት እንዱኖራቸው ማዴረግ፡፡

Page 39: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 39

ግብ ፩

አቅምና ብቃት ያሇው የኦዱት ግምገማ እና ክትትሌ መምሪያ ማቋቋምና የሚከተሇውም የአሰራር ስርዓት

የኦዱት ውዴቀት ሉፇጥሩ የሚችለ ከሂሳብ አያያዝና ኦዱት ጋር የተገናኙ አዲዱስ ጉዲዮችን እና ላልች

ቁሌፌ የስጋት ክፌልችን ሇመሇየትና ሇመገምገም የሚያስችለ የስጋት ግምገማ ዘዳዎችን በመጠቀም ሊይ

የተመሰረተ እንዱሆን ማዴረግ፡፡

ስትራቴጂዎች

የምናዯርገው የኦዱት ክትትሌና ግምገማ ተሇይተው በታወቁ ስጋቶች ሊይ ያተኮሩ እንዱሆኑ

ሇማዴረግ በተሇያዩ የኢኮኖሚ/የእንደስትሪ ዘርፌ ኦዱት ጋር ከተያያዙ ጉዲዮች፣ ከግብይት አይነቶች፣

ከሂሳብ አያያዝ ፖሉሲዎች፣ ከኦዱት ዴርጅት ዓይነቶች ... ወዘተ አንፃር ስጋቶችን የመሇየት፣

የመተንተንና የመገምገም ስራዎችን መስራት፡፡ በተጨማሪም በኦዱት ዴርጅቶቹ አሰራር ሊይ

በምናካሂዯው ግምገማ ሉፇተሹ የሚገቡ ቦታዎችን መሇየትና በኦዱት ዴርጅቶች ውስጥም ስጋቶችን

የሚቀንሱ የአሰራር ስርዓቶች በስራ ሊይ እንዱውሌ ማበረታታት፡፡

ግብ ፪

ከፌተኛ ጥራት ያሇው ኦዱት ሇማከናወን እና በኦዱት ተቋም አሰራር ውስጥ የጥራት ቁጥጥርን በስራ ሊይ

በማዋሌ ረገዴ የዓሇም አቀፈ የኦዱት እና የማረጋገጥ ስራዎች አገሌግልት ዯረጃዎች ቦርዴ (IAASB)

ሇአነስተኛና መካከሇኛ የኦዱት ተቋማት ያዘጋጃቸውን መመሪያዎችን አና የአሰራር ማዕቀፍችን

ማሰራጨት እና የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን መስራት፡፡

ስትራቴጂዎች

የኦዱተሮች የሙያ ነፃነትን፣ የማጭበርበር ዴርጊትን በተመሇከተ የኦዱተሮች ኃሊፉነትን፣ አዱሱ

የኦዱት ሪፖርት ዯረጃዎችን፣ የአይ.ኤ.ኤ.ኤስ.ቢ ከፌተኛ ጥራት ያሇው ኦዱት አገሌግልት ማእቀፌ

(IAASB’s Framework)፣ … ወዘተ ጨምሮ ላልች ከፌተኛ ጥራት ያሇው የኦዱት

Page 40: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 40

አገሌግልትን ሇማረጋገጥ የሚያስችለ የተሻሻለ አሰራሮች እና አዱስ የሚከሰቱ ጉዲዮችን ከአጋዥ

የአፇፃፀም መመሪያዎች ጋር ማሰራጨት፤

የዓሇም አቀፈ የሂሳብ አያያዝና ኦዱተሮች ፋዳሬሽን (IFAC) የዓሇም አቀፌ የኦዱት ዯረጃዎችን

ሇአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች ኦዱት ስሇመጠቀም ያወጣውን የትግበራ መመሪያ በተመሇከተ

ግንዛቤ መፌጠር እና በስራ ሊይ እንዱውሌ ማበረታታት፤

የዓሇም አቀፈ የሂሳብ አያያዝና ኦዱተሮች ፋዳሬሽን (IFAC) በአነስተኛና መካከሇኛ የኦዱት

ዴርጅቶች ውስጥ የተጠናከረ የጥራት ቁጥጥር ሇማስፇን ያወጣውን የትግበራ መመሪያ በተመሇከተ

ግንዛቤ መፌጠር እና በስራ ሊይ እንዱውሌ በማበረታታት የተሻሻሇ የኦዱት ዴርጅት አስተዲዲር

እንዱኖር ማዴረግ፡፡

ግብ ፫

የኦዱት ዴርጅቶች፣ ፐብሉክ ኦዱተሮች እና የተመሰከረቸው ኦዱተሮች የኦዱት ስራዎችን የኦዱት

ዯረጃዎችን፣ መመሪያዎችን፣ ዯንቦችን እና በስራ ሊይ ያለ ህጎችን፣ ሳይከተለ (ሳያከብሩ) ሉያከናውኑ

የሚችለባቸውን ሁኔታዎችን በመሇየት መሰረታዊ ምክንያቶችን ሇማወቅ ምርመራ ማዴረግ እና

እንዲስፇሊጊነቱ ተገቢውን እርምጃ መውሰዴ፡፡

ስትራቴጂዎች

የኦዱት ስራዎች ግምገማ እና ክትትሌ በሚከናውንበት ጊዜ ሁለ ምርመራ ሉዯረግባቸው የሚገቡ

የኦዱት አሰራር ስሌቶችን እና ላልች ትኩረት የሚያሻቸው ጉዲዮችን መሇየት፤

የዓሇም አቀፈ የኦዱት ዯረጃዎች (ISA)፣ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ፣ የቦርደን

ማቋቋሚያ ዯንብ እንዱሁም በቦርደ የሚወጡ መመሪያዎች ተጥሰው በሚገኝበት ጊዜ በተሰጠን

ስሌጣን መሰረት ተገቢውን ህግ የማስከበር ስራ መስራት፤

ምርመራ ሉዯረግባቸው የሚገቡ ሥራዎችን በአፊጣኝ ጀምሮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሇማጠናቀቅ እና

እንዲስፇሇጊነቱ ተገቢውን እርምጃ በተገቢው መንገዴና በወቅቱ ሇመስጠት የሚያስፇሌገውን ጥረት

ሁለ ማዴረግ፡፡

Page 41: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 41

ግብ ፬

በኢትዮጵያ ውስጥ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች በአግባቡ መተግበራቸውን ሇማረጋገጥ የሚዯረገውን

ቁጥጥር ሇማጠናከር ከላልች የዘርፌ ተቆጣጣሪዎች ጋር የተሳካ የቅንጅትና የትብብር ሥራ መስራት፡፡

ስትራቴጂዎች፡-

የሂሳብ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ጥራትን ሇማሻሻሌ በሚያስችለ ጉዲዮች ሊይ ከላልች

ተቆጣጣሪዎች ጋር በጋራና በቅንጅት እንሰራሇን፡፡ የቦርደ የመፇጸም አቅም ሲጠናከር ከላልች

ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር አስፇሊጊ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ የመግባቢያ ሰነዴ በመፇራረም የቁጥጥር ስርዓቱን

ውጤታማነት ሇማሳዯግና አሊስፇሊጊ የቁጥጥር ዴግግሞሽን ሇማስቀረት መስራት፡፡

ግብ ፭

አህጉራዊና ዓሇም አቀፊዊ ተሳትፍአችንን ሇማስጠበቅ ከአህጉራዊ የኦዱት ተቆጣጣሪ አካሊት እና

ከዓሇም አቀፈ ገሇሌተኛ የኦዱት ተቆጣጣሪ ፍረም ጋር በትብብር መስራት፡፡

ስትራቴጂዎች፡-

ውጤታማና ስኬታማ ከሆኑ ከላልች ሀገሮች ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር የተጠናከረ ግንኙነት

በመመስረት ግንኙነቱን አጠናክሮ ማስቀጠሌ፤

በዓሇም አቀፈ ገሇሌተኛ የኦዱት ተቆጣጣሪ አካሊት ፍረም ውስጥ አባሌ በመሆን በእውቀት ሽግግርና

በገሇሌተኛ ኦዱት ተቆጣጣሪ ቁጥጥር ተግባራት ሊይ መሳተፌ እንዱሁም በዓሇም አቀፌ ዯረጃ

ትብብር እና ወጥ የሆነ የቁጥጥር ሰራዎች ሇማስፇን የሚዯረገውን ጥረት መዯገፌ፤

በየአመቱ የአሜሪካው የፐብሉክ ኩባንያዎች የሂሳብ አያያዝ ተቆጣጣሪ ቦርዴ (PCAOB)

አማካኝነት በሚዘጋጀው የትምህርትና የቴክኒካሌ ዴጋፌ ኮንፇረንሶች ሊይ ተሳታፉ መሆን፡፡

የስኬት መሇኪያዎች

ቦርደ የሚያካሂዯውን የኦዱት ስራዎች ግምገማና ክትትሌ በሚያሌፈ ኦዱተሮችና የኦዱት ዴርጅቶች

ቁጥር ብዛት፤

Page 42: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 42

የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ የጥራት ዯረጃዎች መሻሻሌ - የቦርደን የሂሳብ

መግሇጫዎች ግምገማና ክትትሌ ስርዓት በተሳካ ሁኔታ ሇማሇፌ በቻለ የሂሳብ መግሇጫዎች ቁጥር

ብዛት ዋቢነት በሚታየው የጥራት መሻሻሌ፡፡

2.1.3. የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማ እና ክትትሌ

ዓሊማ

ውጤታማ በሆነ የሂሳብ መግሇጫዎች ግምገማ እና ክትትሌ ኢንቨስተሮችን ጨምሮ ላልች የሂሳብ

መግሇጫ ተጠቃሚዎች በሪፖረት አቅራቢዎች ተዘጋጅተው በሚቀርቡ የሂሳብ መግሇጫዎች ሊይ

እምነት እንዱኖራቸው ማዴረግ፡፡

ግብ ፩

አቅምና ብቃት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማ እና ክትትሌ መምሪያ

ማቋቋምና የሚከተሇውም የአሰራር ስርዓት የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ

ዯረጃዎችን እና አስገዲጅ የህግ ፌሊጎቶችን ያሌተከተለ የሂሳብ መግሇጫዎችን ሉፇጥሩ የሚችለ ከሂሳብ

አያያዝ እና የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ጋር የተገናኙ አዲዱስ ጉዲዮችን እና ላልች

ቁሌፌ የስጋት ክፌልችን ሇመሇየትና ሇመገምገም የሚያስችለ የስጋት ግምገማ ዘዳዎችን በመጠቀም ሊይ

የተመሰረተ እንዱሆን ማዴረግ፡፡

ስትራቴጂ

የምናዯርገው የሂሳብ መግሇጫዎች ክትትሌና ግምገማ ተሇይተው በታወቁ ስጋቶች ሊይ ያተኮሩ እንዱሆኑ

ሇማዴረግ ከተሇያዩ የኢኮኖሚ/የእንደስትሪ ዘርፌ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ጋር

ከተያያዙ ጉዲዮች፣ ከግብይት አይነቶች፣ ከሂሳብ አያያዝ ፖሉሲዎች፣ ከሪፖርት አቅራቢ አካሊት

ዓይነቶች ... ወዘተ አንፃር ስጋት የመሇየት፣ የመተንተንና የመገምገም ስራዎችን መስራት፡፡ በተጨማሪም

በሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ በምናካሂዯው ግምገማ ሉፇተሹ የሚገቡ ቦታዎችን የምንሇይ ሲሆን፣

የሪፖርት አቅራቢ ዴርጅቶችም ስጋቶችን የሚቀንሱ የአሰራር ስርዓቶችን በስራ ሊይ እንዱያውለ

ማበረታታት፡፡

Page 43: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 43

ግብ ፪

የሂሳብ መግሇጫዎችን በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች መሰረት

ሇማዘጋጀት የወጡ የትግበራና ቴክኒካሌ መመሪያዎችን የማስተዋወቅና የግንዛቤ ማስጨበጥ ሥራ

መስራት እና ሰነድችን ማሰራጨት፡፡

ስትራቴጂዎች

ሂሳቦችን ከመመዝገብ፣ ከመሇካትና ከማሳወቅ ጋር የሚያያዙ ጉዲዮችን፤ በፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀት አቀራረብ ሊይ ያለ ውጤታማ የቁጥጥር ስርዓቶችን፤ የኦዱት ኮሚቴዎች በፊይናንስ

ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ የሚኖራቸውን ሚና፤ … ወዘተ ጨምሮ ላልች ከሂሳብ አያያዝ እና

ከፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ጋር የተገናኙ ከፌተኛ ጥራት ያሊቸው የፊይናንስ

ሪፖርቶችን ሇማረጋገጥ የሚያስችለ የተሻሻለ አሰራሮች እና አዱስ የሚከሰቱ ጉዲዮችን ሇመረዲት እና

ሇመተግበር የሚያግዙ መመሪያዎችን ማሰራጨት፤

የሂሳብ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን አተገባበር ሇማሻሻሌ የሚያስችሌ በዯረጃዎች

አስገዲጅ ፌሊጎቶች ሊይ የግንዘቤ ማስጨበጫ ፕሮግራሞችን ማዘጋጀት፡፡ የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ የጽንሰ ሀሳብ ማዕቀፌ፤ ሙለውን ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች፤ የመካከሇኛና ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎች ሇአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች እንዱሁም የዓሇም አቀፌ የፐብሉክ ሴክተር

የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች አጠቃቀምን በተመሇከተ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራ መስራት፤

የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ጥራትን ሇማሻሻሌ የኦዱት ኮሚቴዎች ቁሌፌ ሚና

እነዱጫወቱ ማዴረግ፡፡

ግብ ፫

አሳሳች የሂሳብ መግሇጫዎችን ሇማዘጋጀት ምክንያት ሉሆኑ የሚችለ ከሂሳብ አያያዝ ጋር የሚገናኙ

አዲዱስ የሚከሰቱ ጉዲዮችና ላልች ቁሌፌ የሆኑ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ስጋቶችን

መሇየት፡፡

Page 44: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 44

ስትራቴጂዎች

ከኢኮኖሚው/ከኢንደስትሪው ዘርፌ ሌዩ ባህሪ፣ ከግብይት አይነቶች፣ ከሂሳብ አያያዝ ፖሉሲዎች ጋር

የተያያዙ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ስጋቶችን በመሇየት የሂሳብ መግሇጫዎች

ክትትሌና ግምገማ በዚያ ሊይ ያተኮረ እነዱሆን ማዴረግ፤

በአነስተኛና መካከሇኛ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ የተጣሇብንን ህጋዊ ኃሊፉነት ያሌዘነጋ ነገር ግን

በአሳሳች የሂሳብ መግሇጫዎች ምክንያት በህዝብ ጥቅም ሊይ ሉዯርስ ከሚችሇው የከፌተኛ ጉዲት

ስጋት አንፃር የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማና ክትትሌ አትኩሮት የህዝብ

ጥቅም ባሇባቸው አካሊት ሊይ እንዱያተኩር ማዴረግ፡፡

የስኬት መሇኪያዎች

የቦርደን የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማና ክትትሌ በሚያሌፈ የሂሳብ

መግሇጫዎች ብዛት፤

የኦዱት ኮሚቴዎች የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ከፌተኛ የጥራት ዯረጃ እንዱኖራቸው

በማዴረግ ረገዴ የሚኖራቸው ውጤታማነት፡፡

2.1.4. የሙያ ትምህርት፣ ስሌጠና፣ የሙያ ማጎሌበቻ፣ የብቃት ማረጋገጥ እና

እውቅና የመስጠት

ሀገሪቱ እያስመዘገበች ያሇችውና በቀጣይነትም የምታስመዘግበው ፇጣን የኢኮኖሚ እዴገትና ያንንም

ተከትል የጨመረው የንግዴ ሥራዎች አንቅስቃሴ ሇሂሳብ አያያዝና ኦዱት አገሌግልቶች ያሇውን ፌሊጎት

በከፌተኛ ሁኔታ እየጨመረ እንዱሄዴ አዴርጎታሌ፡፡ በመሆኑም የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ባሇሙያዎች

በማዯግ ሊይ ያሇውን የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ከመገንባት እና የህዝብን ጥቅም ከማስከበር አኳያ ባሇባቸው

ኃሊፉነት በሚኖራቸው ጠቃሚ ሚና ምክንያት ሙያውን በሀገሪቱ ውስጥ ሇመገንባት የሚዯረገውን

ጥረት በታዯሰ አትኩሮት አጠናክሮ መቀጠሌን የግዴ ይሊሌ፡፡

በዚህ ረገዴ የቦርደ ተቀዲሚ እርምጃ የሚሆነው አስፇሊጊው ክህልትና ብቃት ያሊቸው በቂ የሂሳብ

ባሇሙያዎችን በማፌራት ሥራ ሊይ ማተኮር ሲሆን፣ ይህም በሃገሪቱ ውስጥ ከፌተኛ ጥራት ያሇው

Page 45: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 45

የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን ውጤታማ ትግበራ ሇማረጋገጥ መሰረታዊ ጉዲይ

ነው፡፡ በዚህም ምከንያት ከላልቹ አራት ቁሌፌ የስራ ክፌልች በተሇየ ሁኔታ ቦርደ በዚህ ቁሌፌ የስራ

ክፌሌ በቂ ተግባራትን በመስራት ፇጣን ውጤቶችን ማምጣት ወሳኝ እንዯሚሆን ይታመናሌ፡፡

ዓሊማ

በኢትዮጵያ ውስጥ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ ትምህርት እንዱጎሇብትና

እንዱስፊፊ በማዴረግ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ትግበራን

ማረጋገጥ፡፡

ግብ ፩

በማዯግ ሊይ የሇውን ኢኮኖሚ ተከትል የሚጨምረውን የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ አገሌግልት

የገበያ ፌሊጎት ሇሟሟሊት የሚያስችሌ በቂ ብዛትና ብቃት ያሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎች እና ኦዱተሮች

እንዱኖሩ ማዴረግ፡፡

ስትራቴጂዎች

በሀገሪቱ ውስጥ አጠቃሊይ የሙያውን እዴገት የሚያበረታታ፣ የዓሇም አቀፈን የሙያ ትምህርት

ዯረጃዎችን (IES) የትምህርት ይዘትን ባሟሊ ሁኔታ በተቀረፁ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ስርዓተ

ትምህርቶች ሊይ የተመሰረቱ የኢትዮጵያ የተመሰከረሊቸው የሂሳብ አያያዝ ቴክኒሻኖች (CAT-E)

እና የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎች (CPA-E) ሇማፌራት የሚያስችሌ ባሇሁሇት ዯረጃ

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች አሰጣጥ ፕሮግራሞችን መዘርጋትና ማስተዲዯር፡፡ በዚህ መሰረት

የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎች የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና (CPA-E) የኦዱት

አገሌግልትን ጨምሮ ማንኛውንም የሂሳብ ስራ አገሌግልት ሇመስጠት የሚያስችሌ ሲሆን፣

የተመሰከረሊቸው የሂሳብ አያያዝ ቴክኒሻኖች (CAT-E) ዯግሞ ከኦዱት አገሌግልት በስተቀር

ማንኛውንም የሂሳብ ስራ አገሌግልት ሇመስጠት የሚያስችሌ ይሆናሌ፤

Page 46: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 46

በአሁኑ ጊዜ በዩኒቨርስቲዎችና በኮላጆች በሚሰጠው የሂሳብ አያያዝ ትምህርት እና የሙያ

አገሌግልቱን በተግባር ሇመስጠት በሚያስፇሌገው እውቀትና ክህልት መካከሌ የሚታየውን ክፌተት

ሇመዝጋት እንዱቻሌና የዩኒቨርስቲ እና የኮላጅ ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁ ተማሪዎች በአጭር

ጊዜ ውስጥ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሇማግኘት የሚችለበትን ሁኔታ ሇማመቻቸት ዩኒቨርስቲዎች

እና ኮላጆች የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ስርአተ-ትምህርታቸው ከዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ እና የኦዱት ዯረጃዎች አንፃር እንዱቃኙ ተጽእኖ ማዴረግ፤

በኢትዮጵያ ውስጥ የተመሰከረሊቸው የሂሳብ አያያዝ ቴክኒሻኖችን (CAT-E) እና የሂሳብ

ባሇሙያዎች (CPA-E) ሇማፌራት የሚያስችለ የሙያ ስርዓተ ትምህርቶችን በመቅረፅ እና የብቃት

ማረጋገጫ ፇተና ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት እና በማስተዲዯር ረገዴ የሚዯረገውን ጥረት ውጤታማ

ሇማዴረግ በመስኩ የካበተ ሌምዴ ያሇውና መሌካም ስም ያፇራ እንዱሁም የዓሇም አቀፈ የሙያ

ማህበር (IFAC) አባሌ የሆነ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ተቋም (PAO) በመሇየት የመንትዮሽ

ትብብር (twinning arrangement) ማዴረግ፤

በኢትዮጵያ ወስጥ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያን ሇማሳዯግ በሚዯረገው ጥረት በእቅዴ ዘመኑ

ከ100 የማያንሱ ጠንካራና በአግባቡ የሚመሩ መካከሇኛ እና ከዚያ በሊይ መጠን ያሊቸው የኦዱት

ዴርጅቶችን ሇመፌጠር ጥረት ማዴረግ፡፡ ከነዚህ የኦዱት ዴርጅቶች ውስጥ ቢያንስ ሶስቱ ትሌቅ

መጠን ያሊቸውና በአህጉራዊ እና/ወይም በዓሇም አቀፌ ዯረጃ ተፍካካሪ እንዱሆኑ በማስቻሌ ከሀገር

ውጭ ሇሚሰሩ ሀገር በቀሌ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት የተሟሊና ብቃት ያሇው አገሌግልት መስጠት

የሚችለ እንዱሆኑ ማዴረግ፡፡ የእነዚህ 100 የኦዱት ዴርጅቶች አትኩሮት ከፌተኛ ጥራት ያሇው እና

እሴት የሚጨምሩ አገሌግልቶችን የህዝብ ጥቅም ሊሇባቸው እና ሇመካከሇኛ ዴርጅቶች መስጠት

እንዱሆን ማዴረግ፤

ሇሀገር በቀሌ እና በኢትዮጵያ ውስጥ ሇመመዝገብ ሇሚሹ የውጭ ሀገር የሙያ ማኅበራት እና

አባልቻቸውን አክሬዱቴሽን እና እውቅና ሇመስጠት የሚያስችሌ የአክሬዱቴሽን ሞዳሌ እና

መስፇርቶችን ቀርፆ መተግበር፤

Page 47: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 47

በኢትዮጵያ ወስጥ ጠንካራ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ ማህበራት እንዱፇጠሩና እንዱጎሇብቱ

ማዴረግ፡፡

ግብ ፪

የዓሇም አቀፈን የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች በሀገራችን በተሳካ ሁኔታ ተግባራዊ

ሇማዴረግ በሪፖርት አቅራቢ ዴርጅቶች ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩ የሂሳብ ባሇሙያዎች ዯረጃዎቹን

ተግባራዊ ሇማዴረግ የሚያስችሌ ሙያዊ ብቃት እንዱኖራቸው ማዴረግ፡፡

ስትራቴጂዎች፡ -

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በተሳካ ሁኔታ ሇመተግበር በፊይናንስ ሪፖርቶች አቅርቦት ሰንሰሇት ውስጥ

በሚሳተፈ ባሇሙያዎች ዘንዴ አስፇሊጊ የሆነውን እውቀትና ክህልት በፌጥነት ሇማሻሻሌ የሚያስችለ

በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ሇአነስተኛና መካከሇኛ

ዴርጅቶች የሚሆን የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ በዓሇም

አቀፌ የፐብሉክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች እና በዓሇም አቀፌ የኦዱት ዯረጃዎች ዙሪያ

የሰርተፉኬትና የዱፕልማ ኮርሶች መርሀግብሮችን አዘጋጀቶ መተግበር፤

በምናቋቁመው የአሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች የስሌጠና ማዕከሌ

አማካኝነት ከፌተኛ ጥራት ያሇው የስሌጠና መርሀግብር በማዘጋጀት ሇሪፖርት አቅራቢ ዴርጅቶች

ከፌተኛ አመራሮች፣ የቦርዴ እና የኦዱት ኮሚቴ አባሊት፣ ሇሂሳብና ኦዱት ባሇሙያዎች መስጠት፡፡

የስሌጠና መርሀግብሩ የትምህርቱ ይዘት አሰጣጥ በዓሇም አቀፌ ዯረጃ አዲዱስ በሚወጡ የሂሳብ

አያያዝና ኦዱት ዯረጃዎች ሊይ ያተኮረ እና በሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ሊይ በተመሰረቱ

መሌመጃዎች (case studies) የተዯገፈ እንዱሆኑ ማዴረግ፤

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ እና የኦዱት ዯረጃዎችን በመተግበር ረገዴ

በሚያጋጥሙ ነባራዊ ጉዲዮች ሊይ ያተኮሩ ተከታታይ የሙያ ማጎሌበቻ መርሀግብሮችን (CPD)

በማዘጋጀት ባሇሙያዎች በሙያው ወቅታዊ እና ዘመናዊ የሆኑ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ

አሰራሮች ሊይ በቂ ዕውቀትና ሙያዊ ከህልቶችን በቀጣይነት እንዱያጎሇብቱ ማዴረግ፤

Page 48: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 48

በአዱሶቹ ዯረጃዎች ዙሪያ በሪፖርት አቅራቢ ዴርጅቶች፣ በኦዱት ዴርጅቶች፣ በከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት እና በላልች ተቆጣጣሪ አካሊት መስሪያ ቤቶች ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች ሊይ ያነጣጠረ

ሀገር አቀፌ የስሌጠና መርሃ ግብር አዘጋጅቶ መተግበር፡፡ የስሌጠና መርሀ ግብሩ የዓሇም አቀፌ

ዯረጃዎችን በሀገራችን በመተግበር ረገዴ ሉያገጥሙ በሚችለ ጉዲዮች ሊይ ያተኮረና ተግባር ተኮር

በሆኑ ጉዲዮች ትርጉምና የፌቺ ማብራሪያ በመስጠት ሊይ ያተኮሩ እንዱሆኑ ማዴረግ፡፡ በዚህ

ስሌጠና መርሀ ግብር ሊይ በርካታ ቁጥር ያሊቸው ሰሌጣኞች እንዯሚሳተፈ ይጠበቃሌ፤

በዓሇም አቀፈ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ሊይ ሰፉ ሽፊን እንዱኖር

ሇማዴረግ አግባብ ካሊቸው ተቋማት ሇሚውጣጡ ባሇሙያዎች የአሰሌጣኞች ስሌጠና መርሀ ግብር

አዘጋጀቶ መተግበር፤

በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ሊይ ስሌጠናዎችን በመስጠት ፇቃዴ ሇማግኘት የሚሹ የስሌጠና ተቋማትን

እውቅና ሇመስጠት የሚያስችሌ የመመዘኛ መስፇርቶችን ቀርፆ መተግበር፡፡ የመመዘኛ መስፇርቶችን

ሇሚያሟለ ተቋማት ፇቃዴ መስጠት፡፡

የስኬት መሇኪያዎች፡-

በቦርደ የሙያ ማረጋገጫ ባገኙ የሂሳብ አያያዝ ባሇሙያዎች ቁጥር ብዛት፤

በሀገራችን የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች መኖር፤

የሰርተፉኬት/ዱፕልማ ትምህርቶችን በማዘጋጀት ብቃት ሊሊቸው ተቋማትና ዴርጅቶች ትምህርቱን

እንዱሰጡ ሁኔታዎችን ማመቻቸት፤

ቀጣሪ ዴርጅቶች በሚቀጥሯቸው አዲዱስ ከዩኒቨርስቲና ከኮላጅ ተመርቀው የሚወጡ እጩ

ተመራቂዎች በሚኖራቸው የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች እውቀትና በዚህም በቀጣሪ ዴርጅቶች

በሚዯረግ የዲሰሳ ጥናቶች በሚመዘገበው የእርካታ መጠን፤

በከፌተኛ ትምህርት ተቋማት የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ሇማካተት በሚዯረጉ የስርዓተ-ትምህርት

ሇውጦች፤

በቦርደ እውቅና በተሰጣቸው የሙያ ማህበራት ቁጥር ብዛት፤

በተሳካ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ትግበራ፡፡

Page 49: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 49

2.1.5. ምርመራና ህግ ማስከበር

ዓሊማ

በኢትዮጵያ ውስጥ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን ተአማኒነት መገንባት፡፡

ግብ

የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያን ሇመቆጣጠር በተሰጠን ኃሇፉነት ሊይ ተመስርተን ጠንካራ የምርመራና

የህግ ማስከበር ስርዓትን ማስፇን፡፡

ስትራቴጂዎች፡-

ጠንካራ የህግ ምክር አገሌግልትና የምርመራ ስራዎች የሚሰራ ዲይሬክቶሬት ማቋቋም፤

ከምርመራ ስራ ገሇሌተኛ የሆነ የስነ-ስርዓት እና የህግ ማስከበር ተግባር የሚሰራበት አሰራር

እንከተሊሇን፡፡

የስኬት መሇኪያዎች

ያሌተዘጉ ወይም ውሳኔ ያሊገኙ በምርመራ ሊይ ያለ ጉዲዮች ብዛት፤

የቦርደን በምርመራ ሊይ ያለ ጉዲዮች አያያዝ እና ፌጥነት እንዱሁም የዱሲፕሉን ስነ-ስርዓት

አፇፃፀም እና የውሳኔ አሰጣጥ ፌጥነትን በተመሇከተ ሇባሇዴርሻ አካሊት በሚቀርብ የእርካታ ዲሰሳ

ጥናት በሚገኝ የእርካታ መጠን (አጥጋቢና ከዚያ በሊይ)፡፡

Page 50: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 50

ክፍል ፫

3.1. የስትራቴጂክ እቅዴ የትግበራ መርሀግብር

የተሰጠንን ኃሊፉነት ሇመወጣት እንዱያስችሇን በተከተሌነው የስትራቴጂክ እቅዴ ዝግጅት ማዕቀፌ

መሠረት ሇእያንዲንደ ቁሌፌ አውታር ተስማሚ የሆኑ ግቦችና የስኬት መሇኪያ መስፇርቶችን ሇይተን

አሰቀምጠናሌ፡፡ ዋና ዲይሬክተሩ ሇቦርደ ሥራ ቅሌጥፌና በሚያስፇሌግ መጠን ሥሌጣንና ተግባሩን

በከፉሌ ሇቦርደ ላልች ሠራተኞች በውክሌና መስጠት ቢችሌም ሇአጠቃሊይ አፇጻጸማቸው ሙለ

ኃሊፉነት ይወስዲሌ፡፡

3.1.1. ስትራቴጂክ እቅዴ፡ ዓሊማዎች፣ ግቦች፣ የስኬት መሇኪያዎች እና ኃሊፉነት

ቁሌፌ አውታሮች

ዓሊማ የስኬት መሇኪያ ውጤት

የሚሇካበት ጊዜ ፇፃሚ

ዘሇቄታዊነት 1) ሙያዊ ችልታ ያሊቸውንና

ተገቢ የሆኑ ሰራተኞችን

መሳብ፣ መቅጠርና ማቆየት

I. በሚዯርሱን የቅጥር

ማመሌከቻ ብዛትና ጥራት

(ማህበረሰቡ ሇቦርደ ያሇውን

አመሇካከት የሚያሳይ)

በዓመት ሁሇት ጊዜ ዋና ዲይሬክተር

II. በየዓመቱ በሚካሄዴ

የሰራተኞች እርካታ የዲሰሳ

ጥናት

በዓመት ሁሇት ጊዜ ዋና ዲይሬክተር

III. ከሥራ በሚሇቁ ሰራተኞች

ቁጥር ብዛት

በዓመት ሁሇት ጊዤ

ዋና ዲይሬክተር

2) በተፇቀዯ የፊይናንስ በጀት

ግቦችን ማሳካት

ዓመታዊ የፊይናንስ በጀት ግቦችን

ማሳካት

በዓመት ሁሇት ጊዜ ዋና ዲይሬክተር

3) የሀገር ውስጥና የዓሇም

አቀፌ ሙያዊ ግንኙነቶችን

መመስረትና አጠናክሮ

መቀጠሌ

I. በሀገር ውስጥ ካለ ላልች

ዘርፌ ተቆጣጣሪዎችና

ከላልች ሀገሮች የሙያው

ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር

በቋሚነት የሚሰራ ዋና ዲይሬክተር

Page 51: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 51

መተባበር

II. በዓሇም አቀፈ ነጻ የኦዱት

ተቆጣጣሪዎች ፍረም አባሌ

መሆን

በቋሚነት የሚሰራ ዋና ዲይሬክተር

III. የአሜሪካው የፐብሉክ

ኩባንያዎች የሂሳብ አያያዝ

ተቆጣጣሪ (PCAOB)

በሚያዘጋጀው ዓመታዊ

ጉበዔ ሊይ መሳተፌ

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

አስፇሊጊነት 1) ከባሇ ዴርሻ አካሊት ጋር

አስፇሊጊ ግንኙነቶችን

መፌጠር እና ተሳታፉ

እንዱሆኑ ማዴረግ

ከባሇዴርሻ አካሊት በሚከተለት

ጉዲዮች ሊይ ግብረ መሌስ

መጠየቅ፦

የፊይናንስ እና የኦዱት

ሪፖርቶች ጥራት

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተሩ

የፊይናንስ እና የኦዱት

ሪፖርቶች እሴት ጨማሪነት

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

2) ቦርደ በቂ እና አስፇሇጊ

አቅምና ብቃት እንዱኖረው

ማስቻሌ

ብቁና ተገቢ ችልታ ያሊቸውን

ሰራተኞች ቀጥሮ ሇማቆየት

የሚያስችሌ የሰው ሀብት

አስተዲዯር ፖሉሲዎች እና

ስትራቴጂ በተሳካ ሁኔታ

መተግበር

በዓመት ሁሇት ጊዤ

ዋና ዲይሬክተር

3) ዘመናዊ የመረጃና የመገናኛ

ቴክኖልጂዎችን በመጠቀም

የቦርደን ኃሊፉነት

ቀሌጣፊና ውጤታማ በሆነ

መሌኩ ማሳካት

ተስማሚ የሆነ የመረጃና የመገናኛ

ቴክኖልጂዎችን ጥቅም ሊይ

መዋሌ

በዓመት ሁሇት ጊዤ

ዋና ዲይሬክተር

ከከባቢ ጋር 1) በየጊዜው በሚሇዋወጡ I. በየዓመቱ በሚዯረግ በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

Page 52: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 52

የመስማማት

ብቃት

ህጎች፣ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና

መመሪያዎች እና አስገዲጅ

ሁኔታዎቻቸው ሊይ

ወቅታዊ መረጃዎችን

መያዝ

የባሇዴርሻ አካሊት የእርካታ

ዲሰሳ በሚገኝ የእርካታ

መጠን

II. በየጊዜው የሚሇዋወጡ

ህጎች፣ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና

መመሪያዎች እና አስገዲጅ

ሁኔታዎቻቸውን አሟሌቶና

አክብሮ የመስራት ዯረጃ

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

2) ከከባቢ ጋር የመስማማት

አቅማችንን ሇማጎሌበት

ሰራተኞችን በሥራ

ገበታቸው ሊይ ማቆየት

ስራ በሚሇቁ ሰራተኞች ቁጥር

ብዛት

በዓመት ሁሇት ጊዤ

ዋና ዲይሬክተር

መሌካም ስምና

ተዓማኒነት

1) ከፌተኛ ጥራት ያሇው

አገሌግልት መስጠት

በየዓመቱ በሚዯረግ የባሇዴርሻ

አካሊት የእርካታ ዲሰሳ በሚገኝ

የእርካታ መጠን

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

2) የምንሰራው ሥራ እና

ያስመዘገብነው ውጤት

በሕዝብ ዘንዴ በከፌተኛ

ዯረጃ እንዱታወቅ ማዴረግ

በየዓመቱ በሚዯረግ የባሇዴርሻ

አካሊት የእርካታ ዲሰሳ በሚገኝ

የእርካታ መጠን

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

3) ከባሇዴርሻ አካሊት ሇሚነሱ

ጉዲዮች አፊጣኝ ምሊሽ

መስጠት

በየዓመቱ በሚዯረግ የባሇዴርሻ

አካሊት የእርካታ ዲሰሳ በሚገኝ

የእርካታ መጠን

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

ተቋማዊ ነፃነት ተቋማዊ ነፃነትን በቦርዴ

አባሊት እና በሰራተኞች ዯረጃ

ማስጠበቅ

I. የቦርዴ አባሊት እና

ሰራተኞች በየዓመቱ እና

እንዲስፇሇጊነቱ በተሇያዩ

ጉዲዮች ሊይ ነፃነትን ጠብቆ

ኃሊፉነትን ስሇመወጣት

ቃሌ በመግባት

በቋሚነት የሚሰራ ዋና ዲይሬክተር

Page 53: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 53

በፉርማቸው ያረጋግጣለ

II. የቦርደን ተቋማዊ ነፃነት

በሚመሇከት በሚዯረግ

የዲሰሳ ጥናት ባሇዴርሻ

አካሊት የሚኖራቸው

እይታ

በየዓመቱ ዋና ዲይሬክተር

3.1.2. በስትራቴጂክ እቅዴ ዘመኑ የመጀመሪያ ዓመት የምንከተሇው የአሰራር ስሌት

የሙያውን መገሇጫ ባህርያት ከግምት ወስጥ በማስገባት አቅም በፇቀዯ መጠን አጀማመራችን ዯካማ

ሆኖ ባሇሙያዎችን ጨምሮ አገሌግልት በምንሰጠው ማህበረሰብ ዘንዴ ሉኖረን የሚገባውን ተዓማኒነት፣

ተቀባይነትን እና ዴጋፌ የሚያሳጡ ሁኔታዎችን የሚፇጥሩ ስጋቶችን ሇማስወገዴ አስፇሊጊውን ጥረት

ሁለ እናዯርጋሇን፡፡ ስሇሆነም የጥራት ዯረጃቸውን የጠበቁ የፊይናንስ እና የኦዱት ሪፖርቶች ማምጣትን

ጨምሮ አጠቃሊይ የሕዝብ ጥቅምን በማስከበር ረገዴ ቦርደ ያዯረገው በጎ አስተዋጽኦ እና የጨመረው

እሴት ሥራችንን በጀመርን በአጭር ጊዜ ወስጥ መታየት ይኖርበታሌ፡፡ ከዚህ አንፃር ኃሊፉነታችንን

ሇመወጣት የሚያስፇሌጉንን የተሇያዩ የስራ ክፌልች የሚመሩ የስራ ኃሊፉዎች በስትራቴጂክ ዕቅዴ ዘመኑ

መጀመሪያ ከምንቀጥራቸው ቁሌፌ ሰራተኞች መካከሌ ተቀዲሚዎቹ ይሆናለ፡፡

3.1.3. በመጀመሪያው ዓመት ቅዴሚያ ሰጥተን የምናከናውናቸው ተግባራት

ተግባራት የመጀመሪያው ዓመት

1ኛ

1 /4 2ኛ 1 /4

3ኛ

1 /4 4ኛ

1 /4 ሁለንም ቁሌፌ ሰራተኞች መቅጠር xxx xxx

የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሙያዎች፣ የተመሰከረሊቸው ኦዱተሮች፣ የሂሳብ/ኦዱት

ዴርጅቶች እና የሪፖርት አቅራቢ አካሊትን ምዝገባ ማካሄዴ

xxx xxx xxx xxx

በፊይናንስ ሪፖርት አቀራረብ አዋጅ እና በቦርደ ማቋቋሚያ ዯንብ ሊይ የተቀመጡ

ምዝገባዎችን ሇማከናወን የሚጠቅም የመረጃ ቋት ያሇው እና ጠንካራ የሆነ ዴህረ ገጽ

በማጎሌበት ወቅታዊ መረጃዎችን በየግዜው ዴህረ ገጹ ሊይ ማስቀመጥ

xxx xxx

የቦርዴ ኮሚቴዎችን ማዋቀር xxx

Page 54: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 54

የዲይሬክተሮች ቦርዴ አባሊት እና የቦርደ ሰራተኞች የሚመሩበት የሙያ እና ስነምግባር

ዯንብ ማዘጋጀት

xxx

ዓሇም አቀፌ የጥራት ቁጥጥር ዯረጃዎችን (ISQC1) መሰረት በማዴረግ ሇቦርደ የውስጥ

ጥራት ቁጥጥር የስራ ማጣቀሻ ረቂቅ ማንዋሌ ማዘጋጀት

xxx

በኦዱት ስራዎች እና በፊይናንስ መግሇጫዎች ግምገማና ከትትሌ ሊይ ሇሚሰሩ ሰራተኞች

ሙለውን የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጀዎች፣ ሇአነስተኛና

መካከሇኛ ዴርጅቶች በተዘጋጀው ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

ዯረጀዎች፣ በዓሇም አቀፌ የኦዱት ዯረጀዎች እና በዓሇም አቀፌ የፐብሇክ ሴክተር የሂሳብ

አያያዝ ዯረጃዎች ሊይ ስሌጠና እንዱከታተለ ማዴረግ፡፡ የስሌጠናው መርሀግብርም

ፌቃዯኛ በሆኑ የኦዱት ዴርጅቶች ሊይ በሚዯረግ የስራ ሇይ ሌምምዴ የተዯገፇ እንዱሆን

ማዴረግ፡፡

xxx xxx

ሇዲይሬከተሮች ቦርዴ የማስተዋወቂያ ወርክሾፕ ማካሄዴ xxx

የሊቀ የዓሇም አቀፌ ተሞክሮዎችንና ሌምድችን ሇመቅሰም በተመረጡ ሀገሮች የሌምዴ

ሌውውጥ ጉዞ ( fact-finding mission) ማካሄዴ እና በሚገኙ ትምህርቶች እና

መሌካም ተሞክሮዎች ሊይ ተመርኩዞ የዴርጊት መርሀ ግብር ማዘጋጀት፡፡

xxx

ቦርደ በኢትዮጵያ ውስጥ የሙያ ስርዓተ ትምህርቶችን በመቅረፅ እና የብቃት ማረጋገጫ

ፇተና ፕሮግራሞችን ሇማዘጋጀት እና ሇማስተዲዯር የሚያዯርገውን ጥረት ውጤታማ

ሇማዴረግ የሚያግዝ በመስኩ የካበተ ሌምዴ ያሇውና መሌካም ሰም ያፇራ እና የዓሇም

አቀፈ የሙያ ማህበር (IFAC) አባሌ የሆነ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ተቋም (PAO)

በመሇየት የመንትዮሽ ትብብር (twinning arrangement) ማዴረግ፡፡

xxx

ሇዓሇም አቀፌ ነፃ የኦዱት ተቆጣጣሪዎች ፍረም (IFIAR) አባሌነት ማመሌከቻ ማቅረብ፤ xxx

ዋና ዲይሬክተሩ ከሊይ የተገሇፁት ተግባራት አፇፃፀም ኃሊፉነት ይወስዲሌ፡፡

3.2. የስጋት አስተዲዯር

ቦርደ የተቋቋመው መንግስት በሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ ሊይ በሀገሪቱ ውስጥ እያዯረጋቸው ካሇው

ጉሌህ ሇውጦች መካከሌ አንደ ክፌሌ በመሆን ነው፡፡ ስሇሆነም በከፌተኛ የሇውጥ ሂዯት ወስጥ የሚገኝ

ሙያን የመከታተሌና የመቆጣጠር ታሊቅ ኃሊፉነት ተሰጥቶን የተመሰረትን አዱስ ተቋም እንዯመሆናችን

መጠን አቅም በፇቀዯ መጠን ችግሮች ከተከሰቱ በኋሊ ምሊሽ ከመስጠት ይሌቅ ሁኔታዎችን ተቆጣጥሮ

Page 55: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 55

ሇመስራት የሚያስችሌ አቅጣጫን የምንከተሌ ሲሆን፣ በተሇይም ተግባራችንን በምንጀምርባቸው

የመጀመሪያዎቹ ዓመታት ውስጥ ሇስጋቶች እና ችግሮች የሚያጋሌጡ ሁኔታዎችን አስቀዴሞ የመገመት፣

የመሇየት እና የመከሊከያ ስሌቶችን የመቀየስ አካሄዴን መከተሌ በእጅጉ ወሳኝ ይሆናሌ፡፡

3.2.1. በስትራቴጂክ ዕቅደ የስራ ዘመን ሉያጋጥሙን የሚችለ ስጋቶች

ስጋት የስጋቶቹ መገሇጫ ስጋቶቹን ሇመቀነስ የሚወሰደ

እርምጃዎች

ዘሇቄታዊነት ያሇው ተቋም

ያሇመሆን

አስፇሊጊው ችልታና ብቃት

ያሊቸውን ሰራተኞች ሇመቅጠር እና

ሇማቆየት ባሇመቻሌ የተሰጡንን

ሀሊፉነቶች ሳንወጣ መቅረት

ገሇሌተኛነታችንን ባስጠበቀ መሌኩ

የተሰጠንን ኃሊፉነት ሇመወጣት

የሚያስችሌ በቂ የፊይናንስ ዴጋፌ

አሇማግኘት

በሀገሪቷ ውስጥ ካለት እጅግ ውስን

ባሇሙያዎች ውስጥ አስፇሊጊው ችልታና

ብቃት ያሊቸውን ባሇሙያዎች ሇመቅጠር

እና ሇማቆት የምንፍካከረው ከግሌ እና

ከዓሇም አቀፌ ዴርጅቶች (መንግስታዊ

ያሌሆኑ ዴርጅቶችን ጨምሮ) ጋር

በመሆኑ ሰራተኞችን ሇመቅጠር እና

ሇማቆየት በቂ የፊይናንስ ዴጋፌ እንዱኖር

ማዴረግ

ባሇዴርሻ አካሊት እንዴንሰራ

በሚጠብቁት እና በተሰጠን

ኃሊፉነት መካከሌ ሌዩነት

መኖር

በባሇዴርሻ አካሊት እና

በህበረተሰቡ ዘንዴ ስሊሇን ኃሊፉነት

እና ሚና ትክክሇኛ ግንዛቤ

አሇመኖር

በተሰጠን ሀሊፉነት እና በምንጫወተው

ሚና ዙሪያ ሇባሇዴርሻ አካሊት እና

ሇህብረተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጫ

ሥራዎችን መስራት

እንዴንከታተሊቸው ኃሊፉነት

በተሰጠን አካሊት የእጅ

አዙር ቁጥጥር ስር መውዯቅ

እና በባሇሙያዎች በኩሌ

የቦርደን ውሳኔ እና ሚና

መቃወም/ ያሇመቀበሌ

የኦዱት ሙያ የቁጥጥር

ስራችንን/ሂዯቱን ሉያዲክመው

መቻሌ እና / ወይም በባሇሙያዎች

ዘንዴ በምናወጣቸው/

በምንተገብራቸው ህጎች ሊይ

ተቋውሞ መኖር

ሰራተኞቻችን እና የዲይሬክተሮች ቦርዴ

አባሊት የተሰጠንን የቁጥጥር ስሌጣን

ሉያጓዴለ/ ሉያዲክሙ የሚጥሩ

ማናቸውንም ሙከራዎች በመሇየት

አግባብ እና ጠንካራ የሆነ እርምጃ

እንዱወሰዴ ማዴረግ

Page 56: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 56

አዝማሚያ/

በተሰጠን ስሌጣን እና

በላልች ተያያዥ ጉዲዮች

ሊይ የህግ ሇውጥ መኖር

በሀገራችን የሂሳብ አያያዝ ሙያ

ከፌተኛ ሇውጥ ውስጥ የሚገኝ

ሲሆን፣ በዚህ የአምስት ዓመት

ስትራቴጂ ዕቅዴ ዘመን በተሰጠን

ስሌጣንና ኀሊፉነት ሊይ ሇውጥ

መኖር

በህግ ማእቀፌ እና በህግ በተቀመጡ

ዴንጋጌዎች ሊይ የሚኖሩ ሇውጦችን

በየጊዜው መገምገም እና አግባብ የሆነ

ምሊሽ መስጠት

Page 57: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 57

ተቀጥላ ፩

የምንመራበት ፖሉሲ

ቀሌጣፊና ውጤታማ የክትትሌና ቁጥጥር ሥርዓት ሇመመስረትና እውን ሇማዴረግ የምናከናውናቸው

ዘርፇ ብዙ ሥራዎችና ፕሮግራሞች ቀጥሇው በተገሇፁት ጥቅሌ ፖሉሲዎች ይመራለ፦

1. በክትትሌና ቁጥጥር፣ ህግን በማስከበር፣ እና በትምህርትና ስሌጠና ዙሪያ የምንሰራቸውን ስራዎች

ውጤታማነት ከፌ ሇማዴረግ በተቻሇ መጠን በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጭ ከሚገኙ አግባብ

ካሊቸው አካሊት ጋር በመተባበር እና መረጃዎችን በመሇዋወጥ መስራት፤

በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ እና በማቋቋሚያ ዯንቡ የተሰጠን የሂሳብ አያያዝ

እና ኦዱት ሙያን በሀገሪቱ ውስጥ የመቆጣጣር ኃሊፉነት እና ስሌጣን ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት እና

ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር በትብብር እንዴንሰራ እና መረጃ እንዴንሇዋወጥ ይጠይቀናሌ፡፡ ስሇሆነም

የሚፇሇገውን የትብብር እና የመረጃ የመሇዋወጥ ዯረጃ ሇማረጋገጥ እንዴንችሌ አግባብ ካሊቸዉ

የተሇያዩ ተቆጣጣሪ አካሊት እና የትምህርት ተቋማት ጋር የጋራ ፌሊጎቶች በሆኑ ጉዲዮች ዙሪያ

የመግባቢያ ሰነዴ እንፇራረማሇን፡፡

በተጨማሪም ተመሳሳይ ወይም የምንጋራቸው አሊማዎች ካሊቸዉ አህጉራዊ እና ዓሇም አቀፊዊ

ተቋማት ጋር በትብብር የምንሰራባቸው እና ተገቢ የመረጃ ሌውውጥ ሇማዴረግ የሚያስችለ

ሁኔታዎችን ሇማመቻቸት እንሰራሇን፡፡ በዚህ ረገዴ ከምንሰራቸዉ ስራዎች መካከሌ የዓሇም አቀፌ

ነፃ የኦዱት ተቆጣጣሪዎች ፍረም (IFIAR) አባሌ መሆን እንዱሁም ከአሜሪካው የፐብሉክ

ኩባንያዎች የሂሳብ አያያዝ ተቆጣጣሪ ቦርዴ (PCAOB) ጨምሮ ከላልች ሀገራት ተመሳሳይ

ተቋማት ጋር የሌምዴ ሌውውጥ ማዴረግ የመሳሰለትን ያካትታሌ፡፡

2. ኃሊፉነታችንን በመወጣት ረገዴ እንቅፊት (ችግር) ሉፇጥሩ የሚችለ አዱስ የሚከሰቱ ሥጋቶችን፣

የንግዴና የገበያ እንቅስቃሴ አጠቃሊይ አቅጣጫዎችን ወዘተ... በተሻሇ ሁኔታ አስቀዴሞ ሇመገመትና

Page 58: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 58

የትኩረት አቅጣጫዎችን ሇመሇየት የሚያስችሌ በስጋት ሊይ የተመሰረተ የአሰራር ስርዓትን

መከተሌ፤

ከጅምሩ አቅም በፇቀዯ መጠን ችግሮች ከተከሰቱ በኋሊ ምሊሽ ከመስጠት ይሌቅ ሁኔታዎችን

ተቆጣጥረን በመስራት ስጋቶችን እና ችግሮችን አስቀዴሞ የመገመት እና የመከሊከያ መፌትሄ

የመቀየስ አቅጣጫን እንከተሊሇን፡፡ ተቋም አቀፌ በሆነ ሁኔታ ስጋቶችን በተሻሇ መንገዴ ሇመሇየትና

የስራ ሀሊፉዎች በመረጃ ሊይ የተመሰረተ ውሳኔ ሇመስጠት እንዱችለ ሇማዴረግ ስጋቶችን አስቀዴሞ

በመሇየት እና በመገምገም ሊይ ያተኮረ ጥሌቅ ተቋማዊ ግምገማ በስትራቴጂክ እና የኮርፖሬት እቅዴ

ዝግጅት ዲይሬክቶሬት መሪነት ይካሄዲሌ፡፡

በምንተገብራቸው የሥራ ፕሮግራሞች ሁለ ስጋቶች በቅዴሚያ እየተሇዩ የሚገመገሙበትና

የመከሊከያ እርምጃዎች የሚተገበርበትን አሰራር በመከተሌ ሁኔታዎችን ተቆጣጥረን በመስራት

ዴንገተኛ የሚባለ ክስተቶች የሚያጋጥምበትን ዕዴሌ ሇማስቀረት ጥረት እናዯርጋሇን፡፡ በመሆኑም

የቦርደ የሥራ ሀሊፉዎች በተቋም ዯረጃ ተሇይተው የተቀመጡ ስጋቶችን በየክፌልቻቸው

ከሚሇዩዋቸው ስጋቶች ጋር በማጣጣም ስጋቶቹን ሇመቀነስ ወይም ሇማስቀረት የሚያስችሌ እቅዴ

አዘጋጅተው እንዱተገብሩ ይዯረጋሌ፡፡ የዚህ አይነቱ አካሄዴ ስጋቶችን አስቀዴሞ በመሇየት እና

በመቆጣጠር ሉዯርሱ የሚችለ ከፌተኛ ችግሮችን ሇማስቀረት የሚያስችሇን ይሆናሌ፡፡

በተመሳሳይ ሁኔታ የምንተገብረው የስጋት አስተዲዯር ስርዓት የክትትሌ፣ የቁጥጥር እና የግምገማ

ሥራዎቻችን በስጋት ሊይ የተመሰረቱ እንዱሆኑ የሚያስችሇን ሲሆን፣ ይህም የኦዱት እና የፊይናንስ

ሪፖርቶች ክትትሌና ግምገማ ሥራዎች ስናካሂዴ ሇሁለም አንዴ አይነት የሆነ የምዘና መስፇርት

ከመጠቀም ይሌቅ በስጋት ሊይ የተመሰረተ የምርጫ እና የግምገማ አካሄዴ ስሌቶችን በመከተሌና

ያሇንን አቅም ትኩረት በሚያሻቸው የኦዱት ዴርጅቶች፣ ባሇሙያዎች፣ የሪፖርት አቅራቢዎች፣ የስራ

ግኑኝነቶች፣ ኢንደስትሪና የኢንደስትሪ ዘርፍች … ወዘተ ሊይ እንዱውሌ በማዴረግ ሀሊፉነታችንን

ኢኮኖሚያዊ እና በቀሇጠፇ መሌኩ እንዴንወጣ ያስችሇናሌ፡፡

3. የአገሌግልት አሰጣጣችንን ቀሌጣፊ፣ ውጤታማና ተዯራሽ ሇማዴረግ እና ተገሌጋዩ ህዝብ መረጃ

በቀሊለ የሚያገኝበትን ሁኔታ ሇመፌጠር አቅም በፇቀዯ መጠን ዘመናዊ የመረጃና የመገናኛ

ቴክኖልጂዎችን መጠቀም፤

Page 59: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 59

የስራ አፇጻጸማችንን እና የአገሌግልት ጥራታችንን ሇማሳዯግ የሚረደ አዲዱስ ቴክኖልጂዎችን

በመሇየት እና በመጠቀም ረገዴ ሇላልች አርአያ ሇመሆን እንጥራሇን፡፡ ይህንንም ሇማሳካት

ሰራተኞቻችን አስፇሊጊ የሆነ የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ብቃት፣ መሳሪያዎች እና እራሳቸውን

ከአዲዱስ የቴክኖልጂ አሰራሮችና ግኝቶች ጋር የማስተዋወቅ ችልታ እንዱኖሯቸው እና አዲዱስ

ቴክኖልጂዎች እየተገመገሙና እና ከቦርደ አጠቃሇይ የቴክኖልጂ መዋቅርና የሥራ ሂዯት ጋር

ተስተጋብረው በሥራ ሇይ እንዱውለ ማዴረግ ያስፇሌጋሌ፡፡

በዚህ ረገዴ የቢዝነስና ኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ዲይሬክተር መሪነቱን በመያዝ ከጅምሩ ቦርደ

በሚሰራቸው በቴክኖልጂ የታገዙ ስራዎች ሊይ አጠቃሊይ አቅጣጫ በማስቀመጥ የቦርደን የመረጃ

ቴክኖልጂ ስትራቴጂ ያዘጋጃሌ፡፡ ይህ እቅዴ የቦርደን አጠቃሊይ ስትራቴጂ ሇማስፇጸም ቀጥሇው

የተዘረዘሩትን ተግባራት ያካትታሌ፦

የኤሌክትሮኒክ ሰነዴ አስተዲዯር የሥራ ሂዯትን እና የኤሌክትሮኒክ መረጃ መፇሇጊያና ማውጫ

መጠቀምን ያካተተ የተጠናከረ የምርመራና የተያዙ ጉዲዮች የማስተዲዯር (case

management) አቅምን መፌጠር፤

ዘመናዊ የመረጃና መገናኛ ቴክኖልጂዎችን በመጠቀም የአገሌግልት ተዯራሽነታችንን እና

የመረጃ አቅርቦታችንን ማሳዯግ፤

የሰራተኞችን የስራ ምርታማነት እና ከነባራዊ ሁኔታዎች ጋር የሚጣጣም የስራ ሁኔታ

(work flexibility) የሚጨምር እንዱሁም መረጃን ከርቀት በቀሊለ ሇማግኘት እና

ሇመሇዋወጥ የሚያስችለ የመገናኛ ቴክኖልጂዎችን አጠቃቀም በማሳዯግ በተሇያየ ቦታ ያለ

ሰራተኞች እንዯ ˝ቡዴን˝ (virtual team) የሚሰሩበት የሥራ ከባቢ የሚፇጠርበትን ሁኔታ

ማመቻቸት፤

የቴክኖልጂ መዋቅራችን የስራ ሂዯቶቻችንን የሚያሻሽሌ፣ ተዯጋጋሚ የሆኑ የአሰራር

ስርአቶችንና ቴክኖልጂዎችን የሚያስቀር እና ሇምንሰራበት ከባቢያዊ ሁኔታ የሚመች

እንዱሆን ማዴረግ፤

Page 60: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 60

መረጃዎቻችን እና የአሰራር ስርዓቶቻችንን በሚገባ የሚጠብቅ የተጠናከረ የመረጃ ዯህንነት

እና የአዯጋ ግዜ ዝግጁነት መመስረት፤

በመረጃ ቴክኖልጂ ሊይ የተመሰረተ ወይም የተዯገፇ ጠንካራ ተቋማዊ የእቅዴ ዝግጅት እና

የቁጥጥር ስርዓት ማረጋገጥ፡፡

4. ዘሇቄታዊነት ያሇው ተቋማዊ ሌህቀት መፌጠር

ኃሊፉነቱንና ተግባሩን በብቃትና በቅሌጥፌና የሚከውን የሂሳብ አያያዝ እና ኦዱት ቦርዴ የህዝብ

ጥቅምን የማስጠበቅ ዋና አካሌ ነው፡፡ በቦርደ ተቋማዊ ሌህቀት ሇመፌጠርና ዘሇቄታዊነቱን

ሇማረጋገጥ አቅዯን ከምንሰራቸው ሥራዎች መካከሌ ከፌተኛ አቅም እና ችልታ ያሊቸውን ሰራተኞች

መቅጠር እና ማቆየት፣ እዉቀትና ክኽልታቸው በትምህርትና ስሌጠና እንዱዲብር የማዴረግ እና

የሰራተኞች ሥራ አፇፃፀምን በተሻሇ ሁኔታ ሇመምራትና እንዲስፇሊጊነቱ ወቅታዊ የማስተካካያ

እርምጃ ሇመውሰዴ የሚያስችሌ የሥራ አፇፃፀም ምዘና ስርዓት መዘርጋት ይገኙበታሌ፡፡ ይህም

ሁኔታ ቦርደ ቁሌፌ ሰራተኞቹን (ባሇሙያዎችን) የሚያስተዲዴርበት የራሱ የሆነ በአፇጻጸም ሊይ

የተመሰረተ የዯመወዝ ክፌያ ስርዓት እና የቅጥር ፖሉሲ ቀርፆ በሥራ ሊይ ማዋሌን ይጠይቃሌ፡፡

የዚህ አይነቱ አሰራር ቦርደ ችልታና አቅም ያሊቸውን ጠንካራ ባሇሙያዎች ሇመሳብና ሇመቅጠር እና

አሊስፇሊጊ የሰራተኞች ፌሌሰትን ሇመቀነስ ያስችሇዋሌ፡፡

የቦርደ ጽ/ቤት የተሇያዩ የስራ ኃሊፉዎች የየክፌልቻቸውን የበጀትና የሰው ሀብት አጠቃቀም

እንዱሁም ከተቀመጡ ተዯራሽ ግቦችና የአፇፃፀም ዓሊማዎች አንፃር የተመዘገቡ ውጤቶችን የሚያሳዩ

ወቅታዊ የአመራር ሪፖርቶችን (Management Reports) በየጊዜው እንዱያቀርቡ የሚዯረግ

ሲሆን፣ አነዚህ ሪፖርቶች የተቋሙን አፇፃፀም እና ስኬት በተመሇከተ ዝርዝር ስዕሊዊ መግሇጫ

የሚሰጡ ከመሆኑ በተጨማሪ እየተፇጠሩ ያለ ችግሮችን ሇመሇየትና ሉወሰደ የሚገቡ የመፌትሄ

እርምጃዎችን ሇማመሊከት እንዱሁም እንዯ አስፇሊጊነቱ የሚመሇከታቸውን የሥራ ኃሊፉዎች ተጠያቂ

ሇማዴረግ የሚያስችለ ይሆናለ፡፡

ቦርደ በተቋሙ ውስጥ የተጠያቂነት መንፇስ እና ሇሌህቀት እውቅና የሚሰጥበት፣ የሚሸሇምበት እና

የሚበረታታበት የተቋም ባህሌ ሇመፌጠር ይሰራሌ፡፡

Page 61: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 61

ተቀጥላ ፪

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዱት የዲይሬክተሮች ቦርዴ ኮሚቴዎች ተግባር እና

ኃሊፉነቶች

የኢትዮጵያ ሂሳብ አያያዝና ኦዱት የዲይሬክተሮች ቦርዴ ቦርደ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያን

በመቆጣጠር ረገዴ የሚከተሇውን አቅጣጫ (መርህ) የማስቀመጥና፤ ተግባሩን በመወጣት ረገዴ

የሚያጋጥሙትን ስጋቶች ተቆጣጥሮ በህግ የተሰጡትን ኃሇፉነቶችና ዓሇማዎች ሇማሳካት የሚያሰችሇውን

አጠቃሊይ ስትራቴጂ ማስቀመጥና በበሇይነት የመምራት ኃሇፉነት ይኖረዋሌ፡፡ በተጨማሪም ቦርደ

ሀብቶቹን ቀሌጣፊና ውጤታማ በሆነ መንገዴ ጥቅም ሊይ በማዋሌ የስትራቴጂክ ግቦቹን ማሳካቱን

የማረጋገጥ ኃሊፉነት ይኖረዋሌ፡፡

ቦርደ በህግ ከተሰጡት የቁጥጥርና ክትትሌ ስራዎች መካከሌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ፣

የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዱት እና የማረጋገጥ ስራዎች እና የዴርጅት መሌካም አስተዲዯርን በተመሇከተ

ዯረጃዎችን፣ ዯንቦችን እና መመሪያዎችን ማውጣት፣ መጠበቅ እና መተግበራቸውን መከታተሌ

ይገኙበታሌ፡፡

የዲይሬክተሮች ቦርዴ ሰብሳቢውን ጨምሮ ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት እና አግባብ ከሆኑ የመንግስት

ተቋማት የተውጣጡ አስራ ሁሇት በመንግስት የተሰየሙ አባሊቶችን ያካተተ ሲሆን፣ አዯረጃጀቱም

ከሙያው፣ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ አገሌግልት ከሚሰጡ ባሇሙያዎች እና ከሙያ ማህበራት

ተፅዕኖ ነፃ ሆኖ የተዋቀረ ነው፡፡ በተጨማሪም በሚኒስትሮች ም/ቤት ዯንብ ቁ 332/2007 አንቀፅ

7(2) ቦርደ ኃሊፉነቱን ሇመወጣት የሚያግዙትን የተሇያዩ አማካሪ ኮሚቴዎችን የማቋቋም ስሌጣን

በተሰጠው መሰረት ኃሊፉነትና ተግባሩን ቀሌጣፊና ውጤታማ በሆነ መንገዴ ሇመወጣት የሚያግዙት

ቀጥሇው የተመሇከቱትን ኮሚቴዎች፣ ንዐስ ኮሚቴዎች፣ ምክር ቤቶች እና ፓናልች ያቋቁማሌ፡፡

እያንዲንደ ኮሚቴ የሚኖረውን የሥራ ዴርሻ እና ኃሊፉነት፣ የሚያከናውናቸውን ተግባሮች፣ የኮሚቴው

የአወቃቀር ስብጥርና የአባሊት ቁጥር፣ የስብሰባ ስነ-ስርዓት እና ላልች አስፇሊጊ የሆኑ ጉዲዮችን በዝርዘር

Page 62: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 62

የሚያሳይ ቢጋር ተዘጋጅቶ የሚሰጥ ይሆናሌ፡፡ የሚቋቋሙት የስራ አመራር ቦርዴ አማካሪ ኮሚቴዎች

እና የሚኖራቸው ኃሊፉነት ከዚህ በታች ተገሌፀዋሌ፡፡

ሀ) የቦርደ መሌካም አስተዲዯር ኮሚቴዎች፡-

1. የኦዱት ኮሚቴ፣

ኦዱት ኮሚቴው ቀጥሇው የተመሇከቱት ኃሊፉነቶች ይኖሩታሌ፦

የተቋሙን የህግ፣ በህግ ማእቀፌ መስራትን እና አስተዲዯራዊ ጉዲዮችን በበሊይነት መከታተሌ፤

የቦርደን በጀት፣ የቁጥጥር ስርዓት፣ የኦዱት፣ የፊይናንስ ሪፖርትን እና የፊይናንስ ጉዲዮችን

በበሊይነት መከታተሌ፤

ዓመታዊ የኦዱት ኮሚቴ ሪፖርት አዘጋጅቶ ማቅረብ፤

ሇቦርደ የአሰራር ግዴፇቶች ካለ ይህን ማሳወቅና በህግ ጉዲዮች ዙሪያ ማማከር፡፡

2. የእጩ አቅራቢ ኮሚቴ

እጩ አቅራቢ ኮሚቴው ቀጥሇው የተመሇከቱት ኃሊፉነቶች ይኖሩታሌ፦

በዲይሬክተሮች ቦርዴ፣ ኮሚቴዎች፣ ንዐስ ኮሚቴዎች፣ ቋሚ የአማካሪ ጉባኤዎች እና ፓናልች

ውስጥ ሇማገሌገሌ የሚያስፇሌጉ መመዘኛ መስፇርቶችን እና የአባሊት ስብጥር በየዓመቱ

መገምገም፤

ሇቦርደ ኮሚቴዎች እና በስራቸው ሇሚገኙ ንዐስ ኮሚቴዎች፣ ቋሚ የአማካሪ ጉባኤዎች እና

ፓናልች አባሊቶችን በመሰየም ዙሪያ ማማከር፤

ከሰብሳቢው እና ከቦርደ ዋና ዲይሬክተር ጋር በመመካከር የዲይሬክተሮች ቦርዴ የአባሊት

የመተካካት ሂዯትን እና አስፇሊጊነትን በየጊዜው መገምገም፤

የዲይሬክተሮች ቦርዴ፣ ኮሚቴዎች፣ ንዐስ ኮሚቴዎች፣ ቋሚ የአማካሪ ጉባኤዎች እና ፓናልች

አባሊት ግሊዊ የስራ አፇፃፀምን በየዓመቱ በመገምገም ሇዲይሬክተሮች ቦርዴ ሪፖርት ማቅረብ፤

Page 63: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 63

የዲይሬክተሮች ቦርዴን ሇመጀመሪያ ግዜ የሚቀሊቀለ አባሊት አስፇሊጊው የማስተዋወቂያ

ስሌጠና እንዱያገኙ ማዴረግ፤

የዲይሬክተሮች ቦርዴ አባሊት ከቦርደ ስራ ጋር በተያያዘ ክህልታቸውን እና እውቀታቸውን

የሚያሻሽለበት መንገዴ መኖሩን ማረጋገጥ፤

ሇኮሚቴዎች፣ ንዐስ ኮሚቴዎች፣ ቋሚ የአማካሪ ጉባኤዎች እና ፓናልች አባሊት የአመዲዯብ

ማዕቀፌ መመሪያዎችን ማዘጋጀት እና በየጊዜው መገምገም፤

ሇኮሚቴዎች፣ ንዐስ ኮሚቴዎች፣ ቋሚ የአማካሪ ጉባኤዎች እና ፓናልች የአባሊት ምዯባ

የሚከናወንበትን ስርዓት መከታተሌ እና መቆጣጠር፤

የዲይሬክተሮች ቦርዴ አበሊት አፇጻጸም ዓመታዊ ግምገማ በተገቢው መንገዴ እና በአግባቡ

መከናወኑን ክትትሌ ማዴረግ፡፡

ሇ) የቦርደ ቴክኒካሌ ኮሚቴዎች፡-

1. የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ

የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ የቦርደ ጽ/ቤት የሚያከናውነው የክትትሌ

ሥራ ወጥነት ያሇው እና የጥራት ዯረጃውን የጠበቀ መሆኑን በማረጋገጥ ረገዴ ያሇበትን ኃሊፉነት

ሇመወጣት በሁሇት ፓናልች (የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማ ፓናሌ እና የኦዱት

አሰራር ግምገማ ፓናሌ) እንዱሁም በምርመራ እና በዱሲፕሉን ሊይ ባለ ጉዲዮች አያያዝ ዯግሞ በኬዝ

አስተዲዯር (Case Management) ንዐስ ኮሚቴ በሚሰጡት የምክር አገሌግልቶች ይዯገፊሌ፡፡

የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ህግ ማስከበር ኮሚቴ ቀጥሇው የተመሇከቱት ኃሊፉነቶች

ይኖሩታሌ፦

ከፌተኛ ጥራት ያሇው የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ እንዱሁም የዴርጅት መሌካም

አስተዲዯርን ሇማረጋገጥ የቦርደን የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ህግ ማስከበር ስራዎች

በበሊይነት መከታተሌ፤

Page 64: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 64

ቦርደ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ፣ የቦርደ ማቋቋሚያ ዯንብ እና ተያያዥ

መመሪያዎች መተግበራቸውን እና መከበራቸውን ሇማረጋገጥ የሚሰራውን የክትትሌ እና ቁጥጥር

ስራ በበሊይነት መከታተሌ፤

ቦርደ ከሙያ ማሀበራት ጋር በተያየዘ በሚያከናውናቸው እውቅና የመስጠትና የማዯስን፣ የቅጣት

ውሳኔ ወይም አስገዲጅ መመሪያ ማስተሳሇፌን፣ ማህበራት የህዝብ ጥቅም የማስጠበቅ ግዳታቸውን

እዱወጡ ትዕዛዝ በማሳሇፌ እና ሇውጪ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እውቅና በመስጠት በመሳሰለት

ተግባራት ዙሪያ ማማከር፤

ከተፅእኖ ነጻ የሆነ የኦዱት አሰራር ክትትሌና ግምገማ ስርዓት የሚዘረጋበትንና በአዋጁ መሰረት

የህዝብ ጥቅም ባሇባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ የሚዯረጉ ኦዱቶች ሊይ ቁጥጥር እና

እንዲስፇሇጊነቱም ምርመራና አስተዲዯራዊ እርምጃዎች በሚተገበርበት አሰራር ዙሪያ ቦርደን

ማማከር፤

ምርመራ ማስጀመርን፣ የምርመራ ሥራ ወሰን ገዯብን መወሰን እና አጠቃሊይ በምርመራ የተያዙ

ጉዲዮችንና በጀታቸውን በተመሇከተ በበሊይነት መከታተሌን ጨምሮ ላልች ሇኮሚቴው በቦርደ

የተሰጡ ተግባራትን ማከናወን፤

ዝርዝር ምርመራ በሚያስፇሌጋቸው ጉዲዮች ሊይ መወሰን፣ የምርመራ ወሰናቸውን መወሰንና

እንዲስፇሊጊነቱም በምርመራው መጨረሻ ሉወሰዴ በሚገባ እርምጃ ሊይ ውሳኔ ማሳሇፌ፤

የቦርደ የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ህግ ማስከበር ስራ እቅዴን ማጽዯቅ እና እቅደ

በአግባቡ እና ጥራት ባሇው ሁኔታ እየተተገበረ መሆኑን በበሊይነት መከታተሌ፤

ቁጥጥር ሉዯረግባቸው የሚገቡ ዋና የስጋት ቦታዎችን መሇየትን ጨምሮ የቦርደን የቁጥጥር፣

የክትትሌ እና የስነ-ስርዓት (ዱሲፕሉን) ስራዎች ስትራቴጂክ ግቦች ማስቀመጥ፤

ቦርደ ሇሚያከናውናቸው የግምገማ፣ የቁጥጥር፣ የክትትሌ እና የስነስርአት (ዱሲፕሉን) ስራዎች

የጥራት ዯረጃዎችን አንዱሁም የቁጥጥር ውሳኔዎችን ሇማዴረግ መሠረት የሚሆኑ የመመዘኛ

መስፇርቶችን ማዘጋጀት፤

Page 65: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 65

በኢትዮጲያ ውስጥ በሪፖርት አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ

እንዱሁም በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዙሪያ በአሁኑ ወቅት የሚታዩ፣ አዲዱስ የሚከሰቱ እና

ወዯፉት ሉኖሩ የሚችለ ስጋቶችን መሇየት፤

በኢትዮጲያ ውስጥ በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ እንዱሁም በዴርጅት መሌካም

አስተዲዯር ዙሪያ ያለ ስጋቶችን መገምገም እና ስጋቶችን ሇመቀነስ የሚወሰደ እርምጃዎች አጥጋቢ

መሆናቸውን ማረጋገጥ፡፡

1.1 የኦዱት ሥራዎች አፇፃፀም ክትትሌ እና ቁጥጥር ቋሚ የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረክ

ቦርደ ኃሊፉነቱን በአግባቡ ሇመወጣት አስፇሊጊ እገዛ የሚያዯርጉ አማካሪ ኮሚቴዎችን እና ሇኮሚቴዎቹ

ተጠሪ የሆኑ የኤክስፐርቶች ቋሚ መዴረኮችን (Panels) ያቋቁማሌ፡፡ በዚህ መሰረት ሇሙያ አፇፃፀም

ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ህግ ማስከበር ኮሚቴ ተጠሪ ሆነው የኦዱት ሥራዎች አፇፃፀም ክትትሌና ቁጥጥር

እና የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌና ቁጥጥር ሥራዎች ቋሚ የኤክስፐርቶች ምክክር መዴረኮች

ያቋቁማሌ:: እያንዲንደ ቋሚ የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረክ ሰብሳቢ አንዴ የዲይሬክተሮች ቦርዴ

አባሌ የሚኖረው ሲሆን፣ በተጨማሪ የቦርደ ጽ/ቤት ባሇሙያዎችን እና በቦርደ አስፇሊጊ እንዯሆኑ

የሚታሰቡ ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት የሚውጣጡ ኤክስፐርቶችን በአባሌነት ያቅፊለ፡፡ ከዚህ

በተጨማሪ ቋሚ የምክክር መዴረኮቹ አግባብ በሆኑ የቦርደ ፅ/ቤት ባሇሙያዎች እገዛ ይዯረግሊቸዋሌ፡፡

የኦዱት ሥራዎች አፇፃፀም ክትትሌ እና ቁጥጥር ቋሚ የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረክ ካለት

ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

በቦርደ በተመዘገቡ ባሇሙያዎች እና ዴርጅቶች የሚከናወኑ የኦዱት ስራዎችን መገምገም፤

በኦዱት ስራ ግምገማ ወቅት የኦዱት ባሇሙያዎች እና ዴርጅቶች የሙያና ስነምግባር ዯንብን፣

የጥራት ቁጥጥር ዯረጃዎችን እና ላልች በተግባር ሊይ እንዱውለ ቦርደ ያጸዯቃቸው የኦዱት

ዯረጃዎችን ማክበራቸውን ማረጋገጥ፤

በኦዱት ስራ ግምገማ ወቅት የተገኙ ግኝቶችን እና የቀረቡ የማሻሻያ ሀሳቦችን ሇሙያ አፇፃፀም

ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ ማቅረብ፤

Page 66: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 66

በቋሚ የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረክ በተቀመጠው የአሰራር ስርአት/ሂዯት መሰረት በቦርደ

የተመዘገቡ የኦዱት ባሇሙያዎች እና ዴርጅቶች ወቅቱን በጠበቀ ሁኔታ የኦዱት አሰራራቸውን

ሇምርመራ እንዱያቀርቡ መጠየቅ፤

በኦዱት ስራ ግምገማ ወቅት በተገኙ ጉዲዮች ዙሪያ በቦርደ ከተመዘገቡ ባሇሙያዎች እንዱሁም

የኦዱት ዴርጅት ተወካዮች ጋር መወያየት፡፡

1.2 የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌና ቁጥጥር ቋሚ የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረክ

የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌና ቁጥጥር ሥራዎች ቋሚ የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረክ ካለት

ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

የህዝብ ጥቅም ያሇባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ

አዋጅን፣ አዋጁን ተመስርተው የሚወጡ ዯንቦችን እና መመሪያዎችን እንዱሁም ላልች

ከፊይናንስ ሪፖርት አና ሂሳብ አያያዝ ህግ ጋር የተያያዙ ዯረጃዎችን ሳያከብሩ

የሚቀሩበትን/የሚጥሱበትን ማናቸውም ሁኔታ/አጋጣሚ መገምገም፣ መተንተን እና መሇየት፤

እንዲግባቡ አስፇሊጊ የሆኑ ጉዲዮችን/መረጃዎችን ሇላልች የቦርደ አማካሪ ኮሚቴዎች እና መወያያ

መዴረኮች ሇማካፇሌ/ሇመስጠት የሚያስችሌ ፖሉሲዎች እና የአሰራር ስርዓቶች መኖሩን

ማረጋገጥ፤

ሪፖርት አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ እና ተዛማጅ ሪፖርቶችን በቦርደ በሚቀመጠው የጊዜ ገዯብ

እና ቅርፅ/ይዘት መሰረት ሪፖርቶቻቸውን የቦርደን አሰራር ተከትሇው እንዱያቀርቡ ማዴረግ፤

በፊይናንስ ሪፖርት ቁጥጥር እና ግምገማ ስራ ወቅት በተሇዩ እና በተነሱ የሂሳብ አያያዝና

የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ጉዲዮች ሊይ ከሪፖርት አቅራቢ አካሊት ጋር መወያየት፡፡

1.3 በምርመራ ሊይ ያለ ጉዲዮች (ኬዝ) አስተዲዯር ንዐስ ኮሚቴ

የዲይሬክተሮች ቦርዴ ከሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ አንዴ አባሌ

በሰብሳቢነት የኬዝ አስተዲዯር ንዐስ ኮሚቴ የሚሰየም ሲሆን፣ ንዐስ ኮሚቴው በሙያ አፇፃፀም

ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ የሚወሰኑ ማናቸውንም ስራዎች ያከናውናሌ፡፡ የሙያ

Page 67: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 67

አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ ወይም የኬዝ አስተዲዯር ንዐስ ኮሚቴ ሰብሰቢ

እንዲስፇሊጊነቱ ከንዐስ ኮሚቴው አባሊት መካከሌ አንዴን የተወሰነ ጉዲይ የሚከታተሌ ቢያንስ ሶስት

አበሊት ያለት የኬዝ አስተዲዯር ቡዴን ይሰይማለ፡፡ የኬዝ አስተዲዯር ቡዴኑ የዱሲፐሉን አሰራር

ስርዓቱን በመከተሌ በተመዯበሇት ጉዲይ ሊይ እንዯምርመራ (ዱሲፕሉን) ኮሚቴ ሆኖ ሉሰራ ይችሊሌ፡፡

ንዐስ ኮሚቴው ቀጥሇው የተመሇከቱት ዋና ዋና ኃሊፉነቶች ይኖሩታሌ፦

እየተካሄደ ያለ የምርመራ እና /ወይም የስነስርአት (ዱሲፒሉን) ሂዯቶች አካሄዴን መከታተሌ፤

በስራ አስፇፃሚ በኩሌ በተያዙ ጉዲዮች ሊይ የቀረቡ ማስረጃዎች በቂ በመሆን ዙሪያ ጥያቄ

ሇማንሳት እና ሇጉዲዮቹ ግብዓቶችን መስጠት፤

ስራ አስፇጻሚው አንዴን ጉዲይ ወዯ ክስ ሇመውሰዴ ማስረጃ አሇ ብል በሚወስንበት ግዜ ጉዲዩን

ወዯ ክስ ሰሚዎች ሇመሊክ የሚያበቃ የህዝብ ጥቅም ያሇበት ስሇመሆኑ ግብአት መስጠት፤

በቦርደ ክስ አቅራቢ እና በተከሳሽ የሪፖርት አቅራቢ አካሌ መካከሌ ወዯ ፌርዴ ሂዯት ሳይኬዴ

የተዯረሱ ስምምነቶችን መገምገም እንዱሁም በተጠየቀ ግዜ ማጽዯቅ፤

ሇሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥርና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ ስሇጸዯቁ ወይም ስሇቀረቡ ስምምነቶች

እና ስምምነቶቹን ሇመወሰን በቡዴኑ የቀረቡ ምክንያቶችን በመግሇጽ ሪፖርት ማቅረብ፤

የዱሲፕሉን አሰራር ስርዓቱን በመከተሌ ምርመራ (ዱሲፕሉን) ስራ እንዱያከናውን የተሰየመ ከሆነ

ዯግሞ ምሊሽ ሉሰጥበት የሚገባ ጉዲይ መኖሩን እና ጉዲዩን ሇክስ ሰሚዎች ማቅረብ አግባብ

ስሇመሆኑ መወሰንን እና ተገቢ ሆኖ ከተገኘም ጉዲዩን ሇክስ ሰሚዎች መምራት፡፡

2. የዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኮሚቴ

የዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኮሚቴ “በሂሳብ አያያዝና የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች”፣ “በኦዱትና የማረጋገጥ ሥራ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና

መመሪያዎች” እና “በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች” ቋሚ

Page 68: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 68

የኤክስፐርቶች የምክክር መዴረኮች የሚታገዝ ሲሆን ከዯረጃዎች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎች እና ከፖሉሲ

ጥያቄዎች ጋር በተያያዙ ጉዲዮች ሊይ ቦርደን ያማክራሌ፡፡

ኮሚቴው ካለት ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ፣ በኦዱት እና ማረጋገጥ አገሌግልት እንዱሁም

በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዙሪያ ውጤታማ የህግ ማእቀፌ እንዱኖር የዲይሬክተሮች ቦርዴን

ማማከር፤

በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች እና ኮድች ሊይ እንዱዯረጉ የታሰቡ ሇውጦችን ጨምሮ

እንዱዘጋጁ በሚያስፇሌጉ ዯንቦችና ዯረጃዎች ዙሪያ እንዱሁም በላልች ተዛማጅ ጉዲዮች ሊይ

የዲይሬክተሮች ቦርዴን ማማከር፤

በኢትዮጲያ ውስጥ በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ እንዱሁም በዴርጅት መሌካም

አስተዲዯር ዙሪያ በአሁኑ ጊዜ የሚታዩ፣ አዲዱስ የተከሰቱ ሁኔታዎች እና ወዯፉት ሉኖሩ የሚችለ

ስጋቶችን መሇየት፤

በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር እና በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዙሪያ በኢትዮጲያ

ውስጥ ያለ ስጋቶችን መገምገም እና ስጋቶችን ሇመቀነስ በመወሰዴ ሊይ ያለ እርምጃዎች በቂ

መሆናቸውን ማረጋገጥ፤

ዯረጃዎች እና ዯንቦች የሚወጡት ሇህብረተሰቡ እና አስፇሊጊ ሇሆኑ ባሊዴርሻ አካሊት ሁለ ክፌት

በሆነና ሁለንም ባሳተፇ ግሌጽ በሆነ መንገዴ መሆኑን ማረጋገጥ፤

አዱስ በሚወጡት ዓሇምአቀፌ ህጎች እና ዯረጃዎች ሊይ ተገቢና ውጤታማ ግብዓት ሇመስጠት

የሚያስችሌ ተሳትፍ ሇማረጋገጥ እንዱቻሌ በዓሇም አቀፌ ሊይ ያለ አዲዱስ ሁነቶችን መከታተሌ፤

በርደ በላልች ዯረጃ አውጪ አካሊት ሊይ ተጽዕኖ ሇማዴረግ በሚያስፇሌግባቸው ጉዲዮች ዙሪያ

በሚይዘው አቋም ወይም አቋም አንዱይዝ በሚፇሇግባቸው ጉዲዮች ዙሪያ የውሳኔ ሀሳቦችን

ማቅረብ/መስማማት፤

የቦርደ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ዲይሬክቶሬት የስራ እቅዴ መገምገም እና ማጽዯቅ፣

የስራዎችን ጥራትና የቁሌፌ ተግባራት አፇጻጸምን በበሊይነት መከታተሌ፤

Page 69: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 69

ሇኮሚቴው ተጠሪ በሆኑ የኤክስፐርቶች ምክር ተንተርሶ ሇቦርደ ዓመታዊ ዕቅዴ ግብዓቶችን

መስጠት፤

በዲይሬክተሮች ቦርዴ በሚቀመጠው የስትራቴጂ አቅጣጫ መሰረት ሇኮሚቴው ተጠሪ የሆኑ ቋሚ

የመወያያ መዴረኮችን በበሊይነት መከታተሌ እና ኮሚቴው ከሚከታተሊቸው ጉዲዪች ጋር በተያያዘ

የቦርደ ጽ/ቤት ግብአቶች በአግባቡ ጥቅም ሊይ መዋሊቸውን ማረጋገጥ፤

በስሩ ባለ ቋሚ የመወያያ መዴረኮች የሚካሄዴ የስራ ቡዴኖች አባሊት ስያሜን በበሊይነት

መከታተሌ፡፡

2.1 የሂሳብ አያያዝና እና የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና

መመሪያዎች ቋሚ የኤክስፐርቶች መወያያ መዴረክ

የሂሳብ አያያዝ እና የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች

ቋሚ የኤክስፐርቶች መወያያ መዴረክ ካለት ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

በሂሳብ መግሇጫዎች እና ተያይዘው በሚቀርቡ የፅሁፌ ሪፖርቶች አዘገጃጀት እና አቀራረብ ዙሪያ

ስትራቴጂያዊ ግብአት እና አዲዱስ ሀሳቦችን ማመንጨት፤

በቦርደ ዓመታዊ እቅዴ ሊይ የዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኮሚቴን ማማከር፤

ከፌተኛ ጥራት ያሇው እና ውጤታማ እንዱሁም ተመጣጣኝ የሆነ የቁጥጥር ስርዓት ሇማስፇን

የታሰቡ ማሻሻያዎች እና ሇውጦችን ጨምሮ በረቂቅ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ዙሪያ

ቦርደን ማማከር፤

ከሂሳብ አያያዝና እና የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ጋር በተያያዘ በዓሇም አቀፌ

ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪዎች ሊይ የታሰቡ ሇውጦች እና ማሻሻያዎች ሊይ አስተያየት

መስጠት፤

ቦርደ ኃሊፉነቱን በመወጣት ረገዴ ጉሌህ ውጤት በሚኖራቸው ጉዲዮች ዙሪያ መረጃ ሇመስጠት

ሉዯረጉ በታሰቡ ጥናቶች እና ላልች ተዛማጅ እንቅስቃሴዎችና እነዚያን ተከትሇው የሚቀርቡ

ጥናታዊ ጽሁፍችን በመመርመር ቦርደን ማማከር፤

Page 70: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 70

በሂሳብ መግሇጫዎች እና ተያይዘው በሚቀርቡ የፅሁፌ ሪፖርቶች አዘገጃጀት እና አቀራረብ ጥራት

ዙሪያ በኢትዮጲያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚታዩ፣ አዲዱስ የሚከሰቱ እና ወዯፉት ሉኖሩ የሚችለ

ስጋቶችን ማየት እና አስተያየት መስጠት፤

ከሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ ሇሚመጡ የምክር ዴጋፌ ጥያቄዎች

ምሊሽ መስጠት፡፡

2.2 የኦዱትና የማረጋገጥ ሥራ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ቋሚ የኤክስፐርቶች መወያያ

መዴረክ

የኦዱትና የማረጋገጥ ሥራ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ቋሚ የኤክስፐርቶች የመወያያ መዴረክ

ካለት ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

በኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ዙሪያ ስትራቴጂያዊ ግብአት መስጠት እና

አዲዱስ ሀሳቦችን ማመንጨት፤

በቦርደ ዓመታዊ እቅዴ ሊይ የዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኮሚቴን ማማከር፤

ከፌተኛ ጥራት ያሇው እና ውጤታማ እንዱሁም ተመጣጣኝ የሆነ የቁጥጥር ስርዓት ሇማስፇን

የታሰቡ ማሻሻያዎች እና ሇውጦችን ጨምሮ በረቂቅ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ዙሪያ

ቦርደን ማማከር፤

ከኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ጋር በተያያዘ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች፣

ዯንቦች እና መመሪዎች ሊይ የታሰቡ ሇውጦችን እና ማሻሻያዎችን በማየት አስተያየት መስጠት፣

ቦርደ ኃሊፉነቱን በመወጣት ረገዴ ጉሌህ ውጤት በሚኖራቸው ጉዲዮች ዙሪያ መረጃ ሇመስጠት

ሉዯረጉ በታሰቡ ጥናቶች እና ላልች ተዛማጅ እንቅስቃሴዎችንና እንዚያንም ተከትሇው የሚዘጋጁ

ጥናታዊ ጽሁፍችን በመመርመር ቦርደን ማማከር፤

በኦዱት እና ማረጋገጥ አገሌግልት ዙሪያ በኢትዮጲያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚታዩ፣ አዲዱስ

የሚከሰቱ እና ወዯፉት ሉኖሩ የሚችለ ስጋቶችን ማየት እና አስተያየት መስጠት፡፡

Page 71: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 71

2.3 የዴርጅት አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ቋሚ የአማካሪዎች ጉባዔ

የዴርጅት አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ቋሚ የኤክስፐርቶች የመወያያ መዴረክ ካለት

ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

ስትራቴጂያዊ ግብአት መስጠት እና አዲዱስ ሀሳቦችን ማመንጨት፤

በቦርደ ዓመታዊ እቅዴ ሊይ የዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኮሚቴን ማማከር፤

ከፌተኛ ጥራት ያሇው እና ውጤታማ እንዱሁም ተመጣጣኝ የሆነ የቁጥጥር ስርዓት ሇማስፇን

የታሰቡ ማሻሻያዎች እና ሇውጦችን ጨምሮ በረቂቅ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ዙሪያ

ቦርደን ማማከር፤

ከዴርጅት አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦችና መመሪያዎች ጋር በተያያዘ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች፣

ዯንቦች እና መመሪዎች ሊይ የታሰቡ ሇውጦችን እና ማሻሻያዎችን በማየት አስተያየት መስጠት፤

ቦርደ ኃሊፉነቱን በመወጣት ረገዴ ጉሌህ ውጤት በሚኖራቸው ጉዲዮች ዙሪያ መረጃ ሇመስጠት

ሉዯረጉ በታሰቡ ጥናቶች እና ላልች የሚዯረጉ እንቅስቃሴዎችንና እንዚያንም ተከትሇው የሚወጡ

ጥናታዊ ጽሁፍችን በመመርመር ቦርደን ማማከር፤

በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዙሪያ በኢትዮጲያ ውስጥ በአሁኑ ጊዜ የሚታዩ፣ አዲዱስ የሚከሰቱ

እና ወዯፉት ሉኖሩ የሚችለ ስጋቶችን ማየት እና አስተያየት መስጠት፡፡

3. የሙያ ትምህርት እና ስሌጠና ኮሚቴ

ኮሚቴው ካለት ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

ቦርደ ከሂሳብ አያያዝ/ኦዱት የሙያ ትምህርት ጋር በተያያዘ ሇሚቀርፀው ስትራቴጂ አስተዋፅኦ

ማዴረግ እና ስትራቴጂውን የሚዯግፈ ፖሉሲዎችን እና ያሰራር ሂዯቶችን ማዯራጀት፤

የቦርደ የሙያ ትምህርት ፖሉሲ አስፇሊጊነቱ ተጠብቆ መቆየቱን እና ከዓሇም አቀፌ የሙያ

ትምህርት ዯረጃዎች ጋር የተጣጣመ ሆኖ እንዱቀጥሌ ማዴረግ፤

Page 72: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 72

በሙያ ትምህርት አሰጣጥ/አተገባበር ዙሪያ ቦርደ አግባብ የሆነ የጥራት ማረጋገጫ ስርአት ያሇው

መሆኑን ማረጋገጥ፤

ቦርደ ከትምህርት እና ስሌጠና አቅራቢ አካሊት፣ አክሬዱቴሽን ካገኙ (እውቅና ካሊቸው) የሂሳብ

አያያዝ/ኦዱት ሙያ ማህበራት፣ ከቀጣሪ ዴርጅቶች እና ከመንግስት ጋር ቀጣይ የሆነ መሌካም

ግንኙነት እንዱኖረው አስተዋፅኦ ማዴረግ፤

የሙያ ፇተና ከጨረሱ በኋሊ እና በመግቢያ መስፇርቶች በተቀመጡ ቅዴመ ሁኔታዎች መሰረት

እውቅና ያሊቸው የሙያ ማህበራት ውሰጥ በአባሌነት ሇመታቀፌ ብቁ የሆኑ የእጩዎችን ዝርዝር

ሇቦርደ ውሳኔ ማቅረብ፤

ወዯ ሙያው ሇመግባት የሚያስችሌ የቅዴመ ትምህርት (የሙያ) ዝግጅት እና ተከታታይ የሙያ

ማጎሌበቻ ፐሮግራሞችን ያወጣሌ/ይወስናሌ፤

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሇማስገኘት የሚያስችሇውን የሙያ ትምህርት ስርዓተ-ትምህርት

ይወስናሌ፤

ዕጩዎች በስራ ሊይ ሌምምዴ ሉያገኙት የሚገባውን እውቀትና ክህልት ይወስናሌ፤

የሚሰጡት የመጨረሻ መመዘኛዎች እንዱሁም የሚዘጋጁት መመዘኛዎች የሚሸፌኗቸውን ዝርዝር

እርእሶችን በሚመሇከት መዋቅር ማዘጋጀትና መወሰን፤

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሇማግኘት የሚያስችሌ የመመዘኛ ፇተናዎች ቅርጽ እና ይዘት ይወስናሌ፤

የተከታታይ ሙያ ማጎሌበቻና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፕሮግራሞችን መወሰን፤

በሙያ ማረጋገጫ ፕሮግራም ሊይ ሇሚሳተፈ እጩ ተማሪዎች የትምህርት ስርአትን እና ሉሸፇኑ

የሚገቡ ዝርዝር ርእሶችን መወሰን፡፡

4. የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ኮሚቴ

በአጠቃሊይ ኮሚቴው በቦርደ የሚሰጡ የ ሲ.ፒ.ኤ(ኢ) እና ሲ.ኤ.ቲ(ኢ) የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎችን

አዘገጃጀት፣ አዯረጃጀት፣ አመራር እና አስተዲዯር በተመሇከተ በበሊይነት የመቆጣጠር እና የሙያ ፇተናዎችን

ውጤታማ ሆነው ከሚያጠናቅቁ ዕጩዎች የሚጠበቀውን የእወቀት እና ክህልት ዯረጃዎች የማስቀመጥ ኃሊፉነት

አሇው፡፡ የሙያ ብቃት ማረጋገጥ ኮሚቴ የስራ ዴርሻ በሀገሪቱ ውስጥ እንዯተመሰከረሇት የሂሳብ ባሇሙያ

Page 73: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 73

እና/ወይም እንዯተመሰከረሇት ኦዱተር ሆኖ ሇመስራት የሚያስችሌ የሙያ ፇቃዴ ሇማግኘት የሚያስችለ የ

ሲ.ፒ.ኤ(ኢ)፣ ሲ.ኤ.ቲ(ኢ) እንዱሁም ላልች በቦርደ የሚዘጋጁ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎችን በተመሇከተ

የሚዘጋጁ ፖሉሲዎችን፣ ፇተናዎችን ሇማዘጋጀት በጥቅም ሊይ የሚውለ የአሰራር ሂዯቶችን፣ የፇተናዎች

አስተራረምና ውጤት አሰጣጥ እንዱሁም አጠቃሊይ የቦርደን የፇተናዎች አስተዲዯር ስርዓት አግባብነት

በመገምገም ስሇተገቢነታቸው ሇዲይሬክተሮች ቦርዴ በየጊዜው ሪፖርት ማዴረግ ነው፡፡ ሇዚህም እንዲስፇሊጊነቱ

አግባብ የሆኑ ሰነድችን ይመረምራሌ፤ የፇተና ዝግጅት ሂዯቶችን እና ፇተናዎች የሚሰጡባቸው ማዕከልችን

በአካሌ በመገኘት የፇተናዎች አስተዲዯር አፇጻጸምን ይመሇከታሌ ይገመግማሌ ውጤቱንም በተመሇከተ

ሇዲይሬክተሮች ቦርዴ ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡

በተጨማሪም ኮሚቴው የቦርደ ጽ/ቤት የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሇመውሰዴ የሚያመሇክቱ እጩዎች ሇፇተናዎቹ

በሚቀመጡበት ጊዜም ሆነ በፇተናዎቹ አስተራረም ሂዯት ሁለንም ዕጩዎች በእኩሌነት እና በአግባቡ

ያስተናገዯ መሆኑን ማረጋገጥ ይጠበቅበታሌ፡፡ ይህም ሁኔታ የቦርደ አሰራር እምነት የሚጣሌበት፣ የሊቀ

የሙያ ዯረጃዎችን የተከተሇ እነዱሁም በላልች ተቆጣጣሪ አካሊት የሚወጡ የጥራት መስፇረቶችን

የሟሊ እነዱሆን ያስችሇዋሌ፡፡

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ኮሚቴ ካለት ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

የፇተና አዘገጃጀት፣ አሰጣጥ ፣ እርማት ፣ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መስጠት እንዱሁም ላልች

የመመዘኛ ሂዯቶች ትክክሇኛ እና ታማኝነትን የተሊበሱ እንዱሁም የጠበቁ መሆኑን ማረጋገጥ፤

የፇተና ስፔስፉኬሽን፣ ግምገማ እና እርማት በነዚሁ ሂዯት መሰረት መውጣታቸውን እና

መከናወናቸውን ማረጋገጥ፤

በፇተና ግምገማ/እርማት ወቅት የማሇፉያ ነጥብ የሚሰጥበት ሂዯት ትክክሇኛ እና አግባብ መሆኑን

ማረጋገጥ፤

ፇተናዎችን እና የሙያ ብቃት ማረጋገጫ እንዱሁም ላልች ግምገማዎች የሚዘጋጁበት፣

የሚሻሻለበት ወቅታዊ የሚዯረጉበት እና የሚሰረዙበት ሂዯቶች እና አሰራሮች አግባብነት ያሊቸው

መሆኑን ማረጋገጥ፤

Page 74: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 74

የፇተና ዯንቦች ከእኩሌነት፣ብዝሀነት፣ከአካሌ ጉዲተኞች መብት እና ላልች አስፇሊጊ ከሆኑ ጎዲዮች

ጋር ከተያያዙና በሀገሪቷ ውስጥ ተግባራዊ ከሆኑ ህጎች ጋር የተጣጣሙ መሆኑን ማረጋገጥ፤

ተማሪዎች ከአንዴ ዯረጃ ወዯ ሚቀጥሇው መሸጋገር እና ወይም የፇተና/ምዘና ውጤታቸውን

በተመሇከተ ውሳኔ መስጠት እና ሇሙያ ብቃት ማረጋገጫ ሰጪ ቦርዴ የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብ፤

ከተማሪዎች ምዘና ጋር ነተገናኘ ተገቢ ያሌሆነ ዴርጊት ተፇጽሟሌ በሚሌ የሚቀርብ ማንኛውንም

ቅሬታ/አቤቱታ መርምሮ/ተመሌክቶ ውጤቱን ያሳውቃሌ፤

ቦርደ ከሚሰጣቸው የትምህርት ዓይነቶች (ሞጁልች) ሇአንደ የውጪ ፇታኝ እንዱሆን ከቦርደ

አስቀዴሞ ጥያቄ የቀረበሊቸውን እጩ የውጪ ፇታኞች በመገምገም የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብ፤

አግባብነት ካሊቸው ከላልች ተቆጣጣሪ ባሇስሌጣን መስሪያቤቶች የሚመነጩ ከሙያ ትምህርት

ጋር የተገናኙ ሇውጦች በፇተና ማስተዲዯር፣በሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና እና በላልች የምዘና

ሂዯቶች ውስጥ መንጸባረቃቸውን ማረጋገጥ፤

ቦርደ ጠንካራ የውስጥ ግምገማ ስርአት በስራ ሊይ ያዋሇና የግምገማው ውጤት በየአመቱ ሪፖርት

የሚዯረግ መሆኑንማረጋገጥ፤

የፇተና ማጎሌበትና ማስተዲዯር ፖሉሲ ተግባራዊና ውጤታማ የፇተና ይዘት እና የሊቀ እና

ዯረጃውን የጠበቀ የምዘና ስርአት እንዱኖር የሚያበረታታ መሆኑን ማረጋገጥ.

5. የሰርተፉኬሽን እና አክሪዱትዬሽን ኮሚቴ

የሰርተፉኬሽን እና አክሪዱትዬሽን ኮሚቴ ካለት ኃሊፉነቶቸ መካከሌ ቀጥሇው የተገሇፁት ይገኙበታሌ፦

በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ፣ በሚኒስቴሮች ምክር ቤት ዯንብ እና ቦርደ

በሚያወጣቸው መመሪያዎች መሰረት አስፇሊጊውን የሙያ እና የብቃት መስፇርቶችን ሇሚያሟለ

አመሌካቾች የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያ፣ የተመሰከረሊቸው ኦዱተሮች እና ፐብሉክ

ኦዱተሮችና ዴርጅቶች የምስክር ወረቀት እንዱሰጣቸው ሇዋና ዲይሬክተሩ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ፤

በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ፣ በሚኒስቴሮች ምክር ቤት ዯንብ እና ቦርደ

በሚያወጣቸው መመሪያዎች መሰረት የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎች፣ የተመሰከረሊቸው

ኦዱተሮች እና ፐብሉክ ኦዱተሮች የእግዴ ወይም የመሰረዝ እርምጃ የሚያስወስዴ የህግ ጥሰት

Page 75: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 75

ፇጽመው ሲገኙ የተሰጣቸው የምስክር ወረቀት እንዱታገዴ ወይም እንዱሰረዝ ሇዋና ዲይሬክተሩ

የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ፤

በቦርደ የሚተገበረውን የባሇሙያዎች የምዝገባ ስርዓት በየጊዜው በመገምገም ሉሻሻለ በሚገቡ

ጉዲዮች ሊይ የዲይሬክተሮች ቦርዴን ማማከር፤

ሇቦርደ ፌቃዴ እንዱሰጣቸው አመሌክተው በተከሇከለ የመጀመሪያ ግዜ አመሌካቾች የሚቀርብ

ቅሬታን በመገምገም ሇዋና ዯይሬክተሩ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ፤

የእግዴ እርምጃ የሚያስወስዴ የህግ ጥሰት ፇጽመው የተገኙ ባሇሙያዎች እና ዴርጅቶች

የተሰጣቸው የምስክር ወረቀት ከታገዯ በኋሊ አስፇሊጊውን የእርምት እርምጃ ሲወስደ እና የታገደ

የምስክር ወረቀቶች ሇመመሇስ የሚያስፇሌጉ ቅዴመ ሁኔታዎች መሟሊታቸው ሲረጋገጥ

እግዲቸው እንዱነሳ ሇዋና ዲይሬክተሩ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ፡፡

Page 76: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 76

ተቀጥላ ፫

የቦርደ ጽ/ቤት ሌዩ ሌዩ የሥራ ክፌልች (ዲይሬክቶሬቶችና ዱፓርትመንቶች)

የሚሰሯቸው ስራዎች እና የሰው ሀይሌ ፌሊጎቶች

1. የዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ዲይሬክቶሬት

አሁን ያሇንበት ነባራዊ ሁኔታ በዓሇም አቀፌ ዯረጃ እየተሰራባቸው ያለትን የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ እና የኦዱት ዯረጃዎችን እንዲለ በመቀበሌ የሚተገበሩበት ሁኔታን የሚያስገዴዴ

በመሆኑ ዯረጃዎቹን በስራ ሇይ ሇማዋሌ የሚያስፇሌጉ ዯጋፉ ቴክኒካሌ መመሪያዎች እና የተግባር

ማጣቀሻ ማንዋልች በዘርፈ ምክትሌ ዋና ዲይሬክተር አስተባባሪነት ይወጣለ፡፡ ምክትሌ ዋና

ዲይሬክተሩ በሀገሪቱ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ፣ የኦዱትና ማረጋገጥ አገሌግልት አሰጣጥ

እና የዴርጅት መሌካም አስተዲዯርን በተመሇከተ ተስማሚና የተሟለ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች አና

መመሪያዎች መኖራቸውን እና እነዚህን በስራ ሊይ ሇማዋሌ የሚያስፇሌጉ በቂ ዯጋፉ ቴክኒካሌ

መመሪያዎች እና የተግባር ማጣቀሻ ማንዋልች መዘጋጀታቸውን የማረጋገጥ ሀሊፉነት ያሇበት ሲሆን፣

ይህንንም ሀሊፉነት በየመስኩ የቦርደን የትኩረት አቅጣጫ ቅዯም ተከተሌ በማውጣት ዓሇም አቀፌ

የፊይናንስ ሪፖርት እና የኦዱት ዯረጃዎች ስራ ሊይ እንዱውለ በሚያዯርጉ በስሩ ባለ ሶስት

ዲይሬክተሮች ይታገዛሌ፡፡

የቦርደ የዯረጃዎችና ኮድች ኮሚቴ በዯረጃዎች አወጣጥ፣ በዯንቦች፣ በመመሪያዎች እና የፖሉሲ ጉዲዮች

ዙሪያ በስሩ በሚቋቋሙ የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዱትና ማረጋገጥ እና የዴርጅት አስተዲዯር ቋሚ የምክክር

መዯረኮች (ካውንስልች) እየታገዘ ሇዲይሬክተሮች ቦርዴ ምክር የሚሰጥ ሲሆን፣ ምክትሌ ዋና

ዲይሬክተሩ እና የሚመራው ቡዴን ዯግሞ ሁለም አካሊት (ቋሚ መዴረኮቹ፣ ኮሚቴው እና ቦርደ)

የሚያስፇሌጋቸውን የቴክኒካሌ ዴጋፌ እና እገዛ ያዯርጋሌ፡፡

የቋሚ የምክክር መዴረኮቹ በአብዛኛው የማማከር ሚና የሚኖራቸው ሲሆን፣ ሇቦርደ የዯረጃዎች እና

ኮዴ ኮሚቴ ተጠሪ በመሆን በኮሚቴው የስራ ቅዯም ተከተሌ እና ሇውሳኔ በቀረቡ ረቂቅ ሰነድች

Page 77: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 77

(ዯረጃዎች) ሊይ ዝርዝር የቴክኒካሌ ዴጋፌ ከመስጠት በተጨማሪ በሀገር ውስጥ እና ከሀገር ውጪ ያለ

ሁኔታዎችን በመቃኘት በፊይናንስ ሪፖርት አቀራረብና በሂሳብ አያያዝ፤ በኦዱት አገሌግልትና

በማረጋገጥ፤ እና በዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዙሪያ አዱስ ሉወጡና ሉተገበሩ በሚገቡ ጉዲዬች ሊይ

ያማክራለ፡፡

ምክትሌ ዋና ዲይሬክተር ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች

የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች ዲይሬክተር

የኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች ዲይሬክተር

የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች ዲይሬክተር

የፐብሉክ ዘርፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ሲኒየር ማናጀር

የግሌ ዘርፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ሲኒየር ማናጀር

የፐብሉክ ዘርፌ የኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ሲኒየር ማናጀር

የግሌ ዘርፌ የኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ሲኒየር ማናጀር

የፐብሉክ ዘርፌ የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ሲኒየር ማናጀር

የግሌ ዘርፌ የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ሲኒየር ማናጀር

የፊይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኤክስፐርት

የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኤክስፐርት

የኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ኤክስፐርት

የፊይናንስ ሪፖርት አዘጋጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ፕሮጀክት ኦፉሰር

የዴርጅት መሌካም አስተዲዯር ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ፕሮጀክት ኦፉሰር

የኦዱት እና ማረጋገጥ ዯረጃዎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎች ፕሮጀክት ኦፉሰር

2. የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ዲይሬክቶሬት

ዲይሬክቶሬቱ በምክትሌ ዋና ዲይሬክተር እየተመራ የቦርደን የቁጥጥር፣ ክትትሌ፣ ምርመራ እና

ዱሲፕሉን ስራዎችን የሚያከናውን ሲሆን፣ ቀጥሇው የተመሇከቱትን ዋና ዋና ስራዎች ያከናውናሌ፦

Page 78: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 78

የሪፖርት አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ ሪፖርቶችን እና ኦዱቶችን ክትትሌ እና ቁጥጥር፤

የሂሳብ አያያዝና የኦዱት የሙያ ማህበራት አባሊቶቻቸውን የሚቆጣጠሩበትን መንገዴ እና

የቁጥጥር ሂዯት መከታተሌ፤

የኦዱት ዴርጅቶችን አሰራር መገምገም፣መከታተሌ እና መቆጣጠር፤

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ባሇሙያዎች እንዱሁም ሪፖርት አቅራቢ ዴርጅቶች ሊይ ተፇፃሚ

የሚሆን የዱሲፕሉን ስርአት መዘርጋትና መተግበር፤

በዘርፈ የሚጠቅሙ ርዕሰ ጉዲዮች ሊይ ጥናቶችን ማዴረግ፣ ማስተባበር፡፡

የቦርደ የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የፊይናንስ

ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ ስርዓት በማረጋገጥ ረገዴ የዲይሬክቶሬቱን ስራ የሚከታተሌ ሲሆን፣

በበሊይነት የመከታተሌ ሀሊፉነቶቹም ቀጥሇው የተገሇፁትን የዲሬክቶሬቱን ሥራዎች ያካትታሌ፦

በቦርደ እውቅና ተሰጥቷቸው ባሇሙያዎችን የመቆጣጠርና የማብቃት ስራ የሚሰሩ የሙያ

ማህበራትን መከታተሌን፤

የኦዱት ዴርጅቶች የኦዱት አሰራርን ክትትሌና ግምገማን፤

የሪፖርት አቅራቢዎች የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ክትትሌና ግምገማን፤

የሙያዊ የዱሲፕሉን ሰርዓት አፇጻጸም ክትትሌና ግምገማን፤

በሂሳብ ስራ እና የኦዱት አገሌግልት ባሇሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ሇይ የሚዯረገውን

የክትትሌና ቁጥጥር ሂዯትን፤

በሙያው ዙሪያ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር ያለ ነባራዊ ሁኔታዎችንና ስጋቶችን የመሇየት እና

የመገምገም ሂዯትን፡፡

የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ የዲይሬክተሮች ቦርዴ አባሊትንና የቦርደን

ሰራተኞች የሚያካትት ሲሆን፣ አቅም በፇቀዯ መጠን አባሊቱ ኮሚቴው ሇሚሠራው ሥራ አግባብነት

ያሇው እውቀት፣ ሌምዴ እና የቴክኒካሌ እውቀት እንዱኖራቸው ጥረት ይዯረጋሌ፡፡

Page 79: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 79

የሙያ አፇፃፀም ክትትሌ፣ ቁጥጥር እና ሕግ ማስከበር ኮሚቴ የቦርደ ጽ/ቤት የሚያከናውነው የክትትሌ

ሥራ ወጥነት ያሇው እና የጥራት ዯረጃውን የጠበቀ መሆኑን በማረጋገጥ ረገዴ ያሇበትን ኃሊፉነት

ሇመወጣት በሁሇት ፓናልች (የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ግምገማ ፓናሌ እና የኦዱት

አሰራር ግምገማ ፓናሌ) እንዱሁም በምርመራ ሊይ ባለ ጉዲዮች አያያዝ ዯግሞ በኬዝ አስተዲዯር

(Case Management) ንዐስ ኮሚቴ በሚሰጡት የምክር አገሌግልቶች ይዯገፊሌ፡፡ የፓናልቹ

እና የንዐስ ኮሚቴው አባሊት በቦርደ የሚሰየሙ ሲሆን፣ ከሙያው ተጽእኖ ነጻ የሆኑ ሰዎችን

የሚያካትት እንዱሁም የሂሳብ አያያዝ/ ኦዱት አገሌግልት የሚሰጡ እና ቦርደ በሚቆጣጠራቸው የሙያ

አካሊት ውስጥ በኃሊፉነት የሚያገሇግለ ሰዎችን የማያካትት ሆነው እንዱዋቀሩ ይዯረጋሌ፡፡

3. የሙያ ትምህርት፣ ስሌጠና እና የሙያ ማጎሌበት ዲይሬክቶሬት

የሙያ ትምህርት፣ ስሌጠና እና የሙያ ማጎሌበት ዲይሬክቶሬት በኢትዮጵያ ውስጥ የዓሇም አቀፌ ዯረጃን

የጠበቀ የሂሳብ አያያዝ የሙያ ትምህርት ስርዓተ-ትምህርት የመቅረጽ፣ የማጎሌበት እና የመተግበር

እንዱሁም በኢትዮጲያ ውስጥ የተመሰከረሇት የሂሳብ ባሇሙያ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (CPA-E)

እና የተመሰከረሇት የሂሳብ ቴክኒሺያን የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (CAT-E) ሇማግኘት የሚያስችለ

የፇተና ፕሮግራሞችን በብቃት የማስተዲዯር ኃሊፉነት ይኖረዋሌ፡፡

በተጨማሪም ቦርደ በኢትዮጲያ ውስጥ የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ እና

የኦዱት ዯረጃዎችን ውጤታማ በሆነ መሌኩ ሇመተግበር የሚያስችሌ ከአቅም ግንባታ ስራ ዝግጅቶች

ጋር በተያያዘ በአሁኑ ጊዜ በዯረጃዎቹ ሊይ የሚታየውን የእውቀትና ክህልት ክፌተት ሇመዝጋት

የሚዯረገውን ሀገር አቀፌ የስሌጠና ዘመቻ ዲይሬክቶሬቱ የስሌጠና ፕሮግራሞችን በመቅረጽ ይተገብራሌ

ያስተባብራሌ፡፡ ዲይሬክቶሬቱ ሃሊፉነቱን በብቃት ሇመወጣት የሚያግዙት ሁሇት ዋና ዋና ክንፍች

ይኖሩታሌ፡፡

የሙያ ብቃት ማረጋገጫ መምሪያ

መምሪያው በኢትዮጲያ ውስጥ የዓሇም አቀፌ ዯረጃን የጠበቀ የሂሳብ አያያዝ የሙያ ትምህርት ስርዓተ-

ትምህርት የመቅረጽ፣ የማጎሌበት እና የመተግበር እንዱሁም በኢትዮጲያ ውስጥ የተመሰከረሇት የሂሳብ

Page 80: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 80

ባሇሙያ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ (CPA-E) እና የተመሰከረሇት የሂሳብ ቴክኒሺያን የሙያ ብቃት

ማረጋገጫ (CAT-E) ሇማግኘት የሚያስችለ የፇተና ፕሮግራሞችን የማስተዲዯር ሥራዎችን ይሰራሌ፡፡

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች (IFRS) የስሌጠና ማዕከሌ

ማዕከለ በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች ሊይ የሰርተፉኬትና

ዱፕልማ ኮርሶች፣ ላልች አግባብ ያሊቸው የተሇያዩ የአጭር ጊዜ ስሌጠናዎችን የሚሰጥ ሲሆን፣ በሂሳብ

አያያዝ እና ኦዱት ዙሪያ ምሁራዊ እና ሙያዊ የውይይት መዴረኮችን እንዱሁም ቀጣይነት ያሇው የሙያ

ማሻሻያና ማጎሌበቻ (CPD) ፕሮግራሞችን ያዘጋጃሌ፡፡ ማዕከለ ቦርደ የሚያዯረገውን የትምህርት

ተዯራሽነት ጥረቶች ይመራሌ፡፡

የዲይሬክቶሬቱ የሰው ኃይሌ ፌሊጎት

ም/ዋና ዲይሬክተር የሙያ ትምህርትእና ስሌጠና

የሙያ ትምህርት ብቃት ማረጋገጫ ዲይሬክተር

የተመሰከረሊችው የሂሳብ ባሇሙያ (CPA-E) ፕሮግራም ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ሲኒየር ማናጀር

የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ቴክኒሺያን (CAT-E) ፕሮግራም ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ሲኒየር ማናጀር

የተመሰከረሊችው የሂሳብ ባሇሙያ (CPA-E) ፕሮግራም ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ማናጀር

የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ቴክኒሺያን (CAT-E) ፕሮግራም ብቃት ማረጋገጫ ፇተናዎች ማናጀር

የሙያ ስርዓተ-ትምህርት ቀረፃ እና ማጎሌበት ስራ ሲኒየር ኤክስፐርቶች

የሙያ ስርዓተ-ትምህርት ቀረፃ እና ማጎሌበት ስራ ኤክስፐርቶች

የሙያ ፇተናዎች አስተባባሪ ኦፉሰሮች

የ IFRS የስሌጠና ማዕከሌ ማናጀር

የስሌጠና ስፔሻሉስት

የስሌጠና አስተባባሪ

Page 81: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 81

4. የቢዝነስ ኢንፍርሜሽን እና ቴክኖልጂ ዲይሬክቶሬት

የቢዝነስ ኢንፍርሜሽንና ቴክኖልጂ ዲይሬክቶሬት በስሩ ሊለት የኢንፍርሜሽን ሀብት መምሪያ፣

የኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ስትራቴጂ መምሪያ፣ የፊይናንስ ኢንፍሜሽን መምሪያ እና የኤላክትሮኒክስ

አገሌግልቶች መምሪያ የስትራቴጂ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣሌ፡፡ የቦርደን ስትራቴጂ አሊማዎቹን

እንዱያሳካ ከኢንፍርሜሽን ቴክኖልጂ ስርዓት እና ከመረጃ ጥራት ጋር በተያያዘ በቦርደ የተሇያዩ

ከፌልች የሚሰሩ ሥራዎች የተቀናጀና የተሳሇጠ እንዱሆኑ የማስተጋበር ስራዎችን ይሰራሌ፡፡

የመረጃ ሀብት መምሪያ

መምሪያው ሪፖርት አቅራቢ አካሊት፣ ፐብሉክ ኦዱተሮች፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የተመሰከረሊቸው

ኦዱተሮች እና የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎችን በሚመሇከት በቦርደ በኩሌ የሚያዝ መረጃ

የተሟሊ፣ ትክክሇኛ እና ዯህንነቱ የተጠበቀ እንዱሆን ያዯርጋሌ፡፡ የመረጃ ፌሊጎቶችን በቀጣይነት

በመከታተሌና በመገምገም እና እሴት የሚጨምሩ አገሌግልቶችን በማበርከት ቦርደ የተሻሻለ

አገሌግልቶች ሇተገሌጋዩ ሉያቀርብ/ሉያበረክት የሚችሌበት ሁኔታ እንዱፇጠር ያመቻቻሌ፤ የባሇዴርሻ

አካሊት የመረጃ ፌሊጎትን ሇሟሟሊት ይሰራሌ፡፡ የቦርደን የተሇያዩ ክፌልች የስራ እንቅስቃሴ

የሚመሇከቱ መረጃዎችን እና ከባሇዴርሻ አካሊት የሚገኙ ግብረመሌሶችን በመሌክ በመሌኩ

በማስቀመጥና በመተንተንና በማጠናቀር ቦርደ የፖሉሲዎች እና የአሰራር ስርዓት ማሻሻያዎችን

በማዴረግ ሇሰራተኞች እና ሇተገሌጋዮ ማሕበረሰብ የሚመች ከባቢ ሇመፌጠር የሚያስችለ እርምጃ

እንዱወስዴ እገዛ ያዯርጋሌ፡፡

የመረጃ እና ግንኙነት ቴክኖልጂ ስትራቴጂ መምሪያ

መምሪያው ከቦርደ አጠቃሊይ ስትራቴጂና የትግበራ እቅዴ ጋር የተጣጣሙ እና እሴት የሚጨምሩ

የመረጃ እና መገናኛ ቴክኖልጂ አሰራሮችን እና ስትራቴጂዎችን ቀርፆ መተግበር፡፡ የዯንበኞች

አገሌግልት ጥያቄ/ማመሌከቻ ማቅረቢያ ስርአት ዝርጋታ፣ የመረጃ እና ግኑኝነት ቴክኖልጂ አስተዲዯር፣

የዴረ-ገጽ አገሌግልት፣ የቴክኒክ አገሌግልቶች አስተዲዯርና ጥገና ስራዎች የመምሪው ዋና ዋና ሀሊፉነቶች

Page 82: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 82

ናቸው፡፡ መምሪያው የመረጃ ቴክኖልጂን እንዯ ዋና ስትራቴጂክ መሳሪያ በመጠቀም በቦርደ

የአገሌግልት አሰጣጥ በቀጣይነት እንዱሻሻሌ አና ተቋማዊ ትራንስፍርሜሽን እንዱመጣ ይሰራሌ፡፡

የፊይናንሻሌ መረጃ መምሪያ

መምሪያው የሪፖርት አቅራቢዎች የፊይናንስ ሪፖርቶቻቸውን ዘመናዊ ቴክኖልጂዎችን በመጠቀም

በኤላክትሮኒክስ የፊይናንስ ረፖርቶችን ሇቦርደ የሚያቀርቡበትን ስርዓት (XBRL) በተግባር ሇይ

የሚውሌበትን ሁኔታ ያመቻቻሌ፤ ተግባራዊ ሲሆንም ስርዓቱን ያስተዲዴራሌ፡፡ በፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ መሰረት የሪፖርት አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ ሪፖርታቸውን

ማስገባታቸውን በመከታተሌ የምዝገባ ሂዯቱን በኃሊፉነት ይመራሌ፡፡ በተጨማሪም ከምዝገባ ሂዯት ጋር

በተያያዘ በሚነሱ ጉዲዮች ሊይ ሇሪፖርት አቅራቢ አካሊት እና ሇተጠቃሚዎች ዴጋፌና ምክር ይሰጣሌ፡፡

የኤላክትሮኒክስ አገሌግልት (eServices) መምሪያ

መምሪያው ተገቢ የሆነ የመረጃ ቴክኖልጂ ፕሮጀክት አስተዲዯር መኖሩንና እና ከጫፌ እስከ ጫፌ ያለ

የመረጃ ቴክኖልጂ ስርዓቶች ወጥነት ባሇው መሌኩ በሙከራ መፇተሻቸውን ያረጋግጣሌ፡፡ መምሪያው

በተቋሙ ውስጥ የሚተገበሩ አዲዱስ ስርአቶች ከነባሮቹ ጋር እንዲይጋጩ በላልች የቦርደ ክፌልች እና

በቦርደ የመረጃ ቴክኖልጂ ሀሊፉዎች መካከሌ እንዯ ዴሌዴይ ሆኖ የሚያገሇግሌ ሲሆን፤ የመረጃ

ቴክኖልጂ ስርአቶች ስራ ሊይ ከመዋሊቸው በፉት የጥራት ማረጋገጫ ፌተሻ እና ሙከራ ከማከናወን

በተጨማሪ የቦርደን የአገሌግልት አሰጣጥ ሇማሻሻሌ የሚያስችለ አዲዱስ የመረጃ ቴክኖልጂ

ፇጠራዎችና ግብአቶች ገበያ ሊይ መኖራቸውን ያስሳሌ፡፡ ይሁንና መምሪያው በቅዴሚያ ትኩረት ሰጥቶ

የሚሰራው መረጃን/ሰነድችን በኤላክትሮኒክ ማቅረብ/መመዝገብ እና ማስተዲዯር (የመረጃ ማስቀመጥና

ፇሌጎ ማግኘት) የሚያስችሌ ቴክኖልጂ መሇየትና መተግበር ሊይ ይሆናሌ፡፡

የቢዝነስ ኢንፍሜሽን እና ቴክኖልጂ ዲይሬክተር የሰው ኃይሌ ፌሊጎት

የቢዝነስ ኢንፍሜሽን እና ቴክኖልጂ ዲይሬክተር

የመረጃ ሀብት መምሪያ

Page 83: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 83

የመረጃ ሀብት መምሪያ ኃሊፉ (ምክትሌ ዲይሬክተር)

የመረጃ አስተዲዯር እና አመራር ማናጀር

የመረጃ አገሌግልት እና አሰራር ማናጀር

የቢዝነስ ማጎሌበት ማናጀር

የሲስተም አስተዲዯር ማናጀር

የመረጃ ጥራት ማረጋገጥ ማናጀር

የመረጃ አስተዲዯር ማናጀር

የመረጃ አጣሪ ኤክስኪዩቲቭ

ሲኒየር የመረጃ አስተዲዯር ኦፉሰር

ሲኒየር የመረጃ አገሌግልት ኦፉሰር

የመረጃ አስተዲዯር ኦፉሰር

የምዝገባ አስተዲዯር ኦፉሰር

የመረጃ አገሌግልት ኦፉሰር - ብዛት 2

የመረጃ አስተዲዯር ኦፉሰር

የመረጃ ማጣራት እና ማረጋገጥ ኦፉሰር

የመረጃና እና ግኑኝነት ስትራቴጂ መምሪያ

የመረጃ ቴክኖልጂ ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

የቢዝነስ አተገባበር ማናጀር

የቢዝነስ አተገባበር አማካሪ

ቴክኒካሌ አማካሪ

የቢዝነስ አተገባበር አማካሪ

የመረጃ ቴክኖልጂ ቁጥጥር እና ዯህንነት ማናጀር

የመረጃ ቴክኖልጂ ዴጋፌ ኦፉሰር

የፊይናንስ መረጃ መምሪያ

የፊይናንስ መረጃ ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

Page 84: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 84

አናሉስት - ብዛት 3

የኤላክትሮኒክ አገሌግልት መምሪያ

የኤላክትሮኒክ አገሌግልት ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

ቢዝነስ አናሉስስ ሲኒየር ማናጀር

ቢዝነስ አናሉስስ ማናጀር - ብዛት 2

ፕሮጀክት ኦፉሰር

5. የዯንበኞችና ባሇዴርሻ አካሊት ጉዲዮች ክትትሌ ዲይሬክቶሬት

ዲይሬክቶሬቱ ቦርደ ሇዯንበኞች የሊቀ አገሌግልት ሇመሰጠት የሚያዯርገውን ጥረት የሚመራ ሲሆን፣

ቦርደ ሇህዝቡ የሚሰጠው አገሌግልት የጥራት ዯረጃው የሊቀ እና የአገሌግልት አዴማሱን የሚያሳዴግ

አና የፖሉሲዎች አተገባበር በዯንበኞች ፌሊጎቶች ሊይ ያተኮሩ እንዱሆኑ የሚያዯርግ የስትራቴጂ

አቅጣጫ በስሩ ሇሚገኙ የሪፖርት አቅራቢዎች ምዝገባና ዴጋፌ መምሪያ እና የዯንበኞች ግኑኝነት

መምሪያ ያስቀምጣሌ፡፡

የሪፖርት አቅራቢ አካሊትና ባሇሙያዎች ምዝገባና ዴጋፌ መምሪያ

መምሪያው የሪፖርት አቅራቢ አካሊትን (የህዝብ ጥቅም ያሇባቸው እና መካከሇኛ ወይም ጥቃቅን

ዴርጅቶችን) ምዝገባ በበሊይነት ከመከታተሌ በተጨማሪም በሪፖርት አቅራቢ አካሊት በኤላክትሮኒክስ

መመዝገቢያ እና በላልች ዘዳዎች ፊይሌ የሚዯረጉ ድክመንቶችን፣ ማስታወሻዎችን፣ የሂሳብ

መግሇጫዎችን እና ሪፖርቶችን ምዝገባን ያስተዲዴራሌ፡፡ መምሪያው ቦርደና እና ላልች የመንግስት

አካሊት በተሇያዩ መዴረኮች በሚያዘጋጇቸው የአህዝቦት እና የሕዝብ ግንኙነት ዝግጅቶች ሊይ በመዯበኛ

በመገኘት የንግደ ህብረተሰብና ሇሕዝቡ ትምህርት ሇመስጠት የሚያስችሌ የተመቸ ሁኔታ እንዱኖር

ያዯርጋሌ፡፡

የዯንበኞች ግኑኝነት መምሪያ

መምሪያው ሪፖርት አቅራቢዎች፣ ባሇሙያዎች፣ ተገሌጋዮች እና አጠቃሊይ የንግደ ማህበረሰብ ከቦርደ

ጋር በሚያዯርጉት ግንኙነት ሳይስተጓጎለ እና አቅም በፇቀዯ መጠን ካለበት ቦታ ሆነው እንዱገሇገለ

Page 85: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 85

በማዴረግ ቦርደ ሇሚሰጠው አገሌግልት እሴት ይጨምራሌ፡፡ መምሪያው በየጊዜው ሇሚሇዋወጠው

የዯንበኞች ፌሊጎት ተመጣጣኝ ምሊሽ ሇመስጠት አንዱቻሌ ቀጣይነት ያሇው የአገሌግልት ግምገማ

በማካሄዴና ቦርደ ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር ያሇውን ግንኙነት ሉያቀሊጥፈ የሚችለ አዲዱስ የአገሌግልት

አሰጣጥ ዘዳዎችን (ሇምሳላ፣ በኤላክትሮኒክስ የሚካሄደ የሂሳብ መግሇጫዎች ፊይሉንግ አና የምዝገባ

ስርአቶችን እና ላልች ስሌቶችን) በማስተዋወቅ ቦርደ ሇዯንበኞች የሚሰጠው አገሌግልት እንዱሻሻሌ

ያግዛሌ፡፡

የዯንበኞች ምዝገባና ማስተናገጃ አገሌግልት ዲይሬክቶሬት የሰው ኃይሌ ፌሊጎት

የዯንበኞች እና ባሇዴርሻ አካሊት ጉዲዮች ክትትሌ ዲይሬክቶሬት ዲይሬክተር

የሪፖርት አቅራቢ አካሊትና ባሇሙያዎች ምዝገባ እና ዴጋፌ መምሪያ

የምዝገባ እና ዴጋፌ ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

የምዝገባ ማስተባበሪያ እና ፕሮጀክት ሲኒየር ማናጀር

የሪፖርት አቅራቢ አካሊትና ባሇሙያዎች ምዝገባ እና አሰራር ሲኒየር ማናጀር

የሪፖርት አቅራቢ አካሊትና ባሇሙያዎች ምዝገባ ሲስተም አስተዲዯር ሲኒየር ማናጀር

የሪፖርት አቅራቢ አካሊትና ባሇሙያዎች ምዝገባ ማስተባበሪያ እና ፕሮጀክት ማናጀር

የሪፖርት አቅራቢ አካሊት ምዝገባ እና አሰራር ማናጀር

የቢዝነስ ሲስተም አስተዲዯር ማናጀር

የቢዝነስ ማስተባበሪያ እና ፕሮጀክት ረዲት ማናጀር

የምዝገባ እና አሰራር ረዲት ማናጀር

ሲኒየር ኦፕሬሽን ኦፉሰር - ብዛት 2

ሲኒየር ሲስተም ኦፉሰር

ኦፕሬሽን ኦፉሰር - ብዛት 2

የዯንበኞች ግኑኝነት መምሪያ

የዯንበኞች ግኑኝነት መምሪያ ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

የዯንበኞች አገሌግልት ሲኒየር ማናጀር

Page 86: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 86

የጥራት አስተዲዯር ሲኒየር ማናጀር

የዯንበኞች አገሌግልት ማናጀር

የጥራት አስተዲዯር ማናጀር

የአገሌግልት ጥራት ማሻሻያ ማናጀር

የአገሌግልት ጥራት ማሻሻያ ኦፉሰር

የዯንበኞች አገሌግልት ኦፉሰር

የጥራት ኦፉሰር

የአስተዲዯር ረዲት (Administrative Assistant)

6. የኮፖሬት አገሌግልቶች ዲይሬክቶሬት

ኮፖሬት ሰርቪስ ዲይሬክቶሬት የሂሳብ ክፌሌ፣ የሰው ሀብት አስተዲዯርና የጠቅሊሊ አገሌግልት መምሪያን

እና ተቋማዊ ሌህቀት ከማምጣት ጋር የሚያያዝ ማናቸውንም ጉዲይ በበሊይነት ያስተባብራሌ፡፡

የዲይሬክቶሬቱን የስትራቴጂክ አቅጣጫ፣ ዓሊማዎችና ግቦች ከቦርደ ግቦች ጋር በሰመረ መሌኩ

ይቀርጻሌ፣ ከቦርደ የተሇያዩ ዲይሬክቴሬቶች ጋር በህብረት በመስራት የተቋሙ የውሰጥ አሰራር

ቀሌጣፊና የጋራ ተቋማዊ ግቦችን ሇማሳካት የሚያስችሌ እንዱሆን ይጥራሌ፡፡ በተጨማሪም ተቋማዊ

ሇውጦችን ያመቻቻሌ፣ የሌህቀት ባህሌ እንዱፇጠር ይሰራሌ፡፡፡

የሂሳብ ክፌሌ መምሪያ

መምሪያው ማንኛውንም የቦርደ የበጀት አጠቃቀም ውሳኔዎችን፣ የሂሳብ አያያዝና የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀት እና አቀራረብ ስርአቶችን በሀሊፉነት ይመራሌ፡፡ በመምሪያው ዘመናዊ እና ጥንቃቄን የተሊበሰ

አሰራርን ስራ ሊይ በማዋሌ ቦርደ በሚያከናውናቸው ስራዎች ሊይ የሊቀና የተመጣጠነ የገንዘብ

አጠቃቀም እንዱኖር እና ይህም የቦርደን ስራ የሚያቀሊጥፌና የተቀመጠሇትን ግብ እንዱያሳካ የሚረዲ

እንዱሆን ያዯርጋሌ፡፡

የሰው ሀብት አስተዲዯር መምሪያ

Page 87: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 87

የሰው ሀብት አስተዲዯር ተቋሙ አስፇሊጊው ብቃት እና ችልታ ያሊቸውን ባሇሙያዎች ሉሰሩበት

የሚመርጡት ተቋም እንዱሆን የሚያስችሇው ስም ይዞ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ ይሰራሌ፡፡ መምሪያው

በተቋሙ ውስጥ መተማመን እና መከባበር የሰፇነበት የስራ ከባቢ በመፌጠር ሰራተኞቸ እሴት

እንዱፇጥሩ እና ባለበት የስራ መስክ ራሳቸውን እንዱያሳዴጉ የማበረታታት እና የማብቃት ዓሇማ ያሇው

ሲሆን፤ በስሩ ብቃት እና ችልታ ያሇው የሰው ሀይሌ ሇመቅጠር እና ሇማጎሌበት እንዱሁም የሰው ሀብት

የማስተዲዯር ስራ የሚሰሩ ሁሇት ክፌልች ይኖሩታሌ፡፡ብቃት እና ችልታ ያሇው የሰው ሀይሌ የመቅጠር

ክፌሌ ዋና ዋና ስራዎች ውስጥ የሰው ሀይሌ እቅዴ ማውጣት፣ የሰውሀይሌ መምረጥ እና መቅጠር፣

ማሰሌጠን እንዱሁም ዕውቀትና ክህልትን ማጎሌበት ይገኙበታሌ፡፡ የብቃትና ችልታ ማስተዲዯር ክፌሌ

ዯግሞ ወጤታማ የስራ አፇጻጸም አስተዲዯር ስርዓት ቀርፆ በመተግበር፣ ከገበያ የሚስተካከሌ

የዯመወዝና ጥቅማጥቅሞች ክፌያ አስተዲዯር ስርአት በመዘርጋት እንዱሁም ሇሰራተኞች የተመቸ የስራ

ከባቢን በመፌጠር ብቃት እና ችልታ ያሊቸው ሰራተኞች በተቋሙ ውስጥ እንዱቆዩ ጥረት ያዯርጋሌ፡፡

የጠቅሊሊ አገሌግልት መምሪያ

የጠቅሊሊ አገሌግልት መምሪያ ተቋም አቀፌ የሆነ የአገሌግልት ዴጋፌ የሚሰጥ ሲሆን፣ ንብረትን፣

መዝገቦችን እና የተሇያዩ ፊሲሉቲዎችን በማስተዲዯር ተቋሙ ስራዎቹን በአግባቡ እንዱወጣ እና

ስትራቴጂክ እቅድቹን እንዱያሳካ የተመቻቸ ሁኔታዎችን ይፇጥራሌ፡፡ መምሪያው በስሩ የግዢና

አቅርቦት ክፌሌ፣ የመዝገብ አያያዝና ምዝገባ ክፌሌ እንዱሁም የፊሲሉቲዎች እና ንብረት ክፌሌን

ይይዛሌ፡፡

የኮፖሬት አገሌግልቶች ዲይሬክተር

የፊይናንስ ክፌሌ መምሪያ

የፊይናንስ ክፌሌ ዋና ሀሊፉ (ሲኒየር ማናጀር)

የፊይናንስ መዝገብ ማናጀር

የበጀት ሂሳብ አያያዝ ማናጀር

ሲኒየር ፊይናንስ ኦፉሰር

ሲኒየር በጀት ኦፉሰር

Page 88: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 88

ሲኒየር ፕሮጀክት ፊይናንስ ኦፉሰር

የሂሳብ መዝገብ

የሂሳብ መዝገብ ክሇርክ

ገንዘብ ያዥ

የሰው ሀብት አስተዲዯር መምሪያ

የሰው ሀብት አስተዲዯር መምሪያ ዋና ሀሊፉ (ሲኒየር ማናጀር)

የብቃት/ችልታ አስተዲዯር ማናጀር

የብቃት/ችልታ አስተዲዯር ሲኒየር ኦፉሰር

የሰው ሀይሌ ቅጥር እና ሌማት ማናጀር

የሰው ሀይሌ ቅጥር ሲኒየር ኦፉሰር

የሰው ሀይሌ ሌማት ማናጀር

ፐርሶኔሌ ክፌሌ

ፐርሶኔሌ ክሇርክ

የጠቅሊሊ አገሌግልት መምሪያ

የጠቅሊሊ አገሌግልት መምሪያ ዋና ሀሊፉ (ሲኒየር ማናጀር)

የሪከርዴ እና ምዝገባ ዩኒት ሀሊፉ (ማናጀር)

የፊሲሉቲ እና ንብረት ዩኒት ሀሊፉ (ማናጀር)

ንብረት እና አስተዲዯር ማናጀር

የግዢ እና ስቶር ኦፉሰር

የወጪ መሌክቶች ኦፉሰር

የሪከርዴ አስተዲዯር ኦፉሰር - ብዛት 2

የግዢ ኦፉሰር

ሪሴፕሺኒስት

ሹፋሮች

ህትመት ክፌሌ ኦፉሰር

Page 89: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 89

ጽዲት

ጥበቃ - ብዛት 4

7. የህግ አገሌግልትና የህግ ማስከበር ዲይሬክቶሬት

የህግ አገሌግልትና የህግ ማስከበር ዲይሬክቶሬት ሇቦርደ እና ሇተሇያዩ የቦርደ ክፌልች የህግ ዴጋፌ

ከማዴረግ በተጨማሪ በስሩ ባለት የህግ ማማከርና ቁጥጥር መምሪያ እና የምርመራና ህግ ማስከበር

መምሪያዎችን የህግ ማስከበር ስራዎችን ይሰራሌ፡፡

የህግ ማማከርና ቁጥጥር መምሪያ

የህግ ማማከር እና ቁጥጥር መምሪያ ከህግ ማስከበርና ክስ የመመስረት ጉዲዮች ውጪ በቦርደ የስሌጣን

ክሌሌ ውስጥ ያለ ህጎችን በመተርጎምና፣ ቦርደን የሚነኩ የፌህታብሄር ጉዲዮች፣ መመሪያዎችን

በማርቀቅ እና በመገምገም፣ በውልች እና በጨረታ ሰነድች እንዱሁም ላልች ሇቦርደ በህግ የተሰጡ

ስሌጣኖችን በመወጣት ዙሪያ የዲይሬክተሮች ቦርዴን፣ የቦርደ ኮሚቴዎችን እንዱሁም የቦርደን ጽ/ቤት

የማማከር ዴጋፌ ይሰጣሌ፡፡ በተጨማሪም መምሪያው የሂሳብ አያያዝ እና ኦዱት ሙያን የሚነኩ ህጎችን

ስሌታዊ የሆነ መንገዴ በመጠቀም ግምገማ የማካሄዴ፣ በቦርደ የስሌጣን ክሌሌ ውስጥ የህግ

ፖሉሲዎችን እና ህግጋቶችን የመቅረጽ እና የመገምገም እንዱሁም በሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ

ያሇውን አጠቃሊይ የክትትሌና ቁጥጥር ሰርዓት ማዕቀፌ ሇማጎሌበት ከሚመሇከታችወ ተቆጣጣሪ አካሊት

ጋር በጋራ ይሰራሌ፣ ያስተዋውቃሌ፡፡ አዲዱስ የክትትሌና ቁጥጥር ሰርዓት ማእቀፌ ህጎች ሲወጡ

መምሪያው አተገባበራቸውን የማስተባበር፣ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ እና

መመሪያዎችን፣ ዯንቦችን መከበራቸውን የመከታተሌና የህግ ጥሰት ሲያጋጥምም የምርመራ ሂዯቱን

የመዯገፌ ሚና ይጫወታሌ፡፡

የምርመራና ህግ ማስከበር መምሪያ

መምሪያው ወቅታዊ በሆነ ሁኔታ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ እና ተዛማጅ መረጃዎችን ይፊ

መሆናቸውን የሚከታተሌ ሲሆን የሪፖርት አቅራቢ አካሊት ህጉን ተረዴተው እንዱያከብሩ የትምህርት

Page 90: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 90

እና የማስተዋወቂያ ፕሮግራሞችን ያካሂዲሌ፡፡ መምሪያው የህግ ጥሰት ሲኖር የህግ አግባብን ተከትል

ምርመራ እና ጠንካራ የሕግ ማስከበር እርምጃ እንዱወሰዴ ከማዴረግ በተጨማሪ በየግዜው የህግ

ማስፇጸም ስትራቴጂዎችን እና መመሪያዎችን በመገምገም ህግ በአግባቡ እዱተገበር እና ህግን ተከትል

የመስራት ሁኔታ እዱጨምር ጥረት ያዯርጋሌ ፡፡

የህግ አገሌግልትና አፇጻጸም ዲይሬክቶሬት

የህግ አገሌግልት እና ህግ ማስከበር ዲይሬክተር

የህግ ምክር እና ቁጥጥር መምሪያ

የህግ አማካሪ ሲኒየር ማናጀር

ማናጀር

ሰዱኒር የህግ ኤክስፐርቶች ብዛት 5

የህግ ኤክስፐርቶች ብዛት 5

አዴሚኒስትሬቲቭ ረዲት (Administrative Assistant)

የምርመራ እና ህግ ማስከበር መምሪያ

የምርመራ እና ክስ ዋና ሀሊፉ

የህግ ማስከበር ማናጀር ብዛት 2

የህግ ማስከበር ማናጀር

ሲኒየር ኦፉሰር

ኦፉሰሮች - ብዛት 5

ሲኒየር መርማሪዎች ብዛት 5

መርማሪዎች ብዛት 5

ኦፉሰር

8. የሙያ እና የባሇሙያዎች አፇጻጸም ክትትሌ ዘርፌ ዲይሬክቶሬት

ዲይሬክቶሬቱ በስሩ በሚገኙ የሂሳብ ሥራ እና የኦዱት አገሌግልቶች ክትትሌና ግምገማ መምሪያ እና

የሂሳብ አያያዝ እና የኦዱት ሙያ ቁጥጥር መምሪያ እየታገዘ ቦርደ በኢትዮጵያ ወሰጥ የፐብሉክ የሂሳብ

Page 91: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 91

ባሇሙያዎችን የመቆጣጠር እና በሴክተሩ የሊቀ የሙያ አፇፃፀም ዯረጃ የማረጋገጥ ሚናውን እንዱወጣ

የበኩለን ዴጋፌ የሚያዯርግ ከመሆኑ በተጨማሪ የፐብሉክ የሂሳብ አገሌግልት ዘርፌ እንዱጎሇብት

ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ፡፡ የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎችን፣ የተመሰከረሊቸው ኦዱተሮችን፣

ፐብሉክ ኦዱተሮችን የሂሳብ ስራ እና የኦዱት አገሌግልት የሚሰጡ ዴርጅቶችን መመዝገብ፣

የሚሰጡትን አገሌግልት መከታተሌና መገምገም፣ ባሇሙያዎቹ በሊቀ ሙያዊ ስነምግባር ኃሊፉነታቸውን

መወጣታቸውን፣ ቦርደ የቁጥጥር ተግባሩን በተሳካ ሁኔታ እንዱከውን ስትራቴጂ፣ የቁጥጥር ስርዓት እና

ፖሉሰዎችን መቅረፅ እንዱሁም ከላልች ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር መስራት የዲይሬክቶሬቱ ዋና ዋና

ኃሊፉነቶች ናቸው፡፡

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ስራዎች ክትትሌና ግምገማ መምሪያ

መምሪያው የተመሰከረሊቸው የሂሳብ ባሇሙያዎች፣ የተመሰከረሊቸው ኦዱተሮች እና ፐብሉክ ኦዱተሮች

ሇማህበረሰቡ በሚሰጡት የሂሳብ አያያዝ እና የኦዱት አገሌግልቶች ሇይ የተጠናከረ ክትትሌ እና ቁጥጥር

ሇማዴረግ የሚያስችሇውን የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ስራዎች ክትትሌና ግምገማ ፕሮግራም በመመስረትና

በማስተዲዯር ቦርደ በሀገሪቱ ውስጥ ከፌተኛ የጥራት ዯረጃ ያሇው የዴርጅቶች ኦዱት እና የፊይናንስ

ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ሇማረጋገጥ ያስቀመጠውን የስትራቴጂክ ዓሊማ ሇማሳካት ዴጋፌ

ያዯርጋሌ፡፡ መምሪያው ከተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊት ጋር ተቀራርቦ በመስራት ቦርደ በሀገሪቱ ውስጥ

የኦዱት ጥራትን ሇመጨመር እና አስተማማኝ የንግዴና ኢንቨስትመንት ከባቢ ሇመፌጠር ከሚሰሩ

አካሊት ጋር የሚያዯርገውን ትብብር ይዯግፊሌ፡፡ በተጨማሪም ቦርደ በሀገር ወስጥ፣ በአሀጉር እና

በዓሇም አቀፌ ዯረጃ በሙያው ሊይ የሚዯረግ ቁጥጥርን የሚመሇከቱ አዲዱስ ጉዲዮችን፣ የቁጥጥር

አቅጣጫዎችና አዝማሚያዎች፣ የገበያ ሁኔታዎችን በመከታተሌ ረገዴ የሚያዯርገውን የክትትሌ ጥረት

ማገዝ እና ባሇሙያዎቹ በሚሰሯቸው ሥራዎች እና በሙያ ነፃነታቸው ሊይ አንዲስፇሊጊነቱ ላልች

የቁጥጥር ስራዎችን መስራት የመምሪያው ኃሊፉነቶች ናቸው፡፡

የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ እና የሙያ ማህበራት ቁጥጥር እና ዴጋፌ መምሪያ

መምሪያው የባሇሙያዎችን፣ የሙያ ዴርጅቶችን እና የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ ማህበራት ምዝገባን

እና በዚያ ሊይ የሚዯረገውን ክትትሌና ቁጥጥር በበሊይነት የሚመራ ሲሆን፣ የሙያ ማህበራትን

Page 92: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 92

በማዯራጀት አና በማጠናከር ሙያው በሀገሪቱ ወስጥ አንዱጎሇብት የማዴረግ ስራዎችን ይሰራሌ፡፡

መምሪያው ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከሌ ባሇሙያዎች አና የሙያ ማህበራት የወጡ ህጎችን

በአግባቡ ተከትሇው መስራታቸውን ማረጋገጥ፣ በባሇሙያዎች እና የሙያ ማህበራት ሊይ የሚቀርቡ

ቅሬታዎችን መገምገም፣ የወጡ የሙያው አፇፃፀም ዯረጃዎችን በስራ ሊይ የሚውለበትን ሁኔታ

ሇመዯገፌ የሚያስችለ የአሰራር ማስታወሻዎችን (bulletins) እና የተግባር ማጣቀሻ መመሪያዎችን

ማዘጋጀት ይገኙበታሌ፡፡ በሀገሪቱ ወስጥ ከፌተኛ ጥራት ያሇው የኦዱት ስራ ጠቀሜታን ሇማረጋገጥ እና

የሚመሇከታቸውም አስፇሊጊውን እርምጃ እንዱወስደ የተግባር ጥሪ ሇማስተሊፌ መምሪያው የተሇያዩ

የምክክርና የውይይት መዴረኮችን አና የተሇያዩ ትምህርታዊ እና የጥናት ጽሁፍችን የያዙ የህትመት

ውጤቶችን ያዘጋጃሌ፤ አግባብ ከሆኑ ባሇዴርሻ አካሊት ጋር በትብብር የጋራ የጥናት ፐሮጀክቶችን

ያካሂዲሌ፣ እንዱሁም በላልች ሀገራት ከሚገኙ ተመሳሳይ ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር ይተባበራሌ::

የሙያ እና የባሇሙያዎች አፇጻጸም ዲይሬክተር

የሂሳብ አያያዝና የኦዱት አሰራር ግምገማ እና ቁጥጥር መምሪያ

የኦዱት ስራ ግምገማ እና ቁጥጥር መምሪያ ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

ሲኒየር ሉዴ ኤክስፐርቶች - ብዛት 10

ሉዴ ኤክስፐርቶች - ብዛት 10

ኤክስፐርቶች - ብዛት 10

የኦዱት ጥራት ሲኒየር ማናጀር

የጥራት ቁጥጥር ኢኒስፔክተሮች - ብዛት 3

የሙያተኞች እና የሙያ ማህበረሰብ ቁጥጥር እና ዴጋፌ መምሪያ

የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ሙያ እና የሙያ ማህበራት ቁጥጥር እና ዴጋፌ መምሪያ ዋና ሀሊፉ (ረዲት ዲይሬክተር)

ሉዴ ኮምፕሌያንስ ማናጀሮች- ብዛት 3

ሲኒየር ኮምፕሌያንስ ማናጀሮች - ብዛት 3

ረዲት ኮምፕሌያንስ ማናጀሮች - ብዛት 3

የህግ ኮምፕሌያንስ ኦፉሰሮች - ብዛት 3

Page 93: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 93

9. የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌ እና ግምገማ ዲይሬክቶሬት

ዲይሬክቶሬቱ ቦርደ በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የሪፖርት አቅራቢዎች አዘጋጅተው የሚያቀርቧቸው

የፊይናንስ ሪፖርቶች ተዓማኒነትን እና የጥራት ዯረጀቸውን የጠበቁ መሆናቸውን ሇማረጋገጥ

የሚያስችሇውን የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌና ቀጥጥር ፕሮግራም በመዘርጋት የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅን ያስተዲዴራሌ፡፡ በዘረጋው ፕሮግራም መሰረት የሂሳብ መግሇጫዎች

በዯረጃዎቹ መሠረት መዘጋጀታቸውን ክትትሌና ግምገማ የሚያዯርግ ሲሆን፣ የሕግ መተሊሇፌ መኖሩ

ሲረጋገጥም ጠንካራ የህግ ማስከበር እርምጃ ጥፊተኛ ሆነው በተገኙ የሚመሇከታቸው የተቋሙ

ዲይሬክተሮች ሊይ አንዱወሰዴ ያዯርጋሌ፡፡

የፊይናንስ ሪፖርቶች ክትትሌ እና ግምገማ ዋና ኃሊፉ (ዲይሬክተር)

ሲኒየር የህግ ማስከበር ማናጀሮች - ብዛት 5

ሉዴ የህግ ማስከበር ማናጀሮች- ብዛት5

ሲኒየር የህግ ማስከበር ማናጀሮች - ብዛት 5

የህግ ማስከበር ማናጀሮች - ብዛት 5

የህግ ማስከበር ኦፉሰሮች - ብዛት 5

የአስተዲዯር ረዲት (Administrative Assistant)

10. የስትራቴጂ፣ ፖሉሲ እና እቅዴ ዝግጅት ዲይሬክቶሬት

ዲይሬክቶሬቱ የቦርደን የስትራቴጂክ እቅዴ ዝግጅት እና ዴርጅታዊ አፇጻጸምን በበሊይነት ይመራሌ፡፡

በተጨማሪም ዲይሬክቶሬቱ የቦርደን ዓመታዊ የእቅዴ ዝግጅት፣ የዕቅዴ አፇጻጸም ግምገማና ክትትሌ

እና የቦርደን ተቀዲሚ ትኩረት የሚያሻቸው ስትራቴጂዎችን የመሇየት ስራዎች የማካሄዴና የማስተባበር

ኃሊፉነት አሇበት፡፡ ዲይሬክቶሬቱ ሇዲይሬክተሮች ቦርዴ የፀሀፉነት ዴጋፌ የሚያዯርግ ሲሆን ከላልች

የቦርደ ዲሬክቴሬቶች እና መምሪያዎች ጋር ፖሉሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በመቅረጽ እና በመተግበር

ረገዴ በትብብር እና በቅንጅት ይሰራሌ፡፡ ቦርደ ተግባሩን የሚያናከናውንበት ከባቢያዊ ሁኔታ ሊይ

Page 94: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 94

የሚኖረንን ግንዛቤ በማሳዯግ የምንቀርፃቸው ስትራቴጂዎች እና ፖሉሲዎች በሚፇሇጉ ውጤቶች ሊይ

ያነጣጠሩና ውጤታማ እንዱሆኑ ሇማዴረግ የሚያስችለ የተሇያዩ የዲሰሳ እና የጥናት ፕሮጀክቶችን

ይተገብራሌ፡፡ በተጨማሪም የቦርደን የዴርጅታዊ ስጋት አስተዲዯርን (enterprise risk

management) እና ዴርጅታዊ ቀጣይነትን ሇማረጋገጥ የሚወጡ እቅድችን ይመራሌ ያስተባብራሌ፡፡

የስትራቴጂ፣ፖሉሲ እና እቅዴ ዝግጅት ዲይሬክተር

የስትራቴጂ፣ፖሉሲ እና እቅዴ ዝግጅት ሲኒየር ማናጀር

የስትራቴጂ፣ፖሉሲ እና እቅዴ ዝግጅት ማናጀር

የአፇጻጸም ክትትሌ እና ግምገማ ማናጀር

የስትራቴጂ፣ ፖሉሲ እና እቅዴ ዝግጅት ሲኒየር ኤክስፐርት

የአፇጻጸም ክትትሌ እና ግምገማ ሲኒየር ኤክስፐርት

የአስተዲዯር ረዲት (Administrative Assistant)

11. የህዝብ ግንኙነትና የውጭ ትብብር ዲይሬክቶሬት

ዲይሬክቶሬቱ የቦርደን የግኑኝነት እና የአህዝቦት ስትራቴጂዎች በመቅረጽ የሚተገብር ሲሆን፣

የተቋሙን ዴርጅታዊ ገፅታዎች የማስተዋወቅ እና ቁሌፌ መሌዕክቶች በስፊት እንዱሰራጩ እና

እንዱተሊሇፈ አቅድ ይሰራሌ፡፡ ዲይሬክቴሬቱ የቦርደን የውጭ ግኑኝነትና ትብብር ስትራቴጂ በመምራት

ቦርደ በዓሇም አቀፌ ዯረጃ ተመሳሳይ የመቆጣጠር ኃሊፉነት ካሊቸው ተቋማት ማህበር (IFIRA) አባሌ

እንዱሆን እና በመዴረኩ የኢትዮጵያ ጥቅምና ፌሊጎት የሚጠበቅበት ሁኔታ ሊይ ይመክራሌ ይሰራሌ፡፡

በተጨማሪም ቦርደ ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር የሚያዯርገውን ግኑኝነት እና ህብረተሰቡ በኢትዮጵያ

ውስጥ የፊይናንስ ሪፖርቶች ከፌተኛ የጥራት ዯረጃ እንዱኖራቸው ሇማስቻሌ በሀገሪቱ የተዘረጋውን

የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ሙያ እና የዴርጅት አስተዲዯር የክትትሌና ቁጥጥር ማዕቀፌ እና ተያያዥ

አስገዲጅ ሁኔታዎችን ሇማስተዋወቅና ሇማስገንዘብ ቦርደ የተሇያዩ መዴረኮች በመጠቀም የሚያዯርገውን

የህዝብ ገንኙነት እና የአህዘቦት ስራዎች ያስተባብራሌ፡፡

የህዝብ ግንኙነትና የውጭ ትብብር ዲይሬክቶሬት ዲይሬክተር

Page 95: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 95

የህዝብ ግንኙነትና የውጭ ትብብር ዲይሬክቶሬት ሲኒየር ማናጀር

የዓሇምአቀፌ ግኑኝነቶች ሲኒየር ኤክስፐርት

የህዝብ ግንኙነትና ኤክስፐርት

የአስተዲዯር ረዲት (Administrative Assistant)

12. የውስጥ ኦዱት መምሪያ

መምሪያው ተጠሪነቱ ሇዲይሬክተር ጄኔራለ ሆኖ የተቋሙን አጠቃሊይ የቁጥጥር ስርአት ማዕቀፌ ሊይ

ገሇሌተኛና ነጻ በሆነ መንገዴ የኦዱት ግምገማ በማዴረግ የቦርደን የክትትሌና ቁጥጥር ስራ ይዯግፊሌ፡፡

የመምሪያው ቁሌፌ ሚና ቦርደ ዓሊማውን እንዲያሳካ እንቅፊት ሉሆኑ የሚችለ ስጋቶች በሙለ

ተሇይተው በአግባቡ ቁጥጥር እየተዯረገባቸው ሇመሆኑ በሚያዯርጋቸው ኦዱቶች የማረጋገጥ አገሌግልት

የሚሰጥ ሲሆን፣ በተጨማሪም በቦርደ የተጠናከረ የስጋት አስተዲዯር ሰርዓት እንዱዘረጋ የማማከር

አገሌግልት ይሰጣሌ፡፡ መምሪያው የቦርደን አጠቃሊይ የቁጥጥር ስርዓት ማዕቀፌ ሇማሻሻሌ በማገዝ ሊይ

ሊይ ያነጣጠረ የአሰራር ሰርዓቶችና የስራ ሂዯቶች ግምገማ በማዴረግ የውሳኔ ሀሳብ ሇቦርደ ያቀርባሌ፡፡

ይህም ቦርደ ሙለ አቅሙን ተጠቅሞ እንዱሰራ ይረዲዋሌ፡፡

Page 96: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 96

ተቀጥላ ፬

የአሇም አቀፌ የፊናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች የትግበራ ፌኖተ ካርታ

ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን ተቀብል በስራ ሊይ ማዋሌ የሂሳብ

አያያዝ ስርዓትን ከመቀየር በእጅጉ የሰፊ ሇውጥ ነው፡፡ ምክንያቱም የሂሳብ አያያዝ እና የሪፖርት

አቀራረብ ሇውጦች የሽግግሩ ሂዯቱ ትንሹ ክፌሌ ብቻ በመሆናቸው ነው፡፡ ስሇሆነም ላልች እንዯ

መረጃን የመመዝገብና ሪፖርት የማዴረግ ስርዓት ሇውጦች፤ የውስጥ እና ውጪ ሪፖርት አዯራረግ

ስርዓቶችን ማጣጣም፣ በውስጥ ኦዱት እቅዴ ሊይ ሇውጦችን ማዴረግ፤ ሇሂሳብ ሥራና የስራ አመራር

ሪፖርት ሇማዘጋጀት የሚውለ መረጃዎችን የመመዝገብ፤ አስፇሇጊ የቴክኒካሌ ግብዓቶች መገኘት፤

የሀብት ምዝገባና ማስወገዴ፤ የስራ አስፇጻሚዎች ዯመወዝ ስላት እና የማትግያ ክፌያዎች የሚሰለበት

ሁኔታ፤ የብዴር ውሌ ግዳታዎች እና በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች መሰረት በሚዘጋጁ

የሂሳብ መግሇጫዎች ሊይ የሚኖራቸው ተጽእኖ፤ የእናት ኩባንያው የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

ዯረጃዎች የሂሳብ አያያዝ ፖሉሲ ነክ ውሳኔዎች በቡዴኑ ውስጥ በሚገኙ ዴርጅቶች ሊይ ሉኖረው

የሚችሇው ዉጤት፣ … ወዘተ የመሳሰለ በሽግግሩ ምክንያት ሉኖሩ ይችሊለ ተብል የሚገመቱ ሇውጦች

ፌኖተ ካርታው ከመዘጋጀቱ በፉት ከግምት ወስጥ የገቡ ጉዲዮች ናቸው፡፡

ወዯ ዓሇም አቀፌ የሂሳብ አያያዝና የሪፖርት አቀራረብ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር ዯረጃዎቹን

ተከትሇው የተዘጋጁ የመጀመርያዎቹን የሂሳብ መግሇጫዎችን በማውጣት/በማቅረብ የሚያበቃ ጉዲይ

አሇመሆኑን አጥብቆ መገንዘብ ያስፇሌጋሌ፡፡ ምክኒያቱም የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

ስርዓቱ አዲዱስ በሚፇጠሩ የንግዴ ሌውውጦች እና ግንኙነቶች እና/ወይም በነባሮቹ የንግዴ ሌውውጦች

እና ግንኙነቶች ሊይ በሚኖሩ ሇውጦች ምክንያት የሚነሱ አስፇሊጊ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ፌሊጎቶችን ሇሟሟሊት በየጊዜው አዲዱስ ዯረጃዎች የሚወጡ በመሆኑ ነው፡፡ በዚህ ረገዴ

የኪራይ ውልች፣ ገቢን ስሇመመዝገብ፣ የተጠቃሇሇ የሂሳብ መግሇጫ፣ በላልች ዴርጅቶች ሊይ ያሇ

ጥቅምን ማሳወቅ፣ ሚዛናዊ ዋጋ (Fair Value)፣ … ወዘተ ጥሩ ወቅታዊ ምሳላዎች ናቸው፡፡

Page 97: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 97

ወዯ ዓሇም አቀፌ የሂሳብ አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር/ቅያሬ በተሻሇ ሁኔታ

ግሌጽነትን ከማስፇኑ ባሻገር ቀጥሇው የተገሇጹት ላልች ጥቅሞችም ይኖሩታሌ፦

በሪፖርት አቅራቢዎች ተዘጋጅተው በሚቀርቡ የሂሳብ መግሇጫዎች መካከሌ በዘርፌ፣ በሀገር፣

በክሌሌና በኩባንያ ዯረጃ የተሸሇ ንጽጽርን ይፇጥራሌ፤

የአገሪቱን እዴገት አጠናክሮ ሇማስቀጠሌ የሚያስፇሌገውን የውጪ ካፒታሌ ሇማግኘት እንዱቻሌ

ወዯ ካፒታሌ ገበያ ሇመቅረብ የተሻሇ እዴሌ ይፇጥራሌ፤ ዴንበር ዘሇሌ የኩባንያ ውህዯቶችና

ግዢዎችን ሇመፇጸም እና በአክሲዮን ገበያ ሊይ ሇመመዝገብ እንቅፊት የሚሆኑ ማነቆዎችን

ይቀንሳሌ፤

በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርኣቱ ሊይ የሚኖረውን የመተማመን ዯረጃ

ይጨምራሌ፤ ሇሁለም የጋራ የሆነ የሂሳብ አያያዝ ስርዓት እንዱኖር ያዯርጋሌ፤ እንዱሁም ከባሇ

ሃብቶች እና ከባሇ ዴርሻ አካሊት ጋር የተሻሇ ግንኙነት እንዱኖር ያስችሊሌ፡፡ ዯረጃዎቹ ተሇዋዋጭ

የሆነውን የንግዴ አሰራሮች፣ የዓሇም ገበያ እና የኢንቬስተሮች ፌሊጎቶች የሚያሟለ ናቸው፤

የዴርጅቱ የውስጥ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓት በዯረጃዎቹ መሰረት ሪፖርቶችን

ሇማዘጋጀት የሚጠቅም ይሆናሌ፡፡ ሇምሳላ የዴርጅቱ የተሇያዩ ክፌልች የሥራ እንቅስቃሴ

ሪፖርቶች ዝግጅት (IFRS 8)፤

የዓሇም አቀፌ ዯረጀዎቹ የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓቱን በማሻሻሌና አቅጣጫ በማስያዝ

ወጪ ቆጣቢ፣ ቀሌጣፊና ውጤታማ የሚያዯርገው ሲሆን፣ በኩባንያ ቡዴን ውስጥ ወጥ የሆነ

የሂሳብ አያያዝ ቋንቋና ስርዓት ጥቅም ሇይ እንዱውሌ በማዴረግ ሌዩነቶችን የማስታረቅ እና

የተጠቃሇለ የሂሳብ መግሇጫዎቸን ሇማዘጋጀት ሲባሌ የሚዯረጉ የሂሳብ ማስተካያዎችን ያስቀራሌ፤

የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎቹ ስጋት እና የስጋት ምንጭ በሆኑ ጉዲዮች ሊይ ያተኮሩ በመሆናቸው

የዴርጅቱ ስራ አመራር ትኩረትም በዚያ የተቃኘ እንዱሆን የሚያዯርገው ሲሆን፣ ዯረጃዎቹን

ተከትሇው የሚዘጋጁ የሂሳብ መግሇጫዎች በዴርጅቱ የስጋት አስተዲዯርና ቁጥጥር ሇይ በጎ ተጽእኖ

የሚፇጥሩ እና የባሇሃብቱን እሴት የበሇጠ በማሳዯግ ሊይ የሚያተኩሩ ይሆናለ፡፡

Page 98: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 98

ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን ተቀብል በስራ ሊይ በማዋሌ ረገዴ

የሚዯረገው ሇውጥ ስርነቀሌ ባህሪ ያሇው በመሆኑና ከዚያ ጋር በተያያዘም በቅዴሚያ መከናወን

የሚኖርባቸው የሂሳብ አያያዝ ፖሉሲና የመረጃ ስርዓት ሇውጦች በመኖራቸው፣ በአጠቃሊይ ሽግግሩን

ውጤታማ በሆነ መንገዴ ሇመተግበር አስፇሊጊ የሆኑትን መሰናድ የማዴረግ እና የእቅዴ ዝግጅት

ሥራዎች ዯረጃዎቹን በስራ ሊይ ሇማዋሌ ከታሰበበት ጊዜ ቢያንስ ከ 18 ወራት ቀዯም ብል መጀመር

እንዯሚስፇሌግ የዓሇም አቀፌ ተሞክሮዎች ያስተምሩናሌ፡፡

ሇምሳላም ያህሌ ወዯ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጀዎች የሚዯረገውን ሽግግር በ2009/10

ዓ.ም መጨረሻ ሇማዴረግ የሚቀመጥ ዕቅዴ በ 2009/10 ዓ.ም መጨረሻ ሊይ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎቹ

መሠረት የተዘጋጁ የትርፌና ኪሳራ እና የሃብትና እዲ መግሇጫዎችን እና ቀዯም ሲሌ ሲሰራበት በነበረው

የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ማእቀፌ (GAAP) መሰረት የተዘጋጀ የሃብትና እዲ መግሇጫ

ማዘጋጀት ይጠይቃሌ፡፡ ይህም የ2008/09 መዝጊያ የሃብትና እዲ መግሇጫን ሇ2009/10 መክፇቻ

ሚዛን በመሆን ያገሇግሌ ዘንዴ ቀዯም ሲሌ ሲሰራበት ከነበረው የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ማእቀፌ

(GAAP) ወዯ አዱሱ የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች መሠረት በመቀየር ማዘጋጀትን

ይጠይቃሌ፡፡ ተዘጋጅቶ የቀረበው ፌኖተ ካርታ የተጠቃሇሇ ሪፖርት ዝግጅትና አቀራረብን በተመሇከተ

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች በሚጠይቀው መሠረት የሩብ እና የግማሽ ዓመት የፊይናንስ

ሪፖርቶችን ማዘጋጀትን ያካተተ ነው፡፡

ወዯ አዱሱ የሂሳብና ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓት ሇሚዯረገው ሽግግር በሚኖረው የመሰናድና

የዝግጅት ጊዜ ወስጥ ቦርደ ሇሚመሇከታቸው ባሇዴርሻ አካሊት በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

ዯረጀዎች ሊይ የግንዛቤና ማስተዋወቅ እንዱሁም መሰረታዊ ክህልቶችን የሚያስጨብጡ ተከታታይ

ወርክሾፖችና የስሌጠና ፕሮግራሞችን ያዘጋጃሌ፡፡ በተጨማሪም ወዯ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

ዯረጀዎች የሚዯረገው ሽግግር የተቃና እና ውጤታማ ሇማዴረግ ይቻሌ ዘንዴ በፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ እና በላልች ሥራ ሊይ ባለ ህጎች፣ ዯንቦች፣ መመሪያዎችና የአሰራር

ሌምድች መካከሌ ከሂሳብ አያያዝ እና ከሪፖርት አቀራረብ ጋር በተገናኘ የሚታዩ ሌዩነቶች/ተቃርኖዎች

አየተሇዩ እንዱጣጣሙ ይዯረጋሌ፡፡ ይህንንም ሇማሳካት አግባብነት ካሊቸው የተሇያዩ የመንግስት

Page 99: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 99

ተቋማት፤ የፊይናንስ ሪፖርት አቅራቢዎች እና ኦዱተሮች የተውጣጡ ባሇሙያዎች የሚገኙባቸው

ሌዩሌዩ ግብረ ኃይልች ይቋቋማለ፡፡

በመጨረሻም በቀረበው ፌኖተ ካርታ መሰረት ወዯ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች

የሚዯረገው ሽግግር የተቃና እና በታቀዯው መሠረት እንዱፇፀም ሇማዴረግ ይቻሌ ዘንዴ የትግበራውን

ሥራ በጥሌቀት የሚቆጣጠርና የሚከታተሌ ˝የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ዯረጃዎች አስተግባሪ ግብረኃይሌ˝

ቡዴን ማቋቋም አስፇሊጊ እንዯሚሆን ታምኖበታሌ፡፡

በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ 847/2007 አንቀጽ 5(1) እና አንቀጽ 54(1)

ዴንጋጌዎች የጣምራ ንባብ መሰረት የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዱት ቦርዴ በዓሇም አቀፌ የሂሳብ

አያያዝ ዯረጃዎች ቦርዴ (IASB) የወጡትን የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

ዯረጃዎችን በወጡበት አግባብ ተቀብል በኢትዮጵያ ውስጥ በሥራ ሊይ እንዱውለ ያፀዯቀ ሲሆን፣

በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት ዯረጃዎቹን በሥራ ሊይ እንዱያውለ/እንዱተገብሩ

የሚጠበቅበት ጊዜ እና እንዱያዯርጉ የሚጠበቀውን ቅዴመ ዝግጅቶች የሚያመሇክት ብሔራዊ የትግበራ

ፌኖተ ካርታ ከዚህ ቀጥል ቀርቧሌ፡፡

Page 100: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 100

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ብሔራዊ የትግበራ ፌኖተ ካርታ

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን ባለበት ሁኔታ

ስሇመቀበሌ (Adoption)

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ በዓሇም አቀፌ የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች ቦርዴ (IASB)

የወጡትን ዓሇም ዓቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን (IFRS) በወጡበት

አግባብ ተቀብል በኢትዮጵያ ውስጥ በሥራ ሊይ እንዱውለ ማዴረግ የሀገራችንን ጥቅም ከማስከበር

አኳያ የተሻሇ አማራጭ ነው ብል ያምናሌ፡፡ ቦርደ በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት

2007/08

2008/09

2009/10

2010/11

2011/12

የሽግግር ሥራ መጀመሪያ: (ጉሌህ የ ሕ .ጥ .ያ .ሪ .አ . )

የሽግግር ሥራ መጀመሪያ: (ላልች የ ሕ.ጥ.ያ.ሪ.አ.አ .)

ሪፖርት ማቅረቢያ: (ጉሌህ የሕ .ጥ .ያ .ሪ .አ )

የሽግግር ሥራ መጀመሪያ: (አ .መ .ሪ .አ . )

ሪፖርት ማቅረቢያ: (ላልች የሕ .ጥ .ያ .ሪ .አ )

ሪፖርት ማቅረቢያ: (አ .መ .ሪ .አ . )

የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች ሽግግሩ የሚያስከትሇውን ሇውጥ

በተመሇከተ ግምገማ ማካሄዴ ሕጎች፣ ዯንቦችና፣ መመሪያዎች ሊይ

አስፇሊጊ ማስተካከያዎችን ማዴረግ የስሌጠና ፕሮግራሞችን መተግበር በተጽእኖ ትንተና ሊይ የተመሠረተ

የሽግግር ዕቅዴ ማዘጋጀት ከሽግግሩ የሚመነጩ የሂሳብ

ማስተካከያዎችን ማዴረግ እና የመነሻ የሀብትና እዲ መግሇጫ

ማዘጋጀት (ጉሌህ የሕ.ጥ. ያ. ሪ. አ.)

ከሽግግሩ የሚመነጩ የሂሳብ ማስተካከያዎችን ማዴረግ እና

የመነሻ የሀብትና እዲ መግሇጫ ማዘጋጀት(ላልች የ ሕ . ጥ.ያሪ.አ.)

የሙከራ ትግበራ ማካሄዴ

(ጉሌህ የሕ .ጥ.ያሪ.አ .) ያሇፇውን ዓመት የንጽጽር

ሂሳቦች ማዘጋጀት (ጉሌህ

የ ሕ . ጥ. ያ . ሪ. አ)

በአዱሶቹ ዯረጃዎች መሰረት የሩብ ዓመት ሪፖርቶችን

ማዘጋጀት (ጉሌህ የሕ .ጥ.ያ.ሪ.አ.) የኦዱት ፌተሻ ሥራዎች ሽግግሩንና የሚያስከትሇውን

ሇውጥ በተመሇከተ ሇባሇዴርሻ አካሊት በቂ መረጃ መስጠት

ከሽግግሩ የሚመነጩ የሂሳብ ማስተካከያዎችን ማዴረግ (ላልች የሕ .ጥ.ያሪ.አ.)

ያሇፇውን ዓመት የንጽጽር ሂሳቦች ማዘጋጀት (ላልች የ ሕ . ጥ.ያሪ.አ.)

የሙከራ ትግበራ ማካሄዴ (ላልች የሕ .ጥ.ያሪ.አ.)

የሽግግር ዕቅዴ ዝግጅት

መጀመር (አ . መ.ሪ.አ.)

በአዱሶቹ ዯረጃዎች መሰረት የሩብ ዓመት ሪፖርቶችን ማዘጋጀት

(ላልች የሕ .ጥ.ያ .ሪ.አ.) የኦዱት ፌተሻ ሥራዎች ሽግግሩንና የሚያስከትሇውን

ሇውጥ በተመሇከተ ሇባሇዴርሻ አካሊት በቂ መረጃ መስጠት

(ላልች የሕ .ጥ.ያ .ሪ.አ.) ከሽግግሩ የሚመነጩ የሂሳብ

ማስተካከያዎችን ማዴረግ (አ .መ .ሪ.አ.)

ያሇፇውን ዓመት የንጽጽር ሂሳቦች ማዘጋጀት (አ .መ .ሪ.አ.)

የሙከራ ትግበራ ማካሄዴ (አ .መ .ሪ.አ.)

ቦርደ በፊይናንስ ሪፖርቶች ሊይ የግምገማና ክትትሌ ሥራ

ይጀምራሌ (ጉሌህ የሕ.ጥ.ያሪ.አ.)

በአዱሶቹ ዯረጃዎች መሰረት የፊይናንስ ሪፖርቶችን ማዘጋጀት (አ .መ .ሪ.አ .)

የኦዱት ፌተሻ ሥራዎች ሽግግሩንና የሚያስከትሇውን

ሇውጥ በተመሇከተ ሇባሇዴርሻ አካሊት በቂ መረጃ መስጠት (አ. መ . ሪ.አ.)

ቦርደ በፊይናንስ ሪፖርቶች ሇይ የግምገማና ክትትሌ

ሥራ ይጀምራሌ (ላልች

የ ሕ . ጥ.ያሪ.አ.)

ከላልች የሚሠሩ ሥራዎቸ እና የስሌጠና ፕሮግራሞች ጋር አቀናጀቶ የመተግበር ሁኔታ

የሪፖርት ቅራቢዎች በሕግ የተዯነገ ገውን የፊይናንስ ሪፖርት የማቅረብ ሁኔታ

በዓ

ሇም

አቀፌ

የሂሳብ

አያያዝ ዯ

ረጃ

ዎች

ሊይ

የሚ

ኖር ዕ

ውቀት

፣ ች

ልታ

ና ሌ

ምዴ

Page 101: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 101

ከነባሩ አሰራር ወዯ አዱሱ የሚያዯርጉትን ሽግግር በሶስት ምዕራፍች በመከፊፇሌ በሶስት ዓመት ጊዜ

ውስጥ ሇመተግበር አቅዶሌ፡፡ የሽግግር ጊዜ እቅደ የተዘጋጀው በአዋጁ አንቀጽ 54(1) መሰረት ሲሆን፣

መሠረት ያዯረገውም ቦርደ እና ሁለም ባሇዴርሻ አካሊት እቅደን በመተግበር ረገዴ የተቀመጡትን

ከታች በዝርዝር የተገሇፁትን ወሳኝ የሆኑ ተግባራት እና የጊዜ ሰላዲዎች አክብረው ይፇጽማለ በሚሌ

አጠቃሊይ ግንዛቤ ሊይ ነው፡፡ በመሆኑም በዚህ አጭር የሽግግር ጊዜ ውሰጥ ትርጉም ያሇውና ውጤታማ

የሆነ የዯረጃዎች ትግበራ ሇማሳካት የሚዯረገው ጥረት ወሳኝ ሇሆኑት ስራዎች እና የጊዜ ሰላዲዎች

አስፇሊጊውን ትኩረት በመንፇግ በቀሊለ ሉዯናቀፌ እንዯሚችሌ ቦርደ ከወዱሁ አበክሮ የሚያሳስበው

ዋና ጉዲይ ነው፡፡

በአሁኑ ወቅት አንዲንዴ ሪፖርት አቅራቢዎች የዓሇም ዓቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

ዯረጃዎችን ቀዯም ካሇ ጊዜያት ጀምሮ የሚከተለና የሂሳብ መግሇጫዎቻቸውንም በዚያ መሠረት

እንዯሚያዘጋጁ የሚገሌፁ አለ፡፡ ይሁን እንጂ በዓሇም ባንክ እና የዓሇም ገንዘብ ዴርጅት ዴጋፌ እአአ በ

2007 ዓ.ም በዘርፈ በሀገራችን በተካሄዯው ጥናት (ROSC A&A 2007) በናሙና የተመረጡ 35

የፊይናንስ ዴርጅቶች፣ የመንግስት ዴርጅቶች፣ ባሇአክሰዮን ኩባንያዎች እና መንግስታዊ ያሌሆኑ

ዴርጅቶች ባቀረቧቸው የሂሳብ መግሇጫዎች ሊይ በአቀራረብ እና በተጨማሪ መግሇጫዎች ይዘት ሊይ

ብቻ ያተኮረ ግምገማ ተቋማቱ እየተከለት ባሇው የሂሳብ አያያዝና ሪፖርት አዘገጃጃትና አቀራረብ

አሰራር እና የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች በሚጠይቁት አሰራር

መካከሌ ጉሌህ የሆነ ሌዩነት መኖሩን ያመሊከተ ሲሆን፣ በጥናቱ መዯምዯሚያም በኢትዮጵያ ውስጥ

እየተተገበረ ያሇው የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ከዓሇም ዓቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎች የተሇየ መሆኑን ገሌጿሌ፡፡

በዚህ መሠረት ማንኛውም የሪፖርት አቅራቢ አካሌ በሚገኝበት ምዴብ ተፇጻሚ የሚሆነውን የፊይናንስ

ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች የሚጠይቁትን ሁለ ሙለ በሙለ ካሊሟሊ በስተቀር

የሚያቀርባቸውን የሂሳብ መግሇጫዎች ዯረጃዎቹን መሠረት አዴርገው የተዘጋጁ እንዯሆኑ አዴርጎ

ማቅረብ ወይም መግሇፅ የተከሇከሇ ነው፡፡ በመሆኑም በፌኖተ ካርታው መሠረት ከተመሇከተው

ዯረጃዎቹን የመተግበሪያ ጊዜ ገዯብ በፉት በዯረጃዎቹ መሠረት እንዯተዘጋጀ በሪፖርት አቅራቢ አካሌ

Page 102: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 102

የሚሰጥ መግሇጫ ዯረጃዎቹን በፇቃዯኝነት ከጊዜ ገዯቡ በፉት ሇመተግበር እንዯወሰነ ተቆጥሮ በዚያው

አግባብ የሚስተናገዴ ይሆናሌ፡፡ በዚህ መሌኩ በሪፖርት አቅራቢ አካሊት የሚቀርቡ የሂሳብ

መግሇጫዎችም ሆነ መግሇጫዎቹን ኦዱት ባዯረጉ ኦዱተሮች ዯረጃዎቹ በፌኖተ ካርታው ከተገሇፀው

የጊዜ ገዯብ በፉት በፌቃዯኝነት እንዯተተገበሩ የሚቀርቡ/የሚሰጡ መግሇጫዎች እና የኦዱተሮች

ማረጋገጫዎች ሊይ በቦረደ በኩሌ የተሇየ ትኩረት የሚቸራቸውና ጥብቅ ግምገማ እና ክትትሌ

የሚዯረግባቸው ሲሆን፣ በዚህ ረገዴ ተፇጽሞ በሚገኝ ጥሰት ተገቢው አስተዲዯራዊ እርምጃ በአዋጁ

መሠረት የሚወሰዴ ይሆናሌ፡፡

አስገዲጅ የዓሇም ዓቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች ትግበራ መርሀግብር

ምዕራፌ ፩፡. ጉሌህ የሆነ የሕዝብ ጥቅም ያሇባቸው ሪፖርት አቅራቢዎች - የፊይናንስ ተቋማት

እና በፋዯራሌና በክሌሌ መንግስታት ባሇቤትነት ይዞታ ስር የሚገኙ የመንግስት ዴርጅቶች፡፡

ሐምላ 1 2009 ዓ.ም፤ የፊይናንስ ተቋማት እና የመንግስት ዴርጅቶች ከሐምላ 1 2009 ዓ.ም ጀምሮ

የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓታቸው የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን የተከተሇ እንዱሆን

ይጠበቃሌ፡፡ የዚህ ቀን ምርጫ መሰረት ያዯረገው እነዚህ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት ከነባሩ አሰራር ወዯ

አዱሱ የሚያዯርጉትን ሽግግር በተሳካ ሁኔታ አቅድ ሇመተግበር እንዱያስችሊቸው በቂ ጊዜ (22 ወራት)

መስጠት አስፇሇጊ ሆኖ በመገኘቱ ነው፡፡

ማንኛውም ከሊይ በተገሇፀው ጊዜ ውስጥ ወዯ አዱሶቹ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ሇመሸጋገር ዝግጅት

ማዴረግ የሚጀምር ተቋም ሰኔ 30 2008 ዓ.ም በተዘጋጁት የሂሳብ መግሇጫዎቹ የተመሇከቱትን

የመዝጊያ ሚዛኖች በአዱሶቹ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት መቀየር የሚያስፇሌገው ሲሆን፣ ይህም

በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች መሠረት በሰኔ 30 2009 ዓ.ም ሊይ ሇሚዘጋጁት የሂሳብ

መግሇጫዎች በሂሳብ ዓመቱ መጀመሪያ ሐምላ 1 2008 ዓ.ም ሊይ የመክፇቻ ሚዛኖች ይሆናለ፡፡

ይህም በቀጣይ ሇመጀመሪያ ጊዜ ሙለ በሙለ በአዱሶቹ የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች

መሠረት በሰኔ 30 2010 ዓ.ም ሊይ ሇሚዘጋጁት የሂሳብ መግሇጫዎች (ከ ሰኔ 2008/09 ዓ.ም

Page 103: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 103

ተነፃፃሪ ሚዛኖች ጋር) በሂሳብ ዓመቱ መጀመሪያ ሐምላ 1 2009 ዓ.ም ሊይ የመክፇቻ ሚዛኖች

ይሆናለ፡፡

በእነዚህ የሽግግር ጊዜያቶች ውስጥ በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች መሰረት የተዘጋጁ

እውነተኛ ሚዛናዊና የተሟሊ መረጃ የሚሰጡ የሂሳብ መግሇጫዎችን እውን ሇማዴረግ በሥራ ሂዯቶች፣

በመረጃ ቴክኖልጂ፣ ከውሌ የሚመነጩ ግዳታዎች እና የመሳሰለትን በተመሇከተ አስፇሊጊ የሆኑ

ሇውጦችን በሙለ መተግበር ግዴ ይሊሌ፡፡

በዚህ ምዕራፌ ሇተካተቱ ሪፖርት አቅራቢዎች ሰኔ 30 2010 ዓ.ም ሊይ በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ

ሪፖርት ዯረጃዎች መሰረት የተዘጋጁ የሂሳብ መግሇጫዎችን የማቅረብ ግዳታ አሇባቸው፡፡ ይህም ማሇት

በኢትዮጵያ ውስጥ ያለ የፊይናንስ ተቋማት እና የመንግስት ዴርጅቶች (ፋዯራሌ እና ክሌሌ) በሙለ ሰኔ

30 ቀን 2010 ዓ.ም በሚያሌቀው የሂሳብ ዓመት በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች መሰረት

የተዘጋጁ የሂሳብ መግሇጫዎችንና ሪፖርቶችን የማቅረብ ህጋዊ ግዳታ ተጥልባቸዋሌ ማሇት ነው፡፡

ላልች የሕዝብ ጥቅም ያሇባቸው ዴርጅቶች ወዯ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች

ሇሚያዯርጉት ሽግግር ዝግጅት ማዴረግ የሚጀምሩት ሐምላ 1 ቀን 2008 ጀምሮ ሲሆን አነስተኛና

መካከሇኛ የንግዴ ዴርጅቶች ዯግሞ ሐምላ 1 ቀን 2009 ጀምሮ ይሆናሌ፡፡ በተመሳሳይ መሌኩ የበጎ

አዴራጎት ዴርጅቶችና ማህበራት ዯግሞ ወዯ ዓሇም አቀፌ ፐብሉክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች

(IPSASs) ሇሚያዯርጉት ሽግግር ዝግጅታቸውን ከሐምላ 1 ቀን 2008 ጀምሮ ይጀምራለ፡፡

ምዕራፌ ፪፡ ላልች የህዝብ ጥቅም ያሇባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካሊት

በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሊይ የሚሳተፈ ኩባንያዎች፣ ቦርደ የሚያወጣውን የመጠን መመዘኛ

መስፇርቶችን የሚያሟለ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት እና የበጎ አዴራጎት ዴርጅቶችና ማህበራት

(ዓሇም አቀፌ ፐብሉክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች (IPSASs))

በመጀመርያው ምዕራፌ ውስጥ ከተካቱት ውጪ ያለ የህዝብ ጥቅም ያሇባቸው ተቋማት በሙለ

(በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ሊይ የሚሳተፈ ኩባንያዎች እና ቦርደ የሚያወጣውን የመጠን መመዘኛ

Page 104: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 104

መስፇርቶችን/ የሚያሟለ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና

አቀራረብ ዯረጃዎች (IFRS) መሠረት እንዱሁም የበጎ አዴራጎት ዴርጅቶችና ማህበራት ዯግሞ በዓሇም

አቀፌ ፐብሉክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች (IPSASs) መሠረት የተዘጋጁ የሂሳብ

መግሇጫዎቻቸውን ከሐምላ 1 ቀን 2010 ጀምሮ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ

ስርአታቸውን አዱሶቹን ዯረጃዎች ተከትሇው ማዘጋጀት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ይህም ማሇት እነዚህ

ዴርጅቶች ሰኔ 30 ቀን 2011 ዓ.ም ሊይ የሚያቀርቧቸውን የሂሳብ መግሇጫዎች በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ

ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች (IFRS) እና በዓሇም አቀፌ ፐብሉክ ሴክተር የሂሳብ አያያዝ

ዯረጃዎች (IPSASs) መሰረት አዘጋጅቶ የማቅረብ ህጋዊ ግዳታ አሇባቸው ማሇት ነው፡፡

ምዕራፌ ፫፡ አነስተኛ እና መካከሇኛ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት

ቦርደ በሚያወጣው የመጠን መመዘኛ መስፇርቶች መሰረት በአነስተኛ እና መካከሇኛ ዴርጅቶች ምዴብ

ውስጥ የሚወዴቁ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት የዓሇም አቀፈ የሂሳብ አያያዝ ዯረጃዎች ቦርዴ ሇአነስተኛ

እና መካከሇኛ ዴርጅቶች አገሌግልት እንዱውሌ ታስቦ የተዘጋጀውን የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን (IFRS for SMEs) ከሐምላ 1 ቀን 2011 ጀምሮ በስራ ሊይ

ማዋሌ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ይህም ማሇት በኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ በአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች

ምዴብ ውስጥ የሚካተቱ የሪፖርት አቅራቢዎች በሙለ በሰኔ 30 ቀን 2012 ዓ.ም የሚያቀርቧቸው

የሂሳብ መግሇጫዎች ሇአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች በተዘጋጀው የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች (IFRS for SMEs) መሰረት የማዘጋጀትና የማቅረብ ህጋዊ ግዳታ

ተጥልባቸዋሌ ማሇት ነው፡፡

በቦርደ በሚያወጣው የመጠን መመዘኛ መስፇርቶች መሰረት በአነስተኛና መካከሇኛ ምዴብ ውስጥ

የማይወዴቁ በመሆናቸው ሪፖርት አቅራቢ ያሌሆኑ ጥቃቅን ዴርጅቶች እአአ በ2009 ዓ.ም በተባበሩት

መንግስታት የንግዴና ሌማት ጉባኤ (UNCTAD) ሇአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች ያዘጋጀውን የሂሳብ

አያያዝና የሪፖርት አቀራረብ መመርያ (SMEGA) ዯረጃ 3 ወይም በዓአሇም አቀፈ የሂሳብ አያያዝ

ዯረጃዎች ቦርዴ (IASB) ሇአነስተኛና መካከሇኛ ዴርጅቶች የተዘጋጀውን ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ

Page 105: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 105

ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ሇሚጠቀሙ (IFRS for SMEs) ጥቃቅን ዴርጅቶች

(Micro-sized enterprises) ያዘጋጀውን መመርያ ተከትሇው የሂሳብ መግሇጫዎቻቸውን

እንዱያዘጋጁና እንዱያቀርቡ ይበረታታለ፡፡

ተጨማሪ መግሇጫ የመስጠት እና ሪፖርት የማቅረብ ግዳታዎች

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎቹ በሥራ ሊይ ሲውለ በሪፖርት

አቅራቢ አካሊት የፊይናንስ አቋም እና አፇጻጸም ሊይ ሉኖራቸው የሚችሇውን ጉሌህ ውጤት ከግምት

ውስጥ በማስገባት እና የሚዯረገው ሽግግር ወቅቱን ጠብቆ እንዱፇጸም ሁኔታዎችን ሇማመቻቸት፣

የሪፖርት አቅራቢ አካሊት የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎቹን መተግበር በዴርጅቱ የፊይናንስ አቋም እና

አፇጻጸም ሊይ ሉኖራቸው የሚችሇውን ውጤት በተመሇከተ ተጨማሪ መረጃዎችን አስቀዴመው ሇሂሳብ

መግሇጫዎቹ ተጠቃሚዎች እንዱሰጡ ግዳታዎችን ማስቀመጥ ቦርደ ጠቃሚ ሆኖ አግኝቶታሌ፡፡ በዚህ

ረገዴ ቦርደ የሪፖርት አቅራቢ አካሊት በሂሳብ መግሇጫዎቹ በሚያቀርቡት ማስታወሻዎች (Notes to

the financial statements) ውስጥ ሁኔታውን በተመሇከተ መግሇጽ የሚኖርባቸውን የመረጃ

ዓይነት፣ መጠን እና ይዘት በግሌጽ የሚያስቀምጥ መመርያ ዯረጃዎቹ ከመተግበራቸው በፉት ባሇው

የሽግግር ጊዜ ውስጥ በአፊጣኝ አዘጋጀቶ ማሳወቅ የሚጠበቅበት ሰሆን፣ በዚህ ረገዴ የሚጠበቀው

አነስተኛ መረጃ ከዚህ በታች የተገሇጹትን ማካተት ይኖርበታሌ፦

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን መተግበር የሚኖረውን ውጤት አስቀዴሞ ስሇመግሇጽ

ሪፖርት አቅራቢ አካሊት ቀጥሇው የተመሇከቱትን ሁኔታዎች በሽግግር ጊዜ ውስጥ በሚያዘጋጇቸው

የሂሳብ መግሇጫዎች በሚሰጧቸው ማስታወሻዎች ውስጥ አካትተው የማቅረብ ግዳታ ይኖርባቸዋሌ፦

ዯረጃዎችን በመተግበር ረገዴ ስሇተዯረገው ዝግጅት/መሰናድ ዕቅዴ እና ዕቅደን በመተግበር ረገዴ

የተዯረሰበትን ዯረጃ፦ የመሰናድ/የዝግጅት ዕቅዴ፣ የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ከነጊዜ ሰላዲቸው

የሚያሳይ ሠንጠረዥ እና ዯረጃዎቹን መተግበር የሚያስከተሇው ውጤትን በተመሇከተ የተዯረገ

ትንታኔን ያካተተ የትግበራው ሂዯት አፇፃፀም፣ የሇውጥ ትግበራ ቡዴኑ እንቅስቃሴ ያሇበት ሁኔታ፤

Page 106: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 106

ሇሥራ አመራሩ እና ሰራተኞች የተሰጠ ትምህርትና ስሌጠና እና አጠቃሇይ የሂሰብ አያያዝ ስርዓቱን

ሇሇመሇወጥ/ሇማሻሻሌ እየተወሰዯ ስሊሇው ርምጃ፤

በዴርጅቱ ሊይ ትሌቅ ውጤት ይኖራቸዋሌ ተብል የሚጠበቁ በስራ ሊይ ባሇው የሂሳብ አያያዝ

ሰርዓት እና በአዱሶቹ ዯረጃዎች (IFRS) መካከሌ ያለ የሂሳብ አያያዝ ሌዩነቶች፤

በሽግግሩ ምክንያት በተቋሙ የፊይናንስ አቋም እና አፇጻጸም ሊይ እንዯሚኖር የሚገመተው ውጤት

አኃዛዊ መግሇጫ፤

ማጠቃሇያ የሂሳብ መግሇጫዎችን በማዘጋጀት ረገዴ የሚኖር ሇውጥ - በአዱሶቹ ዯረጃዎች (IFRS)

ትግበራ ምክንያት የተጠቃሇሇ የሂሳብ መገሇጫ የማዘጋጀት ግዳታ ስሇመፇጠሩ እና በተጠቃሇሇው

የሂሳብ መግሇጫ ውስጥ መካተት የሚኖርባቸው ሂሳቦች ቁጥር መጨመር ወይም መቀነስን

በተመሇከተ ከሂሳብ መግሇጫዎች ጋር በሚቀርቡ ማስታወሻዎች ውስጥ ተካትቶ ሉቀርብ ይገባሌ፡፡

አንዴ ዴርጅት እነዚህን የተጠቃሇሇ ሪፖርት ከማቅረብ ጋር በተገናኘ የሚከሰቱ ሇውጦች እስከምን

ዴረስ እንዯሆኑ መረጃ ሇመስጠት አስቸጋሪ ሆኖ ሲያገኘው ያጋጠመውን ችግር ከነምክንያቱ

በማብራራት ማሳወቅ ይኖርበታሌ፡፡

አዱሶቹን ዯረጃዎች (IFRS) በመተግበር ረገዴ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሉያዯርጉት የሚገባ

ዝግጅት

ቦርደ ከሚመሇከታቸው ላልች ተቆጣጣሪ አካሊት በጋራ በመስራት የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት

ዯረጃዎችን በኢትዮጵያ ውስጥ ሇመተግበር የሚዯረገውን ጥረት ሇማገዝ መሰረት የሚሆኑ ከህጎች እና

የአሰራር ስርዓት ሇውጦች ጋር የተያያዙ የዝግጅት ሥራዎችን በሚያከናውኑበት የሽግግር ጊዜ ውስጥ

ዯረጃዎቹን በሥራ ሊይ የማዋሌ የመጨረሻው ግዳታ ባሇባቸው ሪፖርት አቅራቢ አካሊት በኩሌም ከዚያ

ጋር አብሮ የሚሄዴ ተመጣጣኝ የዝግጅት ሥራ መስራት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በዚህ ረገዴ

በሚመሇከታቸው የሪፖርት አቅራቢ አካሊት በኩሌ ተገቢው ቅዴመ ዝግጅት እየተዯረገ መሆኑን

ሇማረጋገጥ ቦርደ በየዓመቱ የቅኝት ጥናቶችን በዴርጅቶች ሊይ የሚያዯርግ ሲሆን፣ ከቅኝት ጥናቱ

የሚገኘውን መረጃ የትግበራ ሥራው በታቀዯው መሠረት በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ ውስጥ ሇማስፇጸም

Page 107: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 107

አስፇሊጊ ነው የሚሇውን እርምጃ ሇመውሰዴ ሇሚነዴፇው እቅዴና የአፇጻጸም ስትራቴጂ በግብዓትነት

ይጠቀምበታሌ፡፡

የአዱሶቹን ዯረጃዎች (IFRS) ትግበራ በተመሇከተ በኦዱት ዴርጅቶች የሚቀርብ/የሚሰጥ

መግሇጫ

የሂሳብ መግሇጫዎቻቸውን በዓአሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት ማዘጋጀት ከሚጠበቅባቸው የሪፖርት

አቅራቢ ዴርጅቶች በተጨማሪ ከዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች ትግበራን በተመሇከተ

ላሊኛው አብይ ባሇዴርሻ አካሌ የሂሳብ መግሇጫዎቹን ኦዱት የሚያዯርጉ የኦዱት ዴርጅቶች ናቸው፡፡

በመሆኑም የኦዱት ዴርጅቶች ዯንበኞቻቸው የሆኑ ሪፖርት አቅራቢ አካሊት የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን

በመተግበር ረገዴ እያዯረጉት ካሇው ዝግጅት አንፃር በራሳቸው በኩሌ እያዯረጉት ስሊሇው ዝግጅት

የሚገሌጽ ሪፖርት በማዘጋጀትና በሥራ አንቅስቃሴ ሪፖርታቸው ውስጥ በማካተት ከ2008/09

ጀምሮ ሇቦርደ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ሇምሳላ የኦዱት ዴርጅቱ ዯረጃዎቹን በመተግበር ረገዴ

እያዯረገ ባሇው ዝግጅት የተመዯቡ ቡዴኖች እና የተዯረጉ የስሌጠናና ትምህርት ፕሮግራሞች እና

የመሳሰለት፡፡

ቦርደ የኦዱት ዴርጅቶቹ የሚሌኩትን የሥራ አንቅስቃሴ ሪፖርት በመተንተን የኦዱት ዴርጅቶች ዓሇም

አቀፌ ዯረጃዎችን በመተግበር ረገዴ ምን ያህሌ ዝግጅት እንዲዯረጉ ይመረምራሌ፡፡ ከዚህም በመነሳት

ቦርደ በቂ ዝግጅት ያሊዯረጉ የኦዱት ዴርጅቶችን በዝግጅታቸው ሊይ ተጨማሪ ጥረት በማከሌ

በጥሌቀት እንዱዘጋጁ ትእዛዝ ይሰጣሌ፡፡ ቦርደ በቀጣይ እነዚህ የኦዱት ዴርጅቶች የኦዱት

ሪፖርቶቻቸውን ጥራት ሇማሳዯግ እና ሇማስጠበቅ የዘረጉት የጥራት ቁጥጥር ስርዓት አጥጋቢ እና

በአግባቡ እየተሰራበት መሆኑን ሇማረጋገጥ፤ ምርመራ እና ቁጥጥር ማዴረጉን አጠናክሮ ይቀጥሊሌ፡፡

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች ፌኖተ ካርታ አስተግባሪ ግብረሀይሌ

ስሇማቋቋም

ፌኖተ ካርታውን ቀሌጣፊ በሆነ መንገዴ ሇመተግበር ከመንግስት እና ከግለ ዘርፌ የተውጣጣና የተቀናጀ

የትግበራ ግብረ ኃይሌ መኖር አስፇሊጊ ነው፡፡ በመሆኑም ቦርደ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ሇመተግበር

Page 108: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 108

ያዘጋጀውን ፌኖተ ካርታ አስተባብሮ የሚያስተገብር ከጉዲዩ ጋር አግባብ ካሊቸው የመንግስት

ዴርጅቶች፤ ሪፖርት አቅራቢዎች እና ኦዱት ዴርጅቶች የተውጣጣ የፌኖተ ካርታ አስተግባሪ ግብረ

ኃይሌ ያቋቁማሌ፡፡ የትግበራ ግብረ ኃይለ ትኩረት ማሻሻያ ሉዯረግባቸው የሚገቡ የሂሳብ አያያዝና

የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ መዋቅሮች እና ተያያዥነት ያሊቸው ህጎች፣ ዯንቦች እና መመሪያዎችን

በመሇየት ማሻሻያዎች እንዱዯረግባቸው የውሳኔ ሃሳብ ማቅረብ ይሆናሌ፡፡

የግብረ ኃይለ ዋና ተግባርም ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ከመተግበር ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጉዲዮችን

መፌታት እና ዯረጃዎቹን የመቀበለ ሂዯትም የተረጋጋ እንዱሆን ዴጋፌ ማዴረግ ነው፡፡ ግብረ ኃይለ

እንዯ አስፇሊጊነቱ በግብር ነክ፤ ከፊይናንስ ተቋማት አሰራር (Prudential Requirements) የኦዱት

ግምገማ፤ የትምህርት እና ስሌጠና ጉዲዮች … ወዘተ ዙርያ የሚሠሩ ሌዩሌዩ የስራ ቡዴኖችን ያቋቁማሌ፡፡

ግብረኃይለ በዝግጅት ምዕራፌ ወቅት የሚያከናውናቸው ተግባራት

ማሻሻያ ሉዯረግባቸው የሚገቡ ህጎች እና ዯንቦችን መሇየት እና ማሻሻሌ

የአንዴ አገር የሂሳብ አያያዝ ስርዓት ከበርካታ የአገሪቱ ህጎችና ዯንቦች ጋር በእጅጉ የተገናኘ በመሆኑ

ማንኛውም በሂሳብ አያያዝ ስርዓቱ ሊይ የሚዯረግ ሇውጥ ተዛማጅ በሆኑ ህጎች ሊይ ጭምር ሇውጥ

ማዴረግን የሚያካትት ይሆናሌ፡፡ በመሆኑም ዯረጃዎቹን በሀገራችን ውስጥ የመተግበሩን ሂዯት የተሳካ

እንዱሆን ሇማዴረግ ማሻሻያ ሉዯረግባቸው የሚገቡ ተዛማጅ ህጎች እና ዯንቦችን የመሇየት እና የማሻሻሌ

ቁሌፌ ተግባር በትግበራ ግብረ ኃይለ ሉሰራ ይገባሌ፡፡

የግብር ህግ

የአገራችን የግብር ህግ እነዚህን ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎችን በመቀበሊችን ምክንያት

ከሚከሰቱ ሇውጦች ጋር የተጣጣመ እንዱሆን ማሻሻያዎች ሉዯረግበት ይገባሌ፡፡ በግብር ህጉ

ዴንጋጌዎች ሊይ የሚዯረጉት ማሻሻያዎች ከፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ጋር

በጥብቅ የተገናኙ መሆን ይኖርባቸዋሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች እና በግብር ህጉ

ዴንጋጌዎች መካከሌ የሚኖር ሌዩነት ሪፖርት አቅራቢ አካሊት በሚያዘጋጁት የግብር ማሳወቅያ መግሇጫ

ሊይ የሚዯረጉ ማስተካከያዎች እንዱበዙ በማዴረግ አሊስፇሊጊ የስራ ጫና የፇጥራሌ የሚሌ ስጋት

Page 109: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 109

በሪፖርት አቅራቢዎችና በባሇሙያዎች ሲነሳ ይዯመጣሌ፡፡ ስሇሆነም የግብር ህጉን ዴንጋጌዎች ሇሻሻሌ

የሚቻሌባቸውን መንገድች የሚያፇሊሌግ እና አዲዱሶቹን ዯረጃዎች ከመቀበሌ ጋር ተያይዞ ሉከሰቱ

የሚችለ ችግሮችን በመፌታት በሪፖርት አቅራቢዎች ሊይ የሚፇጠረውን አሊስፇሊጊ የግብር ጫና

በመቀነስ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ተግባራዊ በመዯረጋቸው ምክንያት በሪፖርት አቅራቢዎች መካከሌ

ያሇው ግብር የመክፇሌ ግዳታ ሚዛናዊነቱን እንዲይስት የሚያዯርግ የትግበራ ኃይሌ ቡዴን ይቋቋማሌ፡፡

በፊይናንስ ተቋማት ሊይ ተፇጻሚ እየተዯረገ ያሇውን የቁጥጥር ስርዓት መከሇስ

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን መተግበርን ተከትል ከሚከሰቱ ሇውጦች ጋር እንዱጣጣሙ ሇማዴረግ እንዯየ

ዘርፈ ባህርይ በፊይናንስ ተቋማት ሊይ ተፇጻሚ እየሆኑ ያለ አሰገዲጅ የሆኑ የሪፖርት አቀራረብ ቁጥጥር

ስርዓቶችን መገምገምና መከሇስ አስፇሊጊ ነው፡፡ በዚህም መሰረት ቦርደ በባንክ፣ በኢንሹራንስ

በፊይናንስ ኢንቨስትመንት እና በማይክሮ ፊይናንስ ተቋማት አካባቢ ያሇውን ሁኔታ የሚያጠናና

በሚያጋጥሟቸው ወቅታዊ ጉዲዮች ሊይ እና ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ሇመቀበሌ በሚያዯርጉት ዝግጅት

ሂዯት ሊይ ምክር እና ዴጋፌ የሚሰጥ ተዛማጅ ከሆኑ ተቋማት የተውጣጣ የግብረ ኃይሌ ቡዴኖች

ያቋቁማሌ፡፡ ከዚሁ በተጓዲኝ በየመስኩ የተዘረጋውን አስገዲጅ የቁጥጥር ስርዓት ሇመከሇስ የሚያስችሌ

እቅዴ በማዘጋጀት ተፇጻሚ ዯርጋሌ፡፡

ተቆጣጣሪ አካሊት የሚያወጧቸውን ግዳታዎች ከዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች አኳያ ማብራራት

ከሊቀ ተሞክሮ ጋር በተጣጣመ መሌኩ አንዴ አንዴ ተቆጣጣሪ/የክትትሌ አካሊት የሪፖርት አቅራቢ

ዴረጅቶችን የተወሰኑ የፊይናንስ መረጃዎችን ሇክትትሌ ዓሊማ ሲባሌ እንዱያሰውቋቸው የሚጠይቁበት

ሁኔታ አሇ፡፡ ይሁን እንጂ አንዲንዳ የዚህ አይነቱ የቁጥጥር ግዳታዎች አግባብነት ካሊቸው የሂሳብ

አያያዝና ዯረጃዎች ከሚዯነግጉት አሰራር የሚሇይ ሆኖ ይገኛሌ፡፡ የሂሳብ አያያዝና የኦዱት ዯረጃዎችን

መተርጎምን በተመሇከተ ግብረ ኃይለ ከእነዚህ የቁጥጥር/ክትትሌ አካሊት ጋር በቅርበት በመስራት

በተቆጣጣሪ አካሊት ፌሊጎቶች እና በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች መካከሌ ተቃርኖ

እንዯይኖር በማዴረግ በአገሪቱ እምነት የሚጣሌበት የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓት

እንዱኖር ያዯርጋሌ፡፡

Page 110: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 110

የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች ትግበራ የዴርጊት መርሃግብር

ወዯ ዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት ዯረጃዎች የሚዯረገውን ሽግግር በተመሇከተ የሂሳብ መግሇጫዎች

አዘጋጆችና ተጠቃሚዎች፤ የትምህርትና ስሌጠና ተቋማት፤ ተቆጣጣሪ አካሊት፤ እና ላልች ባሇዴርሻ

አካሊት የሚዘጋጀው እቅዴ በሚገባ የተቀናጀ እና ሁለም እንዱያውቁት የተዯረገ መሆን ይኖርበታሌ፡፡

የዴርጊት መርሃግብሩ እና በውስጡ የተካተቱት ዝርዝር ተግባራት በተቀመጠሊቸው የጊዜ ገዯብ ውስጥ

መጠናቀቅ የሚኖርባቸው ሲሆን፣ ይህም ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር ሉኖረው

ስሇሚችሇው ውጤት ግንዛቤ መፌጠርን፤ የተቀናጀ፤ ቀሌጣፊ እና ውጤታማ የቁጥጥርና ከትትሌ

ስርዓት በሀገሪቱ ሇማስፇን የሚቻሌበትን ሁኔታ በመሇየት በጋራ የመስራት አስፇሊጊነት ሊይ ግንዛቤ

ማስጨበጥ እና ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር በዴርጅቶች የፊይናንስ አቋም እና

አፇጻጸም ሊይ ሉኖረው ስሇሚችሇው ጊዜያዊ ውጤት መረጃ መስጠትን ጭምር ያካትታሌ፡፡በዘህ ረገዴ

ዴርጅቶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እንዱፇጽሙ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡

በሂሳብ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ ረገዴ የሚነሱ ጉዲዮችን ማወቅ፤

- አሁን በአገሪቱ በስራ ሊይ ባሇው የሂሳብ አያያዝና የሪፖርት አቀራረብ ማእቀፌ እና በዓሇም

አቀፌ ዯረጃዎች መካከሌ ያለትን ዋና ዋና ክፌተቶች መሇየት/ማወቅ፤

- ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በተመሇከተ አዱስ ሇሆኑ ጉዲዮች ትኩረት መስጠት (ገና በረቂቅ

ዯረጃ ያለ ዯረጃዎች፣ ቁርጥ ያሇ አቋም ያሌተወሰዯባቸውን ወዘተ…)፤

- በተቆጣጣሪ አካሊት ወይም በህግ ሪፖርት እንዱዯረግሇት ሇታዘዘ አካሌ እና ሇግብር

ሰብሳቢ መ/ቤት በሚቀርብ መግሇጫ/ሪፖርት ሊይ የሚያስከትሇውን ወጤት መመርመር፤

- ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች በየአመቱ ጉሌህ የሆነ ሇውጥ ሉዯረግባቸው የሚችሌ ስሇመሆኑ

መረዲት፡፡

እነዚህ ጉዲዮች በሚገባ ካሌተስተናገደ ሉከሰቱ ከሚችለ ችግሮች መካከሌ ሇአብነት የሚጠቀሱ፦

- በዋናው መ/ቤት የተሇዩ ክፌተቶችን በስሩ የሚገኙ ዴርጅቶች አሇማወቅና በሽግግር

እቅዲቸው ውስጥ አሇማካተት፤

Page 111: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 111

- በዴርጅቱ ውስጥ ወጥ የሆነ የዯረጃዎች አተረጓጎም አሇመኖር፤

- በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት የተዘጋጁ የሂሳብ መግሇጫዎች የጥራት ዯረጃ ዝቅተኛ

መሆን፤

- በዓሇምአቀፌ ዯረጃዎች መሰረት የሚዯረጉ ማስተካከያዎች ዘገምተኛ መሆን፡፡

መምራት የሚቻሇው መሇካት ሲቻሌ ብቻ መሆኑን መገንዘብ

- ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር በፊይናንስና በዴርጅቱ ስራ ሊይ

የሚኖረውን ውጤት መረዲት፤

- ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ስራ ሊይ ሲውለ ሉኖር የሚችሌ የውጤት መዋዠቅን ሇማሇዘብ

ሉወሰደ የሚችለ እርምጃዎችን ከወዱሁ መወሰን (መመርያ ሳይጣስ)፤

- የስራ አስፇፃሚዎች በአዱሶቹ የሪፖርት አቀራረብ ዯረጀዎች ሊይ በቂ ግንዛቤ

እንዱኖራቸው በማዴረግ የተዛቡ ትርጉሞችንና አሠራሮችን ማስወገዴ፡፡

እነዚህ ጉዲዮች በሚገባ ካሌተስተናገደ ሉከሰቱ ከሚችለ ችግሮች መካከሌ ሇአብነት የሚጠቀሱ፦

- ሇውጡ በፊይናንስ ሊይ የሚያስከትሇውን ተጽእኖ እጅግ ዘግይቶ መረዲትና በዚህም የተነሳ

ችግሩን ሇመቀነስ የሚያስችሌ እርምጃ ሇመውሰዴ ወይም አማራጮችን ሇማጥናት በቂ ጊዜ

ያሇመኖር፤

- አሁን በስራ ሊይ ያሇው የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ስርዓትና ዯጋፉ ቴክኖልጂ ከአንዴ

በሊይ ዯረጃዎችን (አዱሶቹን ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች እና ነባሩን የሪፖርት አዘገጃጀት

ማዕቀፌ) በአንዴ ሊይ ሇማስተናገዴ የሚያስችሌ አቅም የላሇው በመሆኑ ሕግን ተከትል

ያሇመስራት ከፌተኛ ስጋት የሚፇጥር መሆኑ፡፡

የአሰራር ስርዓቶችን እና የሥራ ሂዯቶች ሇዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ተስማሚና በቀጣይነት ሉዯግፈት

የሚችለ መሆኑን ማረጋገጥ፤

- የአሰራር ስርዓቶችና የሥራ ሂዯቶች በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ እና

የተጠቃሇለ የሂሳብ መግሇጫዎች አዘገጃጀት ስርዓቶች ሊይ የሚያሳዴሩትን ተጽዕኖ

መፇተሽ፤

Page 112: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 112

- ተጨማሪ መረጃ ሇማግኘት በሶፌትዌር ፕሮግራሞች መነሻ ኮድች ሊይ ሉዯረጉ የሚገቡ

ሇውጦችን አስቀዴሞ መወሰን፤

- የንግደን ስራ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት የሂሳብ መግሇጫዎችን ሇማዘጋጀት

የሚያስችሌ አና የዴርጅቱን የሥራ እንቅስቀሴ የሚዯግፈ አዲዱስ አሰራሮችን መተግበር፤

እነዚህ ጉዲዮች በሚገባ ካሌተስተናገደ ሉከሰቱ ከሚችለ ችግሮች መካከሌ ሇአብነት የሚጠቀሱ፦

- አዱሱን በዓሇም አቀፌ የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች ሊይ የተመሰረተውን

ስርዓት ጥንካሬ ሇማወቅ የሙከራ ፌተሻ ማዴረጊያ ጊዜ አሇመኖር፤

- አሁን ያለት ስርዓቶች የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን ሇማስተናገዴ የሚችሌ አቅም የላሊቸው

መሆን፤

- ዓሇም አቀፌ የሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎችን ከነባሩ ስርዓት ጋር ሇማስተጋበር

በቂ ጊዜ ስሇማይኖር ከስርዓቱ ውጪ የሚያሌፈ በርካታ ስራዎች መኖራቸው፡፡

ስርዓቱን ሇመተግበር ቁሌፌ ሚና ያሊቸውን ሰዎች ማብቃት፤

- በከፌተኛ ስራ አስፇፃሚው ዯረጃ ዴጋፌ ማግኘት፤

- የዴርጅቱን ይሁንታና ዴጋፌ ማግኘት፤

- ሰፉ የአህዞቦት ስራዎች እቅዴ ማዘጋጀት፤

- በቂ የስሌጠና/እውቀት ሽግግር ስራዎችን ሇመስራት ማቀዴ፤

- ጠንካራ የሇውጥ ሥራ አመራር ስራዎችን መስራት፡፡

እነዚህ ጉዲዮች በሚገባ ካሌተስተናገደ ሉከሰቱ ከሚችለ ችግሮች መካከሌ ሇአብነት የሚጠቀሱ፦

- በመስኩ የሰሇጠነ ባሇሙያ አሇማግኘት፤

- በስራ አመራሩ ዘንዴ ስሇዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች

እና ከባሇሃብቶች ጋር የሚኖርን ግንኙነት በአግባቡ ስሇመምራት በቂ ግንዛቤ አሇመኖር፤

- ከአማካሪዎች ወዯ ፊይናንስ ሰራተኞች ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በተመሇከተ በቂ የእውቀት

ሽግግር አሇመኖር፤

Page 113: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 113

- የስራ አመራር አባሊት በፕሮጀክት አፇጻጸም ረገዴ ያሊቸው የስራ ዴርሻና ኃሊፉነት ግሌጽ

አሇመሆን፤ ከበጀት በሊይ ማውጣት፤ እና ስራዎችን በተቀመጠሊቸው የጊዜ ሰላዲ መሰረት

ሇማጠናቀቅ አሇመቻሌ፡፡

ማህበረሰቡን የማስተዋወቅ እና የግንዛቤ መፌጠር ስራዎች

የፊይናንስ ሪፖርት አዘጋጆችና አቅራቢዎች፤ የቁጥጥር አካሊት፤ ኦዱተሮች፣ ኢንቬስተሮች እና ላልች

ባሇዴርሻ አካሊቶች ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ስሇሚዯረገው ሽግግር ተገቢው እውቀት እንዱኖራቸው

የሚያስችሌ ሰፉ የማስተዋወቅ ስራዎችን ከ 2007/08 ጀምሮ መስራት እጅግ በጣም አስፇሊጊ ነው፡፡

ባሇዴርሻ አካሊትን በበቂ ሁኔታ ግንዛቤ እንዱጨብጡ ቦርደ ከላልች ተቆጣጣሪ አካሊት ጋር የተቀናጀ

ጥረት ማዴረግ ይኖርበታሌ፡፡ ይህም በፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ አዋጅ እና አዋጁን

ሇማስፇጸም በወጣው የቦርደ ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ዯንብ ሊይ፤ ወዯ ዓሇም አቀፌ

ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር ሉኖረው ስሇሚችሇው ውጤት፤ የተቀናጀ፤ ቀሌጣፊ እና ውጤታማ

የቁጥጥርና ከትትሌ ስርዓት በሀገሪቱ ሇማስፇን የሚቻሌበትን ሁኔታ በመሇየት በጋራ የመስራት

አስፇሊጊነት ሊይ ግንዛቤ ማስጨበጥ እና ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር በዴርጅቶች

የፊይናንስ አቋም እና አፇጻጸም ሊይ ሉኖረው ስሇሚችሇው ጊዜያዊ ውጤት መረጃ መስጠትን ጭምር

ያካትታሌ፡፡

ሥሌጠና እና ትምህርት

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን በኢትዮጵያ በመተግበር ረገዴ ከሚያጋጥሙ ተግዲሮቶች መካከሌ አንደና

ዋነኛው በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ሊይ የጠሇቀ እውቀት ያሇመኖር ችግር ነው፡፡ ስሇሆነም ቦርደ

ዯረጃዎቹን የመተግበሩን ሂዯት የተሳካና ቀጣይ ሇማዴረግ የሚያስችለ መጠነ ሰፉ የአቅም ግንባታ

ስራዎችን በአገር አቀፌ ዯረጃ በታቻሇ ፌጥነት ማከናወን ይጀምራሌ፡፡ ሇዚህም የተሇያዩ ባሇዴርሻ

አካሊትን ፌሊጎቶች ሇማስተናገዴ የሚያስችሌ የተሟሊ (Comprehensive) የስሌጠና ፕሮግራም

በፌጥነት እንዱዘጋጅ ይዯረጋሌ፡፡ በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ዯረጃዎች

Page 114: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 114

መሠረት የተዘጋጁ የሂሳብ መግሇጫዎችን በተመሇከተ ቦርደ ቀጥሇው የተገሇጹትን ባሇ ሶስት ዯረጃ

የእውቀት አሰጣጥ አካሄዴን ሇመከተሌ መርጧሌ፡፡

መሰረታዊ እውቀትን ማስጨበጥ

በዚህ ዯረጃ የሚሰጠው ትምህርት/ስሌጠና ሠሌጣኞች የሂሳብ መግሇጫዎች ከማዘጋጀት፤ የተዘጋጁ

የሂሳብ መግሇጫዎችን ኦዱት ከማዴረግ ወይም ከመቆጣጠር ጋር የተገናኙ የዓሇም አቀፌ የፊይናንስ

ሪፖርቶች አዘገጃጀት እና አቀራረብ ዯረጃዎች መርሆዎችን ጠንቅቀው እንዱረደ እና በዓሇም አቀፌ

ዯረጃዎች መሰረት የሂሳብ መግሇጫዎችን በአግባቡ ሇማዘጋጀት ትኩረት ሉዯረግባቸው የሚገቡ

ጉዲዮችን መሇየት የሚያስችሌ አቅም የሚፇጥር ነው፡፡ ይህም በቀጣይ በሚወሰደ ተጨማሪ የሙያ

ማጎሌበቻ ስሌጠናዎች እና የተግባር ሌምምዴ ሉጠናከር የሚችሌ የተወሰነ ቴክኒካሌ እውቀት

ማስጨበጥን የሚያካትት መሆን አሇበት፡፡

ተግባራዊ እወቀት/ ክህልትን የሚያስጨብጥ

በዚህ ዯረጃ የሚሰጠው ትምህርት/ስሌጠና ሠሌጣኞች በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት የሂሳብ

መግሇጫዎችን ሇማዘጋጀት፤ ኦዱት ሇማዴረግ ወይም የሂሳብ መግሇጫዎች አዘገጃጀትና አቀራረብ

እንዱሁም የኦዱቱ ስራ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት መከናወኑን ሇመቆጣጠር አግባብነት ባሊቸው

ዯረጃዎች ሊይ በቂ ግንዛቤ የሚያስጨብጥ ነው፡፡ ይህም በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት በተዘጋጁ

የሂሳብ መግሇጫዎች ሊይ መሠረታዊ ግምገማ ማዴረግ እና ሂሳብ ነክ ሌውውጦች (ትራንዛክሽኖች)

በአግባቡ እንዱያዙ ሇማዴረግ የሚያስችሌ እውቀትን ያስጨብጣሌ፡፡ በዚህ ዯረጃ የሚሰጠው

ትምህርት/ስሌጠና በቀጣይ በሚወሰደ ተጨማሪ የሙያ ማጎሌበቻ ስሌጠናዎችና የተግባር ሌምምዴ

ሉጠናከር የሚችሌ በቂ ቴክኒካሌ እውቀት ማስጨበጥን የሚፇሌግ/የሚያካትት መሆን አሇበት፡፡

የተሟሊ/ጥሌቅ እውቀትን ማስጨበጥ

በዚህ ዯረጃ የሚሰጠው ትምህርት/ስሌጠና ሰሌጣኞች በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርቶች አዘገጃጀት

እና አቀራረብ ዯረጃዎች መሰረት የሂሳብ መግሇጫዎችን ሇማዘጋጀት፤ በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት

የተዘጋጁ የሂሳብ መግሇጫዎችን ኦዱት ሇማዴረግ ወይም የሂሳብ መግሇጫዎች አዘገጃጀትና አቀራረብ

እንዱሁም የኦዱቱ ስራ በአሇም አቀፌ ዯረጃዎች መሰረት መከናወኑን ሇመቆጣጠር የሚያስችሌ የጠሇቀ

Page 115: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 115

ግንዛቤን የሚያስጨብጥ ነው፡፡ በዚህ ዯረጃ የሚሰጠው ትምህርት/ስሌጠና በቀጣይ በሚወሰደ

ተጨማሪ የሙያ ማጎሌበቻ ስሌጠናዎችና በቂ ቴክኒካሌ እውቀት እና የተግባር ሌምምዴ ሲታገዝ የዲበረ

የሙያ ፌርዴ መስጠት ወዯሚያስችሌ ዯረጃ ያዴጋሌ፡፡

ቦርደ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ትግበራን በብቃት ሇማከናወን የሚያስፇሌገውን አቅም ሇመገንባት

የሚያስችሌ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ማሰሌጠኛ ማዕከሌ በመዋቅሩ ውስጥ በማካተት መጠነ ሰፉ

የስሌጠና ስራዎችን ያከናውናሌ፡፡ የስሌጠና ማዕከለ የሚቋቋመው በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ሊይ

ትምህርትና ስሌጠና ሇመስጠት ብቻ ነው፡፡ በማዕከለ የሚሰጡት የስሌጠና መርሃ ግብሮች በክፌሌ

ውስጥ የሚሰጥ የንዴፇ ሃሳብ ትምህርትን በገሀደ ዓሇም በሚታዩ ምሳላዎች እየተዯገፇ ሇመስጠት

በሚያስችሌ አግባብ እንዱቀረጹ ይዯረጋሌ፡፡ ስሌጠናው ሁለም ሰሌጣኞች በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች ሊይ

ቢያንስ መሰረታዊ እውቀት መጨበጣቸውን ማረጋገጥ ሊይ ባነጣጠረ የመጀመርያው ኮርስ ሞጁሌ

የሚጀምር መሆን አሇበት፡፡ በዚህ ዯረጃ የሚሰጠው ኮርስ ቀጥል የተመሇከቱትን መሰረታዊ የእውቀት

አካባቢዎች ሉያካትት ይገባሌ፦

በነባሩ የሂሳብ እና ሪፖርት አቀራረብ ማእቀፌ እና በዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች መካከሌ ያሇውን

ሌዩነት እና ሌዩነቱ በሂሳብ መግሇጫዎች እና ትንታኔያቸው ሊይ የሚኖረው ውጤት፤

የሽግግር ወቅት ህጎች (Rules) እና ዯረጃዎችን ሇመጀመርያ ጊዜ የመተግበር ሂዯቶች፤

የክትትሌና የቁጥጥር አካሊት ከሚያከናውኗቸው ተግባራት አንፃር አዱሶቹ ዯረጃዎች

ሉኖራቸው የሚችሇው ተግባራዊ እና የአፇጻጸም እንዴምታ፡፡

ማዕከለ የሚሰጣቸው ስሌጠናዎች የተሇያዩ ባሇዴርሻ አካሊትን ፌሊጎት ያገናዘበ እንዱሆን ሇማስቻሌ

የስሌጠና ፌሊጎት ግምገማዎችን ያዯርጋሌ፡፡ የዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን አተገባበር ውጤታማነት

ሇማረጋገጥ እንዱቻሌ የዴጋፌ ሰጪ ዳስኮችና የመሳሰለትን በመጠቀም ማዕከለ ከቦርደ ላልች

ዲይሬክቶሬቶች ጋር በመተባበር የዴህረ ትግበራ ዴጋፌ ይሰጣሌ፡፡

Page 116: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 116

ዴረ-ገጽ ስሇ ማቋቋም

ቦርደ ማንኛውንም ከፊይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀትና አቀራረብ ጉዲዮች ጋር የተገናኙ መረጃዎችን

የሚያስቀምጥበት፣ የሃሳብ ሌውውጥ እንዱኖር የተመቻቸ ሁኔታ የሚፇጥርበት እና በየጊዜው ከዓሇም

አቀፌ የፊይናንስ ሪፖርት አቀራረብ እና የኦዱት ዯረጃዎች ጋር በተያያዘ ሇሚነሱ ጉዲዮች የሚሰጡ

ምሊሾች ወይም መፌትሄዎችን የሚያሳውቅበት ዴረ-ገጽ ያቋቁማሌ፡፡

ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር በሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ የሚኖረው

ውጤት ማጠቃሇያ ሰንጠረዥ

ወዯ ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎች የሚዯረገው ሽግግር በሪፖርት አቅራቢ አካሊት ሊይ የሚያስከትሇው ውጤት

የሂሳብ አያያዝ፣ ግብር እና የፊይናንስ ሪፖርቶች

አዯራረግ

የአሰራር ስርዓቶች እና የሥራ ሂዯቶች

ሇውጡ የሚኖረው

ውጤት

ተግዲሮቶች እና የመፌትሄ

እርምጃዎች

ሇውጡ የሚኖረው

ውጤት

ተግዲሮቶች እና የመፌትሄ

እርምጃዎች

የሂሳብ አያያዝ

ሌዩነቶች

የሪፖርት አዯራረግ

ሌዩነቶች

የግብር ሂሳብ

ሌዩነቶች

በህግ አሰገዲጅነት

በሚቀርቡ

ሪፖርቶች ሊይ

የሚኖረው ውጤት

ሇተቆጣጣሪ አካሊት

በሚቀርብ ሪፖርት

ሊይ የሚኖረው

ውጤት

በስራ ሊይ ባሇው ዯረጃ

(GAAP) እና በዓሇም

አቀፌ ዯረጃዎች ማእቀፌ

መካከሌ ያሇውን ሌዩነት

ማወቅ

በዓሇም አቀፌ የፊይናንስ

ሪፖርት ዯረጃዎች መሰረት

መገሇጽ የሚገባቸውን

ተጨማሪ መረጃዎች

(Disclosures) መሇየት

ሇግብር አስገቢው መ/ቤት

እና ሇተቆጣጣሪ አካሊት

በሚቀርበው ሪፖርት ሊይ

የሚኖረውን ውጤት

በመፇተሸ በእቅዴ ማካተት

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን

መሰረት ያዯረጉ አዲዱስ

የሂሳብ አያያዝ ፖሉሲዎችን

አጠቃሊይ የሂሳብ

ቋት(ላጀር) እና ተቀጥሊ

ቋት (ላጀር)

መረጃ መሰብሰብ

የሪፖርት አዯራረግ እና

የማጠቃሇሌ ስራ

ሇውጡን ሇማዴረግ ያለትን

የመረጃ እና ዲታ ክፌተቶች

መሇየት

ፖሉሲዎች እና የሪፖርት

አቀራረብ አሰራሮችን

በመገምገም ከዓሇም አቀፌ

ዯረጃዎች ጋር

እንዱጣጣሙ አዴርጎ

ማሻሻሌ

በሂሳብ ሪፖርት አቀራረብ

ስርኣቱ ሊይ በተዘረጉት

የውስጥ ቁጥጥር ስርኣቶች

ሊይ ሉዯረጉ የሚገቡ

ሇውጦችን መገምገም

የሽግግር እቅደን መፇጸም/

መተግበር

Page 117: የኢትጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ (AABE)aabe.gov.et/inc/uploads/2017/01/AABE-Strategic-Plan-Amharic-.pdf · የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፇተና

የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝና ኦዱት ቦርዴ ስትራቴጂክ ዕቅዴ 2007/08 – 2011/12 Page 117

ማውጣት

ዓሇም አቀፌ ዯረጃዎችን

የተከተለ የሂሳብ

መግሇጫዎችን ማዘጋጀት

የንግዴ ስራ ሰዎች እና ሇውጥ

ሇውጡ የሚኖረው

ውጤት

ተግዲሮቶችእና የመፌትሄ

ርምጃዎች

ሇውጡ የሚኖረው

ውጤት

ተግዲሮቶችእና የመፌትሄ

ርምጃዎች

ውልች እና

ስምምነቶች

ሇስራ አመራሩ

የሚፇጸሙ ክፌያዎች

ሇፊይናንስ

ገበያዎች(የአክሲዮን

ገበያዎች) ማሳወቅ

ከባሇ ዴርሻ አካሊት

ጋር የሚዯረግ

ግንኙነቶች

በጀት እና ሇስራ

አመራር ሪፖርት

ማዴረግ

ያሌተጠበቁ ሁኔታዎችን

ሇመቀነስ ለሁለም

ባሇዴርሻ አካሊት

የሚያገሇግሌ የግንኙነት

እቅዴ ማዘጋጀት

የውስጥ ሪፖርት አቀራረብ

ስርዓቱን እና የውጤት

አፇጻጸም መሇኪያዎችን

በዴጋሚ መፇተሽ

ሇስራ አመራሩ በሚፇጸሙ

የዯመወዝና ተዛማጅ

ክፌያዎች መሇኪያዎች ሊይ

ያሇውን ውጤት መገምገም

የሪፖርት አቀራረብ ስርዓቱ

ከሚጠይቀው ጋር

ሇማጣጣም እንዱቻሌ

ከሶስተኛ ወገኖች ጋር

የተገቡ ውልችን ማሻሻሌ

የግሇሰቦች ክህልት

የስሌጠና ስትራቴጂ

በስራ ዴርሻ እና ሃሊፉነት

ሇይ የሚኖሩ ሇውጦች

በሽግግር ወቅት

የሚፇጠር ተጨማሪ

የስራ ጫና

ሇሰራተኞች ስሌጠና

ማዘጋጀትና መስጠት

የስራ አፇጻጸም መገምገሚያ

ተዯራሽ ግቦች እና

መስፇርቶችን መከሇስ እና

ሇሚመሇከታቸው ሁለ

ማሳወቅ

በስራ አመራሩ ዘንዴ

የአስተሳሰብ ሇውጥ

አስፇሊጊ መሆኑን ማጤን

የሇውጡን ሂዯት የሚመራ

ቁርጠኛ የፕሮጀክት ስራ

አመራር ቡዴን መሰየም